--- language: - en license: apache-2.0 tags: - sentence-transformers - sentence-similarity - feature-extraction - generated_from_trainer - dataset_size:40237 - loss:MatryoshkaLoss - loss:MultipleNegativesRankingLoss base_model: rasyosef/bert-medium-amharic widget: - source_sentence: የሞዴል ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ኤግዚቢሽንና ባዛር የ4 ሚሊዮን ብር ሽያጭና የገበያ ትስስር እንደሚፈጠር ተገለጸ sentences: - አዲስ አበባ ፣ ነሃሴ 22 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አበባ መስቀል አደባባይ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተካሄደ የድጋፍ ሰልፍ ላይ ቦምብ በመወርወር የሽብር ወንጀል የተከሰሱ አምስት ተከሳሾች የጥፋተኝነት ፍርድ ተፈረደባቸው።ተከሳሾቹ ጌቱ ቶሎሳ፣ ብርሃኑ ጃፋር፣ ጥላሁን ጌታቸው፣ ደሳለኝ ተስፋዬ እና ባህሩ ቶላ ሲሆኑ የጥፋተኝነት ፍርዱን የፌደራሉ ከፍተኛ ፍርድ ቤት 1ኛ የወንጀል ችሎት ነው ያስተላለፈው።የዐቃቤ ህግ ክስ እንደሚያመላክተው ተከሳሾቹ ወንጀሉን የፈጸሙት ሰኔ 16 ቀን 2010 ዓ.ም በአዲስ አባባ መስቀል አደባባይ ከረፋዱ አራት ሰአት ላይ በ40 ሜትር ርቀት አካባቢ ለጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተደረገው የድጋፍ ሰልፍ ላይ ቦንብ በመወርወር ነው።ተከሳሾቹ በ1996 ዓ.ም የወጣውን የኢፌዴሪ የወንጀል ህግ አንቀጽ 32/1ሀ እንዲሁም አንቀጽ 38 እና የፀረ ሽብርተኝነት አዋጅ ቁጥር 652/2001 አንቀጽ 3 ስር የተመለከተውን በመተላለፍ፤ በሃገሪቱ ያለውን ለውጥ ተከትሎ በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የሚመራ መንግስት መኖር የለበትም በሚል የራሳቸውን አላማ ለማራመድ በማሰብ መንቀሳቀሳቸውን ዐቃቤ ህግ በክሱ አመላክቷል።በዚህም ከ1ኛ እስከ 4ኛ ያሉ ተከሳሾች ከሱሉሉታ ከተማ መነሻቸውን በማድረግ በስልክ በመደዋወልና በአካል በመገናኘት በድጋፍ ሰልፉ ላይ እንዴት ቦምብ መወርወር እንዳለባቸው ሲዘጋጁ ቆይተዋልም ነው ያለው ዐቃቤ ህግ፡፡በዚህ መልኩ በ1ኛ ተከሳሽ ቤት ቡራዩ በማደር 2ኛ ተከሳሽ በሚያሽከረክረው ተሽከርካሪ 2ኛ ተከሳሽ ያዘጋጀውን ኤፍ1 ቦምብ በመያዝ ከ3 እስከ 5ኛ ያሉ ተከሳሾች ጋር ከፒያሳ ወደ ቴድሮስ አደባባይ በመምጣትና የድጋፍ ቲሸርት ልብስ ገዝተው በመልበስ ተመሳስለው መግባታቸው ተጠቅሷል።በድጋፍ ሰልፉ ላይ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ንግግር ካደረጉ በኋላ ተከሳሾቹ በ40 ሜትር ርቀት ላይ ቦምብ የወረወሩ ሲሆን በዚህም የሁለት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ163 በላይ ሰዎች ላይ ደግሞ ከከባድ እስከ ቀላል የአካል ጉዳት እንደደረሰባቸውም ዐቃቤ ህግ አስረድቷል፡፡የዐቃቤ ህግን የሰነድና የሰው ምስክር እንዲሁም የተከሳሾችን መከላከያ የመረመረው ፍርድ ቤቱ ተከሳሾቹን በተከሰሱበት ወንጀል ጥፋተኛ ብሏቸዋል።በተከሳሾቹ ላይ የቅጣት ውሳኔ ለመስጠትም ለጥቅምት 17 ቀን 2013 ዓ.ም ተለዋጭ ቀጠሮ ሰጥቷል።እስከ ጥቅምት 17 ድረስ ግን የቅጣት ማቅለያዎችን ማቅረብ እንደሚቻል ትዕዛዝ ሰጥቷል።በታሪክ አዱኛ - 'አዲሱ ገረመው አዲስ አበባ፡- የ2013 በጀት ዓመት የ4 ሚሊዮን ብር ሽያጭና የገበያ ትስስር እንደሚፈጥር የፌዴራል የከተሞች የስራ ዕድል ፈጠራና የምግብ ዋስትና ኤጀንሲ አስታወቀ። ከተሳታፊዎች ውስጥ 50 በመቶዎቹ ሴቶች መሆናቸው ተጠቆመ ። ኤጀንሲው ለአዲስ ዘመን ጋዜጣ በላከው መግለጫ እንዳስታወቀው፤ በ2013 በጀት አመት አንደኛው ዙር የሞዴል ጥቃቅንና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች ሀገር አቀፍ ኤግዚቢሽንና ባዛር ‹‹ዘላቂነት ያለው የገበያ ትስስር ለስራ ዕድል ፈጠራና ለኢንተርፕራይዞች ልማት መሰረት ነው ›› በሚል መሪ ቃል ከታህሳስ 22 እስከ ታህሳስ 28 ቀን 2013 ዓ.ም በጀሞ አንድ አደባባይ ትራፊክ መብራት ፊትለፊት ለሰባት ተከታታይ ቀናት የሚካሄድ ይሆናል። የ4 ሚሊዮን ብር ሽያጭና የገበያ ትስስር እንዲሚፈጥርም ይጠበቃል። በኤግዚቢሽንና ባዛሩ ላይ ከሁሉም ክልሎችና ከተሞች የተውጣጡ 202 የጥቃቅን እና አነስተኛ ኢንተርፕራይዞች 10 አነስተኛና መካከለኛ ኢንዱስትሪዎች የሚሳተፉ ሲሆን፤ ሴቶች 50 በመቶ እና አካል ጉዳተኛ ሦስት በመቶ በማሳተፍ ምርትና አገልግሎታቸው ከ20ሺ በላይ በሚሆን ተጠቃሚ የህብረተሰብ ክፍል እንዲጎበኝ ይደረጋል ብሏል ። ባዛሩ ከተለያዩ ክልሎችና አካባቢዎች የተሰባሰቡና በልዩ ልዩ ዘርፎች የተሰማሩ ብቁና ተወዳዳሪ ኢንተርፕራይዞችንና አንቀሳቃሾችን የሚያሳትፍ ሲሆን፤ በአንድ ማዕከል በማገናኘት በሚፈጠረው ትውውቅና የልምድ ልውውጥ በመካከላቸው ጤናማ የውድድር ስሜት ለማቀጣጠል እንደሚያስችልም “ኤጀንሲው አመልክቷል ። ባህላዊና ዘመናዊ የጨርቃጨርቅና አልባሳት ምርት ውጤቶች፣ ባህላዊና ዘመናዊ የቆዳ አልባሳትና የቆዳ ምርት ውጤቶች፣ ባህላዊ የዕደ-ጥበባትና ቅርጻ-ቅርጽ ሥራዎችና ውጤቶች፣ የብረታብረት፣ የእንጨት ሥራና የኢንጅነሪንግ ስራዎችና ውጤቶች፣ የአግሮ-ፕሮሰሲንግ ምርቶች እና የከተማ ግብርና ውጤቶች፣ የቴክኖሎጂ ውጤቶችና የፈጠራ ስራዎች፣ ፈሳሽ ሳሙና፣አልኮል፣ሳኒታይዘር፣ የአፍና አፍንጫ መሸፈኛ ጭንብል/ማስኮች/፣ እና ሌሎችም ምርቶች በኤግዚቢሽንና ባዛሩ እንደሚቀርቡ አስታውቋል። የአዲስ አበባ ነጋዴ ሴቶች ማህበር፣ የሴቶች ኢንተርፕርነርሺፕ ልማት ፕሮግራም፣ ኢንተርፕርነርሺፕ ልማት ማዕከል፣ ፋሽን ዲዛይን አሶሴሽን፣ የሴቶች ራስ አገዝ ድርጅት፣ የባህልና ቱሪዝም ሚኒስቴር በዕደ ጥበብ ዘርፍ የተሰማሩ ኢንተርፕራይዞችና ሌሎችም ተሳታፊ ኢንተርፕራይዞች እንደሚሆኑ ጠቁሟል። ሁነቱ የተሞክሮ ልውውጥና የንግድ ልማት ግንዛቤ ከማዳበሩም ባሻገር፤ ኢንተርፕራይዞች ከተጠቃሚው ህብረተሰብ ጋር በሚያደርጉት ግንኙነት ዘላቂ የገበያ ትስስር ለመፍጠር የሚያስችል ምቹ አጋጣሚ ይሆንላቸዋል። ምርቶቻቸውንና አገልግሎታቸውን ለተጠቃሚዎች በቀጥታ በመሸጥም ተጠቃሚ እንደሚሆኑም እጀንሲው አስታውቋል ።አዲስ ዘመን ታህሳስ 22/2013' - የአሜሪካው ሜሪየም ዌብስተር መዝገበ ቃላት እንደ ኦክስፎርድ መዝገበ ቃላት ሁሉ ታዋቂና ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው መዝገበ ቃላት ነው።አንዲት ወጣት ጥቁር አሜሪካዊት ታዲያ ለዚህ መዝገበ ቃላት አሳታሚ በጻፈቸው ደብዳቤ ምክንያት መዝገበ ቃላቱ ዘረኝነት ወይም (racism) ለሚለው የእንግሊዝኛ ቃል የትርጉም ፍቺ ማሻሻያ ለማድረግ ወስኗል። - source_sentence: የደኢሕዴን ከፍተኛ አመራሮች በሐዋሳ እየመከሩ ነው sentences: - 'የሁለት ዞኖች ከፍተኛ አመራሮች ታግደዋል የደቡብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ዴሞክራሲያዊ ንቅናቄ (ደኢሕዴን) ከፍተኛ አመራሮች ከሐሙስ ሐምሌ 18 እስከ 22 ቀን 2011 ዓ.ም. ድረስ በሐዋሳ እየመከሩ ነው፡፡ ከፍተኛ አመራሮቹ በክልሉ ውስጥ በተከሰተው ወቅታዊ ችግርና በአገራዊ ጉዳዮች ላይ እንደሚወያዩ፣ በተለይ በድርጅቱ ህልውና ላይ እንደሚያተኩሩም ታውቋል፡፡ የደኢሕዴን ሊቀመንበር ወ/ሮ ሙፈሪያት ካሚል በምክክሩ ላይ ባደረጉት ንግግር፣ በአገር ደረጃና በደቡብ ክልል የፖለቲካና የፀጥታ ጉዳዮች ላይ ወጥ አቋም ያለው አመራር አስፈላጊነትን አውስተዋል፡፡ ከዚህ አንፃርም አመራሩ ራሱን በመፈተሽ ለለውጥ ዝግጁ መሆን እንዳለበት አስታውቀዋል፡፡ እንደ ወ/ሮ ሙፈሪያት ማብራሪያ የደኢሕዴን ህልውና መረጋገጥ የሚችለው፣ አመራሩ ከመቼውም ጊዜ በላይ መንቀሳቀስ ሲችል ብቻ እንደሆነ ነው፡፡ አመራሩ ምንም ነገር እንደማይመጣ በመኩራራት ወይም በወቅታዊ ሁኔታዎች በመሥጋት የሚቀጥል ከሆነ ውጤት እንደማይኖር፣ በወቅቱ ተጨባጭ ሁኔታ ላይ በዝርዝር በመወያየት የድርጅቱ ህልውናን ማስቀጠል ላይ ትኩረት መስጠት እንደሚገባ አስረድተዋል፡፡ ይህ በዚህ እንዳለ ደኢሕዴን የሲዳማ ዞን፣ የሐዋሳ ከተማና የሃድያ ዞን ከፍተኛ አመራሮችን ማገዱንና ለወላይታና ለካፋ ዞኖች አመራሮች ደግሞ ማስጠንቀቂያ መስጠቱን አስታውቋል፡፡ ከክልልነት ጥያቄ ጋር በተያያዘ በተለይ በሲዳማ ዞን ወረዳዎችና በሐዋሳ ከተማ በተፈጸሙ ጥቃቶች የበርካቶች ሕይወት ማለፉን፣ የበርካቶች ቤት ንብረት መውደሙን ተከትሎ የደቡብ ክልል በፌዴራል መንግሥት የፀጥታ አካላት ኮማንድ ፖስት ሥር እንዲተዳደሩ መወሰኑ የሚታወስ ሲሆን፣ በዚህም ምክንያት የደኢሕዴን ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ በሐዋሳ ከተማ ባደረገው ስብሰባ የአመራሮቹን የዕግድ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ በዚህ ስብሰባው የክልሉን የፀጥታ ሁኔታ እንደገመገመ የገለጸው የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው፣ በተፈጠረ የፀጥታ ችግሮች ሳቢያ የሲዳማ ዞንና የሐዋሳ ከተማን፣ እንዲሁም የሃዲያ ዞን ‹‹የፊት አመራሮች›› እንዳገደ አስታውቋል፡፡ በተያያዘም በወላይታና በካፋ ዞኖች እየታዩ ያሉ ሁኔታዎች የሕግ ተጠያቂነትን የሚያስከትሉ ስለሆኑ፣ አመራሩ የሕዝቡን ደኅንነት ለማስጠበቅ እንዲሠራ ሲል አስጠንቅቋል፡፡ በዚህም ሳቢያ የሲዳማ ዞን አስተዳዳሪ አቶ ቃሬ ጫዊቻና የሐዋሳ ከተማ ከንቲባ አቶ ሱካሬ ሹዳ መታገዳቸውን ለማወቅ ተችሏል፡፡ የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው በሐዋሳና በአካባቢው ሐምሌ 11 ቀን 2011 ዓ.ም. ክልልነትን እናውጃለን በሚል በተፈጸመ ጥቃት የተጎዱ ቤተሰቦችን መልሶ ለማቋቋም እንደሚሠራ በማስታወቅ፣ የጥፋቱ ተሳታፊዎችም ሆኑ አስተባባሪዎች የሕግ ተጠያቂ እንዲሆኑ እሠራለሁ ብሏል፡፡ አሁን ለተከሰተው ጥፋትም ሆነ እየተስተዋለ በሚገኘው ሥርዓተ አልበኝነት ውስጥ የአመራሩ ሚና ከፍተኛ መሆኑን ያመነው የሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴው፣ ይኼንን ለማረም ከሥራ አስፈጻሚ እስከ ታችኛው የአመራር ሥርዓት ድረስ ፈትሾ ዕርምጃ እንደሚወስድ ቃል ገብቷል፡፡ ' - 'አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በፓኪስታን ደቡብ ምእራብ ኩዌታ ከተማ በመስጊድ ላይ በተፈፀመ የቦብም ጥቃት የሞቱ ሰዎች ቁጥር 15 መድረሱን ፖሊስ አስታወቀ።በአርብ ፀሎት ላይ በነበሩ ሰዎች ላይ በተፈፀመው የቦምብ ጥቃቱ ከሞቱት ሰዎች በተጨማሪም ከ20 በላይ ሰዎች ላይ የተለያየ መጠን ያለው ጉዳት መድረሱንም ነው የገለፀው።በመስጊድ ላይ ለተፈፀመው ጥቃትም በአካባቢው የሚንቀሳቀሰው የአሸባሪው ኢስላሚክ ስቴት (አይ.ኤስ) ቡድን ኃላፊነት መውሰዱ ተነገሯል።በሽብር ጥቃቱ በአፍጋኒስታን የሚንቀሳቀሰው የታሊባን ቡድን አመራሮች ተገድለዋል ቢባልም፤ ታሊባን ግን አመራሮቼ ላይ ጉዳት አልደረሰም ሲል አስተባብሏል።ምንጭ፦ ' - በኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ ዘጠነኛ ሳምንት መቐለ 70 እንደርታ በሜዳው ሲዳማ ቡናን 3-1 ካሸነፈ በኋላ የሁለቱ ቡድኖች አሰልጣኞች አስተያየታቸውን ሰጥተዋል። ” ሲዳማ ቡና በጥሩ ወቅታዊ አቋም የሚገኝ ቡድን በመሆኑ ጨዋታው ከባድ ነበር” –  ገ/መድኅን ኃይሌ – መቐለ 70 እንደርታስለ ጨዋታው” ጨዋታው ከባድ ነበር፤ ሲዳማ ቡና በጥሩ ወቅታዊ አቋም የሚገኝ ቡድን ነው ፤ የያዙት ነጥብም ለዚህ ጨዋታ ጥሩ የስነልቦና ጥንካሬ አስገኝቶላቸዋል። በአንፃሩ እኛ አራት ጨዋታዎች ሳናሸንፍ ነው ወደ ጨዋታው የገባነው። በዚ ምክንያት ጨዋታው አክብዶብን ነበር። በአጠቃላይ ጨዋታውን አሸንፈናል። በቀጣይ ጨዋታዎች ቀስ በቀሰ ወደ አሸናፊነት መጥተን ይህን እናስቀጥላለን። ”“ዳኝነት ላይ ያየሁት ነገር ጥሩ አይደለም” ዘርዓይ ሙሉ – ሲዳማ ቡና ስለ ጨዋታው ” ከዕረፍት በፊት ከጨዋታ ውጪ ኳሱ በኋላ ተጫዋቾቻችን መረጋጋት አልቻሉም። በጨዋታው አሳፋሪ ዳኝነት ነው ያየሁት። ስለ ጨዋታው ብጠይቀኝ አሳፋሪ እና ሚዛናዊት የሌለው ዳኝነት ነው። የተቆጠርቡን ግቦች እኛ ላይ ጥፋት እየተፈፀሙ የተቆጠሩ ናቸው። ከጨዋታ ውጭ ሆኖም ግብ ይቆጠራል። በቃ ይህንን ነው ያየሁት። ከዚ ውጭ ግን መቐለ ለማሸነፍ የነበረው ተነሳሽነት ጥሩ ነበር። እንደ ቡድን ተንቀሳቅሰዋል እኛም የተሻለ ኳስ ተቆጣጥረን ተጫውተናል። እንዳያችሁት ኳሱን መስርተን ነው የወጣነው ግን በተለያዩ ስህተቶች ግብ ሲቆጠርብን የተጫዋቾቻችን ብቃት አወረደው። የምንፈልገው እንቅስቃሴ ያላደረግነው በዳኞች ምክንያት ነው። ገና በሰባተኛ ደቂቃ ነው የተጀመረው ይሄ ነገር። ጨዋታው ጥሩ ሆኖ ሳለ ሚዛኑ የጠበቀ ዳኝነት አላየንም። ዳኝነቱ ልክ ካልሆነ የጨዋታው እንቅስቃሴ እንዳለ ይበላሻል ይሄ ሁሉ ደጋፊ የገባው ጥሩ ጨዋታ ለማየት ነው። ለምንድነው ተጫዋቾች ሮጠው ዳኛ ላይ የሚሄዱት። በተደጋጋሚ ስህተት ይሰራ ነበር። እኛ ተጫዋቾቻችንን ብናረጋጋም የሚያደርጉት ስህተት ለሌላ ነገር የሚዳርግ ነበር። ዳኞቹ አቅም አንሷቸው ነው ብዬ አላስብም፤ ሆን ተብሎ የተደረገ ነገር ነው። ዳኝነት ላይ ያየሁት ነገር ጥሩ አይደለም። መቐለን ግን እንደ ቡድን ጥሩ ነው እንኳን ደስ አላቹ ማለት እፈልጋለው። ”ስለ ስታድየሙ ድባብ” ደጋፊው የሚደነቅ ደጋፊ ነው። በስርዓት ነው ቡድኑን የሚደግፈው። ምንም ነገር ቢፈጠር ቡድኑን ነበር ሲደግፍ የነበረው። ”ዳኝነት ላይ ስለሰጠው አስተያየት” እኔ አዳላ አላልኩም። ግን ብቃት ማነስ ነው ብዬ አላስብም። እነዚህ ሁሉ ግቦች እስኪቆጠሩ ብቃት ማነስ አይደለም። በአጠቃላይ ዳኝነቱ ሚዘናዊ አልነበረም። ሁሉም ግብ ላይ የዳኛ ተፅዕኖ አለበት፤ በቃ ይሄን ነው የምለው። አንዱን ከጨዋታ ውጪ ብለህ አንዱን የምታፀድቅ ከሆነ ስህተት ነው። “ - source_sentence: የከምባታና ጠንባሮ አርሶአደሮች sentences: - በደሴ ማረሚያ ቤት በተደረገ የኮቪድ-19 ምርመራ 13 ሰዎች ቫይረሱ እንዳለባቸው ማረጋገጡን የከተማው ጤና መምሪያ አስታወቀ።የመምሪያው ኃላፊ አቶ አብዱልሃሚድ ይመር በተለይ ለቢቢሲ እንዳስታወቁት 12ቱ የህግ ታራሚዎች ሲሆኑ ሌላኛው ደግሞ የማረሚያ ቤቱ ባልደረባ ናቸው።እንደ አቶ አብዱልሃሚድ ገለጻ ከሆነ ከማረሚያ ቤቱ ጋር በመነጋገርም አዲስ የሚገቡ ታራሚዎች ለ14 ቀናት ለብቻቸው እንዲቆዩ ከማድረግ በተጨማሪ በመጨረሻዎቹ ቀናት ላይ ምርመራ ሲደረግላቸው ቆይቷል።ከሐምሌ 20 በኋላ ማረሚያ ቤቱ የገቡ 46 ታራሚዎች ላይ በተደረገ ምርመራ 10 ሰዎች ኮሮናቫይረስ እንዳለባቸው ለማረጋገጥ ተችሏል።“ታራሚዎቹ ከተለያዩ አካባቢዎች የመጡ ናቸው። ከተለያዩ ከደቡብ ወሎ ወረዳዎች እና ከደሴ ከተማም የተገኙ ናቸው” ብለዋል።በሁለተኛ ዙር 60 ሰዎች ላይ በተደረገ ምርመራ ሦስቱ ቫይረሱ እንዳለባቸው ተረጋግጧል።በሁለተኛው ዙር ቫይረሱ ከተገኘባቸው መካከል በመጀመሪያው ዙር እንዳለባቸው ከታወቁ ሰዎች ጋር ንክኪ የነበራቸው እና አንድ ማረሚያ ቤቱ ባልደረባ ይገኙበታል።የማረሚያ ቤቱን የሕግ ታራሚዎች እና ባልደረባዎችን በሙሉ ለመመርመር መቻሉንም አቶ አብዱልሃሚድ አስታውቀዋል።ቫይረሱ የተገኘባቸው ቦሩ ሜዳ መጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል የተላኩ ሲሆን፤ ተጓዳኝ ህመም ያለበት አንድ ታራሚ ካሳየው የህመም ምልክት ውጭ ሁሉም በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙ ተናግረዋል።በማረሚያ ቤቱ የቫይረሱ ስርጭት እንዳይስፋፋ አዲስ የሚገቡትን እና ነባር ታራሚዎችን ከመመርመር ባለፈ የግንዛቤ ማስጨበጫ ሥራ፣ የኬሚካል ርጭት፣ ርቀትን ማስጠበቅ እና ንጽህና የማስጠበቅ ሥራ እየተከናወነ ነው ብለዋል።ባለፉት ወራት በአማራ ክልል በተደረገ የኮሮናቫይረስ ምርመራ 83 አሽከርካሪዎች እና ረዳቶቻቸው ቫይረሱ ተገኝቶባቸዋል።በክልሉ ቫይረሱ ከተገኘባቸው ሰዎች መካካል 23 የህክምና ባለሙያዎች እንደሚገኙበትም ከአማራ ህብረተሰብ ጤና ኢንስቲትዩት ያገኘነው መረጃ ያሳያል።በአጠቃላይ በኢትዮጵያ በኮቪድ-19 የተያዙ ሰዎች ቁጥር 25,118 የደረሱ ሲሆን የሟቾች ቁጥር 463 ደርሷል። እንዲሁም አጠቃላይ ከበሽታው ያገገሙ ሰዎች 11,034 ደርሰዋል። - 'በደቡብ ክልል ከፋ ዞን ዴቻ ወረዳ ከ20 ሺህ በላይ የከምባታና ጠምባሮ አርሶአደሮች በማንነታችን ጥቃት ደርሶብናል በማለት እየተፈናቀሉ ናቸው፡፡አርሶአደሮቹ የተፈናቀሉት ከሶስት ሳምንት በፊት በወረዳው ከ30 በላይ ሲቪሎች በታጠቁ ግለሰቦች በአሰቃቂ ሁኔታ መገደላቸውን ተከትሎ ነው ተብሏል፡፡ጉዳያችንን ለክልሉ መንግሥት ብናሳውቅም ችላ ተብለናል ሲሉ አርሶአደቹ ተናግረዋል። አሁን ለችግር መጋለጣቸውንም ለቪኦኤ አስረድተዋል፡፡የከምባታ ጠንባሮ ዞን በበኩሉ የተፈናቀሉ ዜጎች በስቃይ ላይ መሆናቸውን ገልጦ መፍትሔ እየተፈለገ መሆኑን አስታውቋል፡፡ ' -  ባሕር ዳር፡ መስከረም 7/2012 ዓ.ም (አብመድ) በጣልያን ባሕር ዳርቻ ጠባቂዎች ሕይወታቸው የተረፉ 90 ስደተኞችን ማልታ ለመቀበል ተስማማች፡፡በቀጣዩ ሳምንት ደግሞ በአዲስ የስደተኞች መከፋፈያ አሠራር ዘዴ ላይ የአውሮፓ ኅብረት ሊመክር ነው፡፡የማልታ የሕይወት አድን ትብብር ማዕከል በጠየቀው መሠረት ትናንት የጣልያን ባሕር ዳርቻ ጠባቂ ቡድን ስደተኞቹን ታድጓል፡፡ ከሊቢያ የባሕር ክልል ውጭ እየሰመጠች ከነበረች ጀልባ ነው ስደተኞቹን ማትረፍ የተቻለው፡፡ ማልታ በመጀመሪያ ስደተኞቹን ወደ ሀገሯ ለማስገባት ፈቃደኛ አልሆነችም ነበር፡፡ - source_sentence: የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የጀመረው ኦዲት ወደ ባለ ኮከብ ሆቴሎችና ኢንዱስትሪዎች ተሸጋገረ sentences: - የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከኢትዮጵያ ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬሽን (EBC) ጋር በተፈራረመው የመግባቢያ ሰነድ ስምምነት ዙሪያ ከፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ጋር ነገ ከጠዋቱ 4፡00 ጀምሮ በኢንተርኮንትኔንታል ሆቴል ውይይት ያካሂዳል፡፡በውይይቱ ፌዴሬሽኑና EBC የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ጨዋታዎችን በቀጥታ የተሌቭዥን ስርጭት አማካኝነት በመላ ኢትዮጵያ ተደራሽ ለማድረግ ነሃሴ 6/2007 ዓ.ም የተፈራረሙትን የመግባቢያ ሰነድ አስመልክቶ ስለ ስምምነቱ ፋይዳና ሂደት ገለፃ የሚደረግ ሲሆን ከፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ለሚነሱ ጥያቄዎች ማብራሪያ ይሰጣል፡፡ በክለቦች መብትና ተጠቃሚነት ዙሪያም ግልጽ ውይይት ይካሄዳል፡፡ስምምነቱ ይፋ መደረጉንና መፈረሙን ተከትሎ ከተለያዩ በላድርሻ አከላት የተነሱት ጥያቄዎች በተለይም የኢትዮጵያ ቡና ስፖርት ክለብ በደብዳቤ አቋሙን የገለጸበት አግባብ ተቀባይነት እንዳለው ታምኖበታል፡፡ ነገ ከጠዋቱ 4፡00 ጀምሮ የሚካሄደውና የፕሪሚየር ሊግ ክለቦች ፕሬዝዳንቶች እና ስራ አስኪያጆች የሚሳተፉበት የውይይት መድረክ ስምምነቱን አስመልክቶ ሊነሱ የሚችሉትን ጥያቄዎች በመቀበል የማስተካካያ ርምጃ ለመውሰድ የሚያስችል በመሆኑ ሁሉም ክለቦች የውይይቱ ተሳታፊ እንዲሆኑ ፌዴሬሽኑ ጥሪውን አስተላልፋል፡፡ፌዴሬሽኑና ኢቢሲ አለም አቀፍና የሀገር ውስጥ ጨዋታዎችን በቴሌቭዥን የቀጥታ ስርጭት ለማስተላለፍ የተፈራረሙት የመግባቢያ ሰነድ ዓላማዎች በዋነኝነት የወጣቱን ትውልድ የእግር ኳስ ስፖርት ተነሳሽነት ማሳደግ፣ የብሔራዊ እና አገር ውስጥ ውድድሮችን የቀጥታ ስርጭት ተደራሽነት ማረጋገጥ እንዲሁም ለእግር ኳስ ስፖርት ዘላቂና አስተማማኝ እድገት አመቺ ሁኔታዎችን በመፍጠር ላይ እንደሚመሰረት መገለጹ ይታወሳል፡፡ማስታወሻ፡- በውይይቱ የሚሳተፉት የፌዴሬሽኑ የስራ ሃላፊዎችና የክለቦች ተወካዮች ብቻ ናቸው፡፡ - ለመጀመርያ ጊዜ በተሟላ ደረጃ መሬትና መሬት ነክ ይዞታዎችን ኦዲት በማድረግ ላይ የሚገኘው የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር፣ የኦዲት አድማሱን በማስፋት በባለ ኮከብ ሆቴሎችና በኢንዱስትሪዎች ላይ ቆጠራ ሊያካሂድ ነው፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከ1995 ዓ.ም. ጀምሮ እስከ ኅዳር 2004 ዓ.ም. የከተማ ቦታ በሊዝ ስለመያዝ የሚደነግገው እስኪወጣበት ጊዜ ድረስ፣ ላለፉት 15 ዓመታት በኢንዱስትሪ ዞኖችና በተናጠል ለሚካሄዱ ፋብሪካዎች በርካታ ቦታዎችን ሰጥቷል፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ለበርካታ ሆቴሎች ግንባታ የሚሆን ሰፋፊ ቦታዎችንም እንዲሁ አቅርቧል፡፡ነገር ግን አስተዳደሩ በሰጣቸው ቦታዎች ላይ ስለተከናወነው ልማትም ሆነ፣ የተከናወኑት ግንባታዎች በውላቸው መሠረት ስለመካሄዳቸው በትክክል የተጠናቀረ መረጃ እንደሌለ ይገልጻል፡፡በከተማው ውስጥ የሚገኙ አምራች ኢንዱስትሪዎችንና ባለ ኮከብ ሆቴሎችን ቁጥር ለማወቅ፣ በአግባቡ ሥራዎችን ባላካሄዱት ላይ ደግሞ የማስተካከያ ዕርምጃ ለመውሰድ ኦዲት እንደሚከናወን ለማወቅ ተችሏል፡፡የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ምክትል ከንቲባ ታከለ ኡማ (ኢንጂነር) ለሪፖርተር፣ ‹‹እስካሁን ግንባታ ሳይካሄድባቸው ለዓመታት ታጥረው የቆዩ ከአራት ሚሊዮን ካሬ ሜትር በላይ ቦታ መልሰን ወስደናል፤›› ብለዋል፡፡‹‹‹ይህ ትልቅ ሥራ ነው፤›› በማለት ምክትል ከንቲባው ገልጸው፣ በቀጣይ ደግሞ በሆቴሎች፣ በኢንዱስትሪዎች፣ በድንጋይ ማምረቻ ካባዎች፣ እንዲሁም በመኖሪያ ቤቶች ላይ ኦዲት ተካሂዶ ዕርምጃ ይወሰዳል ሲሉ ገልጸዋል፡፡ ‹‹ሥራው ውስብስብ በመሆኑ የሚካሄደው ኦዲት አንዴ ብቻ ሳይሆን ሦስት፣ አራት ጊዜ ይታያል፡፡ ካስፈለገም የማረጋገጡን ሥራ ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሊያከናውን ይችላል፤›› በማለት ምክትል ከንቲባው አስረድተዋል፡፡በአዲስ አበባ ከተማ አምራች ኢንዱስትሪዎች፣ ሆቴሎች፣ ለድንጋይ ማውጪያ የተሰጡ ቦታዎች ያሉበት ወቅታዊ ሁኔታ በትክክል አይታወቅም፡፡ ለእነዚህ ዘርፎች የቀረበው ቦታ ለታለመለት ዓላማ በትክክል ስለመዋሉ፣ ከዘርፉ የሚመነጨው ኢኮኖሚም ሆነ የተፈጠረው የሥራ ዕድል ሽፋን እምብዛም አይታወቅም፡፡ይህንን ሥራ በተሻለ ደረጃ ለመሥራት የከተማው ኢንዱስትሪ ቢሮ ከማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ጋር በጋራ ለመሥራትም መስማማታቸው ታውቋል፡፡ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ የቢዝነስ ስታትስቲክስ ዳይሬክተር አቶ ዘለዓለም ኃይለ ጊዮርጊስ፣ በሆቴሎችና በኢንዱስትሪዎች ላይ ቆጠራውን ለማካሄድ ሙሉ ዝግጅት እየተደረገ መሆኑን ለሪፖርተር ገልጸው፣ በጉዳዩ ላይ ዝርዝር መረጃ ከመስጠት ተቆጥበዋል፡፡   - ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ለተለያዩ የመንግስት የስራ ሀላፊዎች ሹመት መስጠታቸውን የጠቅላይ ሚኒስቴር ጽህፈት ቤት አስታውቋል።በጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መግለጫ መሰረት፦ 1.ዶክተር አምባቸው መኮንን፦ የጠቅላይ ሚንስትሩ የመሰረተ ልማትና የከተማ ልማት አማካሪ ሚንስትር 2.አቶ ገብረእግዚአብሔር አርአያ፦ በሚንስትር ዴኤታ ማዕረግ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪ 3.አቶ ጫኔ ሽመካ፦ በሚንስትር ዴኤታ ማዕረግ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪ 4.አቶ ጫላ ለሚ፦ በሚንስትር ዴኤታ ማዕረግ በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የመንግስት ረዳት ተጠሪ5.አቶ ተስፋሁን ጎበዛይ፦ የጠቅላይ ሚንስትሩ የብሔራዊ ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር ዴኤታ6.ብርጋዴል ጄኔራል አህመድ ሀምዛ፦ የብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ዋና ዳይሬክተር7.አቶ ሞቱማ መቃሳ፦ የጠቅላይ ሚንስትሩ የብሔራዊ ደህንነት ጉዳዮች አማካሪ ሚንስትር ዴኤታ8.አቶ ከበደ ይማም፦ የአካባቢ ጥበቃ ደንና የአየር ንብረት ለውጥ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር9.አቶ አዘዘው ጫኔ፦ የጉምሩክ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር10.አቶ አወል አብዲ፦ የብረታ ብረት ኢንጂነሪንግ ኮርፖሬሽን ምክትል ዋና ዳይሬክተር11.አቶ ሙሉጌታ በየነ፦ የጉምሩክ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር12. ዶክተር ፅጌረዳ ክፍሌ፦ የብሔራዊ ኤች. አይ. ቪ/ኤድስ መከላከያና መቆጣጠሪያ ጽ/ቤት ዋና ዳይሬክተር13.ወይዘሮ ያምሮት አንዱዓለም፦ የአርማወር ሐሰን የምርምር ኢንስቲትዩት ምክትል ዋና ዳይሬክተር14.ዶክተር ሚዛን ኪሮስ፦ የኢትዮጵያ ጤና መድህን ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር15.አቶ ሀሚድ ከኒሶ፦ የሰነዶች ማረጋገጫና ምዝገባ ኤጀንሲ ምክትል ዋና ዳይሬክተር16.አቶ ከበደ ጫኔ፦ የስደተኞችና ከስደት ተመላሾች ጉዳይ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር17.ወይዘሮ ምስራቅ ማሞ፦ የጉምሩክ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል። - source_sentence: በቁጥጥር ስር የዋሉ የህወሓት ታጣቂዎች ልዩ ኃይሉና ወጣቱ የጥፋት ቡድኑ እኩይ ዓላማ ማስፈጸሚያ ከመሆን እንዲቆጠቡ አስገነዘቡ sentences: - 'የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተቺዎች እንደሚሉት፤ ፕሬዚዳንቱ ለዘመናት የአሜሪካ ወዳጆች በሆኑት ኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል ታላቁ የሕዳሴ ግድብን በተመለከተ ውጥረት ቀስቅሰዋል።ይህም በአሜሪካ እና በአፍሪካ የዲፕሎማሲ ታሪክ ትልቁ የትራምፕ ስህተት ነው ይላሉ።ትራምፕ ከቀናት በፊት ግብፅ "ግድቡን ልታፈነዳው ትችላለች" ማለታቸው ይታወሳል። ጥር ላይ ፕሬዚዳንቱ "ስምምነት መፍጠር ችያለሁ፤ ከባድ ጦርነትም አስቁሜያለሁ" ብለው የኖቤል የሰላም ሽልማት እንደሚገባቸው መናገራቸው ይታወሳል።ነገር ግን ተሸላሚ የሆኑት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ነበሩ ።ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንደሚገባቸው ሲናገሩ ጉዳዩን ግልፅ ባያደርጉትም፤ በግብፁ ፕሬዘዳንት አብዱልፈታህ አል-ሲሲ ጥሪ መሠረት በኢትዮጵያ እና በግብፅ መካከል ጣልቃ ስለመግባታቸው እየተናገሩ እንደነበረ ይታመናል።ትራምፕ በአንድ ወቅት አብዱልፈታህ አል-ሲሲን "የኔ ምርጡ አምባገነን" ማለታቸው አይዘነጋም።ግብፅ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ "ለደህንነቴ ያሰጋኛል" ትላለች። ሱዳንም የግብፅን ያህል ባይሆንም ስጋቱን ትጋራለች። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ የኃይል አመንጪውን ግድብ አስፈላጊነት አስረግጣ ትገልጻለች።ኬንያ የሚገኘው የአፍሪካ ቀንድ የጸጥታ ጉዳይ ተንታኝ ረሺድ አብዲ እንደሚለው፤ በግድቡ ዙሪያ ኢትዮጵያ እና ግብፅን ለማደራደር አሜሪካ ጣልቃ መግባቷ የሁለቱን አገሮች ውጥረት አባብሷል።"ኢትዮጵያ በግድቡ አቅራቢያ የጸጥታ ኃይሏን እያጠናከረች ነው። ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ከበረራ ውጪ ማድረጓ አንዱ ማሳያ ነው። በግድቡ ዙሪያ በረራ የሚያግድ መሣሪያም ተገጥሟል። ግብፅ የወታደራዊ ቅኝት በረራ ልታደርግ እንደምትችል ከመስጋት የመነጨ ሊሆን ይችላል" ይላል።ተንታኙ እንደሚናገረው፤ ትራምፕ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ እንዴት እንደሚሠራ የሚገነዘቡ አይመስልም።"በንግዱ ዓለም እንደሚደረገው ስምምነት ላይ መድረስ ይቻላል የሚል የተዛባ አመለካከት አላቸው። የውጪ ጉዳይ መያዝ ያለበትን ጉዳይ ግምዣ ቤት ድርድሩን እንዲመራ ያደረጉትም ለዚህ ነው። ከመነሻውም መጥፎ የነበረውን ሁኔታም አባብሶታል" ሲልም ረሺድ ያስረዳል።ኢትዮጵያ ከግብፅ እና ከሱዳን ጋር ያለው ድርድር ሳይቋጭ ግድቡን ለመሙላት በመወሰኗ አሜሪካ የ100 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ማጠፏ ተዘግቧል።ረሺድ "ኢትዮጵያ አሜሪካ እንደከዳቻት ይሰማታል። ብዙ ኢትዮጵያውያን ትራምፕን የጥላቻ ምልክት አድርገውታል" በማለት ሁኔታውን ይገልጻል።የዴሞክራት እጩው ጆ ባይደን እንዲያሸንፉም የበርካታ ኢትዮጵያውያን ምኞት ነው።አሜሪካ የሚገኘው ሴንተር ፎር ግሎባል ዴቨሎፕመንት ውስጥ የፖሊሲ አጥኚ ደብሊው ጉዬ ሙር እንደሚሉት፤ የትራምፕ አስተዳደር እስራኤልና የአረብ ሊግ አገራት መካከል ሰላም መፍጠር ስለሚፈልግ ከግብፅ ጎን መቆሙ የሚጠበቅ ነው።ግብፅ ከእስራኤል ጋር ዘመናት ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ትስስር አላት። ትራምፕ የአረብ ሊግ አገራት ለእስራኤል እውቅና እንዲሰጡ ጥረት እያደረጉ ስለሆነ አብዱልፈታህ አል-ሲሲን ማስቀየም አይፈልጉም።ሙር እንደሚናገሩት፤ የትራምፕ አስተዳደር በግድቡ ዙርያ ለግብፅ የወገነውም በዚህ ምክንያት ነው።ትራምፕ ሱዳንን በተመለከተ የደረሱበት ውሳኔ የአረቡን አገራት ከእስራኤል ጋር ለማስስማት የሚያደርጉት ጥረት አንድ አካል ነው።ሱዳን ከእስራኤል ጋር ስምምነት ለማድረግ ወስናለች።በእርግጥ የአገሪቱ ተጠባባቂ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ውሳኔው ገና በሕግ አውጪ መጽደቅ እንዳለበት ቢናገሩም፤ ሱዳን እንደ ጎርጎሮሳውያኑ 1967 ላይ የአረብ ሊግ አገራት ውይይት ማስተናገዷ መዘንጋት የለበትም። በውይይቱ "ከእስራኤል ጋር መቼም ሰላም አይፈጠርም። መቼም ቢሆን ለእስራኤል እውቅና አይሰጥም። ድርድርም አይካሄድም" ተብሎም ነበር።ሱዳን ከእስራኤል ጋር ለመስማማት በመፍቀዷ ትራምፕ ሽብርን ከሚድፉ አገሮች ዝርዝር እንደሚያስወጧት ተናግረዋል። ይህም ለምጣኔ ሀብቷ ማገገም የሚረዳ ድጋፍ እንድታገኝ ያግዛታል።ትራምፕ በድጋሚ ከተመረጡ ኢትዮጵያ ግድቡን በተመለከተ ሱዳን እና ግብፅ ላላቸው ስጋት አንዳች መልስ እንድትሰጥ ጫና እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።አጥኚው እንደሚሉት፤ ሱዳን ሽብርን ከሚደግፉ አገሮች ዝርዝር ከወጣች የትራምፕ አስተዳደር በምላሹ የሚጠብቀው ነገር አለ።"ከእስራኤል ጋር ስምምነት የመፍጠር ጉዳይ የሱዳን ማኅበረሰብን የከፋፈለ ነው። መንግሥት የራሱ የጸጥታ ጥያቄዎች እያሉበት ይህን ውሳኔ ማሳለፉ ችግር ሊያስከትል ይችላል" ብለዋል። ትራምፕ አፍሪካን በተመለከተ የሚያራምዱት ፖሊሲ፤ በአሜሪካ እና በቻይና መካከል የሚካሄድ ''አዲሱ ቀዝቃዛ ጦርነት'' ነው ሲል ረሺድ ይገልጸዋል።ለምሳሌ ቻይና ከግዛቷ ውጪ የመጀመሪያውን ወታደራዊ መቀመጫ የከፈተችው በጅቡቲ ነው። ማዕከሉ የሚገኘው አሜሪካ የሶማሊያ ታጣቂዎች ላይ የአየር ጥቃት ለመሰንዘር ያቋቋመችው ማዕከል አቅራቢያ ነው።በቅርቡ የአሜሪካ ተዋጊ ጀቶች ለማረፍ ሲሞክሩ፤ ቻይና የአሜሪካውያን ወታደሮችን እይታ የሚጋርድ መሣሪያ መሞከሯን ረሺድ ያጣቅሳል። "የትራምፕ አስተዳደር ጸረ ቻይና ፖሊስ ያራምዳል" የሚለው ተንታኙ ሁኔታው ለአፍሪካ ቀንድ አስቸጋሪ መሆኑንም ያስረዳል።ቻይና አፍሪካ ውስጥ ያላትን የንግድ የበላይነት ለመቀልበስ፤ የትራምፕ አስተዳደር ''ፕሮስፔሪቲ አፍሪካ ኢን 2018'' የተባለ ፖሊሲ ነድፏል።በአፍሪካ እና በአሜሪካ መካከል የሚካሄደውን ንግድ በእጥፍ የማሳደግ እቅድ አለ። አምና የአሜሪካ መንግሥት የንግድ ተቋሞች አፍሪካ ውስጥ እንዲሠሩ የገንዘብ ድጋፍ የሚሰጥበት አሠራር ዘርግቷል።ሙር እንደሚሉት፤ የአሜሪካ ድርጅቶች ከቻይና ተቋሞች ጋር መወዳደር አልቻልንም ብለው ቅሬታ ስላሰሙ የገንዘብ ድጋፍ ለመስጠት ተወስኗል። "የአይቲ ዘርፍ እንደ ማሳያ ቢወሰድ፤ 70 በመቶ የአፍሪካ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የተመሠረተው በቻይና ድርጅቶች ላይ ነው" ሲሉ ያብራራሉ። የትራምፕ አስተዳደር በ2025 የሚያበቃውን ከ30 በላይ የአፍሪካ አገሮች ተጠቃሚ እንዲሆኑበት ታስቦ በአሜሪካ ለአፍሪካውያን የተሰጠው ከታሪፍና ከቀረጥ ነፃ የገበያ ዕድል (አፍሪካ ግሮዝ ኤንድ ኦፖርቹኒቲ አክት-አጎዋ) የመሰረዝ እቅድ አለው። ለአፍሪካ ምርቶች የአሜሪካን ገበያ ክፍት የሚያደርገው ስምምነት የተፈረመው በቢል ክሊንተን ነበር።አሜሪካ አሁን ላይ ትኩረቷ የሁለትዮሽ የንግድ ስምምነት እንደሆነ ሙር ይናገራሉ። ለምሳሌ ከኬንያ ጋር ንግግር እየተካሄደ ነው።ኬንያ፤ የቻይና ''ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሽየቲቭ'' አካል እንደሆነች ይታወቃል። ስምምነቱ ቻይናን ከአፍሪካ ጋር በንግድ የሚያስተሳስርና የቻይና ዓለም አቀፍ ተደማጭነት የሚያጎላ እንደሆነ አሜሪካ ታምናለች።ትራምፕ ከኬንያ ጋር በቀጥታ ከተስማሙ በኋላ ተመሳሳይ መንገድ ተጠቅመው ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች ጋር የመሥራት ውጥን እንዳላቸው ሙር ይናገራሉ።ይህ የትራምፕ መንገድ፤ ከአፍሪካ ሕብረት የንድግና ኢንዱስትሪ ኮሚሽነር አልበርት ሙቻንጋን ሐሳብ ጋር ይጣረሳል።እሳቸው የአፍሪካ አገራት በተናጠል ሳይሆን በአንድነት ከአሜሪካ ጋር ስምምነት እንዲያደርጉ ይፈልጋሉ። ሙር እንደሚሉት፤ የአሜሪካ ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት የአህጉሪቱን ምጣኔ ሀብት ለማጣመር ከሚያደርገው ጥረት ጋር ይጣረሳል።ሕብረቱ፤ አፍሪካን የዓለም ትልቋ ነጻ የንግድ ቀጠና የማድረግ አላማ አለው።ትራምፕ ግን በጥምረት ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በጋራ ያለመደራደር አዝማሚያ ያሳያሉ ሲሉ አጥኚው ያክላሉ።የትራምፕ ተቀናቃኝ ጆ ባይደን ካሸነፉ የአፍሪካ ፖሊሲያቸው ምን እንደሚሆን እስካሁን አልገለጹም።"የባይደን አስተዳደር በኦባማ ጊዜ ወደነበረው ሂደት ሊመለስ ይችላል" ይላሉ ሙር። ' - አዲስ አበባ፣ ጥር 2፣ 2013(ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ወጣት የሴራ ፖለቲካ አራማጆችን በዝምታ አይመለከቱም ሲል የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ ሰብሳቢ ወጣት ራች ጎች ገለጸ።የክልሉ የብልጽግና ፓርቲ ወጣቶች ሊግ የውይይት መድረክ ትናንት ተካሂዷል።ከአሁን በፊት በነበረው የፖለቲካ ሴራ ወጣቱም ሆነ መላው የክልሉ ህዝብ ተጠቃሚ ሳይሆን ቆይቷል ያለው ሰብሳቢው ይህንን የህዝብ ጥቅም የማያረጋግጥ የፖለቲካ ሴራ አካሄድ የክልሉ ወጣት እንደማይቀበለው ገልጿል።የክልሉ ህዝብ እኩል ተጠቃሚ የመሆን ዕድል ማግኘቱን አስታውሶ፤ “በቀጣይ የሴራ ፖለቲካ አራማጆችን ወጣቱ በዝምታ አይመለከትም” ብሏል።የሊጉ ምክትል ሰብሳቢ ወጣት ኡጁሉ ቢሩ በበኩሉ “ከአሁን በጎጥና በመንደር በመከፋፈል አንድነቱን ለመሸርሽር ሲሰራ ነበር” ብሏል።ህዝቡ ልዩነቶች እንዳማያስፈልጉ በመረዳቱ በክልሉ ሰላም መረጋገጡን ጠቅሶ፤ “በቀጣይ በሚስማሙና በሚያግባቡ ጎዳዮች ዙሪያ እንሰራለን” ሲል ተናግሯል።የመድረኩ ተሳታፊ ወጣቶችም ሀገርን ማልማትና ማሳደግ በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባ በመግለጽ ሐሳብ አንስተዋል።ለዘንድሮ ምርጫ ሰላማዊ ሂደትና ለተጀመረው የብልጽግና ጉዞ ስኬታማነት የበኩላቸውን አስተዋጽኦ ለማበርከት ዝግጁ መሆናቸውንም አረጋግጠዋል።ከጽንፈኝነትና ከብሄርተኝነት አስተሳሰቦች በመውጣት መንግስት በጀመራቸው የሰላም፣ የዴምክራሲና የልማት ስራዎች በንቃት ለመሳተፍ ዝግጁ እንደሆኑ መግለፃቸውን ኢዜአ ዘግቧል።የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ላክደር ላክባክ ፤ በሀገሪቱ እየተካሄደ ያለውን ሁለንተናዊ ለውጥና የብልፅግና ጉዞ እውን ለማድረግ ወጣቱ ኃይል የማይተካ  ሚና አለው ብለዋል።ከፌስቡክ ገፃችን በተጨማሪ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-የፋና ድረ ገጽ ይጎብኙ፤ተንቀሳቃሽ ምስሎችን ለማግኘት የፋና ቴሌቪዥን የዩቲዩብ ቻናል ሰብስክራይብ ያድርጉፈጣን መረጃዎችን ለማግኘት ትክክለኛውን የፋና ቴሌግራም ቻናል ይቀላቀሉከዚህ በተጨማሪም በትዊተር ገጻችን ይወዳጁንዘወትር ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን! - አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ልዩ ኃይሉና ወጣቱ የጥፋት ቡድኑ እኩይ ዓላማ ማስፈጸሚያ መሆን የለባቸውም ሲሉ በቁጥጥር ስር የዋሉ የጽንፈኛው ህወሓት ቡድን ታጣቂዎች ገለጹ።ከአንድ ሳምንት በፊት በትግራይ ክልል በነበረው የመከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ በህወሓት ቡድን የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ የሃገር መከላከያ ሠራዊት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተሰጠው ሃገርን የማዳን ተልዕኮ ሕግ ለማስከበር የዘመቻ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።የሠራዊቱ 5ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር የህወሓትን ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር አውሏል።በቁጥጥር ስር የዋሉት ታጣቂዎች የትግራይ ልዩ ኃይልን የተቀላቀሉት ኑሯቸውን አሸንፈው ለማደግ እንጂ ከሃገር መከላከያ ሠራዊት ጋር ለመዋጋት አለመሆኑን ገልጸዋል።ኑሮን ለማሸነፍ በሚል ወደ ልዩ ኃይሉ ቢገቡም የህወሓት የጥፋት ቡድን እኩይ ዓላማ ማስፈጸሚያ ከመሆን ውጪ ያገኙት ነገር አለመኖሩን ነው የተናገሩት።ከሃገር መከላከያ ሠራዊት ጋር መጋጨት ማለት ከኢትዮጵያ ጋር መጋጨት መሆኑንም ገልጸዋል።የትግራይ ልዩ ኃይል እና ወጣትም የህወሓት የጥፋት ቡድን ሰላባ እንዳይሆኑ ከሃገር መከላከያ ሠራዊቱ ጎን መቆም እንዳለባቸው ተናግረዋል።ታጣቂዎቹ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በሃገር መከላከያ ሠራዊቱ የደረሰባቸው ምንም አይነት ችግር እንደሌለና በአሁኑ ወቅት በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙም አስረድተዋል።የሃገር መከላከያ ሠራዊት እያከናወነ ባለው ዘመቻ የትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ አባላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል። datasets: - rasyosef/amharic-news-retrieval-dataset pipeline_tag: sentence-similarity library_name: sentence-transformers metrics: - cosine_accuracy@1 - cosine_accuracy@3 - cosine_accuracy@5 - cosine_accuracy@10 - cosine_precision@1 - cosine_precision@3 - cosine_precision@5 - cosine_precision@10 - cosine_recall@1 - cosine_recall@3 - cosine_recall@5 - cosine_recall@10 - cosine_ndcg@10 - cosine_mrr@10 - cosine_map@100 model-index: - name: BERT Amharic Text Embedding Medium results: - task: type: information-retrieval name: Information Retrieval dataset: name: dim 512 type: dim_512 metrics: - type: cosine_accuracy@1 value: 0.6025497651532096 name: Cosine Accuracy@1 - type: cosine_accuracy@3 value: 0.7383135763811228 name: Cosine Accuracy@3 - type: cosine_accuracy@5 value: 0.7877432341757996 name: Cosine Accuracy@5 - type: cosine_accuracy@10 value: 0.8425408186088124 name: Cosine Accuracy@10 - type: cosine_precision@1 value: 0.6025497651532096 name: Cosine Precision@1 - type: cosine_precision@3 value: 0.24610452546037426 name: Cosine Precision@3 - type: cosine_precision@5 value: 0.15754864683515993 name: Cosine Precision@5 - type: cosine_precision@10 value: 0.08425408186088122 name: Cosine Precision@10 - type: cosine_recall@1 value: 0.6025497651532096 name: Cosine Recall@1 - type: cosine_recall@3 value: 0.7383135763811228 name: Cosine Recall@3 - type: cosine_recall@5 value: 0.7877432341757996 name: Cosine Recall@5 - type: cosine_recall@10 value: 0.8425408186088124 name: Cosine Recall@10 - type: cosine_ndcg@10 value: 0.7206896562234348 name: Cosine Ndcg@10 - type: cosine_mrr@10 value: 0.6818662953140707 name: Cosine Mrr@10 - type: cosine_map@100 value: 0.6867120260104428 name: Cosine Map@100 - task: type: information-retrieval name: Information Retrieval dataset: name: dim 256 type: dim_256 metrics: - type: cosine_accuracy@1 value: 0.592932229926191 name: Cosine Accuracy@1 - type: cosine_accuracy@3 value: 0.7342876314023709 name: Cosine Accuracy@3 - type: cosine_accuracy@5 value: 0.7843882800268396 name: Cosine Accuracy@5 - type: cosine_accuracy@10 value: 0.8380675464101991 name: Cosine Accuracy@10 - type: cosine_precision@1 value: 0.592932229926191 name: Cosine Precision@1 - type: cosine_precision@3 value: 0.24476254380079027 name: Cosine Precision@3 - type: cosine_precision@5 value: 0.15687765600536793 name: Cosine Precision@5 - type: cosine_precision@10 value: 0.08380675464101989 name: Cosine Precision@10 - type: cosine_recall@1 value: 0.592932229926191 name: Cosine Recall@1 - type: cosine_recall@3 value: 0.7342876314023709 name: Cosine Recall@3 - type: cosine_recall@5 value: 0.7843882800268396 name: Cosine Recall@5 - type: cosine_recall@10 value: 0.8380675464101991 name: Cosine Recall@10 - type: cosine_ndcg@10 value: 0.7138208588325037 name: Cosine Ndcg@10 - type: cosine_mrr@10 value: 0.6741775037011009 name: Cosine Mrr@10 - type: cosine_map@100 value: 0.6791066888815549 name: Cosine Map@100 --- # BERT Amharic Text Embedding Medium This is a [sentence-transformers](https://www.SBERT.net) model finetuned from [rasyosef/bert-medium-amharic](https://huggingface.co/rasyosef/bert-medium-amharic) on the [amharic-news-retrieval-dataset](https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-retrieval-dataset) dataset. It maps sentences & paragraphs to a 512-dimensional dense vector space and can be used for semantic textual similarity, semantic search, paraphrase mining, text classification, clustering, and more. ## Model Details ### Model Description - **Model Type:** Sentence Transformer - **Base model:** [rasyosef/bert-medium-amharic](https://huggingface.co/rasyosef/bert-medium-amharic) - **Maximum Sequence Length:** 512 tokens - **Output Dimensionality:** 512 dimensions - **Similarity Function:** Cosine Similarity - **Training Dataset:** - [amharic-news-retrieval-dataset](https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-retrieval-dataset) - **Language:** en - **License:** apache-2.0 ### Model Sources - **Documentation:** [Sentence Transformers Documentation](https://sbert.net) - **Repository:** [Sentence Transformers on GitHub](https://github.com/UKPLab/sentence-transformers) - **Hugging Face:** [Sentence Transformers on Hugging Face](https://huggingface.co/models?library=sentence-transformers) ### Full Model Architecture ``` SentenceTransformer( (0): Transformer({'max_seq_length': 512, 'do_lower_case': False}) with Transformer model: BertModel (1): Pooling({'word_embedding_dimension': 512, 'pooling_mode_cls_token': False, 'pooling_mode_mean_tokens': True, 'pooling_mode_max_tokens': False, 'pooling_mode_mean_sqrt_len_tokens': False, 'pooling_mode_weightedmean_tokens': False, 'pooling_mode_lasttoken': False, 'include_prompt': True}) (2): Normalize() ) ``` ## Usage ### Direct Usage (Sentence Transformers) First install the Sentence Transformers library: ```bash pip install -U sentence-transformers ``` Then you can load this model and run inference. ```python from sentence_transformers import SentenceTransformer # Download from the 🤗 Hub model = SentenceTransformer("rasyosef/bert-amharic-text-embedding-medium") # Run inference sentences = [ 'በቁጥጥር ስር የዋሉ የህወሓት ታጣቂዎች ልዩ ኃይሉና ወጣቱ የጥፋት ቡድኑ እኩይ ዓላማ ማስፈጸሚያ ከመሆን እንዲቆጠቡ አስገነዘቡ', 'አዲስ አበባ ፣ ህዳር 1 ፣ 2013 (ኤፍ ቢ ሲ) ልዩ ኃይሉና ወጣቱ የጥፋት ቡድኑ እኩይ ዓላማ ማስፈጸሚያ መሆን የለባቸውም ሲሉ በቁጥጥር ስር የዋሉ የጽንፈኛው ህወሓት ቡድን ታጣቂዎች ገለጹ።ከአንድ ሳምንት በፊት በትግራይ ክልል በነበረው የመከላከያ ሰራዊት ሰሜን ዕዝ ላይ በህወሓት ቡድን የተፈጸመውን ጥቃት ተከትሎ የሃገር መከላከያ ሠራዊት በጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በተሰጠው ሃገርን የማዳን ተልዕኮ ሕግ ለማስከበር የዘመቻ ሥራዎችን እያከናወነ ይገኛል።የሠራዊቱ 5ኛ ሜካናይዝድ ክፍለ ጦር የህወሓትን ታጣቂዎች በቁጥጥር ስር አውሏል።በቁጥጥር ስር የዋሉት ታጣቂዎች የትግራይ ልዩ ኃይልን የተቀላቀሉት ኑሯቸውን አሸንፈው ለማደግ እንጂ ከሃገር መከላከያ ሠራዊት ጋር ለመዋጋት አለመሆኑን ገልጸዋል።ኑሮን ለማሸነፍ በሚል ወደ ልዩ ኃይሉ ቢገቡም የህወሓት የጥፋት ቡድን እኩይ ዓላማ ማስፈጸሚያ ከመሆን ውጪ ያገኙት ነገር አለመኖሩን ነው የተናገሩት።ከሃገር መከላከያ ሠራዊት ጋር መጋጨት ማለት ከኢትዮጵያ ጋር መጋጨት መሆኑንም ገልጸዋል።የትግራይ ልዩ ኃይል እና ወጣትም የህወሓት የጥፋት ቡድን ሰላባ እንዳይሆኑ ከሃገር መከላከያ ሠራዊቱ ጎን መቆም እንዳለባቸው ተናግረዋል።ታጣቂዎቹ በቁጥጥር ስር ከዋሉ በኋላ በሃገር መከላከያ ሠራዊቱ የደረሰባቸው ምንም አይነት ችግር እንደሌለና በአሁኑ ወቅት በጥሩ ሁኔታ ላይ እንደሚገኙም አስረድተዋል።የሃገር መከላከያ ሠራዊት እያከናወነ ባለው ዘመቻ የትግራይ ልዩ ኃይልና ሚሊሻ አባላት በቁጥጥር ስር እየዋሉ መሆኑን ኢዜአ ዘግቧል።', 'የፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ተቺዎች እንደሚሉት፤ ፕሬዚዳንቱ ለዘመናት የአሜሪካ ወዳጆች በሆኑት ኢትዮጵያ እና ግብፅ መካከል ታላቁ የሕዳሴ ግድብን በተመለከተ ውጥረት ቀስቅሰዋል።ይህም በአሜሪካ እና በአፍሪካ የዲፕሎማሲ ታሪክ ትልቁ የትራምፕ ስህተት ነው ይላሉ።ትራምፕ ከቀናት በፊት ግብፅ "ግድቡን ልታፈነዳው ትችላለች" ማለታቸው ይታወሳል። ጥር ላይ ፕሬዚዳንቱ "ስምምነት መፍጠር ችያለሁ፤ ከባድ ጦርነትም አስቁሜያለሁ" ብለው የኖቤል የሰላም ሽልማት እንደሚገባቸው መናገራቸው ይታወሳል።ነገር ግን ተሸላሚ የሆኑት ጠቅላይ ሚንስትር ዐብይ አሕመድ ነበሩ ።ትራምፕ የኖቤል የሰላም ሽልማት እንደሚገባቸው ሲናገሩ ጉዳዩን ግልፅ ባያደርጉትም፤ በግብፁ ፕሬዘዳንት አብዱልፈታህ አል-ሲሲ ጥሪ መሠረት በኢትዮጵያ እና በግብፅ መካከል ጣልቃ ስለመግባታቸው እየተናገሩ እንደነበረ ይታመናል።ትራምፕ በአንድ ወቅት አብዱልፈታህ አል-ሲሲን "የኔ ምርጡ አምባገነን" ማለታቸው አይዘነጋም።ግብፅ ታላቁ ሕዳሴ ግድብ "ለደህንነቴ ያሰጋኛል" ትላለች። ሱዳንም የግብፅን ያህል ባይሆንም ስጋቱን ትጋራለች። በሌላ በኩል ኢትዮጵያ የኃይል አመንጪውን ግድብ አስፈላጊነት አስረግጣ ትገልጻለች።ኬንያ የሚገኘው የአፍሪካ ቀንድ የጸጥታ ጉዳይ ተንታኝ ረሺድ አብዲ እንደሚለው፤ በግድቡ ዙሪያ ኢትዮጵያ እና ግብፅን ለማደራደር አሜሪካ ጣልቃ መግባቷ የሁለቱን አገሮች ውጥረት አባብሷል።"ኢትዮጵያ በግድቡ አቅራቢያ የጸጥታ ኃይሏን እያጠናከረች ነው። ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልልን ከበረራ ውጪ ማድረጓ አንዱ ማሳያ ነው። በግድቡ ዙሪያ በረራ የሚያግድ መሣሪያም ተገጥሟል። ግብፅ የወታደራዊ ቅኝት በረራ ልታደርግ እንደምትችል ከመስጋት የመነጨ ሊሆን ይችላል" ይላል።ተንታኙ እንደሚናገረው፤ ትራምፕ ዓለም አቀፍ ዲፕሎማሲ እንዴት እንደሚሠራ የሚገነዘቡ አይመስልም።"በንግዱ ዓለም እንደሚደረገው ስምምነት ላይ መድረስ ይቻላል የሚል የተዛባ አመለካከት አላቸው። የውጪ ጉዳይ መያዝ ያለበትን ጉዳይ ግምዣ ቤት ድርድሩን እንዲመራ ያደረጉትም ለዚህ ነው። ከመነሻውም መጥፎ የነበረውን ሁኔታም አባብሶታል" ሲልም ረሺድ ያስረዳል።ኢትዮጵያ ከግብፅ እና ከሱዳን ጋር ያለው ድርድር ሳይቋጭ ግድቡን ለመሙላት በመወሰኗ አሜሪካ የ100 ሚሊዮን ዶላር እርዳታ ማጠፏ ተዘግቧል።ረሺድ "ኢትዮጵያ አሜሪካ እንደከዳቻት ይሰማታል። ብዙ ኢትዮጵያውያን ትራምፕን የጥላቻ ምልክት አድርገውታል" በማለት ሁኔታውን ይገልጻል።የዴሞክራት እጩው ጆ ባይደን እንዲያሸንፉም የበርካታ ኢትዮጵያውያን ምኞት ነው።አሜሪካ የሚገኘው ሴንተር ፎር ግሎባል ዴቨሎፕመንት ውስጥ የፖሊሲ አጥኚ ደብሊው ጉዬ ሙር እንደሚሉት፤ የትራምፕ አስተዳደር እስራኤልና የአረብ ሊግ አገራት መካከል ሰላም መፍጠር ስለሚፈልግ ከግብፅ ጎን መቆሙ የሚጠበቅ ነው።ግብፅ ከእስራኤል ጋር ዘመናት ያስቆጠረ ዲፕሎማሲያዊ ትስስር አላት። ትራምፕ የአረብ ሊግ አገራት ለእስራኤል እውቅና እንዲሰጡ ጥረት እያደረጉ ስለሆነ አብዱልፈታህ አል-ሲሲን ማስቀየም አይፈልጉም።ሙር እንደሚናገሩት፤ የትራምፕ አስተዳደር በግድቡ ዙርያ ለግብፅ የወገነውም በዚህ ምክንያት ነው።ትራምፕ ሱዳንን በተመለከተ የደረሱበት ውሳኔ የአረቡን አገራት ከእስራኤል ጋር ለማስስማት የሚያደርጉት ጥረት አንድ አካል ነው።ሱዳን ከእስራኤል ጋር ስምምነት ለማድረግ ወስናለች።በእርግጥ የአገሪቱ ተጠባባቂ የውጪ ጉዳይ ሚንስትር ውሳኔው ገና በሕግ አውጪ መጽደቅ እንዳለበት ቢናገሩም፤ ሱዳን እንደ ጎርጎሮሳውያኑ 1967 ላይ የአረብ ሊግ አገራት ውይይት ማስተናገዷ መዘንጋት የለበትም። በውይይቱ "ከእስራኤል ጋር መቼም ሰላም አይፈጠርም። መቼም ቢሆን ለእስራኤል እውቅና አይሰጥም። ድርድርም አይካሄድም" ተብሎም ነበር።ሱዳን ከእስራኤል ጋር ለመስማማት በመፍቀዷ ትራምፕ ሽብርን ከሚድፉ አገሮች ዝርዝር እንደሚያስወጧት ተናግረዋል። ይህም ለምጣኔ ሀብቷ ማገገም የሚረዳ ድጋፍ እንድታገኝ ያግዛታል።ትራምፕ በድጋሚ ከተመረጡ ኢትዮጵያ ግድቡን በተመለከተ ሱዳን እና ግብፅ ላላቸው ስጋት አንዳች መልስ እንድትሰጥ ጫና እንደሚያደርጉ ይጠበቃል።አጥኚው እንደሚሉት፤ ሱዳን ሽብርን ከሚደግፉ አገሮች ዝርዝር ከወጣች የትራምፕ አስተዳደር በምላሹ የሚጠብቀው ነገር አለ።"ከእስራኤል ጋር ስምምነት የመፍጠር ጉዳይ የሱዳን ማኅበረሰብን የከፋፈለ ነው። መንግሥት የራሱ የጸጥታ ጥያቄዎች እያሉበት ይህን ውሳኔ ማሳለፉ ችግር ሊያስከትል ይችላል" ብለዋል። ትራምፕ አፍሪካን በተመለከተ የሚያራምዱት ፖሊሲ፤ በአሜሪካ እና በቻይና መካከል የሚካሄድ \'አዲሱ ቀዝቃዛ ጦርነት\' ነው ሲል ረሺድ ይገልጸዋል።ለምሳሌ ቻይና ከግዛቷ ውጪ የመጀመሪያውን ወታደራዊ መቀመጫ የከፈተችው በጅቡቲ ነው። ማዕከሉ የሚገኘው አሜሪካ የሶማሊያ ታጣቂዎች ላይ የአየር ጥቃት ለመሰንዘር ያቋቋመችው ማዕከል አቅራቢያ ነው።በቅርቡ የአሜሪካ ተዋጊ ጀቶች ለማረፍ ሲሞክሩ፤ ቻይና የአሜሪካውያን ወታደሮችን እይታ የሚጋርድ መሣሪያ መሞከሯን ረሺድ ያጣቅሳል። "የትራምፕ አስተዳደር ጸረ ቻይና ፖሊስ ያራምዳል" የሚለው ተንታኙ ሁኔታው ለአፍሪካ ቀንድ አስቸጋሪ መሆኑንም ያስረዳል።ቻይና አፍሪካ ውስጥ ያላትን የንግድ የበላይነት ለመቀልበስ፤ የትራምፕ አስተዳደር \'ፕሮስፔሪቲ አፍሪካ ኢን 2018\' የተባለ ፖሊሲ ነድፏል።በአፍሪካ እና በአሜሪካ መካከል የሚካሄደውን ንግድ በእጥፍ የማሳደግ እቅድ አለ። አምና የአሜሪካ መንግሥት የንግድ ተቋሞች አፍሪካ ውስጥ እንዲሠሩ የገንዘብ ድጋፍ የሚሰጥበት አሠራር ዘርግቷል።ሙር እንደሚሉት፤ የአሜሪካ ድርጅቶች ከቻይና ተቋሞች ጋር መወዳደር አልቻልንም ብለው ቅሬታ ስላሰሙ የገንዘብ ድጋፍ ለመስጠት ተወስኗል። "የአይቲ ዘርፍ እንደ ማሳያ ቢወሰድ፤ 70 በመቶ የአፍሪካ ኢንፎርሜሽን ቴክኖሎጂ የተመሠረተው በቻይና ድርጅቶች ላይ ነው" ሲሉ ያብራራሉ። የትራምፕ አስተዳደር በ2025 የሚያበቃውን ከ30 በላይ የአፍሪካ አገሮች ተጠቃሚ እንዲሆኑበት ታስቦ በአሜሪካ ለአፍሪካውያን የተሰጠው ከታሪፍና ከቀረጥ ነፃ የገበያ ዕድል (አፍሪካ ግሮዝ ኤንድ ኦፖርቹኒቲ አክት-አጎዋ) የመሰረዝ እቅድ አለው። ለአፍሪካ ምርቶች የአሜሪካን ገበያ ክፍት የሚያደርገው ስምምነት የተፈረመው በቢል ክሊንተን ነበር።አሜሪካ አሁን ላይ ትኩረቷ የሁለትዮሽ የንግድ ስምምነት እንደሆነ ሙር ይናገራሉ። ለምሳሌ ከኬንያ ጋር ንግግር እየተካሄደ ነው።ኬንያ፤ የቻይና \'ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሽየቲቭ\' አካል እንደሆነች ይታወቃል። ስምምነቱ ቻይናን ከአፍሪካ ጋር በንግድ የሚያስተሳስርና የቻይና ዓለም አቀፍ ተደማጭነት የሚያጎላ እንደሆነ አሜሪካ ታምናለች።ትራምፕ ከኬንያ ጋር በቀጥታ ከተስማሙ በኋላ ተመሳሳይ መንገድ ተጠቅመው ከሌሎች የአፍሪካ አገሮች ጋር የመሥራት ውጥን እንዳላቸው ሙር ይናገራሉ።ይህ የትራምፕ መንገድ፤ ከአፍሪካ ሕብረት የንድግና ኢንዱስትሪ ኮሚሽነር አልበርት ሙቻንጋን ሐሳብ ጋር ይጣረሳል።እሳቸው የአፍሪካ አገራት በተናጠል ሳይሆን በአንድነት ከአሜሪካ ጋር ስምምነት እንዲያደርጉ ይፈልጋሉ። ሙር እንደሚሉት፤ የአሜሪካ ውሳኔ የአፍሪካ ሕብረት የአህጉሪቱን ምጣኔ ሀብት ለማጣመር ከሚያደርገው ጥረት ጋር ይጣረሳል።ሕብረቱ፤ አፍሪካን የዓለም ትልቋ ነጻ የንግድ ቀጠና የማድረግ አላማ አለው።ትራምፕ ግን በጥምረት ከሚሠሩ ኃይሎች ጋር በጋራ ያለመደራደር አዝማሚያ ያሳያሉ ሲሉ አጥኚው ያክላሉ።የትራምፕ ተቀናቃኝ ጆ ባይደን ካሸነፉ የአፍሪካ ፖሊሲያቸው ምን እንደሚሆን እስካሁን አልገለጹም።"የባይደን አስተዳደር በኦባማ ጊዜ ወደነበረው ሂደት ሊመለስ ይችላል" ይላሉ ሙር። ', ] embeddings = model.encode(sentences) print(embeddings.shape) # [3, 512] # Get the similarity scores for the embeddings similarities = model.similarity(embeddings, embeddings) print(similarities.shape) # [3, 3] ``` ## Evaluation ### Metrics #### Information Retrieval * Dataset: `dim_512` * Evaluated with [InformationRetrievalEvaluator](https://sbert.net/docs/package_reference/sentence_transformer/evaluation.html#sentence_transformers.evaluation.InformationRetrievalEvaluator) with these parameters: ```json { "truncate_dim": 512 } ``` | Metric | Value | |:--------------------|:-----------| | cosine_accuracy@1 | 0.6025 | | cosine_accuracy@3 | 0.7383 | | cosine_accuracy@5 | 0.7877 | | cosine_accuracy@10 | 0.8425 | | cosine_precision@1 | 0.6025 | | cosine_precision@3 | 0.2461 | | cosine_precision@5 | 0.1575 | | cosine_precision@10 | 0.0843 | | cosine_recall@1 | 0.6025 | | cosine_recall@3 | 0.7383 | | cosine_recall@5 | 0.7877 | | cosine_recall@10 | 0.8425 | | **cosine_ndcg@10** | **0.7207** | | cosine_mrr@10 | 0.6819 | | cosine_map@100 | 0.6867 | #### Information Retrieval * Dataset: `dim_256` * Evaluated with [InformationRetrievalEvaluator](https://sbert.net/docs/package_reference/sentence_transformer/evaluation.html#sentence_transformers.evaluation.InformationRetrievalEvaluator) with these parameters: ```json { "truncate_dim": 256 } ``` | Metric | Value | |:--------------------|:-----------| | cosine_accuracy@1 | 0.5929 | | cosine_accuracy@3 | 0.7343 | | cosine_accuracy@5 | 0.7844 | | cosine_accuracy@10 | 0.8381 | | cosine_precision@1 | 0.5929 | | cosine_precision@3 | 0.2448 | | cosine_precision@5 | 0.1569 | | cosine_precision@10 | 0.0838 | | cosine_recall@1 | 0.5929 | | cosine_recall@3 | 0.7343 | | cosine_recall@5 | 0.7844 | | cosine_recall@10 | 0.8381 | | **cosine_ndcg@10** | **0.7138** | | cosine_mrr@10 | 0.6742 | | cosine_map@100 | 0.6791 | ## Training Details ### Training Dataset #### amharic-news-retrieval-dataset * Dataset: [amharic-news-retrieval-dataset](https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-retrieval-dataset) at [3ef7092](https://huggingface.co/datasets/rasyosef/amharic-news-retrieval-dataset/tree/3ef7092c24f5494b79b09e0264b73528044c1c03) * Size: 40,237 training samples * Columns: anchor and positive * Approximate statistics based on the first 1000 samples: | | anchor | positive | |:--------|:----------------------------------------------------------------------------------|:-------------------------------------------------------------------------------------| | type | string | string | | details | | | * Samples: | anchor | positive | |:---------------------------------------------------------------------------|:---------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------------| | ሚንስትር ዴኤታ ወይዘሮ አለም-ፀሀይ የአርባ ምንጭ ሆስፒታልና የኮቪድ-19 ሕክምና ማዕከልን ጎበኙ | አዲስ አበባ፣ መስከረም 13፣ 2013 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የጤና ሚኒስቴር ሚንስትር ዴኤታ ወይዘሮ አለምፀሀይ ጳውሎስ በደቡብ ክልል ጋሞ ዞን የአርባ ምንጭ ከተማ ሆስፒታል እና ጤና ጣቢያ ጎብኙ፡፡እንዲሁም በኮቪድ-19 የህክምና ማዕከል ተገኝተው ያለውን የስራ እንቅስቃሴ መመልከታቸውም ተገልጸል፡፡ሚኒስትር ዴኤታዋ በጉብኝቱ ወቅት የህክምና ተቋማቱ ለአካባቢ ነዋሪዎች እየሰጡ ያለውን ዘርፈ ብዙ አገልግሎት እና ለኮቪድ 19 ወረርሽኝ የመከላከልና የመቆጣጠር ምላሽ አሠጣጥ የሚበረታታና ውጤታማ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡በዚህም ለማዕከሉ ሰራተኞች ምስጋናቸውን አቅርበዋል፡፡የተቋማቱ ስራ ኃላፊዎችም ከሚኒስትር ዴኤታዋ ጋር መወያየታቸው ተሰምቷል፡፡ኃላፊዎቹ አገልግሎታቸውን በተሟላ መንገድ ለመስራት አያስችሉንም ያሏቸውን ጉድለቶች አንስተው ውይይት አድረገውባቸዋል፡፡የህክምና ተቋማቱ ያሉበት የስራ አፈጻጸም የሚበረታታ ቢሆንም ለተሻለ ስራ መነሳትና የጤና አገልግሎቱን ይበልጥ ማሻሻል ያስፈልጋል ሲሉ ሚኒስትር ዴኤታዋ ማሳሰባቸውን ከሚኒስቴሩ ያገኘነው መረጃ ያመለክታል፡፡ | | መምህራን በትምህርት ቤቶችና በአከባቢያቸው ሰላም እንዲረጋገጥ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠየቁ | መምህራን በትምህርት ቤቶችና በአከባቢያቸው ሰላም እንዲረጋገጥ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠይቀዋል፡፡የሰላም ሚኒስቴር ከሳይንስና ከፍተኛ ትምህርት ሚኒስቴርና የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር ጋር በመተባበር ያዘጋጁት ሀገር አቀፍ መምህራን የሰላም ውይይት መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡በዚህ የውይይት መድረክ ላይ የሰላም ሚኒስትሯ ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚልን ጨምሮ ሌሎች ባለድርሻ  አካላት ተገኝተዋል፡፡ውይይቱ “ሰላምና ሀገር ወዳድ መምህራኖች ፤ ሰላምና ሀገር ወዳድ ተማሪዎችን ያፈራሉ” በሚል መሪ ቃል እየተካሄደ የሚገኝ ሲሆን መምህራን በትምህርት ቤቶችና በአከባቢያቸው ሰላም እንዲረጋገጥ የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ተጠይቀዋል፡፡በውይይቱ ንግግር ያደረጉት የሰላም ሚኒስትር ወይዘሮ ሙፈሪያት ካሚል መምህራን ትውልድን መቅረጽ ካላቸው እድል አንፃር ሰላምን በመስበክ በኩል ከፍተኛ አስተዋጽኦ ሊያበርክቱ ይገባል ብለዋል፡፡ሀገራዊ ግንባታ ትምህርትና የተሟላ ስብዕና የሚጠይቅ በመሆኑም ለማህበረሰብ ስብዕናና የበለጸገ ትውልድን በመፍጠር ረገድ የመምህራን ሚና ክፍተኛ መሆኑንም ተናግረዋል።ትምህርት ቤቶች የሰላም ማዕድ ይሆኑ ዘንድም መምህራን እያከናዎኑት ያለውን ትውልድን የመቅረጽ ተግባር አጠናክረው መቀጠል እንዳለባቸውም ወይዘሮ ሙፈሪያት አሳስበዋል፡፡     በውይይቱ ላይ አስተያየት የሰጡት መምህራን በበኩላቸው ሰላም ሁሉንም የሚመለከት ጉዳይ በመሆኑ ሰላምን በመስበክና በማረጋገጥ ረገድ ከመንግስት ጋር በመሆን የሚጠበቅባቸውን ኃላፊነት እንደሚወጡ ገልጸዋል፡፡በተለይም የስነ ዜጋ፣ ስነ ምግባርና የታሪክ ትምህርት መምህራን ለተማሪዎች በሚያቀርቡት ትምህርት ላይ ሚዛናዊና ኃላፊነት በተሞላበት መንገድ ማቅረብ እንዳለባቸውም ጠቁመዋል፡፡  መምህሩ በስነ ምግባር አርዓያ በመሆን ሰላምና ግብ... | | የኢትዮጵያ እና ማሊ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድኖች ጨዋታ እሁድ ይካሄዳል | በአዲስ አበባ ስታድየም እየተዘጋጀ የሚገኘው ብሄራዊ ቡድኑ በዛሬው የልምምድ መርሃ ግብር በእሁዱ ጨዋታ ላይ ቋሚ ተሰላፊዎች ይሆናሉ ተብለው የሚገመቱትን በመለየት የቅንጅትና ከርቀት አክርሮ የመምታት ልምምዶችን አከናውኗል፡፡ባለፉት ሶስት ቀናት በመጠነኛ ጉዳት በልምምድ ወቅት አቋርጠው ሲወጡ የነበሩት ሳሙኤል ተስፋዬ እና አቡበከር ነስሩ በዛሬው ልምምድ ከቡድኑ ጋር ሙሉ ልምምድ የሰሩ ሲሆን ሁሉም ተጨዋቾች በሙሉ ጤንነት ላይ ይገኛሉ፡፡ከ17 አመት ቡድናችን እሁድ ዕለት ከአፍሮ ፅዮን ጋር ባደረጉት የአቋም መፈተሻ ጨዋታ ላይ ከአፍሮፅዮን በኩል መልካም እንቅስቃሴ ያሳዩ 6 ተጨዋቾች ጥሪ ቀርቦላቸው በዛሬው ልምምድ ላይ ተገኝተው ከቡድኑ ጋር ልምምድ ያደረጉ ቢሆንም አሳማኝ እንቅስቃሴ ባለማሳየታቸው እንዲመለሱ ተደርጓል፡፡ቀይ ቀበሮዎቹ በእሁዱ ጨዋታ በባማኮ የደረሰባቸውን የ2-0 ሽንፈት ቀልብሰው ወደ ማዳጋስካር የአፍሪካ ከ17 አመት በታች ዋንጫ ለማምራት በከፍተኛ ተነሳሽነት እና ፍላጎት ዝግጅታቸውን በማከናወን ላይ እንደሚገኙ ለመታዘብ ችለናል፡፡በኢትዮጵያ እና ማሊ መካከል የሚደረገው ጨዋታ እሁድ መስከረም 22 ቀን 2009 በአዲስ አበባ ስታድየም 10:00 ላይ የሚካሄድ ሲሆን ጨዋታው የሚካሄድበት የአዲስ አበባ ስታድየም ሜዳን ምቹ ለማድረግ የሚያስችሉ ስራዎች እየተከናወኑ ይገኛሉ፡፡የእሁዱ ተጋጣሚያችን የማሊ ከ17 አመት በታች ብሄራዊ ቡድን አርብ አዲስ አበባ ይገባል፡፡ ጨዋታውን የሚመሩት አራቱም ዳኞች ከኒጀር ፤ ኮሚሽነሩ ደግሞ ከዩጋንዳ እንደተመደቡም ታውቋል፡፡ | * Loss: [MatryoshkaLoss](https://sbert.net/docs/package_reference/sentence_transformer/losses.html#matryoshkaloss) with these parameters: ```json { "loss": "MultipleNegativesRankingLoss", "matryoshka_dims": [ 512, 256 ], "matryoshka_weights": [ 1, 1 ], "n_dims_per_step": -1 } ``` ### Training Hyperparameters #### Non-Default Hyperparameters - `eval_strategy`: epoch - `per_device_train_batch_size`: 128 - `per_device_eval_batch_size`: 128 - `num_train_epochs`: 5 - `lr_scheduler_type`: cosine - `warmup_ratio`: 0.1 - `fp16`: True - `load_best_model_at_end`: True - `optim`: adamw_torch_fused - `batch_sampler`: no_duplicates #### All Hyperparameters
Click to expand - `overwrite_output_dir`: False - `do_predict`: False - `eval_strategy`: epoch - `prediction_loss_only`: True - `per_device_train_batch_size`: 128 - `per_device_eval_batch_size`: 128 - `per_gpu_train_batch_size`: None - `per_gpu_eval_batch_size`: None - `gradient_accumulation_steps`: 1 - `eval_accumulation_steps`: None - `torch_empty_cache_steps`: None - `learning_rate`: 5e-05 - `weight_decay`: 0.0 - `adam_beta1`: 0.9 - `adam_beta2`: 0.999 - `adam_epsilon`: 1e-08 - `max_grad_norm`: 1.0 - `num_train_epochs`: 5 - `max_steps`: -1 - `lr_scheduler_type`: cosine - `lr_scheduler_kwargs`: {} - `warmup_ratio`: 0.1 - `warmup_steps`: 0 - `log_level`: passive - `log_level_replica`: warning - `log_on_each_node`: True - `logging_nan_inf_filter`: True - `save_safetensors`: True - `save_on_each_node`: False - `save_only_model`: False - `restore_callback_states_from_checkpoint`: False - `no_cuda`: False - `use_cpu`: False - `use_mps_device`: False - `seed`: 42 - `data_seed`: None - `jit_mode_eval`: False - `use_ipex`: False - `bf16`: False - `fp16`: True - `fp16_opt_level`: O1 - `half_precision_backend`: auto - `bf16_full_eval`: False - `fp16_full_eval`: False - `tf32`: None - `local_rank`: 0 - `ddp_backend`: None - `tpu_num_cores`: None - `tpu_metrics_debug`: False - `debug`: [] - `dataloader_drop_last`: False - `dataloader_num_workers`: 0 - `dataloader_prefetch_factor`: None - `past_index`: -1 - `disable_tqdm`: False - `remove_unused_columns`: True - `label_names`: None - `load_best_model_at_end`: True - `ignore_data_skip`: False - `fsdp`: [] - `fsdp_min_num_params`: 0 - `fsdp_config`: {'min_num_params': 0, 'xla': False, 'xla_fsdp_v2': False, 'xla_fsdp_grad_ckpt': False} - `tp_size`: 0 - `fsdp_transformer_layer_cls_to_wrap`: None - `accelerator_config`: {'split_batches': False, 'dispatch_batches': None, 'even_batches': True, 'use_seedable_sampler': True, 'non_blocking': False, 'gradient_accumulation_kwargs': None} - `deepspeed`: None - `label_smoothing_factor`: 0.0 - `optim`: adamw_torch_fused - `optim_args`: None - `adafactor`: False - `group_by_length`: False - `length_column_name`: length - `ddp_find_unused_parameters`: None - `ddp_bucket_cap_mb`: None - `ddp_broadcast_buffers`: False - `dataloader_pin_memory`: True - `dataloader_persistent_workers`: False - `skip_memory_metrics`: True - `use_legacy_prediction_loop`: False - `push_to_hub`: False - `resume_from_checkpoint`: None - `hub_model_id`: None - `hub_strategy`: every_save - `hub_private_repo`: None - `hub_always_push`: False - `gradient_checkpointing`: False - `gradient_checkpointing_kwargs`: None - `include_inputs_for_metrics`: False - `include_for_metrics`: [] - `eval_do_concat_batches`: True - `fp16_backend`: auto - `push_to_hub_model_id`: None - `push_to_hub_organization`: None - `mp_parameters`: - `auto_find_batch_size`: False - `full_determinism`: False - `torchdynamo`: None - `ray_scope`: last - `ddp_timeout`: 1800 - `torch_compile`: False - `torch_compile_backend`: None - `torch_compile_mode`: None - `include_tokens_per_second`: False - `include_num_input_tokens_seen`: False - `neftune_noise_alpha`: None - `optim_target_modules`: None - `batch_eval_metrics`: False - `eval_on_start`: False - `use_liger_kernel`: False - `eval_use_gather_object`: False - `average_tokens_across_devices`: False - `prompts`: None - `batch_sampler`: no_duplicates - `multi_dataset_batch_sampler`: proportional
### Training Logs | Epoch | Step | Training Loss | dim_512_cosine_ndcg@10 | dim_256_cosine_ndcg@10 | |:-------:|:--------:|:-------------:|:----------------------:|:----------------------:| | -1 | -1 | - | 0.1552 | 0.1178 | | 1.0 | 315 | 1.6998 | 0.6530 | 0.6430 | | 2.0 | 630 | 0.436 | 0.6974 | 0.6850 | | 3.0 | 945 | 0.2707 | 0.7114 | 0.7038 | | 4.0 | 1260 | 0.2069 | 0.7202 | 0.7126 | | **5.0** | **1575** | **0.1792** | **0.7207** | **0.7138** | * The bold row denotes the saved checkpoint. ### Framework Versions - Python: 3.11.12 - Sentence Transformers: 4.1.0 - Transformers: 4.51.3 - PyTorch: 2.7.0+cu126 - Accelerate: 1.6.0 - Datasets: 3.6.0 - Tokenizers: 0.21.1 ## Citation ### BibTeX #### Sentence Transformers ```bibtex @inproceedings{reimers-2019-sentence-bert, title = "Sentence-BERT: Sentence Embeddings using Siamese BERT-Networks", author = "Reimers, Nils and Gurevych, Iryna", booktitle = "Proceedings of the 2019 Conference on Empirical Methods in Natural Language Processing", month = "11", year = "2019", publisher = "Association for Computational Linguistics", url = "https://arxiv.org/abs/1908.10084", } ``` #### MatryoshkaLoss ```bibtex @misc{kusupati2024matryoshka, title={Matryoshka Representation Learning}, author={Aditya Kusupati and Gantavya Bhatt and Aniket Rege and Matthew Wallingford and Aditya Sinha and Vivek Ramanujan and William Howard-Snyder and Kaifeng Chen and Sham Kakade and Prateek Jain and Ali Farhadi}, year={2024}, eprint={2205.13147}, archivePrefix={arXiv}, primaryClass={cs.LG} } ``` #### MultipleNegativesRankingLoss ```bibtex @misc{henderson2017efficient, title={Efficient Natural Language Response Suggestion for Smart Reply}, author={Matthew Henderson and Rami Al-Rfou and Brian Strope and Yun-hsuan Sung and Laszlo Lukacs and Ruiqi Guo and Sanjiv Kumar and Balint Miklos and Ray Kurzweil}, year={2017}, eprint={1705.00652}, archivePrefix={arXiv}, primaryClass={cs.CL} } ```