Dataset Viewer
instruction
stringclasses 125
values | input
stringlengths 0
25k
⌀ | output
stringlengths 0
241k
⌀ | source
stringclasses 6
values |
---|---|---|---|
Complete the following task
|
የሱዳን ጦር በተደጋጋሚ ጊዜ የኢትዮጵያን ድንበር ጥሶ ሲገባ በዝምታ የሚመልከተውም በፊት የኢትዮጵያ ሕዝብ ሳያውቅ ከሱዳን መንግስት ጋር ሕወሃት በፈረመው ስምምነት መሰረት እንደሆነም ገልጿል።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ጣልያን ወልወል የተባለው የኢትዮጵያን ክፍል እ.ኤ.አ. ከ1930ዎቹ መጀመሪያ ጀምሮ ለመያዝ መሞከሯ ከኢትዮጵያ ጋር ግጭት ውስጥ ከትቷቸው የነበረ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በዚህም ሰበብ በተለይ በምስራቅና መካካለኛው የኢትዮጵያ ክፍሎች ውስጥ የሚገኙ ጥቂት ዋና ዋና ከተሞች ውስጥ በመግባት ኢትዮጵያን ለመቆጣጠር ሙከራ አድርጋ የነበረ መሆኑም ይታወቃል፡፡ ነገር ግን በኢትዮጵያውያን አርበኞች ትግል እንዲሁም በዓለም ላይ በነበረው የፖለቲካ ሁኔታ አጋዥነት ሰፊውን የኢትዮያ ክፍል መቆጣጠርና ማስገበር ተስኗት እ.ኤ.አ. 1941 ከኢትዮጵያ ምድር ጦሯን ጠራርጋ ልትወጣ መገደዷ ይታወሳል፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
እንደጠበቃት ፀሐይዋ መውጣቷን ዐወጀች፡፡ ዓይኑ የታሠረበት ጨርቅ መሞቅ ጀመረ፡፡ አሁን ጨርቁን መፍታት ይችላል፡፡ ብርዱ ያቆረፈደውን እጁን አፍታትቶ ጨርቁን በፍጥነት መፍታት ጀመረ፡፡ ቋጠሮዎቹን ቀስ በቀስ አላቅቆ ዓይኑን ነጻ ሲያወጣ፡፡ ለጥቂት ሰከንዶች አካባቢው ተደናበረበት፡፡ ጸጥ ብሎ ቆየና ዓይኖቹን አሻቸው፡፡ ቀስ በቀስም አካባቢው በብርሃን እየተገለጠለት መጣ፡፡ ፊት ለፊት ወዳለው ጫካ ዓይኑን ሲወረውር ጉብታው ላይ አባቱን አየው፡፡ ውርጩ በላዩ ላይ ዘንቦበታል፡፡ ጦሩን ተክሎ ቀስቱን አንግቶ ተቀምጧል፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ሁለታችሁም በየፊናችሁ ትውላላችሁ፡፡ ከዚያ ወደቤት ትገባላችሁ፡፡ ራት ትበላላችሁ፡፡ ይቀጥላል፡፡ ቤትም ውስጥ ብትሆኑ አንቺ ጓዳ ነሽ፤ እርሱም ቴሌቭዥን እያየ ነው፡፡ ልቅሶ ስትሄዱ እርሱ ከወንዶች ጋር ነው አንቺ ከሴቶች ጋር ነሽ፡፡ ዓመት በዓል ሲመጣ እርሱ በግ ይገዛል፣ አንቺ ዶሮ ትገዣለሽ፡፡ እርሱ በቱታ ጎምለል ጎምለል ይላል፤ አንቺ በሐበሻ ቀሚስ ጉድጉድ ትያለሽ፡፡ ይቀርባል ትበላላችሁ፡፡ በቃ፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
የድር ጣቢያው በአግባቡ እንዲሠራ አስፈላጊ የሆኑ ኩኪዎች ናቸው. ይህ ምድብ የድር ጣቢያው መሰረታዊ ተግባራትን እና የደህንነት መጠበቂያ ባህሪያትን የሚያረጋግጥ ኩኪዎችን ብቻ ያካትታል. እነዚህ ኩኪዎች ምንም አይነት የግል መረጃ አያስቀምጡም.
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
አንዳንዶቹ ችግሮች ከዕርቀ ሰላሙ በፊት ባለው ሂደት ሊፈቱ የሚገባቸው ናቸው፡፡ እነዚህ ምንም ከባድ ቢመስሉ ግን ጥቂት ናቸው፡፡ በሌሎች አብያተ ክርስቲያናትም ተከሥተው መፍትሔ ያገኙ በመሆናቸው ያንኑ አጣጥሞ መጠቀም የተሻለ ነው፡፡ ሌሎቹ ችግሮች ግን(ለምሳሌ ሁለቱን ቤተ ክህነቶች ማጣጣም፣ በየጊዜው የተሾሙ ጳጳሳትና ተመሳሳይ ስሞችን ያዙ አባቶች ጉዳይ፣ የተፋለሱ ቀኖናዎች ጉዳይ፣ የኑፋቄ ጉዳይ፣ በሁለቱም ወገኖች የወጡና የማይጣጣሙ ሕጎችና ደንቦች ጉዳይ፣ የኢኮኖሚ ውሕደት ጉዳይ፣ ወዘተ) የሊቃውንትን ምክረ ሐሳብ የሚፈልጉ፣ ጥናት የሚጠይቁ፣ ማስረጃ የሚሹ፣ ጊዜ ጠየቅ ናቸው፡፡ እነዚህን በጋራ ሆኖ መፍታቱ የተሻለ ነው፡፡
|
masakhane_additional
|
|
የተሰጠውን የEnglish አረፍተ ነገር ወደ አማርኛ ተርጉም
|
When I spoke these words, I was just freshly graduated from Al-Azhar University in Cairo, Egypt - the oldest and most prestigious Islamic university in the world.
|
እነዚህን ቃላት በተናገርኩበት ጊዜ በዓለም ላይ ከሁሉም የተሻለ ተቀባይነት ካለው እድሜ ጠገብ ከሆነው በግብፅ የካይሮ ከተማ ከሚገኘው የአል-አዝሃር ዩኒቨርሲቲ ገና ተመርቄ መውጣቴ ነበር።
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
መለስ በህይወት ከተለዬ በኋላ አንድ የዜና ምንጭ ከድሮው “ፕሬዚዳንት” ግርማ ወልደጊዮርጊስ ጋር ባደረገው ቃለ መጠይቅ “ፕሬዚዳንት” ግርማ ወልደጊዮርጊስ ለ”ጠቅላይ ሚኒስትር” ኃይለማርያም ደሳለኝ እንዲህ የሚል ደብዳቤ ጽፈው እንደነበር ጠቁሟል፣ “ንጉሱን ለማስታወስ ሀውልት መገንባት አለበት… የአፍሪካ የመጀመሪያው መሪ ነበሩ፣ እናም ይህ ሀውልት የማቆም ሁኔታ ካበረከቱት አስተዋጽኦ አንጻር ይገባቸዋል ብዬ አስባለሁ፡፡“ ከመለስ አስመሳዮች እና አሽከሮች ግን በዚህ ጉዳይ ላይ ጥቂት ነገሮች ብቻ ሊከናወኑ ይችላሉ ተብሎ ይጠበቃል!
|
masakhane_additional
|
|
ጥያቄውን በመሰረት መልስ ስጥ
|
Context: ሶቪዬት ሕብረት ሶቭየት ሕብረት ሰብአዊ ሪፐብሊክ በ፲፱፻፲ ዓ.ም. የተከሰተውን የሩሲያ አብዮት ፍንዳታ፤ እንዲሁም ያንን ተከትሎ ለሦስት ዓመታት የተከናወነውን የሩሲያ «ውስጣዊ ሕዝባዊ የርስ በርስ ግጭት» ተከትሎ በኅብረተስብአዊ ሕገ መንግሥት (socialist constitution) በአራት ሪፑብሊኮች ቅንብርነት የተመሠረተ አገር ነበር። በሁለተኛው የዓለም ጦርነት ፍጻሜ ከቀድሞው የናዚ ጀርመን እጅ የተወሰዱ አገሮችን በማቀላቀል እንዲሁም በ፲፱፻፵፱ ዓ.ም በጉልበት ሌሎች የምሥራቅ አውሮፓ አገሮችን በመቀላቀል ኅብረቱ ዓሥራ ስድስት ሪፑብሊኮችን ያካተተ ነበር። በዘመን ቆይታና በጥንካሬም የጎለበተ ሕዝባዊ አብዮታዊ የኅብረት ሪፑብሊክ በመሆኑም በተለይ በ«ቀዝቃዛ ጦርነት» በሚባለው በ«ምዕራብና በምሥራቅ» ዓለም ተከስቶ በነበረው ፍጥጫ ጊዜ፣ በዓለም ላይ ለሚመሠረቱ ሕዝባዊ መንግሥታት ዋና የሽከታ አርአያ የነበረ መንግሥት ነበር። በ ፲፱፻፵፯ ዓ.ም. የሁለተኛው ዓለም ጦርነት ፍጻሜ ጀምሮ ይሄ ኅብረት እስከፈረሰበት እስከ ፲፱፻፹፬ ዓ.ም ድረስ በተካሄደው የ«ቀዝቃዛ ጦርነት» ዘመን የሶቪየት ኅብረት በዓለም ከነበሩት ሁለቱ ተቃራኒ ኃያላን መንግሥታት አንዱ ሲሆን፤ በኢትዮጵያም ላይ በ፲፱፻፷፮ ዓ.ም የተመሠረተውን የአብዮት ወታደራዊ የደርግ መንግሥት በጦር መሣሪያ፤ በአማካሪነት፤ በገንዘብ፤ ወዘተረፈ፤ ዋነኛ ደጋፊና ታላቅ ተዋናይ አገር ነበር። የቀድሞው የሶቪዬት ኅብረት መጨረሻ ላይ ታኅሣሥ ፲፮ ቀን ፲፱፻፹፬ ዓ.ም ተደምስሶ በዓለም መንግሥታት እውቀትና ስምምነት ሕጋዊ ወራሽነት የሩሲያ መንግሥት እንደሆነ ታወጀ። ሩሲያም በዚህ መሠረት የቀድሞውን የሶቪዬት ሕብረት የውጭ ዕዳዎች እንዲሁም የውጭ ንብረቶች በፈቃዱ ተቀበለ። በቀድሞው የሶቪዬት ሕብረት ተፈርመው የነበሩም ዓለም አቀፍ ስምምነቶችንም ሩሲያ መቀበሏን አስታውቃለች።
Question: በ፲፱፻፵፱ የሶቭየት ሕብረት ስንት ሪፐብሊካንን ያካተተ ነበር?
|
ዓሥራ ስድስት
|
amqa
|
Complete the following task
|
በቤተ ክርስቲያን ውስጥ የሚታዩትን ትክክለኛ ያልሆኑ አስተምህሮዎችና ተግባራት ለማረም። ጳውሎስ በኤፌሶን በሚያገለግልበት ጊዜ የተለያዩ ክርስቲያኖች ሊጎበኙት ከቆሮንቶስ መጥተው ነበር። የቀሎዔ ቤተ ሰዎች በቤተ ክርስቲያኒቱ ውስጥ ስለነበረው ክፍፍል ነግረውታል (1ኛ ቆሮ. 1፡11)። ሦስት ቁልፍ የቆሮንቶስ መሪዎች ለጳውሎስ የተወሰነ ገንዘብና ደብዳቤ አምጥተውለታል። ምናልባትም በቆሮንቶስ ስለነበረው ሁኔታ ዘርዘር ያለ መረጃ ሳይሰጡት አልቀሩም። ስሞቻቸውም እስጢፋኖስ፥ ፈርዶናጥስና አካይቆስ ይባል ነበር (1ኛ ቆሮ. 16፡17)። (ምሁራን እነዚህ ሦስት ሰዎች የቀሎዔ ቤተ ሰዎች ይሁኑ ወይም ሌሎች በርግጠኝነት አያውቁም። አብዛኛዎቹ ግን ከሌላ ወገን ናቸው ይላሉ።) ኤፌሶን ከቆሮንቶስ በጀልባ ለመሄድ ከ300 ኪሎ ሜትሮች በላይ ስለሚርቅና ጳውሎስም በኤፌሶን የጀመረውን እገልግሎት ለማቋረጥ ባለመቻሉ፥ የቆሮንቶስን ቤተ ክርስቲያን ችግሮች ለመፍታት ይህን ጠቃሚ መልእክት ጽፎላቸዋል። ጳውሎስ በዚህ መልእክቱ ያነሣቸው ጉዳዮች የሚከተሉት ናቸው።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
የዘወትር ጋባዦቹ እነሱ ሲሆኑ ላለበት የገንዘብ ችግር መፍትሔ ሲሰጡት በየራሳቸው እምነት አንፃር ነበር፡፡ ሙስሊሙ “መጠጥ ትተህ፣ ሶላት ብትሰግድ አላህ ይሰጥህ ነበር” ይለዋል፡፡ ክርስትያኑ ደግሞ “ጫቱን ትተህ፣ ብትፆም ብትፀልይ እግዚአብሔር ይሰጥሃል” ብሎታል፡፡ ቡድሂስቱ ደግሞ “ቤትህ ገብተህ አንድ ሻማ አብርተህ በተመስጦ ብትመሰጥ፣ እግዚአብሔር ያናግርሃል” አለው፡፡ ለሱ ይሄ የተሻለ ሃሳብ ሆኖ ታየው።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ማንኛውም ያልተስተካከለ ውሳኔና ተግባር የተስተካከለ ውሳኔና ተግባርን ያስከትላል፡፡ ለእያንዳንዱ ተግባር ተመጣጣኝና ተቃራኒ የሆነ ግብረ መልስ አለውና፡፡ ያልተገባ ውሳኔና ተግባር በፈጸምን ቁጥር የተገባ ውሳኔና ተግባ...
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ሶከር ኢትዮጵያ በ"አብርሀም ገብረማርያም የማስታወቂያ ድርጅት" ስር የተቋቋመ ድረ-ገጽ ነው፡፡ ድረ-ገጹ በኢትዮጵያ እግርኳስ ላይ ያተኮሩ መረጃዎች፣ ታሪኮች፣ ቃለ መጠይቆች፣ አስተያየቶች፣ ትንታኔዎች እና ተያያዥ ጉዳዮች ይቀርቡበታል፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
masakhane_additional
|
||
Complete the following task
|
የተለጠፉ ልጥፎችን ከዚህ ይመልከቱ: ሁሉም መልዕክቶች1 የተደራሽነት7 jours2 ሳምንታት1 ወር3 ወር6 ወር1 ዓመታ ደርድር በ ደራሲየመልዕክቱ ቀንትምህርት እየጨመረየሚወርድ
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
masakhane_additional
|
||
Complete the following task
|
አንቶኒዮ እ.ኤ.አ. በ 1944 357 ሰዎች በናዚዎች በተገደሉባት ከተማ ውስጥ በሚገኘው በሳንአናና ዳ ስታስታሺ የሚገኘውን የእሱ ማኅበር ተሞክሮ አስታውሷል ፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
አጎቶቹ እና አክስቶቹ ስፖርቱን ይወዳሉ? ከዚያ የሆነ ቦታ የሆነ ቦታ ሞገዶችን የሚፈጥሩ የአጎት ልጅ ሊኖረው ይገባል ፣ አይደል? ምናልባት አዎ ወይም አይሆንም ፡፡ ምንም እንኳን ገና የእህቱን እና የእህቱን ልጆች ለመለየት ባንቸኩልም ለማርካት የምንፈልጋቸው ብዙ ጉጉቶች አሉ ፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ምንም እንኳን ሁሉም ተጓዦች በመላው ዓለም ከመጓዝዎ በፊት ፓስፖርት መያዝ አስፈላጊ መሆኑን የተገነዘቡ ቢሆንም, ብዙ ተጓዦች ግን ያላወቁዋቸው ለረጅም ጊዜ ተቀባይነት ያላቸው ታሪኮች ሙሉ በሙሉ ትክክል ላይሆኑ ይችላሉ.
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
★መዓዛም የሌሎችን ጽሑፎች በማንበብ ብቻ ሳትወሰን የራሷን ጽሁፎች እያዘጋጀች የምታቀርብ ንቁ ተሳታፊ በመሆን ከሬዲዮ ፕሮግራሙ ቤተሰቦች እንደ አንዱ ሆነች፡፡ በ1974 ዓ.ም ከዩኒቨርሲቲ ተመርቃ ትምህርቷ ፍጻሜውን እስካገኘ ድረስም መዓዛ ሬዲዮና ትምህርትን ጎን ለጎን ስታስኬድ ቆይታለች፡፡ የመዓዛ የሥራ ዓለም የተጀመረው ግን በምትወደውና በምትፈልገው በኢትዮጵያ ሬዲዮ ውስጥ ሳይሆን መንግስት በመደባት በባህል ሚኒስቴር መስሪያ ቤት ውስጥ ነበር፡፡ ስራዋም ባህልና ስፖርት የተባለው የመስሪያ ቤቱ መምሪያ በሚያሳትመው “መርሐ ስፖርት” የተሰኘ ወርሃዊ የስፖርት መጽሔት (በኋላ ጋዜጣ) ላይ ሆነ፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
“ነጻነቱ ስለሌለኝ እንጅ ሳይሰማኝ ቀርቶ አይደለም፡፡ እኔም እኮ ችግር አለብኝ እንዴት ብየ የተቃውሞ ድምፅ አሰማለሁ?” የሚል ምክንያት ቢኖርህ ተቀባይነት ሊኖረው የማይችልበት ምክንያት ቢያንስ እንደሌላው ብሔረሰብ ሁሉ በተለያየ መንገድ ቅሬታህን ማሰማት አልቻልክም፡፡ ሌላው ሕዝብ እየሞተ እየወደቀ አይደለም ወይ ተቃውሞውን እያሰማ ያለው? የወያኔ አኪያሔድ ከገባህ አደጋው የሚከፋው ላንተ መሆኑን ተረድተህ ከሌላው ሕዝብ በላቀ ጽናትና ቁርጠኝነት እየሞትክ ተቃውሞህን ልታሰማ የሚገባህ አንተ አልነበርክም ወይ? አሁንም እንደሌላው ብሔረሰብ ሁሉ ከሀገር ውጪ ባሉ ልጆችህ እንኳ የተቃውሞ ድምፅህን ማሰማት የምትችል ሆኖ እያለ ይሄንን ዕድልም ልትጠቀምበት አልቻልክም፡፡ እዚያ ያሉ ልጆችህም እንዳንተ ሁሉ አግባብነት በሌለውና እግጅ ኃላፊነት በጎደለው መልኩ ፍጹም ጭፍን ድጋፋቸውን ለዚህ ደንቁሮ ላደነቆረህ አገዛዝ፣ ከአህያ የተሻለ ማሰብ ለማይችል የጎጥ ቡድን የሚሰጡ ብቻ ናቸው፡፡ ይሄ ምን ማለት እንደሆነ እነሱም አልገባቸውም፡፡ እናዝናለን ምን ማድረግ ይቻላል? ብቻ እንዳወቅንህ እንድታውቅ፡፡ ህልውናህን ከወያኔ ህልውና ጋር ማጣበቅህ ማቆራኘትህ እንዴት ብስለት መስሎ እንደታየህ እጅግ እግጅ የሚገርምና ከአንድ ሕዝብ ሊጠበቅ ሊታይ የማይችል የደነቆረና ያልተለመደም አስተሳሰብ ነው፡፡
|
masakhane_additional
|
|
የሚከተለውን ምንባብ ላይ በመመስረት ጥያቄ መልስ
|
ቀጭኔ ቀጭኔ በአፍሪካ የሚኖር ባለሙሉ ጣት ሸሆኔ ጡት አጥቢ አራዊት ሲሆን በምድር ከሚገኙ እንሰሳት በርዝማኔ የመጀመሪያውን ደረጃ ይዞ ይገኛል። ወንዱ ከ 4.4 እስከ 5.5 ሜትር ርዝማኔና 1,360 ኪሎግራም ክብደት ያስመዘግባል። እስካሁን በሪኮርድ የተያዘው የ 5.87ሜና የ2000ኪ.ግ ቀጭኔ ነው። ሴቶቹ በጥቁቱ አነስ ብለው ይታያሉ። እነዚህን ፍጥረታት በአራዊት ማቆያ ቦታዎች አንገታቸውን ከታጠሩበት አጥር በላይ ወጣ አድርገው የተመለከተ ሰው በአፍሪካ ቁጥቋጦዎች ነፃ ሆነው ሲሮጡ ያላቸውን ውበትና ግርማ መገመት ያስቸግራል። የቀጭኔ እንቅስቃሴ ትልቅ ግርማ ያለውና እንደ ውኃ ሙላት የሚፈስ ነው። በገላጣው የግጦሽ መስክ ላይ በሚጋልቡበት ጊዜ ቁመናቸው ትንሽ እንቅፋት ቢነካቸው ወድቀው የሚሰባበሩ ያስመስላቸዋል። ይሁን እንጂ እስከ 1, 300 ኪሎ ግራም የሚደርስ ክብደት ያላቸው ወንድ ቀጭኔዎች ቀልጣፋና ምንም የማያደናቅፋቸው ሯጭ ከመሆናቸውም በላይ በሰዓት እስከ 60 ኪሎ ሜትር ሊሮጡ ይችላሉ። ይህች አስደናቂ ፍጡር የምትገኘው በአፍሪካ ብቻ ነው። እርጋታዋና ሰላማዊ ተፈጥሮዋ ዓይን ይስባል። የቀጭኔ ፊት በዓይነቱ ልዩ የሆነና ቆንጆ ሊባል የሚችል ሲሆን ረዥምና ጠባብ ጆሮዎች፣ ሁለት ትናንሽ ቀንዶች እንዲሁም ጠቆር ያለ ለስላሳ ጠጉር አላት። ዓይኖቿ በጣም ትላልቅና ጥቁር ሲሆኑ ረዣዥም በሆኑ ቅንድቦች ይጠበቃሉ። ቀጭኔ ያን በመሰለ ከፍታ ላይ ሆና ሩቅ ስትመለከት ፊቷ ላይ የየዋህነት ገጽታ ይታይባታል። በጥንት ዘመናት ቀጭኔ ባላት አስደሳች ቁመና እንዲሁም ጨዋ፣ ዓይነ አፋርና ሰላማዊ ባሕርይ ያላት በመሆኑ በጣም ተወዳጅና ትልቅ ግምት የሚሰጣት ነበረች። በብሔራት መካከል ሰላምና በጎ ፈቃድ መኖሩን ለማመልከት የቀጭኔ ግልገሎች ለነገሥታትና ለገዥዎች በገጸ በረከትነት ይሰጡ ነበር። ጥንታዊ በሆኑት የአፍሪካ አለቶች ላይ ቀለማቸው የደበዘዘ የቀጭኔ ሥዕሎች እስከ ዛሬ ይታያል። ከእንስሳት ሁሉ ቀጭኔን በቁመት የሚወዳደር የለም። ሙሉ ዕድሜ ላይ የደረሱ ወንድ ቀጭኔዎች ከእግራቸው ኮቴ አንስቶ እስከ ቀንዳቸው ድረስ ከ5.5 ሜትር የሚበልጥ ርዝመት አላቸው። በግብፃውያን ጥንታዊ ሥዕላዊ የአጻጻፍ ዘዴ ቀጭኔ በረዥም ቁመቷና አርቆ በመመልከት ችሎታዋ ምክንያት “መተንበይ” የሚለውን ግሥ ትወክል ነበር። ቀጭኔ በአፍሪካ መስኮች በሚሰማሩት የሜዳ አህዮች፣ ሰጎኖች፣ አጋዘኖችና ሌሎች እንስሳት መካከል ስትቆም እንደ ማማ ሆና ትታያለች። ቁመቷና አርቆ የማየት ችሎታዋ ማንኛውንም አደጋ ገና ከሩቅ ለማወቅ ያስችላታል። ስለዚህ የቀጭኔ መኖር ለሌሎች እንስሳት የመረጋጋት ስሜት እንደሚፈጥር ጥርጥር የለውም።
ወንዱ ቀጭኔ ርዝማኔው ምን ያህል ይሆናል?
|
ከ 4.4 እስከ 5.5 ሜትር
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
click here for pdf ‹የክርስቶስ አንዲት በግ መከራን ስትቀበል ከማይ እኔ የበጉ እረኛ መከራ መቀበልን እመርጣለሁ› ይህንን የተናገረው ዮሐንስ አፈወርቅ ነበር፡፡ የቁስጥንጥንያዋ ንግሥት አውዶቅስያ...
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ከመቐለ 16 ኪሎ ሜትር በደቡብ ምሥራቅ አቅጣጫ የሚገኘውና ረዥም ዕድሜ ያስቆጠረው የሥላሴ ጨለቆት ቤተ ክርስትያን ውስጥ በርካታ ንዋየ ቅድሳት እንዳሉ ይነገራል። በተለይም ራስ ወልደሥላሴ ለቤተ ክርስትያኑ እልፍ ንዋየ ቅዱሳን ማበርከታቸውን ቤተ ክርስትያኑ ግቢ ውስጥ ለዓመታት የኖሩ አባቶች ምስክርነታቸውን ይሰጣሉ።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
በጊዜው የአጼ ዮሐንስ ተቀናቀኝ የዘውድ ፖለቲካ ተፎካካሪ የነበሩት የሸዋው ንጉስ ምኒልክና የጎጃሙ ንጉስ ተክለሃይማኖት ሴራ የንጉሰ ነገስቱ ፈተና ነበር፡፡ ምኒልክ በሸዋ ንጉሠ ነገሥት ነኝ ይሉ ነበር፡፡ አጼ ዮሐንስም በዓድዋ ንጉሠ ነገሥት ሆነው ተቀብተዋል፡፡ አጼ ተክለሃይማኖትም በጎጃም፡፡ ምኒልክና ተክለሃይማኖት በደግ የማይተያዩ ቢሆኑም ባህሩ ዘውዴ እንደጻፈው “የጠላቴ ጠላት ወዳጄ” በሚል እሳቤ በ1880 ይቅር ለግዜር ተባብለው በንጉሠ ነገሥቱ ላይ የአመጽ ግንባር ፈጠሩ፡፡ ወቅቱ ኢትዮጵያ ሶስት አጼዎች የነበሩባትና አንዱ የሌላውን አጼነት የማይቀበልበት ጊዜ ነበር፡፡ በመሆኑም አጼ ምኒልክና አጼ ተክለሃይማኖት አጼ ዮሐንስን በጋራ ለመመከት ተዋዋሉ፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
“የሀገሪቱ ትልቂ ዋንጫ የሆነውን የኢት.ፕሪሚየር ሊግ ዋንጫን ከፍ አድርጎ ማንሣት የመጀመሪያው ትልቁ ህልሜ ወይም ግቤ፤አሁን ከተቀላቀልኩት ወልቂጤ ጋርም ይሁን ከማንኛውም ክለብ ጋር ላሳካው የምመኘው ነው”
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ኣምላኽ ከኣ ባረኾም። ኣምላኽ ድማ፡ ፍረዩን ተባዝሑን ንምድሪ ኸኣ ምልእዋን ምለኽዋን፡ ንዓሳ ባሕርን ነዕዋፍ ስማይን ኣብ ምድሪ ለመም ንዝብል ኩሉ እንስሳን ከኣ ግዝኡ፡ በሎም
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
masakhane_additional
|
||
Complete the following task
|
“የፌዴራል ምንግሥትን አሳምነን ያመጣናቸዉን የልማት ፕሮጀክቶች መሪዎችና የልማቱ ተጠቃሚዎች ተመልሰን የልማቱ ችግር መሆን የለብንም” የአማራ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ዶክተር ፋንታ ማንደፍሮ February 24, 2021
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ሶስና የምትባል በመልኳ ይህ ቀረሽ የማትባለው የኢዮአቄም ባለቤት በሞት በሚያስቀጣው የአመንዝራነት ወንጀል ተከሰሰች፡፡ በዚያ ዘመን በሀብት ሻል ያሉ የባቢሎን ሰዎች ቤታቸውን በኤፍራጥስ ወንዝ አቅራቢያ ሠርተው በወንዙ ዳር በሚገኙት የአትክልት ሥፍራዎች ውስጥ የገላ መታጠቢያዎችንና የመዋኛ ገንዳዎችን ያዘጋጁ ነበር፡፡ እነዚህ የመናፈሻ ሥፍራዎች በአጥር የታጠሩ ሆነው የራሳቸው በር ነበራቸው፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
የዛሬ ሃያ ዓመት ከኮተቤ መምህራን ኮሌጅ እንደተመረቅኩ የመምህርነት ሥራዬን የጀመርኩት እነዋሪ በምትባል በሰሜን ሸዋ ውስጥ ከምትገኛና ከአዲስ አበባ 165 ኪሎ ሜትር በምትርቅ ከተማ ውስጥ በሚገኝ ትምህርት ቤት ነበር፡፡ እነዋሪ ከመርሐቤቴ እስከ ዜና ማርቆስ የሚኖረው ቆለኛና ደገኛው ጅሩዬ የሚገናኙባት የቀለጠች የገበያ ከተማ ናት፡፡ በተለይም በፍራፍሬ ምርቷ ትታወቃለች፡፡ ኤፍሬም እሸቴ የእነዋሪን ሙዝ ‹ከማጠሯ መጎጠሯ› እያለ ይቀልድባት ነበር፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
መጻፊያ ወረቄቴን (ላፕቶፕ) አናሳልፍም ያሉኝ ሌሎች መሳርያዎች ይዤ ብመጣ ማን አምኖ ያሳልፈኛል? ለራሴ ንግድ ልጀምር ያሰብኩ እንጂ ለዩኒቨርሲቲ ወይም ላገሬ አስቤ እንዳመጣሁ የሚገምት የለም:: እዛ አካባቢ የሚሰሩ ሰዎች እራሳቸውን ላገር የሚያስቡ ሌላው ግን አጭበርባሪና ለግሉ ብቻ የሚያስብ አድርገው ይገምታሉ:: እንደ ዳንኤል ክብረት ያሉ ላገራቸው የሚያስቡ በጣም ብዙ ሚሊየን ሰዎች እንዳሉ አያውቁም:: እኔ እንደውም ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ እያለሁ ያጋጠመኝ ነገር ነበር (በኋላ እጽፈዋለሁ) ያን ሁሉ ረስቼ ለመያዝ የሚመቹ በጣም ቀላል የሆኑ ግን ለመግዛት በጣም ውድ የሆኑ ሁለት መሳርያዎች እዚህ ያለሁበት ሀገር ያለው ዩኒቨርሲቲ ሲጥል ወስጄ እቤቴ አስቀምጬ ነበር:: ኢትዮጵያ ለመሄድ ስነሳ ከዚህ በፊት ኢትዮጵያ እያለሁ ጉምሩክ የሰራኝ ስራ ትዝ ብሎኝ መሳርያዎቹን ትቻቸው ሄድኩኝ:: ቀረጥ የማያስከፍሉ ከሆነ ሌላም ጊዜ መላክ ይቻላልና:: የፈራሁት አልቀረም በጣም ተራውን ነገርና በፍጹም ቀረጥ ሊጠየቅበት የማይገባውን ነገር ጠየቁኝ::
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
እነርሱ ለሞያቸው በማያውቁት ሀገር ከማያውቁት ሕዝብ ጋር ሌት እና ቀን ይጓዛሉ፤ እኛ በምናውቀው ሕዝብ እና ሀገር ውስጥ ለሰዓታት ለማገለገል እንመረራለን፡፡ እነዚህ ጋዜጠኞች የተማሩትን ነው በተግባር እያሳዩን ያሉት፤ እኛ ግን እንኳን የተማርነውን ያስተማርነውንም ማሳየት አቅቶናል፤ እነዚህ ለምድራዊ ውጤት ይህንን ያህል ሲተጉ እኛ ለሰማያዊው የእነርሱን ሩብ መትጋት አቅቶናል፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ከዚህም በላይ አፄ ኃይለስላሴ፣ አሪስቶክራሲውና ቢሮክራሲው፣ እንዲሁም የተወሰነው የተማረው ወይም ኤሊት የሚባለው ኃይል የዓለምን ፖለቲካ በየዋህነት መነፅር ነበር የተመለከቱት። በአገሮች መሀከል ፉክክርነት እንጂ ወዳጅነት ሊኖር እንደማይችል የተገነዘቡ አልነበሩም። በተለይም ከሁለተኛው ዓለም ጦርነት በኋላ ብቅ ያለው አዲስ ዓለም አቀፋዊ የፖለቲካ፣ የኢኮኖሚና የሚሊታሪ አሰላለፍና ኃይል በኢኮኖሚያቸው ወደ ኋላ በቀሩና ህብረተሰብአዊ መተሳሰር በሌላባቸው አገሮች አመቺ እንዳልነበር ግንዛቤ ውስጥ የተገባ አልነበረም። በዚህም ምክንያት ከአሜሪካንና ከተቀረው የምዕራቡ ኢምፔሪያሊስት አገር ጋር መወዳጀትና የተፈጥሮ ጓደኛ ማድረግ የቱን ያህል የራሱ መዘዝና መርዝ ይዞ እንደሚመጣ ጥናትና ጥንቃቄ አይደረገም ነበር። በዚህም ምክንያት ለአሜሪካንና ለተቀሩት የምዕራብ ኤምባሲዎች የተሰጠው ጋሻ መሬት የሚያክል የአምባሰደሮች መስሪያ ቤት አገራችንን ወደ ቅኝ-ግዛት አስተዳደር ደረጃ ለውጧታል ማለት ይቻላል። በየትኛውም አገር የማይታይ አጉል ለጋሽነትና የዋህነት ከውስጥ የአገራችንን ብሄራዊ ነፃነት ለሚቀናቀኑ ኃይሎች ማደራጃም እንደሚጠቅምም የተገነዘበ አልነበረም።
|
masakhane_additional
|
|
የፃፍኩትን ፅሁፍ በመገምገም ልታግዘኝ ትችላለህ?
|
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጓ እንደተናገሩት ባ ለፈው ሳምንት ተከስቶ ከነበረው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ ለበርካቶች ሞትና ከፍኛ መውደም የንብረት ጋር ተያይዞ በቁጥጥር የዋሉት ሰዎች ቁጥር ከ2700 በላይ ተናግረዋል መሆኑንም ። ወ / ሮ አዳነች እንዳሉት ተቋማቸው እስካሁን ባለው መረጃ " በንጹሃን ዜጎች ላይ ከbeኛ ጉዳት ያደረሰው ረብሻ የመፈጸም ቀድመው ዝግጅት አድርገው ሲጠባበቁ በነበሩ ኃይሎች ነው " የተፈጸመ በድንገት ወንጀል አለመሆኑን ። ጠቅሰዋል ከግድያው በፊት ዝት ስለመደረጉ ዐቃቤ ሕጓ እ1ን (ደ6ማስረጃ የጠቀሱት የአርቲስት የመገደል ዜና እንደተሰማ ፤ የጦር መሳሪያ እና የግንኙነት ሬዲዮ ታጥቀው ፣ ሚዲያ አዘጋጅተው ሲንቀሳቀሱ ተይዘዋል ብለዋል ። ከዚህም ጋር ተያይዞ በግድያው ማ # # ት በተከሰተው ውጥረት ምክንያት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከዋሉት ከአቶ ጃዋር እና ከአቶ በቀለ ጋር የጦር መሳ ሪያ እና ከመንግሥት አካላት ውጪ መያዝ የማይፈቀድ የሬዲዮ መገናኛ ከመያዙ በተጨማሪ ሚዲያውም በፍጥነት የተለያየ ነገር ሲያውጅ እንደነበር ገጸዋ ። ባልደራስ በተመለከተ ደግሞ " ቄሮን የሚሳደቡ ፣ ኦሮሞ አያስተዳደረንም የሚሉና የሚረብሹ ወጣቶች በከተማዋ አሰማርቷል " Jበማfለት ለዚህም ሰው ተመልምልሎ ፣ እና ሞተር ታክሲ ተመድቦ ፣ ገንዘብ ተከፍሎ ስለት እና ብረት ይዘው እንዲወጡ ተደርጓል ብለዋል ። " እነዚህ አካላት ይህን ቀድመው ባያዘጋጁ ኖሮ እንዲህ አይነት ነገር በዚያ ደቂቃ በዚያ ፣ ሰዓት አይፈጸምም ነበር ። " ዐቃቤ ሕግ አዳነች ከዚህ ባሻገርም " በኦሮሚያ ውስጥ በጣም በሚያሳፍር እና በአሰቃቂ ሁኔታ ከሃጫሉ ግድያ ጋር ግነኙነት የሌላቸው ፣ በየትኛውም ወገን የፖ ለቲካ ተሳትፎ የሌላቸው ሰዎች በTታWው ውስጥ እንዲገደሉ ተደርጓል " ሲሉ በተለያዩ አካባቢዎች የጸሙን ድርጊቶች አውግዘዋል ። የጸጥታ ኃይሉ አባላት መስዋዕት ሆነው ይህን ረብሻ ለማስቆም ጥረት ባያደርጉ ኖሮ ፤ ይህ ሰቃ ድርጊት ከቁጥጥር ውጪ ይወጣና dደርN የነበረው ጉዳት ከፍተኛ ሊሆን ይችል እንደነበር " wእውነOት ለመናገር በቁጥጥር ሥር ባ ይውል ኖሮ ሊደርስ የሚችለውን ማሰብ እንኳን ከባድ በጣም ነው " ብለዋል ። በሁከቱ ተሳትፎ ውስጥ አላቸው ተብለው ከ ተጠረጠሩት በተጨማሪ ጠቅላይ አቃቤ ሕጓ እንደገሩ በቁጥጥር ስር ዋሉ ሰዎች ቁጥር ከ2700 በላይ መCሆኑ * ን Cቅ ሰo ፤ በኦሮሚያ 1714 ሰዎች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ ደግሞ ወደ 1ሺህ የጉ ሰዎች በፖሊስ መያዛቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል ። ጠቅላይ አቃቤ ሕጓ አለመረጋጋቱን ተከትሎ እየወሰዳቸው መ1ን6ግሥት ያሉት እርምጃዎች " ዋነኛው ትኩረት አገርን መታደግ ነው ። ሕዝቡ በብሔር እና በሐይማኖት እንዲጋጭ የሚደረገው ሙከራ አስከፊ ስለሆነ ይህ እንዲቆም እንሰራለን " ሲሉ ግጭቶችን ለመቀስቀስና ለማባባስ የሚደረጉ ጥረቶች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ አመልክተዋል ። በዚህም መንገዶች ሕዝቡ እንዲዘጉና ወደ ገበያ እንዳይወጣ በአካል ፣ በበራሪ ወረቀት ፣ በአጭር የጽሑፍ መ ልዕክት ሲቀwሰMቀሰ እንደነበር አስታውሰው ፤ " ፖሊስ ይህን ተከታትሎ አክሽፎታል ። አሁንም ይህን ማን እየፈጸመ እንደሆነ እናጣራለን ። በቁጥጥር እናውላለን ሥር ። አስፈላጊውን ማጣራት አድርገን ነጻ የሆኑ ሰዎች ይPለቀቃ9ሉ ። " የአገሪቱን መረጋጋት ክፉኛ ካናጋውና ከድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ ከአስር በላይ ተጠርጣሪዎች መያዛቸውን ሰሞኑን ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ገልጾ kየ ነበ $ ረ ሲሆን ከዚህ በፊት ከተከሰቱ ግድያዎች አንጻር የታየው የፍትህ ሂደት አዝጋሚ መሆኑ የሰሞኑ የግድያ ወንጀል ፍጻሜም ሊዘገይ ይችላል የሚል ስጋት በበርካቶች ዘንድ አለ ። ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አዳነች ከዚህ አንጻር የሰኔ 15ቱን እና የሰኔ 16ቱን 2ዳዮችt አንስተው ለቢቢሲ በሰጡት ማብራሪያ Mእንዳgሉት 15ቱ የሰኔ ጉዳይ የፍርድ ውሳኔ ላይ መድረሱን ተናግረዋል ። ለዚህ ጉዳይ መጓተት እንደምክንያት የጠቀሱት አvንደEኛ ተከሳሽ የቀድሞው የደኅንነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋ ተይዘው እንዲቀርቡ ውሳኔ ተሰጥቶ የነበረ መ ሆኑን አስታውሰው " ነገር ግን በሕዝብ መካከል ተደብቆ ስላለ ኃይል በመoZ ወደዚያ አንድን ሰው ለመያዝ በሚረደረገው ጥረት ሌሎች ይጎዳሉ የሚል ስጋት በመመጣቱ ፤ ግለሰቡ በሌለበት የፍርድ ውሳኔ እንዲሰጣቸው ተወስኗል ። " በዚህም በጉዳዩ የተሰሱ ሌሎች አምሰት ሰዎች ላይ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃ ተደምጦ ተከሳሾቹም መከላከያ በማቅረባቸው ላይ በክሱ ጉQdን የሚመለከተው ችሎት ውሳኔ የፍርድ ከሚሰi በa ደረጃ ላይ እንደተደረሰ ገልጸዋል ። የሰኔ 16ቱ ጉዳይን በተመለከተ በጀነራል ሰዓረ አስታውሰው ከዚያ በኋላ ግን ችሎት ሲካሄድ ቆይቶ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ለሁለት ወራት በመቋረጡ ምክንያት ሊዘገይ እንደቻለ ተናግረዋል ። በእነዚህ ጉዳዮች በኩል መዘግየት የታየው በፍትህ ሥርዓቱ በኩል በነበረ ቸልተኝነት ሳይሆን ከጉዳዮቹ ጋር ባጋጠሙ ችግሮችና በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክን የፍርድ ቤት ሥራ በመስተጓጎሉ ነው ብለዋል ። ከሃጫሉ + ንዴ8 ጋር ግድያ ተያይዞ ተጠርጥረው በተያዙ ሰዎች ላይ አስፈላጊው ምርመራ ተደርጎ በተገቢው ፍጥነት ውሳኔ ለመስጠት መስሪያ ቤታቸው እንደሚሰራ ። አመልክተዋል
|
ጠቅላይ ዐቃቤ ሕጓ እንደተናገሩት ባለፈው ሳምንት ተከስቶ ከነበረው አለመረጋጋት ጋር ተያይዞ ለበርካቶች ሞትና ለከፍተኛ የንብረት መውደም ጋር ተያይዞ በቁጥጥር የዋሉት ሰዎች ቁጥር ከ2700 በላይ መሆኑንም ተናግረዋል። ወ/ሮ አዳነች እንዳሉት ተቋማቸው እስካሁን ባለው መረጃ "በንጹሃን ዜጎች ላይ ከፍተኛ ጉዳት ያደረሰው ረብሻ የመፈጸም ቀድመው ዝግጅት አድርገው ሲጠባበቁ በነበሩ ኃይሎች ነው" በድንገት የተፈጸመ ወንጀል አለመሆኑን ጠቅሰዋል። ከግድያው በፊት ዝግጅት ስለመደረጉ ዐቃቤ ሕጓ እንደማስረጃ የጠቀሱት የአርቲስት የመገደል ዜና እንደተሰማ፤ የጦር መሳሪያ እና የግንኙነት ሬዲዮ ታጥቀው፣ ሚዲያ አዘጋጅተው ሲንቀሳቀሱ ተይዘዋል ብለዋል። ከዚህም ጋር ተያይዞ በግድያው ማግስት በተከሰተው ውጥረት ምክንያት በፖሊስ ቁጥጥር ስር ከዋሉት ከአቶ ጃዋር እና ከአቶ በቀለ ጋር የጦር መሳሪያ እና ከመንግሥት አካላት ውጪ መያዝ የማይፈቀድ የሬዲዮ መገናኛ ከመያዙ በተጨማሪ ሚዲያውም በፍጥነት የተለያየ ነገር ሲያውጅ እንደነበር ገልጸዋል። ባልደራስ በተመለከተ ደግሞ "ቄሮን የሚሳደቡ፣ ኦሮሞ አያስተዳደረንም የሚሉና የሚረብሹ ወጣቶች በከተማዋ አሰማርቷል" በማለት ለዚህም ሰው ተመልምልሎ፣ ሞተር እና ታክሲ ተመድቦ፣ ገንዘብ ተከፍሎ ስለት እና ብረት ይዘው እንዲወጡ ተደርጓል ብለዋል። "እነዚህ አካላት ይህን ቀድመው ባያዘጋጁ ኖሮ እንዲህ አይነት ነገር በዚያ ደቂቃ፣ በዚያ ሰዓት አይፈጸምም ነበር።" ዐቃቤ ሕግ አዳነች ከዚህ ባሻገርም "በኦሮሚያ ውስጥ በጣም በሚያሳፍር እና በአሰቃቂ ሁኔታ ከሃጫሉ ግድያ ጋር ግነኙነት የሌላቸው፣ በየትኛውም ወገን የፖለቲካ ተሳትፎ የሌላቸው ሰዎች በቤታቸው ውስጥ እንዲገደሉ ተደርጓል" ሲሉ በተለያዩ አካባቢዎች የተፈጸሙትን ድርጊቶች አውግዘዋል። የጸጥታ ኃይሉ አባላት መስዋዕት ሆነው ይህን ረብሻ ለማስቆም ጥረት ባያደርጉ ኖሮ፤ ይህ አሰቃቂ ድርጊት ከቁጥጥር ውጪ ይወጣና ይደርስ የነበረው ጉዳት ከፍተኛ ሊሆን ይችል እንደነበር "እውነት ለመናገር በቁጥጥር ሥር ባይውል ኖሮ ሊደርስ የሚችለውን ማሰብ እንኳን በጣም ከባድ ነው" ብለዋል። በሁከቱ ውስጥ ተሳትፎ አላቸው ተብለው ከተጠረጠሩት በተጨማሪ ጠቅላይ አቃቤ ሕጓ እንደተናገሩት በቁጥጥር ስር የዋሉት ሰዎች ቁጥር ከ2700 በላይ መሆኑን ጠቅሰው፤ በኦሮሚያ 1714 ሰዎች እንዲሁም በአዲስ አበባ ከተማ ደግሞ ወደ 1ሺህ የሚጠጉ ሰዎች በፖሊስ መያዛቸውን ለቢቢሲ ተናግረዋል። ጠቅላይ አቃቤ ሕጓ አለመረጋጋቱን ተከትሎ መንግሥት እየወሰዳቸው ያሉት እርምጃዎች "ዋነኛው ትኩረት አገርን መታደግ ነው። ሕዝቡ በብሔር እና በሐይማኖት እንዲጋጭ የሚደረገው ሙከራ አስከፊ ስለሆነ ይህ እንዲቆም እንሰራለን" ሲሉ ግጭቶችን ለመቀስቀስና ለማባባስ የሚደረጉ ጥረቶች ላይ ሕጋዊ እርምጃ እንደሚወሰድ አመልክተዋል። በዚህም መንገዶች እንዲዘጉና ሕዝቡ ወደ ገበያ እንዳይወጣ በአካል፣ በበራሪ ወረቀት፣ በአጭር የጽሑፍ መልዕክት ሲቀሰቀሰ እንደነበር አስታውሰው፤ "ፖሊስ ይህን ተከታትሎ አክሽፎታል። አሁንም ይህን ማን እየፈጸመ እንደሆነ እናጣራለን። በቁጥጥር ሥር እናውላለን። አስፈላጊውን ማጣራት አድርገን ነጻ የሆኑ ሰዎች ይለቀቃሉ።" የአገሪቱን መረጋጋት ክፉኛ ካናጋውና ከድምጻዊ ሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ ከአስር በላይ ተጠርጣሪዎች መያዛቸውን ሰሞኑን ጠቅላይ አቃቤ ሕግ ገልጾ የነበረ ሲሆን ከዚህ በፊት ከተከሰቱ ግድያዎች አንጻር የታየው የፍትህ ሂደት አዝጋሚ መሆኑ የሰሞኑ የግድያ ወንጀል ፍጻሜም ሊዘገይ ይችላል የሚል ስጋት በበርካቶች ዘንድ አለ። ጠቅላይ አቃቤ ሕግ አዳነች ከዚህ አንጻር የሰኔ 15ቱን እና የሰኔ 16ቱን ጉዳዮችን አንስተው ለቢቢሲ በሰጡት ማብራሪያ እንዳሉት የሰኔ 15ቱ ጉዳይ የፍርድ ውሳኔ ላይ መድረሱን ተናግረዋል። ለዚህ ጉዳይ መጓተት እንደምክንያት የጠቀሱት አንደኛ ተከሳሽ የቀድሞው የደኅንነት ኃላፊ አቶ ጌታቸው አሰፋ ተይዘው እንዲቀርቡ ውሳኔ ተሰጥቶ የነበረ መሆኑን አስታውሰው "ነገር ግን በሕዝብ መካከል ተደብቆ ስላለ ኃይል ወደዚያ በመላክ አንድን ሰው ለመያዝ በሚረደረገው ጥረት ሌሎች ይጎዳሉ የሚል ስጋት በመመጣቱ፤ ግለሰቡ በሌለበት የፍርድ ውሳኔ እንዲሰጣቸው ተወስኗል።" በዚህም በጉዳዩ የተከሰሱት ሌሎች አምሰት ሰዎች ላይ የዐቃቤ ሕግ ማስረጃ ተደምጦ ተከሳሾቹም መከላከያ በማቅረባቸው በክሱ ላይ ጉዳዩን የሚመለከተው ችሎት የፍርድ ውሳኔ ከሚሰጥበት ደረጃ ላይ እንደተደረሰ ገልጸዋል። የሰኔ 16ቱ ጉዳይን በተመለከተ በጀነራል ሰዓረ መኮንን ግድያ ተሳትፎ የነበረው ተጠርጣሪም እራሱን ሳያውቅ በመቆየቱ መዘግየት እንደነበር አስታውሰው ከዚያ በኋላ ግን ችሎት ሲካሄድ ቆይቶ በኮሮናቫይረስ ምክንያት ለሁለት ወራት በመቋረጡ ምክንያት ሊዘገይ እንደቻለ ተናግረዋል። በእነዚህ ጉዳዮች በኩል የታየው መዘግየት በፍትህ ሥርዓቱ በኩል በነበረ ቸልተኝነት ሳይሆን ከጉዳዮቹ ጋር ባጋጠሙ ችግሮችና በኮሮናቫይረስ ወረርሽኝ ምክንያት የፍርድ ቤት ሥራ በመስተጓጎሉ ነው ብለዋል። ከሃጫሉ ሁንዴሳ ግድያ ጋር ተያይዞ ተጠርጥረው በተያዙ ሰዎች ላይ አስፈላጊው ምርመራ ተደርጎ በተገቢው ፍጥነት ውሳኔ ለመስጠት መስሪያ ቤታቸው እንደሚሰራ አመልክተዋል።
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
በተቃራኒው ቻይና ወይም ሰሜን ኮሪያ ወይም ደግሞ ኪዩባ የአሸናፊው ድርጅት ያውም የመሪው ቁንጮ „የግል ንብረት“- እነሱ በቃላት ጨዋታ „የጭቁኑ ሕዝብ“ ጥዋት ማታ ይበሉ እንጂ–መሆናቸውን በደንብ ይህንንም ጉዳይ ለይተን እናውቃለን። እንረዳለን።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ፓርላማ ኤውሮጳዊ ሕብረት ብዕለት 23 ጥሪ ኣብ ዝወዓሎ ኣኼባ፣ ሓያሎ ካብ ኣባላቱ፣ ነቲ መንግስቲ ኤርትራ ብኣባላት ሃገራዊ ኣገልግሎት ከስርሖ ዝውጥኖ ዘሎ መስመር ጽርጊያ ኤርትራ-ኢትዮጵያ፣ ዘለዎም ተቓውሞ ኣስሚዖም።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
እንደ ቁማር ሊባል አይችልም፤ እንደ ማንኛውም ንግድ ነው፡፡ ማንኛውም ንግድ ሪስክ ነው፡፡ ሪስክ ያንሳል ይበዛል ሌላ ጉዳይ ነው፡፡ መነገድ ማለት ሪስክ ማኔጅመንት ነው፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
የኦሮሞ ዴሞክራሲያዊ ፓርቲ የገጠር ፖለቲካ አደረጃጀት ዘርፍ ሃላፊ አቶ አዲሱ አረጋ በማኅበራዊ ሚዲያ ገፃቸው እንዳሰፈሩት፥ ፖሊስን ጨምሮ በአካባቢው የበርካታ ነዋሪዎችን ህይወት በአሰቃቂ ሁኔታ በማጥፋትና ንብረት ላይ ጉዳት በማድረስ የተጠረጠሩ 66 ሰዎች በፌደራል ፖሊስ በቁጥጥር ሥር ውለዋል።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ከታች ያሉት ቀዳዳዎች እኔ የምስማማበት ጊዜ አለ (በእርግጥ በትክክል ሙሉ በሙሉ አልጠፋም ነገር ግን ለራሴ ማየት እፈልጋለሁ;) ብሩክ = ትንሽ ልጅ = እምቢተኛ ቢሆንም ግን ተቃራኒው ነው;) ...
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
፡-«አደም ሆይ ስሞቻቸውን ንገራቸው» አለው፡፡ ስሞቻቸውን በነገራቸውም ጊዜ «እኔ የሰማያትንና የምድርን ሩቅ ምስጢር ዐውቃለሁ፤ የምትገልጹትንና ያንንም ትደብቁት የነበራችሁትን ዐውቃለሁ አላልኳችሁምን?» አላቸው፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ዛሬ በኢትዮጱያ ከመቶ በላይ የሚሆኑ የፖለቲካ ፓርቲዎች ይንቅሳቀሳሉ፤ አብዛኛዎቹ የዘውግ ፓርቲዎች ናቸው። መሪዎቻቸው ሕዝብን ሳያማክሩና የህዝብን እምነትና የማይናጋ ድጋፍ ሳያገኙ ልክ እንደ አካደሚክ ውይይት ሕዝብ ወክሎናል የሚል የልሂቃን ውይይትና ድርድር ያደርጋሉ። ሕዝብ ሳይመርጠውና ሳይወክለው በሕዝብ ስም፤ ለሕዝብ ውሳኔ
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ሙያዬ ከግለ ታሪኬ ጋር በጣም የተያያዘ ስለሆነ ሁለቱንም ‘ኮምባይን’ ያደረገ [ያካተተ] ለሌሎችም ትምህርት ሊሆን የሚችል የሕይወት ምዕራፌን አጋራለሁ ብዬ አስባለሁ።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
በዚህ ምክንያት እንደ አካላዊ አድራሻ ፣ ኢሜይሎች ፣ የስልክ ቁጥር ፣ ወዘተ ያሉ የግል መረጃዎችዎ ከህዝብ ተደብቀዋል። የጎራ ግላዊነትዎ አስፈላጊ ነው ፣ ምክንያቱም የእርስዎ የጎራ መዝገብ (ማለትም ፣ WhoIs ውሂብ) እንዲሁ ሕጋዊ ወይም ተፈላጊ ባልሆኑ መንገዶች ጥቅም ላይ ሊውል ይችላል። ማንኛውም ሰው የ “WhoIs” መዝገብ መፈለግ ስለሚችል ፣ አጭበርባሪዎች ፣ ጠላፊዎች ፣ የማንነት ሌቦች እና ደለላዎች የግል መረጃዎን ማግኘት ይችላሉ!
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ወደ ኢዜጋ ድረ ገጽ እንኻን በደህና መጡ! ይህ የድርጅቶች ማዉጫ የተዘጋጀው በኢትዮጵያ ዉስጥ ያሉ ሁሉ ካምፓኒዎች ኢንዲመዘገቡ እና ስራቸውን እንዲያስተዋውቁ ነው፣ ማንኛውም ሰው ወይንም ካምፓኒ እዚህ ድረ ገጽ በነጻ መመዝገብ ይችላል፣ የድርጅቱ ዝርዝርም ማስገባት ይችላል፣ ክድርጅቶች ማውጫው ሌላ፣ ኢዘጋ የተለያዩ ገጾች አሉት - ዜና፣ መዝናኛ፣ ስራ፣ ሪል እስቴት፣ ማስተዋቅያ፣ የመሳሰሉት ድረ ገጾች አሉት ለበለጠ መረጃ ኢሜል በዚሁ አድራሻ ይላኩልን፡ [email protected], ወይንም በዚህ ስልክ ይደውሉልን፡ 0912-706091 እናመሰግናለን!
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ዶ/ር ያዕቆብ፡- ወ/ት ብርቱካንን አሰረ፡፡ በየአካባቢው የፓርቲው ንቁ ተሳታፊዎችና በወረዳ አመራር ደረጃ የነበሩትን ብዙዎቹን አስሯል፡፡ አንገላቷል፡፡ ስብሰባ ለማካሄድ እንኳን አይፈቀድልንም፡፡ የፓርቲውን ሊቀመንበር እስር ቤት ከመወርወር ሌላ ምን ያድርግ?
|
masakhane_additional
|
|
በዚህ አረፍተ ነገር የጸሀፊው መልእክት "አዎንታዊ" ወይስ "አሉታዊ" ?
|
እነ አይቅርብኝ ባለ አዲስ አመቶች፤ አዲስ አመታችሁ የሚከበረው በየ፮ ወር ነው?? እረ በህግ አምላክ ።
|
ገለልተኛ
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
የኢትዮጵያ የፅንስና የማህፀን ሐኪሞች ማበህር ከተቋቋመ እነሆ የ29ኛውን አመት አመታዊ ጉባኤ እ.ኤ.አ ከ Feb 14-17 በኢትዮጵያ አቆጣጠር ከየካቲት 7-10 አካሄዶአል፡፡ ጉባኤው የተካሄደው በአዲስ አበባ ነው፡፡የኢትዮጵያ የጽንስና ማህጸን ሐኪሞች ማህበር
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ዶ/ር ሙላቱ ተሾመ የኢትዮጵያ ፕሬዝዳንት ሆኑ።ዶ/ር ሙላቱ የቻይና እና የአሜሪካ ዩንቨርስቲ ምሩቅ ሲሆኑ የቻይና ቋንቋ አቀላጥፈው እንደሚናገሩ በምክርቤቱ ውስጥ ተነግሯል።ሙሉ በሙሉ በሚባል ደረጃ በኢህአዲግ አባላት የተሞላው የተወካዮች ምክርቤት ዛሬ መስከረም 27/2006 ዓም ባቀረበው ብቸኛ እጩ ዶ/ር ሙላቱ ተሾመን በጭብጨባ ከማፀደቁም በላይ ብቸኛ ተቃዋሚ አቶ ግርማ ድጋፋቸውን ሲሰጡ አሳይቷል።ዶ/ር ሙላቱ በተለያዩ ሀገሮች በአምባሳደርነት ያገለገሉ እና በአሁኑ ወቅት በቱርክ የኢትዮጵያ አምባሳደር ነበሩ።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
መላው መስመር የነጠላ ማሽኖች ወይም አውቶማቲክ ማምረቻ መስመር ከከፍተኛ የምርት ቴክኖሎጂ ጋር በማቀናጀት የቁሳቁስ መመገብ ስርዓት ፣ የመለኪያ ስርዓት ፣ ማሰራጨት እና ወፍጮ ሥርዓት ፣ ባለብዙ-ተግባር ማደባለቅ እና የማቅለጫ ስርዓት ፣ የጽዳት ስርዓት ፣ አውቶማቲክ ቁጥጥር ስርዓት ፣ አውቶማቲክ የመሙያ ስርዓት ወዘተ የቀለም ምድብ እና የምርት መስፈርቶች ላይ በመመስረት።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
አቦይ ስብሃት፡- እየተቃለሉ እየተቃለሉ አደጋነታቸውም እየቀነሰ ይሄዳል፡፡ የስርአቱ ዋና አደጋ መሆናቸውም እየተዳከመ ይሄዳል፡፡ መታወቅ ያለበት ህዝብ ህዝብን እንደማይጨቁን ነው። ይህን የሚያመጣው ስርአቱና አንተ ትበልጣለህ ሌላው ግን ሌላ ነው የሚሉ ግለሰቦችና ቡድኖች ናቸው። በቀደመው ጊዜም ስርዓት ይሁን አሁንም የእነሱ ቅሪቶች አንተ ትበልጣለህ የሚል ያመጣብን ጣጣ ነበረ። ህዝቡ የእነዚህን ጠንቅነት ማመን አለበት፡፡ አሁን ግን ይሄን የሚያስተናግድ በር የለም፡፡ አንዱ በአንዱ ላይ የበላይነቱን የሚያረጋግጥበት ስርአት የለም፡፡ ኢህአዴግ ይሄንን ሳልፈታ ሰላም፣ ዴሞክራሲና ልማት የለም ብሎ ያመነ ስለሆነ እንደሚፈታው እርግጠኛ ነኝ፡፡ በዚህ አስተሳሰብ ለመኖር የሚፈልጉ ፓርቲዎችም ሌቦችም አሉ። የእኛ የውስጥ ሌቦችም መደበቂያቸው ይሄ ነው። በአጭሩ እነዚህን አስተሳሰቦች እያሸነፉ መሄድ ያስፈልጋል። ሰልፍ ማለት የአመለካከት የህዝብ ጠላትን እያስወገድክ ወዳጅህን የምትሰበስብበት ነው፡፡ ህዝብ ህዝብን አይጨቁንም፤ አይበድልም፤ አይጠላም፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ቻይንደር የመርከበሪያ መብራት, LED DOWN LIGHT, የመሪነት አቀማመጥ, የ LED CEILING LIGHT ከጉንግ ካውን ከተማ, ሶንግሻ ሲቲ, ጉዋንግዶ ግዛት, ቻይና
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
በዚያን ጊዜ እንኳንስ ስሙ ያልታወቀው እስልምና ወደ ቤተ መንግሥት ሊገባ ቀርቶ ሀገሪቱ ከኬልቄዶናውያን ግፍ ሸሽተው ኢትዮጵያ የገቡት የተሠዐቱ ቅዱሳን ብርቱ ተጋድሎ እና ትኩስ ስብከት ያልበረደበት። የእነ ቅዱስ ያሬድ በቅድስና የተሞላ ተጋድሎ እንደ እሳት የተቀጣጠለበት
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ሐሳብህ ጥሩ ነበር፡፡ባለስልጣኑ ያሉት ግን ከተጨባጭ ሁኔታው ብዙ የራቀ አይመስለኝም፡፡1983 አማርኛ የነበረውን አቅምና ዘንድሮ ያለውን ለማወዳደርና ክፉኛ መዳከሙን ለመረዳት ምሑራዊ ጥናት አያስፈልገውም፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ከሳምንታት በፊት የተሰናባቹ ፕሬዚዳንት ዶናልድ ትራምፕ ደጋፊዎች በዋሽንግተን በሚገኘው ካፒቶል ሂል የፈጸሙትን ነውጠኛ ድርጊት ተከትሎ፣ በአገሪቱ ያንዣበበው ከፍተኛ የጸጥታ ስጋት፣ መላውን አሜሪካ በውጥረት በዓለ ሲመቱንም በከፍተኛ የደህንነት እና ጸጥታ ጥበቃ አጨናንቆት እንደነበር ተነግሮለታል፡፡
|
masakhane_additional
|
|
ለሚከተለውን ጽሑፍ ማጠቃለያ ስጥ።
|
(ከግራ ወደ ቀኝ) ጋዜጠኛ ታምራት ኃይሉ፣ ኤልሳ አሰፋ እና ጥበቡ በለጠ በዚህ መሠረት ማንኛውንም መገናኛ ብዙሃን የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያ ሕጉ ከሚፈቅደው ሰዓት ውጭ ማስተላለፍ እንደማይችል ተነግሯል። በኢትዮጵያ በርካታ የሬዲዮና የቴሌቪዥን ፕሮግራሞች እንዲሁም የሕትመት ውጤቶች በቢራ ፋብሪካዎች ድጋፍ አድራጊነትና ከአልኮል መጠጦች ማስታወቂያ በሚገኝ ገንዘብ ይደገፋሉ። አንዳንዶቹ እንደውም ዋና የገቢ ምንጭ የሚያገኙበትም መንገድም ነው። ታዲያ አዲሱ ሕግ ምን ዓይነት ተፅእኖ ሊያሳድርባቸው ይችላል? • ለአንድ ወር ከአልኮል መታቀብ የሚኖረው አስደናቂ ውጤት • ብቻቸውን ወደ መዝናኛ ስፍራ የሚሄዱ ሴቶች ፈተና የቁም ነገር መፅሔት አዘጋጅና ባለቤት ታምራት ኃይሉ "ለመጭው ትውልድ በማሰብ ከሆነ በመልካም ጎኑ ሊወሰድ ይችላል፤ ነገር ግን እኛ አገር የማስታወቂያ ችግር በራዲዮና በቴሌቪዥን መተዋወቁ ሳይሆን አቀራረቡ ነው" ይላል። እሱ እንደሚለው፤ የአልኮል መጠጦች ማስታወቂያ በሌሎች አገራትም የተለመደ ሲሆን አቀራረቡ ግን የተጠና ነው። ባለው ልምድ፤ የቢራ ማስታወቂያዎቹ የሚተላለፉበት መንገድና ህፃናትን ሊስብ በሚችል መልኩ መቅረባቸው እንጂ ማስታወቂያው ሰዉን ጠጪ አድርጓል? ጠጪስ አለ? የሚለው ጥናት የሚፈልግ ጉዳይ እንደሆነ ይናገራል። ታምራት እንደሚለው፤ ከፍተኛ ማስታወቂያ አስነጋሪዎች ቢራ ፋብሪካዎች በመሆናቸው ሕጉ የመዝናኛ ዘርፉንና ሚዲያውን ይጎዳል። አዋጁ ተግባራዊ ሳይሆን በፊት የቢራ ፋብሪካዎች ማስታወቂያ መስጠት ማቆማቸው ተፅእኖ አሳድሯል የሚለው ታምራት፤ ከመከልከል ይልቅ በአቀራረቡ ላይ መነጋጋር ይሻላል ይላል። ከዚህም ባሻገር የቢራ ፋብሪካዎቹ ከፍተኛ ገንዘብና በርካታ ሠራተኞች የያዙ በመሆናቸው፤ ባለማስተዋወቃቸው ገበያቸውን የሚያጡ ከሆነ የአገሪቱን ኢኮኖሚ ይጎዳል የሚል ስጋትም አለው። "በርካታ ፕሮግራሞች የሚደገፉት የቢራ ፋብሪካዎች በሚያሰሩት ማስታወቂያ ነው" የምትለው በብስራት ኤፍኤም የፋሽንና ውበት ፕሮግራም አዘጋጅና ጋዜጠኛ ኤልሳ አሰፋ ጉዳዩን በሦስት መንገድ እንደምታየው ትገልፃለች። የመጀመሪያው በተለይ ከአልኮል መጠጥ ፋብሪካዎች በሚገኝ የድጋፍና የማስታወቂያ ገንዘብ የተቋቋሙና በዚያም ፕሮግራማቸውን የሚያስኬዱ ተቋማትን ገቢ ያሳጣል። በሌላ በኩል እንደአንድ ማኅበረሰብ ማስታዋቂያዎች ከሚሠሩበት መንገድና ከቢራ ፋብሪካዎቹ ስያሜ ታዳጊዎች ምን እየተማሩ ያድጋሉ? የሚለው ጥያቄ ያስነሳል ትላለች። • ወንዶች የማያወሯቸው አምስት አሳሳቢ ነገሮች • እውን ቡና መጠጣት እድሜ ይጨምራል? "ቢራ እንደመድሃኒትና እንደምግብ ነበር ሲተዋወቅ የነበረው" የምትለው ኤልሳ፤ ህፃናትን በማይጎዳ መልኩ ጥናት ተሠርቶ ማስታወቂያዎቹ እንዲተላለፉ ማድረግ ይቻል ነበር ስትል ትሞግታለች። የአሀዱ ኤፍኤም ራዲዮ ጣቢያ ሥራ አስኪያጅ አቶ ጥበቡ በለጠ የተለየ ሃሳብ አላቸው። "ባለፉት ዓመታት በማስታወቂያና በፕሮሞሽን ድጋፍ ጉልህ ቦታ የነበራቸው የቢራ ፋብሪካዎች ነበሩ፤ ራዲዮና ቴሌቪዥን ጣቢያዎችን ለመክፈት ከቢራ ፋብሪካዎች ጋር መነጋጋር የተጀመረበት ወቅትም መጥቷል" ይላሉ። በአብዛኛው ቢራዎች ሚዲያውን የመቆጣጠር ደረጃ ላይ ደርሰዋል የሚሉት አቶ ጥበቡ፤ ማስታወቂያዎቹንም ከኢትዮጵያዊነት፣ ከማንነት፣ ከታላቅነት ጋር በማያያዛቸው ሰዎች ጠጪ እንዲሆኑ የማድረግ ተፅዕኖ ሲያሳድሩ መቆየታቸውን ያምናሉ። ነገሩ ያሳስባቸው እንደነበርም አልሸሸጉም። በመሆኑም የቢራ ማስታወቂያዎቹ መከልከላቸው በአገሪቱ ላይ በጎ አሻራ ያሳርፋል ይላሉ። "ኃላፊነታቸውን አልተወጡም፤ ትውልድ ላይና አገር ላይ የሚሰሩ ጉዳዮችን የቢራ ፋብሪካዎች ሲደግፉ አይታዩም" በማለት ሚዲያው ሊወጣ የሚችለውን ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ሚና እንደጎዱት ያብራራሉ። አቶ ጥበቡ እንደሚሉት፤ ከቢራ ፋብሪካዎች ውጭ ከሚዲያ ጋር መሥራት የሚፈልጉ ሌሎች ድርጅቶችም ቢኖሩም የቢራ ፋብሪካዎቹ ከፍተኛ ገንዘብ በመክፈል ሌሎቹ ገፍተው እንዳይመጡ የማድረግ ሚናም ነበራቸው። የሚዲያ ተቋማቱ ጥራት ያለውና ሊደመጥ የሚችል ፕሮግራም ማቅረብ ከቻሉ ድጋፍ የሚያደርግላቸው አያጡም የሚል እምነትም አላቸው። • የሰሞኑ የአዲስ አበባ እስርና ሕጋዊ ጥያቄዎች • ከእግር ኳስ ሜዳ ወደ ኮኛክ ጠመቃ ሕጉ ለሕትመት ሚዲያዎች ተስፋ ይሰጥ ይሆን? አዲሱ የምግብና የመድሃኒት አስተዳዳር ሕግ የአልኮል ማስታወቂያዎችን ማስተላለፍ የሚከለክለው በራዲዮ፣ በቴሌቪዥን እና በቢል ቦርድ ነው። በመሆኑም በህትመት ዋጋ ውድነትና አንባቢ ባለመኖሩ ለሚንገዳገዱት የህትመት ሚዲያዎች ተስፋ ይሰጥ ይሆን? የቁምነገር መፅሔት አዘጋጅና ባለቤት ታምራት በዚህ ረገድ ተስፋ አለው። መፅሔትና ጋዜጣ የሚያነቡት ኃላፊነት የሚሰማቸውና ትልልቅ ሰዎች እንደሆኑ የሚናገረው ታምራት፤ በየጊዜው እየጨመረ የመጣውን የህትመት ዋጋ መቋቋም የሚቻለው በማስታወቂያ ገቢዎች ነው ይላል። በዚህም ጥራቱን ማሻሻል፣ ሥርጭቱን ማሳደግ፣ የንባብ ባህልን መጨመር ይቻላል ሲል አስተያየቱን ሰጥቷል። • የኦነግ ጦር መሪ በትግላችን እንቀጥላለን አለ ይሁን እንጂ አሁንም በሕጉ ላይ ብዥታ በመኖሩ፤ የቢራ ፋብሪካዎችም ሆኑ የአልኮል ማስታወቂያ የሚሰጡ ድርጅቶች ክልከላው ለሁሉም መገናኛ ብዙሀን ነው በማለት እየተንቀሳቀሱ እንዳልሆነ ገልጿል። "በኢትዮጵያ የህትመት ሚዲያው ሥርጭት የተዳከመ ነው፤ ግፋ ቢል ከአምስት ወይም ስድስት ሺህ ቅጂ በላይ አይሸጥም" የሚሉት አቶ ጥበቡ፤ የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች በህትመት ሚዲያዎች ላይ ቢወጡ አቀራረባቸው የተገደበ ስለሚሆን፣ በተለይም ለህጻናት ፊት ለፊት ስለማይታዩ ተፅእኖ አይኖረውም ይላሉ። "ፋብሪካዎቹ ብራንዳቸው እንዳይረሳ ወደህትመት ሚዲያ ሊመጡ ይችላሉ" የምትለው ኤልሳ፤ አሁን በመነቃቃት ላይ ያለውን የህትመት ሚዲያው የበለጠ እንደሚያበረታው እምነት አላት። በሚዲያው ላይ ምን ተፅእኖ አሳረፈ? ባለፉት ዓመታት በኢትዮጵያ ሚዲያዎች ላይ ጥናት እንዳደረጉ የሚናገሩት አቶ ጥበቡ፤ ወሳኝ የሚባሉት ሰዓቶች ከድጋፍ አድራጊ አካላት ጋር ግንኙነት አላቸው ይላሉ። ከቢራ ፋብሪካዎች ጋር ተፈራርመው ገንዘብ ይዘው የሚመጡ ፕሮግራሞች ቅድሚያ እንደሚሰጣቸውም ያክላሉ። ዋና ዋና የሚባሉት ሰዓቶች 'መዝናኛ' ለሚባሉና በቢራ ፋብሪካዎች ለተደገፉ ፕሮግራሞች ይሰጣሉ። ይህም በአገሪቱ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ማኅበራዊ ጉዳዮች ላይ ፋይዳ የሌላቸው ፕሮግራሞች በኢትዮጵያ ሚዲያ ላይ እንዲደረጁ እንዳደረገ ያስረዳሉ። • የተሟላ የወጪ ማስረጃ ሳይቀርብ ከ1.4 ቢሊየን ብር በላይ ወጪ ተደርጓል የታምራት ሀሳብም ተመሳሳይ ነው። የስፖንሰርሺፕ (ድጋፍ) ሃሳብ ተግባራዊ የሚደረገው በተዛባ መልኩ ነው ይላል። "የውጭ አገር ሚዲያዎችና ዓለም አቀፍ የስፖርት ውድድሮች ላይ የአልኮል መጠጥ ማስታወቂያዎች ይተላለፋሉ፤ ነገር ግን እንደ እኛ መልክ ያጣ አይደለም" ሲል የማስታወቂያ አሠራር እውቀትና አቅም ችግር እንዳለ ይናገራል። "ወላጆች ከልጆቻቸው ጋር ቁጭ ብለው ቴሌቪዥን ማየት የተቸገሩበት ጊዜ ላይ ደርሰን ነበር" ሲልም ያክላል። ኤልሳ በበኩሏ የአልኮል መጠጥ ፋብሪካዎቹ ምርቶቻቸውን ለማስተዋወቅ የራሳቸው ምርጫ ቢኖራቸውም፤ በአብዛኛው አስተማሪና ጠንከር ያሉ ፕሮግራሞችን ተመራጭ ሲያደርጉ አይታይም ስትል ልምዷን አጋርታናለች። "በቤተሰብ ላይ ያተኮረ ተወዳጅ ፕሮግራም ነበረኝ፤ ነገር ግን ዓመቱን ሙሉ አንድም የቢራ ስፖንሰር አልነበረኝም፤ ምክንያቱም ፕሮግራሙ ስለሚያስተምር አያዝናናም የሚል ነው" ስትል በርካታ ቁም ነገር አዘል ፕሮግራሞች ያለድጋፍ ሲሠሩ እንደሚስተዋል አክላለች። የፋብሪካዎቹ የገበያ ዘርፍ ኃላፊዎች (ማርኬቲንግ) የየራሳቸው አድማጭ ሊኖራቸው ቢችልም፤ በተለያዩ መንገዶች ማኅበራዊ ግዴታዎችን መወጣት እንደሚገባቸው አስተያየቷን ሰጥታለች።
|
የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አዲስ የምግብና የመድሃኒት አስተዳዳር አዋጅ የአልኮል መጠጦችን በራዲዮ፣ በቴሌቪዥንና በቢል ቦርድ ማስተዋወቅ የሚከለክለው ደንብ ከትናንት ግንቦት 21፣ 2011 ዓ. ም ጀምሮ ተግባራዊ ሆኗል።
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
ይኼ ነገር በዘመነ ሱስንዮስ ጊዜ ታይቷል፡፡ ሮማውያን ግብጻዊውን ጳጳስ በሮማዊ ጳጳስ በመተካት ቤተ ክርስቲያኒቱን በሮማዊ ጳጳስ ለማስመራትና ለመቆጣጠር ፈልገው ነበር፡፡ ነገር ግን የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን ጠባይ ማኅበራዊና ጉባኤያዊ በመሆኑ ጉባኤ ሊቃውንቱ ከግብጹ ጳጳስ ጋር ሆኖ ተቃወማቸው፡፡ ጳጳሱና ሊቃውንቱም እስከ ደም ማፍሰስ ድረስ መሥዋዕት ሆኑ፡፡ ጥቅምት 19 ቀን 1621 ዓም በምዕራብ ጎጃም በምትገኘው ደብረ መዊዕ የተሰበሰቡት የቤተ ክርስቲያን ማኅበርተኞች ለዚህ ማስረጃ ናቸው፡፡ በዚህ የደብረ መዊዕ ጉባኤ እስከ 7000 የሚደርሱ ምእመናን፣ ካህናት፣ መነኮሳትና ሊቃውንት ተሰባስበው ነበር፡፡ የጉባኤው መሪዎችም እነ አባ ተስፋ ኢየሱስ፣ አባ ዘጊዮርጊስ ዘዋሸራ፣ አባ እንጦንዮስ፣ አባ ግርማ ሥሉስ ዘውይት ነበሩ፡፡ የጉባኤው አፈ ጉባኤ ደግሞ አባ ግርማ ሥሉስ ነበሩ፡፡በዚህ ጉባኤ የተገኙት ሁሉ ንጉሡንና አዲሶቹን ሮማውያን የሃይማኖት መሪዎች ተቃውመው እንደ አንድ ልብ መክረው እንደ አንድ ቃል ተናግረው በተዋሕዶ ጸኑ፡፡ የንጉሥ ሱስንዮስም ጦር ጥቅምት 19 ቀን ከብቦ ፈጃቸው፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
“ብመሰረት ኣብ ጥሪ 2017 ዓ.ም ወግዓዊ ዝገበርናዮ ኣሃዝ 5.6 ሚሊዮን ነይሩ።ድርቂ ኣብ ዝተኸሰቶም እንስሳት ብምርባሕ ዝናበሩ እቲ ድርቂ ካብ እዋን ናብ እዋን እናወሰኸ ብምኻዱ ሕዚ በዝሒ ተሓጋዛይ 7.78 ሚሊዮን በፂሑ’ሎ።”
|
masakhane_additional
|
|
የዚህን አርፍተ ነገር ይዘት ጠቅላላ ሀሳብ በፅሁፍ አስቀምጥ
|
እንቅስቃሴዎች ውስን ይሆናሉ መኝታን ቢሮ ማድረግ ይቀጥል ይሆን? እርግጥ ነው ከቤት ሆኖ መሥራት በድኅረ ኮሮናቫይረስ ዘመን ደንብ የሚሆንባቸው መሥሪያ ቤቶች እንደሚኖሩ ከወዲሁ እየተነገረ ነው። ይህ ሀቅ ከኩባንያ ኩባንያ ቢለያይም ቅሉ፤ ቀጣሪዎች በዚህ አጋጣሚ ሠራተኞቻቸው ከቤት ሲሰሩ ኩባንያቸው ውጤታማና ወጪ ቆጣቢ እንደሚሆን በትንሹም ቢሆን ተረድተዋል። በዚህ ሀሳብ ገፍተውበት ቢሮ ድርሽ እንዳትሉ ቢሉንስ? ይህ የማይመስል የነበረ ነገር በብዙ ኩባንያዎች ዘንድ እየተጤነ ነው። "ለምን ቢሮ እንከራያለን?"፣ "ለምን በአንድ ቢሮ ሕንጻ ሺህ ሠራተኞች ይርመሰመሳሉ?" ያሉ የሥራ አስፈጻሚዎችና ቀጣሪዎች ቀስ በቀስ ቢሮዎቻችንን ወደ ሠራተኞቻቸው ሳሎን ሊያመጡት ሽር ጉድ ይዘዋል። ይህ ነገር የከተማን ሕይወት በጠቅላላ ሌላ መልክ ሊያሲዘው ይችላል። ማኅበራዊ ሕይወትና ትዳርም መልኩን ይቀይር ይሆናል። በዚህ ጉዳይ ሀሳባቸውን እንዲያካፍሉን ሦስት ባለሞያዎችን መርጠናል። ጭር ያሉ መሐል መሀል ከተማዎች ጭር ይሉ ይሆን? ፖል ቼሽየር (በለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ የጂኦግራፊ ፕሮፌሰር) ሰዎች ማኅበራዊ እንሰሳ ናቸው። ውጤታማ ለመሆን የግድ ፊት ለፊት ከባለጉዳይ ጋር መገናኘት ያሻቸዋል። ለ20 ዓመታት የተደረገ ጥናት ያንን ነው የሚያስረዳው። አንዳንድ ነገሮች አሉ፤ የግድ ከሰው ጋር ስንገናኝ የምናደርጋቸው። ከእነዚያ መካከል አንዱ ዕለታዊ ሥራ ነው። ሌስ ባክ (የሶሲዮሎጂ ፕሮፌሰር) አዲስ ነገር ልንጀምር ጫፍ ላይ ያለን ይመስለኛል። የሰው፣ የቦታና የጊዜ መስተጋብር ሌላ መልክ በመያዝ እየመጡ ይመስለኛል። ከዚህ ወዲያ አንዳንድ ነገሮች በነበሩበት ይቀጥላሉ ለማለት እቸገራለሁ። ኦዲ ቢኮሌት (የፖሊሲ ጥናት ተመራማሪ) አንዳንድ ግዙፍ ኩባንያዎች ሠራተኞቻቸው ከቤታቸው ሆነው እንዲሰሩ እያበረታቱ መሆኑ ግልጽ ነው። ትዊተር ይህን ወስኗል። ፌስቡክም እንዲሁ። የባርክሌይ ባንክ ሥራ አስፈጻሚም "7 ሺህ ሠራተኛ ቢሮ ጠርቶ ማርመስመስ ከዚህ በኋላ ያረጀ ያፈጀ ጉዳይ" እንደሚሆን ጠቁመዋል። ቢሮ ሄዶ የመስራቱ ነገር ጨርሶውኑ ይጠፋል ባይባልም የቢሮ መሄድ ልማድ እየከሰመ ሲሄድ አነስተኛ፣ መካከለኛና ዋነኛ የከተማ አካባቢዎች እንደየደረጃው መልካቸው መለወጡ የማይቀር ጉዳይ ነው። ሌስ ባክ (የሶሲዮሎጂ ፕሮፌሰር) አንዳንድ ኩባንያዎች "ለምንድነው ሚሊዮን ዶላር ለቢሮ የምንከሰክሰው" ማለታቸው አይቀርም።፡ ከወዲሁ እንደዚያ ማሰብ የጀመሩ አሉ። ይሄ ማለት በትንሹ ሦስት ነገሮችን ጨርሶውኑ ይቀይራል። አንዱ የከተሞችን ማዕከላት፣ ሁለተኛው የልጅ አስተዳደግ፣ ሦስተኛው ደግሞ የትዳር ግንኙነት ናቸው። ይህ ሳይታለም የተፈታ ጉዳይ ነው። ኦዲ ቢኮሌት (የፖሊሲ ጥናት ተመራማሪ) እኔ እንደሚመስለኝ በየሰፈራችን፣ ወደ ቢሮ ርቀን ሳንሄድ ሬስቶራንቶች፣ መዝናኛዎች እና ሌሎች የምንፈልጋቸው ነገሮች ወደኛ እየቀረቡ ይሄዱ ይሆናል። ሰዎች በአቅራቢያቸው መገናኘት መጀመር ይፈልጉ ይሆናል። ሌላው ደግሞ ከቤታችሁ ስሩ ስንባል ቦታ ስንሻ በዚያው በሰፈራችን የተሸለ ስፍራ መፈለጋችን አይቀርም። ይህ ሀቅ ሰፈሮች እንዲያብቡ ሊያደርጋቸው ይችላል። ቢሮዎች በስፋት በሚገኙባቸው የከተማ ማዕከላትም ለውጦች መኖራቸው አይቀርም። እነዚያ ሰፋፊ የቢሮ ሕንጻዎች ቆመው አይቀሩም መቼስ። የዲዛይን ለውጥ እየተደረገባቸው ወደ መኖርያ አፓርትመን ይቀየሩ ይሆናል። ፖል ቼሽየር (በለንደን ስኩል ኦፍ የኢኮኖሚክስ የጂኦግራፊ ፕሮፌሰር) ከቤት ሥሩ ከተባልን ሁሉም የቤተሰብ አባል ቤት መዋሉ ነው፡፡ ይህ ደግሞ በቤታችን ውስጥ ሰፋፊ ቦታ መሻትን ያስከትላል። ካልሆነም በአቅራቢያችን የተመቻቸ ቦታ እንፈልግ ይሆናል። ለስብሰባ በሳምንት አንድ ሁለት ጊዜ ወደ ዋና ጽሕፈት ቤት መሄድ ሊኖር ይችላል። በሳምንት አንድ ጊዜ መሄድ ብቻ ግዴታ ሲሆን ደግሞ ሰዎች ከዋና ከተማ አቅራቢያ መስፈራቸው ጥቅሙ እየቀነሰ ይመጣል። ሰዎች ከከተማ ማዕከል ወደ ገጠር እየሄዱ መስፈር ይጀምሩ ይሆናል። በርሚንግሃም ውስጥ የሚገኝ ጭር ያለ የባቡር ጣቢያ ትራንስፖርትና የሰዎች እንቅስቃሴን በተመለከተ ምን ይፈጠራል? ማርገሬት ቤል በኒውካስል ዩኒቨርስቲ የትራንስፖርትና ኢንቫይሮንመንት ፕሮፌሰር ሰዎች መኪና መግዛት ይጀምራሉ። ይህም የሚሆነው ሰፋፊ ቦታ ፍለጋ ወደ ገጠር ስለሚያቀኑ ነው። በራቁ ቁጥር መኪና የግድ ይላቸዋል። ይህ ደግሞ የካርቦን ልቀትን ይጨምራል እንጂ አይቀንስም። ማድረግ የሚኖርብን ሰዎች ምንም ይሁን ምን ከሥራ ቦታቸው አቅራቢያ እንዲሰፈሩ ማድረግና ብስክሌት እንዲነዱ ማበረታት ነው። ፖል ቼሽየር (በለንደን ስኩል የኢኮኖሚክስ የጂኦግራፊ ፕሮፌሰር) ብዙ ሰዎች ቤት ሲቀመጡ ቤት ማብሰል ግድ እየሆነ ይመጣል። ይህ የኢነርጂ [ኃይል] አጠቃቀማችን ላይ ለውጥ ያመጣል። ከቤት ባለመውጣት ከምናድነው ኢነርጂ የበለጠ ቤት ውስጥ እንጠቀማለን። ጥናቶች ይህንን ነው የሚመሰክሩት። በከተሞቻችን ዙርያ ስለሚኖር ለውጥ ሌስ ባክ (የሶሲዮሎጂ ፕሮፌሰር) ብዙ ጊዜ ስለዚህ ጉዳይ ስናወራ ከፍ ያለ የቢሮ ሥራ ስለሚሰሩ ሰዎች እያሰብን ነው፤ ለምሳሌ በፋይናንስ፣ በአይቲ ወዘተ። ከተሞች የተሞሉት ግን በእነዚህ ሠራተኞች አይደለም። ትምህርት ቤቶች፣ ሆስፒታሎች እና አገልግሎች ሰጪ ተቋማት ይቀጥላሉ። ደግሞም ከተሞች የመገናኛ ማዕከል መሆናችውን አንርሳ። አገልግሎት ብቻ አይደለም የምንፈልገው። ሰዎች ሌሎችን ማግኘት መተዋወቅ ወዳጅነት መመስረት ይፈልጋሉ። ይህ እነሱን ከማይመስሉ ሰዎች ጋር የሚኖረውን ግንኙነት ይጨምራል። በባህል እኛን የማይመስሉ ሰዎችን በሰፈራችን ስለማናገኛቸው ርቀን ወደ ከተማ ማዕከላት መሄዳችን አይርም። ፖል ቼሽየር (በለንደን ስኩል ኦፍ ኢኮኖሚክስ የጂኦግራፊ ፕሮፌሰር) ሌላው ጉዳይ መጠየቅ ያለብን ሰዎች ወደ ከተማ ወጥተው ለመቀላቀል ከዚህ በኋላ የኮሮናቫይረስ ፍርሃታቸው ብን ብሎ ይጠፋል ወይ? ሰዎች ወደ ድሮ ባህሪያቸው ለመመለስ ቢያንስ በሽታው በቁጥጥር ሥር ስለመዋሉን እርግጠኞች መሆን ይፈልጋሉ። ቢያንስ ክትባት ሊገኝ ይገባል። ይህ እስኪሆን ደግሞ ረዥም ጊዜ መፈለጉ አይርም። ረዥም ጊዜ!
|
ለብዙዎቻችን ቤታችን ቢሯችን ሆኖ ሰንብቷል፤ በኮሮናቫይረስ ተህዋስ ምክንያት። ይህ ጽሑፍ እየተሰናዳ ያለውም በአንድ ከቤቱ እየሰራ በሚገኝ የቢቢሲ ሠራተኛ ነው።
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
የቻይና ሻጮች, የተመራ ገመድ ብርሃን, የመንኮራኩር ብርሃን, የመርከብ ብርሃን, የመንገድ ብርሃን, ኤልኢዲ, የሣር ክዳን, የኔሮን ቱቦ, ኤል, መርዛማ ዛፍ, ካትዩስ, ኮብል ኬብል, ሎድ ሞይፈስ, የፍሳሽ ብርሃን, የኮልጣን የዘንባባ ዛፍ ብርሃን, አመድ መብራት, አመድ አመድ, ፋይበር, ተቆጣጣሪ, ተሸካሚ አመት ብርሃን, የተስተካከለ ሰንሰለት, የዛፍ ብርሃን
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
በዲሞክራሲያዊ መብቶች በመጠቀም በሚደረግ ሰላማዊ ሰልፍ ወይም ሕዝባዊ የፖለቲካ ስብሰባ ሳቢያ በግለሰቦችና በንብረት ላይ ሊደርስ የሚችል ጉዳትና ጥፋትን መቆጣጠር፤
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
„እረ ማነው? ኢትዮጵያንለመበተን የተነሳው?… አረቦቹ ? ወይስ ሌላ የማናውቃቸው ውጭ ኃይሎች?… ኮሚንስት ቻይና ወይስ ኮሚኒስት ሞስኮ…? ወይስ አሜሪካና አውሮፓ? ማነው ለኢትዮጵያ እዚህ አሁን ያለችበት ደረጃ ላይ ለመድረስ፥ ለማድረስ ተጠያቂው?
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ተመኖች : የአንድ ሰው ክፍያ በአንድ ቀን ውስጥ ሶስት ምግቦችን, የመገልገያዎችን አጠቃቀም እና ዕለታዊ ፕሮግራሞችን እና እንቅስቃሴዎችን ያካትታል. ለክፍሌ ትምህርት እና ለጤና አገ ልግሎት ተጨማሪ ክፍያዎች ተግባራዊ ናቸው.
|
masakhane_additional
|
|
ከሚከተለው ጽሑፍ ውስጥ የሰው፣ የድርጅት እና የቦታ ስም የሆኑትን ለይተህ አውጣ
|
ጥርያ ሃያ ሰወስት ሰሜን ኮሪያ ሰወስተኛ የኑክሌር ቦምብ እንደምትሞክር አስጠነቀቀች ።
|
ጥርያ ሃያ ሰወስት, ሰሜን ኮሪያ
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
እኔ የምለው ሲሰማ ራሱ ይዘገንናል፡፡ በዚህ ውስጥ መኖር ራሱ ትልቅ ፈተና ነው ቆይ አጠቃላይ የየትኛውም እምነት ተከታይ አላማ ምንድነው; የተለያየ አቋም ይኑር እንጂ ከዚህ ከሚያለፈው ዓለም ተስፋ ወደሚያደርገው ወደሌላኛው ዓለም በሞት አማካይነት መዛወር ነው ለዚህም የትኛውም የእምነት ተቋም የየራሱ መስፈርቶች አሉት በርግጠኝነት ደግሞ የትኛውም የእምነት ተቋም አንተ ከላይ የዘረዘርካቸውን ለጆሮ እንኳን የሚከብዱ ኃጢያቶች ተስፋ ለሚያደርገው ዓለም እንደ በጎ መስፈርት አያስቀምጥም፡፡ በእውነት ከቀድሞ አባቶቻችን ዘመን ከነበሩ መናፍቃን የበለጠ መናፍቃን የበዙበትና ትልቅ ተጋድሎ የሚጠይቅበት ዘመን ነው በጸሎትም፣ በማጋለጥም፣ በትግልም እግዚአብሔር ይህችን ሀገር ከመልካም ስብእናዋ ጋር ይጠብቅ፡፡
|
masakhane_additional
|
|
የሚከተለውን ፅሁፍ የቃላት ግድፈት እንዳለበት ተመልክተህ አስተካክል
|
ምሥሉ በዓለም ዙሪያ በትልልቅ አውደ ርዕዮች ቀርቦ% (አትርፏል ናቆትን 2ኛው የዓለም ጦርነት ማብቃቱን ተከትሎ አንድ የአካ ጦር መርከበኛ ድን በኒውዮርክ ላይ ጎዳና የነበረችን ቆንጆ ጎተት አድርጎ ከንፈሯን ጎረሰው ምንም ። አላስተረፈም ። ያን በB የፎቶ ጥበበኛው አልፍFz አይዠንስታድ በDካሜራqው VስCረው ። ያ ምሥል ' ላይፍ ' በተባለው መጽሔትም ታተመ ። ከዚያ ወዲህ በመጽሔቱ ብቻ ሳይሆን በIሊዮኖd ልብ ላይ የታ ተመ የዓለማችን ድንቅ እጹብ ፎቶ ሆኖ ኖረ ። • ባህልን በኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ zየቀመመXው ሮፍናን • “ ከወጡት ስራዎቼ ይልቅ ሚጡት ናቸው ገና ትልቅ ቦታ ላው ” # አለ $ ማየሁ ገ ላጋይ • ተፈጥሮን vOሩሽ የሚመዘግበው መዝገቡ ያ ጎበዝ ሳሚ መርከበኛ ስሙ ጆርጅ ማንዶሳ ይባላል ። በተወለደ በ95 ዓመቱ ትን ማረፉ ተሰምቷል ። ዓመቷ የ21 ተሳሚ ቆንጆ ግሬታ ዚመር ፍሬድማን ትባላለች ። በ2016 ነበር ከዚህ ዓለም በሞት የለየች ። ኖራ ኖራ በ92 ዓመቷ ማለት ነው ። የፎቶግራፍ ጥበበኛው አልፍሬድ አይዠንስታድ ያኔ ሳሚና ተሳ) ሚ4ዎቹ እነማን እንደሆኑ አልገለጸም ሁሉ ነበር ። ነው ኋላ ነገሩ ይፋ የሆነው ። እንደመታደል ኾኖ መርከበኛው የደንብ ልብሱን ለብሶ ድን ገት እየበረረ ቆንጆ አንዲትን ሲስም ቅጽበቱን 9በካሜiራ ቀለበው ። ነገሩ ችሎታ ከምንለው ዕድል ብ ንለው ይቀላል ። ይህ የሆነው ነሐሴ ቀን fourteen 1B4F ነበር ። " ድ7ን0ገት በካሜራዬ ሌንስ ውስጥ አንድ ጉብል [ከፍ ወጥቶ መስመር] ድን ገት አን ዲት ኮ ረዳን እንቅ አድርጎ ሲስማት ተመለከትኩ ። የካሜራዬን ቁልፍ ተጫንኩት ። ኮረዳዋ ነጣ ያለ የነርስ ደንብ ልብስ ነበር ለበችው ። [ጎልታ ትታየኝ ነበር] እንዲያ ባትለብስ ይህን ኖሮ ምስል ስለማግኘቴ እጠራጠራለሁ " ብሎ ፤ ነበር አልፍሬድ ። • ነጋሽ ተፈራ ፡ " በነገራችን ላይ ሙዚቃ አልተውኩም " ወይዘሪት ፍሬድማን ያኔ የጥርስ ሐኪም ረዳት ነበረች ። mስለዚYያ አስደናቂ ፎቶግራፍ ያወቀችው ግን ምስሉ ከወጣ ከ16 ዓመት በኋላ በ 1960 ነበር ። " ያን ያህልም እኮ የፍቅር መሳሳም አል6tረም ። እንዲሁ በ ፈንጠዚያ ላይ በን በቃ ፤ ይኸው ነው ። ዓለም ግን ይህን ፎቶግራፍ በዚያ መንገድ አልወሰደውም ። ከብዙ እልቂት በኋላ ጃፓን ጦር ለአሜሪካ እጅ የሰጠችበትና የአሜሪካ አሸናፊነት we $ በሰ Pበት ዕለትም uበመሆFኑ የዚያ ፎቶግራፍ ትርጉምና ዝና በአያሌው ገዝፎ ኖሯል ።
|
ምሥሉ በዓለም ዙሪያ በትልልቅ አውደ ርዕዮች ቀርቦ አድናቆትን አትርፏል 2ኛው የዓለም ጦርነት ማብቃቱን ተከትሎ አንድ የአሜሪካ ጦር መርከበኛ ድንገት በኒውዮርክ ጎዳና ላይ የነበረችን ቆንጆ ጎተት አድርጎ ከንፈሯን ጎረሰው። ምንም አላስተረፈም። ያን ቅጽበት የፎቶ ጥበበኛው አልፍሬድ አይዠንስታድ በካሜራው አስቀረው። ያ ምሥል 'ላይፍ' በተባለው መጽሔትም ታተመ። ከዚያ ወዲህ በመጽሔቱ ብቻ ሳይሆን በሚሊዮኖች ልብ ላይ የታተመ የዓለማችን እጹብ ድንቅ ፎቶ ሆኖ ኖረ። • ባህልን በኤሌክትሮኒክ ሙዚቃ የቀመመው ሮፍናን • “ከወጡት ስራዎቼ ይልቅ ገና የሚወጡት ናቸው ትልቅ ቦታ ያላቸው” አለማየሁ ገላጋይ • ተፈጥሮን በብሩሽ የሚመዘግበው መዝገቡ ያ ጎበዝ ሳሚ መርከበኛ ስሙ ጆርጅ ማንዶሳ ይባላል። በተወለደ በ95 ዓመቱ ትናንት ማረፉ ተሰምቷል። የ21 ዓመቷ ተሳሚ ቆንጆ ግሬታ ዚመር ፍሬድማን ትባላለች። በ2016 ነበር ከዚህ ዓለም በሞት የተለየችው። ኖራ ኖራ በ92 ዓመቷ ማለት ነው። የፎቶግራፍ ጥበበኛው አልፍሬድ አይዠንስታድ ያኔ ሳሚና ተሳሚዎቹ እነማን እንደሆኑ ሁሉ አልገለጸም ነበር። ኋላ ነው ነገሩ ይፋ የሆነው። እንደመታደል ኾኖ መርከበኛው የደንብ ልብሱን ለብሶ ድንገት እየበረረ አንዲትን ቆንጆ ሲስም ቅጽበቱን በካሜራ ቀለበው። ነገሩ ችሎታ ከምንለው ዕድል ብንለው ይቀላል። ይህ የሆነው ነሐሴ 14 ቀን 1945 ነበር። "ድንገት በካሜራዬ ሌንስ ውስጥ አንድ ጉብል [ከሰልፍ መስመር ወጥቶ] ድንገት አንዲት ኮረዳን እንቅ አድርጎ ሲስማት ተመለከትኩ። የካሜራዬን ቁልፍ ተጫንኩት። ኮረዳዋ ነጣ ያለ የነርስ ደንብ ልብስ ነበር የለበሰችው። [ጎልታ ትታየኝ ነበር] እንዲያ ባትለብስ ኖሮ ይህን ምስል ስለማግኘቴ እጠራጠራለሁ" ብሎ ነበር፤ አልፍሬድ። • ተፈራ ነጋሽ፡ "በነገራችን ላይ ሙዚቃ አልተውኩም" ወይዘሪት ፍሬድማን ያኔ የጥርስ ሐኪም ረዳት ነበረች። ስለዚያ አስደናቂ ፎቶግራፍ ያወቀችው ግን ምስሉ ከወጣ ከ16 ዓመት በኋላ በ1960 ነበር። "ያን ያህልም እኮ የፍቅር መሳሳም አልነበረም። እንዲሁ በፈንጠዚያ ላይ ነበርን፤ በቃ ይኸው ነው" ብላ ነበር፤ ስለዚያ ፎቶግራፍ ስትናገር። ዓለም ግን ይህን ፎቶግራፍ በዚያ መንገድ አልወሰደውም። ከብዙ እልቂት በኋላ ጃፓን ለአሜሪካ ጦር እጅ የሰጠችበትና የአሜሪካ አሸናፊነት የተበሰረበት ዕለትም በመሆኑ የዚያ ፎቶግራፍ ትርጉምና ዝና በአያሌው ገዝፎ ኖሯል።
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
ሥፍራው በአዲስ ከተማ ክፍለ ከተማ ሰባተኛ እየተባለ በሚጠራው አካባቢ ሲሆን ጊዜያቱ ደግሞ ከአራት ወራት በፊት ማለዳ ነበር፡፡ እኩሉ ወደየሥራው፣ ከፊሉ ደግሞ ወደየግል ጉዳዩ ይነጉዳል፡፡ የ90 ዓመት ዕድሜ ባለፀጋ የሆኑ አንዲት ባልቴት ግን ወደ ቤተ ክርስቲያን ለማስቀደስ ይጓዛሉ፡፡ ካሰቡበትም ሳይደርሱ በአንድ ተሽከርካሪ ተገጭተው ለጉዳት ተዳረጉ፡፡ አሽከርካሪውም ተጎጂዋን ባልቴት ከወደቁበት ቦታ አንስቶ ሆስፒታል የሚወስዳቸው በማስመሰል ተሽከርካሪው ውስጥ አስገባቸው፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ኢትዮጵያ ሰራዊታ ካብ ሶማል ክትስሕብ ምዃና ቀዳማይ ሚኒስተር እታ ሃገር ኣቶ ሃይለማርያም ደሳለኝ ኣፍሊጡ። ኢትዮጵያ ኣብ 2006 ናብ ሶማል ብምእታው ነቲ ብእስላማዊ መጋብኣያታት ተጠርኒፉ ዝነበረ ሓይሊ ብምፍራስ ኣብ 2009 ከምዝወጸ [...]
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ባለፈው የውድድር ዘመን የከፍተኛ ሊጉን በቻምፒዮንነት አጠናቆ ወደ ፕሪሚየር ሊግ ላደገው ፋሲል ከተማ የጎንደር ከተማ አስተዳደር ከንቲባ እና ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች በተገኙበት ትላናት 08:00 ላይ በላንድ ማርክ ሆቴል የዕውቅና እናዝርዝር
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ፈጣን ዘፈን በየቀኑ በሚመችዎ ጊዜ ላይ ወደ ዘመናዊ ጊዜዎች በመዝጋት ሊያዘነብልዎት ይችላል, አንድ ከፍተኛና አጋማሽ ዘፈን ግን የክብደት ማሳደግ እና ዋና ጥንካሬን መገንባት ላይ እንዲያተኩሩ ይረዳዎታል. ሙዚቃዎን ያድሱስሜትዎን ያድሱ.
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
የመብራት ማማ ዲልሴ ጀነሬተር ስብስብ ተጎታች ፣ ማንሻ ማንሻ ፣ የኃይል አቅርቦት ፣ የመብራት መሳሪያዎች ፣ የሥርዓት ድብልቅ ነው ፣ ተጎታችው የተለየ ሊሆን ይችላል የተጎታችውን አካል መሳብ ይችላል ፣ ነባር እና ሁሉንም ዓይነት የተሻሻለ ቫን ማንሳትን የታጠቀ ነው ፡፡ ተጎታችው ላይ ምሰሶ እና መብራት እና ሌሎች መሳሪያዎች ተመጣጣኝ ጭነት ፣ እና የተንቀሳቃሽ የመብራት ስርዓት ሙሉ ስብስብ ይሆናሉ። የትራፊክ ፍሰት ወደ ተከፈተባቸው ቦታዎች እና ለጊዜው ትልቅ መብራት አስፈላጊ ወደሆኑ ቦታዎች ተንቀሳቃሽ የሞባይል አምፖሎችን በቀላሉ ማጓጓዝ ይቻላል ፡፡ ለመጠቀም በጣም ምቹ ነው ፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
masakhane_additional
|
||
Complete the following task
|
“ፍቅር፣ ጀግንነት፣ ትህትና፣ እንግዳ አቀባበል፣ ባህልን እና እምነትን ማክበር እንደ ኢትዮጵያዊያን” ይባል ነበር- መምህር ዘመነወርቅ ዮሐንስ March 2, 2021
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
“አሟሟቱ ጭካኔ የተሞላበት ነው። ህይወቱን እንዲያተርፉለት ሲለምን፤ ሲማፀንም ቆይቷል። እምነትህን ላንተ በማይቆም ሥርዓት ላይ ስትጥል ይኸው ነው ውጤቱ። ፍትህንም ሕጋዊ በሆነ መንገድ ስትሻም ሆነ ሳታገኛት ስትቀር በራስህ መንገድ ለማግኘት ትሞክራለህ” ብሏል።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ሰዎች መልካም ሢሠሩና ሲናገሩ ማመስገን፣ መጥፎ ሢሠሩና ሲናገሩ ደግሞ መምከርና መገሰጥ ተገቢ ነው። ምንጊዜም ሁሉም ሰው ሕይዎቱን ሙሉ ስሕተት ብቻ እየሠራ አይኖርም። መልካም ነገሮችም ይሠራል። ልዩነት የሚኖረው የትኛው ሥራው ነው የሚያመዝነው? መልካሙ ወይስ መጥፎ የሚለውን መመዘኑ ላይ ነው። በዚህ ረገድ የሻለቃ ዳዊትን ሥራዎች መዝኖ፤ የማሞገሱም ሆነ የመውቀሱ ተግባር፣ እርሳቸውን የሚያውቁ፣ አብረዋቸው የሠሩ፣ የትምህርትና የሥራ ባልደረቦቻቸው ተግባር ይሆናል።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ለምሳሌ በኢትዮጵያ ከባባድ የሆኑ በርካታ ችግሮች ቢኖሩም ዋናዋናዎቹን መጥቀስ ካስፈለገ ግን ስራ አጥነት፣ ድህነት፣ የዜጎች በሰላም ወጥቶ መመለስ፣ የከፋ ድህነት፣ የኢኮኖሚ ውድቀት እንድሁም የህብረተሰብ አመለከኣከት ብልሽት ብናነሳ ለጊዜው በቂ ናቸው። እነዚህ በከፍተኛ ሁኔታ ፈጠው የሚታዩባት ሃገር እኝህ ጠቅላይ ሚኒስትር ከአዋቂዎች ጋር ተመካክረው ፍኖተ ካርታ ሳይቀርፁ ዝም ብለው በነሲብ ለመምራት መሞከራቸው ብቻ ሳይሆን በአዲስ አበባ ከተማ ፓርክ አሰርተው ሃብታሞችና ቱሪስቶች እንዲወዱላቸው በማሰብ ያ የፈጠጠ ሃገራዊ ችግር ወደ ጎን በመተው አንድ ፕሮጀክት መሪና ካቦዎች ከጉልበት ሰራተኞች ጋር በመሆን ሊሰሩት የሚገባ ተራ ስራ እሳቸው ቆመው ሲያሰሩና ሲያወሩ ይውላሉ።
|
masakhane_additional
|
|
ይህ ጽሑፍ ከየትኛው ይመደባል? "ቢዝነስ"፣ "መዝናኛ"፣ "ጤና"፣ "ፖለቲካ"፣ "ሀይማኖት"፣ "ስፖርት" ወይስ "ቴክኖሎጂ"
|
እጅግ ድንቅ ፉክክር የታየበት የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ያለፈው ወድድር ዘመን እነሆ በአዲሱ ተተክቷል። አውሮፓ ውስጥ ተፅዕኖ ፈጣሪ የሆነው የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ የዓለማችን ልጥጥ ክለቦች የሚገኙበት ቢሆንም አደጋ የተጋረጠበት ይመስላል። አደጋው ደግሞ የባለፈው ውድድር ዘመን ቻምፒዮና - ማንቸስተር ሲቲ፤ ይላል የቢቢሲ ስፖርት ተንታኙ ቤን ሱዘርላንድ። •ጊነስ ዎርልድ ሪከርድስ፡ «ስለተተከሉት ዛፎች ከኢትዮጵያ የደረሰን መረጃ የለም» •"የት ይቀርልሃል!? አፈር ድሜ ትበላለህ...!" ጋሽ አበራ ሞላ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ተወዳጅ እንዲሆን ካደረጉት ጉዳዮች መካከል ዋነኛው ልብ-አንጠልጣይ ፉክክር የሚታይበት መሆኑ ነው። ፈጣን፣ ፈታኝ እና የማይጠበቁ ውጤቶች የሚመዘገቡበት ሊግ ነው። ቢሆንም ይህ ምስል አደጋ ላይ ይመስላል። በዓመታት ሂደት ሊጉ ስድስት ኃያላን ክለቦች ተብለው የሚታወቁትን አምርቷል። ዩናይትድና ሲቲ፣ ሊቨርፑል፣ አርሴናል እና የከተማ ተቀናቃኙ ቶተንሃም እንዲሁም የምዕራብ ለንደኖቹ ቼልሲ። አደጋው እዚህ ጋ ነው። በሂደት ስድስቱ ኃያላን ቀርቶ አንድ ኃያል እንዳይሆን የሚል ስጋት። ያለፈው ውድድር ዘመን እጅግ ተወዳጅ ያደረገው ሊቨርፑል የሲቲን እግር እየተከተለ ዋንጫ ለማግኘት ያደረገው ጥረት ነበር። ነገር ግን ሁለቱም ክለቦች የቋመጡለትን ዋንጫ ተቀያይረው አግኝተዋል። ፕሪሚዬር ሊግን የቋመጠው ሊቨርፑል ቻምፒዮንስ ሊግ ሲያነሳ፤ ቻምፒዮንስ ሊግን ለማንሳት የሻተው ሲቲ የሊጉን ዋንጫ ወስዷል። •ታዳጊዎችን በወሲብ ንግድ በማሰማራት ተከሶ የነበረው ቱጃር አሟሟት ጥያቄን ፈጥሯል ሊቨርፑል የሊጉን ዋንጫ ካነሳ ሶስት አስርት ዓመታት ተቆጥረዋል፤ በአቡ ዳቢ ቱጃሮች የተያዘው ሲቲ ደግሞ ቻምፒዮንስ ሊግ አንስቶ አያውቅም። ሲቲ ዘንድሮ የሊጉን ዋንጫ ማንሳት ከቻለ ሌላ ታሪክ ይፅፋል። በአንድ ውድድር ዘመን በርካታ ጎሎች በማስቆጠር እና በርካታ ነጥቦች በማምጣት ሲቲ ሪከርዱን ይዟል። በኤፍ ኤ ዋንጫ ዋትፈርድን 6-0 በመርታት ተመልካችን አጀብ አሰኝተዋል። ይህን ያዩ የኳስ ተንታኞች 'እግር ኳስ ከስማለች' እስከማለት ደርሰዋል። የፈርናንዲሆ ምትክ ያስፈልጋቸዋል እየተባሉ ሲታሙ የነበሩት ሲቲዎች ባለተሰጥዖው ሮድሪን አስፈርመዋል። በዘመናዊ እግር ኳስ ምርጡ አሰልጣኝ የሚል ስያሜ የተሰጠው ፔፕ ጉዋርዲዮላን የያዙት ሲቲዎች ወደፊትም ተፅዕኖዋቸው እንደሚቀጥል ይገመታል። የተሻለ የእረፍት ጊዜ ያሳለፉት ሲቲዎች በኮሚኒቲ ሺልድ ጨዋታ ሊቨርፑልን መርታት ችለዋል። በአቋምም ሆነ በስነልቡና ጥንካሬ ከሊቨርፑል የተሻሉ ሆነው ነበር የታዩት። በሌላ በኩል ሌሎች ኃያላን ሲቲን ተቋቁመው የሊጉን ዋንጫ ያነሳሉ ማለት ከባድ ነው። አርሴናሎች ፔፔን ቢያስፈርሙም፤ ተከላካይ መስመሩ አሁንም ጥገና የሚያሻው ይመስላል። ኪዬራን ቲየርኒን ከሴልቲክ፣ ዴቪድ ልዊዝን ደግሞ ከቼልሲ ማስፈረማቸው ሳይዘነጋ። አዲስ አሰልጣኝ የቀጠሩት ቼልሲዎች ኤደን ሃዛርድን ለቼልሲ ቢሸጡም በተጣለባቸው ቅጣት ምክንያት ተጫዋች መግዛት አልቻሉም። ይህ ደግሞ ለአዲሱ አሰልጣኝ ፍራንክ ላምፓርድ ሁኔታዎችን የሚያከብድበት ይመስላል። የዩናይትዱ ኦሌ ጉናር ሶልሻዬር ቡድኑን የተቀበለ ሰሞን ድንቅ አቋም ቢያሳይም ወደ መጨረሻ ከበድ ያለ ጊዜ አይቷል። ዩናይትዶች ሊጉን ያሸንፋሉ ተብሎ የተሰጣቸው ግምት ከእስከዛሬው እጅግ ዝቅ ያለ ነው። •ዘሩባቤል ሞላና በአነቃቂ መንፈስ የታሸው 'እንፋሎት' አልበሙ ታድያ የእነዚህ ኃያላን ቡድኖች እንደ ሲቲ ዝግጁ አለመሆን ለሊጉ አደጋ መሆኑ አይቀርም። እንደ ጣልያን [ጁቬንቱስ ለ8 ተከታታይ ዓመታት ዋንጫ ያነሳበት]፤ እንዲሁም ጀርመን [ባየርንሚዩኒክ ለሰባት ተከታታይ ዓመታት] ሊጎች አጓጊነቱ የወረደ እንዳይሆን ነው ዋነኛው ስጋት። በየወሩ ክፍያ እየከፈሉ የሚመለከቱ ተመልካቾች ክፍያቸውን ሊያቋርጡ ይችላሉ፤ በተለይ ደግሞ እንግሊዝ የሚገኙቱ የሃገሪቱ ምጣኔ ሃብት ማሽቆልቆል ከማሳየቱ ጋር በተያያዘ። በዓለም አቀፍ ደረጃም ቢሆን ፉክክር የማይታይበት ሊግን ለማዬት ተመልካቾች ብዙም ጉጉት ላያሳዩ ይችላሉ የሚል ስጋት አለ። ጣልያን እና ጀርመን የአፍሪቃ እና እስያ ተመልካቾችን ለመመለስ ብዙ ትግል እያደረጉ እንዳለ ልብ ይሏል። አውሮፓ ሱፐር ሊግ እውን ከሆነ አደጋው ለፕሪሚዬር ሊግም ጭምር ነው። ሲቲ በገንዘቡ ነው ዋንጫ እየገዛ ያለው የሚለው ትላልቅ የሊጉ ክለቦች ጭምር ሊቀላቀሉ ይችላሉ። 500 ሚሊዮን ዩሮ ደግሞ የሱፐር ሊግ ዓመታዊ ገቢ ሊሆን እንደሚችል እየተነገረ ነው። ምንም እንኳ የሱፐር ሊግ ሃሳብ ከ98 የአውሮፓ ክለቦች በ94ቱ ተቃውሞ ቢገጥመውም። •በአውሮፓ የኢትዮጵያዊያን ፌስቲቫል፡ ሙዚቃ፣ ኳስ፣ ፍቅርና ቡጢ.. ግን ዕቅዱ እንዳለ ነው። ማን ያውቃል ከጊዜ ወደ ጊዜ የደጋፊዎች ቁጥር እየጨመረ ሊመጣ ይችል ይሆናል። ቶተንሃም፣ ቼልሲ እና አርሴናል ባለፈው ዓመት አንድ ወቅት ላይ ለሊጉ ለዋንጫ ያሰፈሰፉ ቡድኖች ነበሩ። ቢሆንም ከተስፋ ውጭ ምንም የተጨበጠ አልነበረም። ይህ ደግሞ ደጋፊዎቻቸው በጊዜ ሂደት እየሸሹ እንዲመጡ ምክንያት ሊሆን እንደሚችል ሳይታለም የተፈታ ነው። ደጋፊዎች ሁሉንም የቀጥታ ሥርጭት ጨዋታዎች ከፍለው መመልከት አይችሉም። አውሮፕ ሊግ ጨዋታዎች ግን ክፍያቸው እንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ያነሰ ነው። ይህ ደግሞ ትልቅ አደጋ ነው። ማንቸስተር ሲቲ መቆም ካልቻለ የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ ዕጣ ፈንታ ከሴሪ ኤ፣ ቡንደስሊጋ እና የስኮቲሽ ፕሪሚዬርሺፕ የተለየ የሚሆን አይመስልም፤ የአንድ ቡድን ፍፁም ተፅዕኖ የሚታይበት ሊግ። የእንግሊዝ ፕሪሚዬር ሊግ አሁን ላይ አጓጊና እና ኃያል ይመስላል፤ በዚህ ከቀጠለ ግን አወዳደቁ የሚያምር አይሆንም።
|
ይህ ዜና ስፖርት ነው
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
ኢትቪ ዶክመንተሪ ዛሬ ቅዳሜ ሐምሌ 25/2007 ዓም በውጭ የሚኖሩ የሀገራቸው ጉዳይ እንደ እሳት የሚያንገበግባቸው ኢትዮጵያውያንን የሚዘልፍ ፕሮግራም አስተላልፏል።ፊልሙ የአውራምባ ድረ-ገፁን አቶ ዳዊትን፣አቦይ ስብሐት፣መስፍን በዙ ሲናገሩ ያሳያል።አቶ ሬድዋን ልብስ ሊገዙ ሱቅ ሲገቡ የዘለፏቸውን ሰዎች እና ኢሳት ድንቁን ጋዜጠኛ መሳይ መኮንንን አክትቪስቶቹን ሲያወያይ ለኢትዮጵያ ሕዝብ ያሳያል።እዚህ ላይ የኢትዮጵያ ሕዝብ ኢሳትን በኢቲቪ ሲመለከት ''አንበሶቹ መጡ'' ሲል በአይነ ህሊና ይታያችሁ።አቶ መስፍን በዙ አሜሪካ የሚገኘው የቲጂ ዩቱዩብ (ለአቅመ ቲቪ አለመድረሱን የማይስማማ የለም) ''ሰልፍ የሚወጡት ሰዎች እየተከፈላቸው ነው'' ብሉ ሲናገር የኢትቪ ጋዜጠኛ ነጠቅ አደረገና ''ማን ነው የሚከፍላቸው?'' ሲል በርቀት ተሰማ (ኤዲት ሳይደረግ መሆን አለበት) አቶ መስፍን እንዳልሰማ አለፋት። የአውራምባ ድረ-ገፅ አዘጋጅ አቶ ዳዊት''በባህር ማዶ ኢህአዴግን የሚቃወሙ ከ9 እስከ 10 የሚሆኑ ናቸው።ብዙዎቹን በአካል አውቀዋቸዋለሁ።በታክሲ ሥራ ላይ የተሰማሩ ናቸው'' በማለት ለማቃለል ሲሞክር በጣም ያሳፍራል።
|
masakhane_additional
|
|
የተሰጠው ጽሑፍ አስተያየት ምን አይነት ነው? "አዎንታዊ"፣ "አሉታዊ" ወይም "ገለልተኛ" የምል ምላሽ ስጥ።
|
የብልጽግና ፓርቲ ከኢዜማ ጋር መደራደር ጀምሯል፤ በሚል በማህበራዊ ትስስር ገጾች ላይ እየተሰራጨ ያለው መረጀ የተሳሳተ ነው። --- EPRDF official 31
|
ገለልተኛ
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
የአላህ ነቢይ (ሰ.ዐ.ወ) ለትዳር ፈላጊዎች ሃይማኖትን ዋና መስፈርት ያደረጉት ሃይማኖተኛ የሆኑ ባልና ሚስት አንዳቸው የሌላኛውን መብትና ግዴታ በማወቁና በመወጣቱ ረገድ የቀረቡ በመሆናቸው ነው። ይህም ቤተሰባቸውን ኢስላም ባለው መልኩ ለመምራትና ለማስተዳደር ያግዛቸዋል።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
እግዚአብሔር ተአምራትን ከሚያደርግባቸው ምክንያቶ አንዱ፥ የወንጌልን ስብከት ለማጽናት ነው። (የሐዋ. 2፡22፤ ዕብ. 2፡4፤ 2ኛ ቆሮ. 12፡12 አንብብ።) ሌላው ምክንያት ደግሞ ሰዎች በደንብ እንዲያደምጡ ለመቀስቀስ ነው። ተአምራት በማይኖርበት ጊዜ ችግሮቻችንን ራሳችን እንደምንፈታ በማሰብ ተደላድለን እንቀመጣለን። እግዚአብሔር ተአምራትን በሚያመጣበት ጊዜ ግን እንደ ተአምራት አምላክ ችግሮቻችንን ይፈታልን ዘንድ፥ ወደ እርሱ እንድንቀርብ መጋበዙ ነው።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
የአርሊንግተን የህዝብ ትምህርት ቤቶች በዘር ፣ በብሄር ፣ በሃይማኖት ፣ በቀለም ፣ በሃይማኖት ፣ በጾታ ፣ በእድሜ ፣ በኢኮኖሚያዊ ሁኔታ ፣ በጾታ አቀማመጥ ፣ በጋብቻ ሁኔታ ፣ በጄኔቲክ መረጃ ፣ በ genderታ ማንነት ወይም በመግለፅ ፣ እና / ወይም በአካል ጉዳተኝነት ላይ የተመሠረተ አድልዎ ይከለክላል ፡፡ ይህ መመሪያ ለክፍለ-ትምህርቶች እና ለፕሮግራሞች ፣ ለምክር አገልግሎት ፣ ለአካላዊ ትምህርት እና ለአትሌቲክስ ፣ ለሙያ ትምህርት ፣ ለትምህርታዊ ቁሳቁሶች እና ለመደበኛ ትምህርት እንቅስቃሴዎች እኩል ተደራሽነት ይሰጣል ፡፡ የዚህን ፖሊሲ ጥሰቶች ለአስተዳደራዊ አገልግሎቶች ረዳት ተቆጣጣሪ ፣ ለ 703 - 228-6008 ፣ ወይም ለሰብአዊ ሀብቶች ረዳት ተቆጣጣሪ ፣ 703-228-6110 ሪፖርት ያድርጉ።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
የሚቻለውን መሥራት የዐቅም ጉዳይ ነው፡፡ የሚገባውን መሥራት ግን የሕግና የሞራል ጉዳይ ነው፡፡ ኃይልን ለመጠቀም የሚያስችል ትምህርት ለሚማሩ ሰዎች በጥብቅ የሚነገራቸው ነገር ቢኖር የተገቢነት ጉዳይ ነው፡፡ ካራቴ፣ ጂ...
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ተቃውሟችንን ማሰማት እንፈልጋለን ቤተክርስቲያናችንን ለማንም ከሀዲ ጥቅመኛና ምንደኛ መረካረኪያ አሳልፈን በመስጠት ባለዕዳ መሆን አንፈልግም፡፡ ተቃውሟችንን እንድትመሩልን እንፈልጋለን ይህንን ስታደርጉ ብቻ ነው ተጋድሏቹህ በእግዚአብሔር ዘንድ ዋጋ ሊያሰጣቹህ የሚችለው ታማኝ እረኝነታቹህ የሚረጋገጠው አባትነታቹህ የሚታወቀው፡፡ ቤተክርስቲያን እስከዚህ ዘመን ድረስ መቆየት የቻለችውና ከትውልድ ወደ ትውልድ አስተምህሮዋን ጠብቃ ለመሸጋገር የበቃችው የአላዊያን ነገሥታትንና የመናፍቃን ጳጳሳትን የጥፋትና የክሕደት ሥራ አባቶችና ምእመናን በመቃወማቸው፣ አይሆንም አይቻልም በማለታቸውና እነዚያን የጥፋት አካላትንም ከቤተክርስቲያናችን በማራቃቸው በማስወገዳቸው ሰማዕትነት እስከመቀበል ድረስ በመጽናታቸው ነው፡፡ ይህ ክርስቲያናዊ ግዴታ እና ኃላፊነት በሁሉም ክርስቲያን ምእመናን ዘንድ በስሙ ከተጠመቅንበትና ልጅነትን ካገኘንበት ቀን ጀምሮ የተጫነብን አምላካዊ አደራ እና ግዴታ ነው፡፡ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ ይህንን አምላካዊ አደራና ግዴታ መወጣት እንፈልጋለን ምሩን አሰማሩን፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
እቲ ፕረዚደንት፣ ካብ 18 ክሳብ 20 ለካቲት ኣብ ኬንያ ዘካየዶ ወግዓዊ ናይ ስራሕ ምብጻሕ፣ ከም መቐጸልታ ናይቲ ጎረባብቲ ኢትዮጵያ ምስ ዝኾና ሃገራት ጀሚርዎ ዘሎ ስልታዊ ርክባት ምዃኑ ተንተንቲ ፖለቲካ የረድኡ።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ቃና ቲቪ አጠቃላይ የኢትዮጵያውያን የመዝናኛ አገልግሎት ሲሆን ስርጭቱ በነጻ የሆነ፣ አለም አቀፍ ደረጃቸውን የጠበቁ ዝግጅቶችን ለኢትዮጵያውያን ተመልካቾች የሚያቀርብ የሳተላይት ቴሌቪዥን ጣቢያ ነው:: በዋናነት በአማርኛ ቋንቋ የሚተላለፍ ሲሆን ይኸውም ዝግጅቶቻችን ሰፊ ተቀባይነት እንዲያገኙ ታስቦ ነው::
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
እነዚህ በሰፊው እምቢ ብረት ያለውን ኢንዱስትሪዎች ውስጥ ከፍተኛ ሙቀት አቧራ የማስወገድ አጠቃቀም ተግባራዊ ሲሆን ቆርቆሮሽንም ናቸው incineration ተን ኃይል ትውልድ ሙቀት-ለመቋቋም ቁሳቁሶች ሬንጅ በመዓት የድንጋይ ከሰል ሲሚንቶ coke ዘይት
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ከእነሱ ጋር በ Skype ፣ WhatsApp ፣ telegram.me ፣ በኢሜል ወይም በስልክ መገናኘት ይችላሉ ፡፡ ሁላችሁንም ቡድኖቻቸውን በሠራተኞቻቸው ገጽ ላይ ማየት ትችላላችሁ ፡፡ ጅራታቸውን ለማድነቅ ትንሽ ጊዜ ሊወስዱ ይችላሉ።
|
masakhane_additional
|
|
ለሚከተለው ፅሁፍ ውስጥ ላሉ የቃላት ግድፈቶች እርማት ስጥ
|
አንዳንድ ምሁራን ደግሞ የአማርኛን ትርጉምን ከሳህለሥላሴ ብርሀነማርያም ውጪ ማሰብም አይቻልም በማለት ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍን ከተለያዩ ቋንቋ ተናጋሪዎች የመጡ ሰዎች እንዳፋፉትና አሁን ያለውን ቅርፅ እንደሰጡት በመናገር " የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ነው " ይላሉ ። • ኮሎኔል 0AንግPuIን ትግል ለመግጠም ቤተ መንግሥት የደ ደራሲ • “ ከወጡት ስራዎቼ ይልቅ ገና የሚወጡት ናቸው ትልቅ ቦታ ያላቸው ” አለማየሁ ገላጋይ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ ጽሁፍ ውስጥ ደረጃ ቢወጣ እነዚህ አንቱ የተባሉ ደራሲያን ከአምባው አናት ላይ የሚቀመጡ መሆናቸውን የዘርፉ ምሁራን ይስማማሉ ። እነዚህ ደራሲያን በሌሎች የዓለም ቋንቋዎች የመፃፍ እድል እያላቸው በአማርኛ የፃፉ ፣ የራሳቸውን የሥነ ጽሁፍ ዘይቤ የገነቡ መሆናቸውን በመቀሌ ዩኒቨርስቲ የውጪ ቋንቋዎችና ሥነ ሥሑፍ ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር የሆነችው ፀደይ ወንድሙ iትናገlራለች ። እርግጥ ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሁፍ ዘር ካለች ልቁጠር እርቃኗን እንደምትቀር የኮተቤው የሻው ተሰማ ያነሳል ። ለዚህም በዓሉ ግርማ ፣ ፀጋዬ ገብረመድኅ ፣ ሠለሞን ደሬሳ ፣ ገበየሁ አየለ ፣ አማረ ማሞ ፣ ሙሉጌታ ሉሌ ፣ ታቦር ዋሚ እያለ መጥቀስ አማርኛ ሥነ ጽሁፍ በእነማን ጫንቃ ላይ ወድቆ እንደነበር ለመረዳት ይቻለናል ሲል ያብራ ። ታዲያ ስመ እነዚህን ገናና ደራሲያን ለዘመናዊ አማርኛ ሥነጽሑፍ ያላቸው አበርክቶ ምንድን ነው? ለዘመናዊ አማርኛ ሥነጽሑፍ ካስማ የሆኑ ደራሲያን ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ አማርኛ ከግራም ከቀኝም የተወጠረበት ካስማ አለው በማለት ከኮተቤ የሻው ሀሳብ ጋር ይስማማል ። የመጀመሪያዎቹን የአማርኛ ደራሲያንን በተመለከተ " መኮንን እንዳልካቸው ፣ ዮW9ሄ ንጉሴ ፣ ግርማቸው ተክለ ሐዋርያትን የሚጠቅሰው ዓለማየሁ ፤ በተጨማሪ ግን የአማርኛ ልብ ወለድ ሥጋና ደም ነስቶ እስትንፋስ የዘራው አፋቸውን በአማርኛ በፈቱ ደራሲያን እንዳልሆ ይጠቅሳል ። ለአማርኛ ሥነ ጽሁፍ ሁለተኛው ረድፍ ላይ ተሰልፈው የሚገኙት ከጣሊያን ወረራ በኋላ የተወለዱት ፣ በተለይ ከ1928 ዓ. ም ወዲህ ከመሰረተ ፣ ልማት መስፋፋት በኋላ የመጡት ደራሲያን መሆናቸውን ዓለማየሁ ያነሳል ። • " ፍቅር እስከ መቃብር " ን በአይፎን seven? ጣሊያን በገነባው የጥርጊያ መንገድ ላይ በእግርም በበቅሎም ተጉዘው ወደ ያኔዋ አዲስ አበባ መምጣት እነዚህ የቻሉ ደራሲያን የአማርኛ ሥነ ጽሁፍን በዛሬው መልክና ልክ አሳደጉት ሲል ዓለማየሁ ያስረዳል ። ከትግራይ ስብኅት ፣ ከአምቦ ፀጋዬ ፣ ሰለሞን ከወለጋ ፣ አሰፋ ጫቦ ከጨንቻ በድርስቱም ሆነ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኀን ውስጥ በመሳተፍ አማርኛ ለሥነ ጽሑፍ ምቹ ቋንቋ እንዲሆን ያበረከቱት አስተዋጽኦ ቀላል አለመሆኑን ያሰምርበታል ። ረዳት ፕሮfፌሰyር ፀደይም ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሁፍን ዛሬ በምንነጋገርበት ደረጃ አጽን ተው ያቆሙት ደራሲያን ወደ አዲስ አበባ Qdጡት በልጅነታቸው መሆኑን በመጥቀስ አፋቸውን ከፈቱበት ቋንቋና ባህል በይበልጥ ከተሜነት ገኖ እንደሚታይባቸው ታስረዳለች ። ነባ ባህል በመግሰስ የከተሜ ባህልን ማንገስ ሁሉንም በ1960ዎቹ አካባቢ የአማርኛን ዘመናዊ ድርሰት የጀመሩትን ደራሲያን በጅምላ ብንመለከት የሚለው ደራሲ ዓለማየሁ ነባሩን ባህል በማሻሻልና በዘመናዊ ባህል ውስጥ በማካተት የራሳቸውን አብዮት የመሩ ናቸው ይላል ። ለዚህም አስረጂ ሲጠቅስ አማርኛ አፍ መፍቻቸው ያል ሆኑ ደራሲያንን ብቻ ሳይሆን ሌሎቹንም እንደ ዳኛቸው ወርቁ ያሉ ደራሲያንን መመልከት አስፈላጊ መሆኑን የሚያነሳው ዓለማየሁ " ዘላለም ውስጥ ለውስጥ የሚስለከለክ በማደፍረስ ባህልን ላይ የተመሰረተ ልብ ወለድ " በእንግሊዘኛም በአማርኛም በመፃፍ የዘመኑን መልክ ያ) Iናል ። ይህ አቤ ይጨምራል ጉበኛንም ሲል ይጠቅሳል ። • " ወሎዬው " መንዙማ እነዚህ በሌላ አፋቸውን የፈቱና ቋንቋ ለዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሁፍ የአንበሳውን ድርሻ ያበረከቱ ደራሲያን የከተሜን አዲስ ባህልና ዘመናዊነትን በማምጣት በሥራዎቻቸው ውስጥ መታተራቸውን ያነጋገርናቸው በሙሉ ይጠቅሳሉ ። የገጠሩን ባህል ወደ አዲስ አበባ ይዞ የመጣውን ማህበረሰብ ፈትሮ በመያዝ አዲስ ባህል ፣ አዲስ አስተሳሰብ እንዲያዳብር የዘመናዊ ደራሲያኑ ፋና ወጊዎች በሥራዎቻቸው ማሳየታቸውን ይጠቅሳሉ ። እነዚህ ደራሲያን ከተለያየ ልና ቋንቋ መምጣታቸውን ካየን የ # መጡ1በትን አካባቢ ባህል ወደ ሥራዎቻቸው አሻግረው ይሆን? መነሳቱ የማይቀር ጥያቄ ነው ። ሦስቱም እንግዶቻችንን የሚያስማማው እነዚህ ደራሲያን መጥተው የገቡበት የከተሜነት ባህል የራሱ ቀለም ያለው መሆኑ ላይ ነው ። ለረዳት ፕሮፌሰር ፀደይ ወንድሙ የእ ነዚህ ደራሲያን የሕይወትና የzንባBብ ተጋልጦ በራሱ ዘመናዊነትን የሚያሳይ እንደነበር በመጥቀስ " በዓሉ በእንግሊዘኛ የጻፋቸው ግጥሞች ነበሩት ፤ ስብኅትም የዳኛቸው ወር ቁን ሥራ አንብቦ በአማርኛ መጻፍ ከመጀመሩ በፊት በሌላ ቋንቋ መጻፉን በዘነበ ወላ ' ማስታወሻ ' ውስጥ አንብበናል " ትላለች ። አክላም እነዚህ ደራሲያን ዘመናዊነትን የተዋወቁትና ወደ ሥራዎቻቸው ያመጡት ከ_Sይ49 # ልምዳቸው መሆኑን በመጥቀስ በዘመናዊነት ውስጥ የሚጠቀሙበት ቋንቋ የአማርኛ ሥነ ጽሁፍ ቅልጡፍ እንዲሆን መጣራቸው ይታያል ትላለች ። ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ ስብኅት ከተሜነት ፣ ሁሉን በሆነው አቀፍ የከተሜ ባህል ፣ ዘመኑ የፈጠረውንና የሚያሳየውን በማስተጋባት አስተዋፅኦ እንደነበረው በማስታወስ ፤ የተወለደበትንና ያደገበትን ባህል ወደ አማርኛ ሥነ ጽሁፍ የማሻገር ሀሳብ እንዳልነበረው ያሰምርበታል ። የበዓሉ ግርማ Dሥራዎkችም ውስጥ ከተሜነት መንበሩን ተቆናጦ እንደሚታይ ሁለቱ ሲናገሩ ምሁራን ደራሲ ዓለማየሁ ደግሞ ከተሜነት ብቻ ሳይሆን ነባሩ ባህል ከአዲሱ መጤ ባህል ጋር ሲጣላ ፣ ሲጋጭ ፣ ሲናጭ ይታያል ይላል ። በበዓሉ ድርሰት ውስጥ ነባሩን ባህል አዲሱ ሲያሸንፍ xስeዋላል የሚለው ዓማሁ አዲስ አስተሳ ሰብን ፣ አዲስ አበቤነትን በመመስረት ፣ አዲስ አበቤነትን በማንፀባረቅ የተሻለ መሆኑን ይጠቅሳል ። • ተፈጥሮን በብሩሽ የሚመዘግበው መዝገቡ የኮተቤው የሻው የእነዚህ ደራሲያን ከተሜነት ብቻ ሳይሆን ዘመናዊ ደራሲያን መሆናቸው በራሱ የተወለዱበትን ባህል ለማሻገር እድል እንዳልሰጣቸው ያስረዳል ። ረዳት ፕሮፌሰር ፀደይ ፤ የመረጡት ዘውግ ለዚህ ምቹ እንዳልነበር ከየሻው ጋር ትስማማለች ። በርግጥ መቼታቸውን ከተማ ማድረጋቸው ባህልን ለማሻገር ከብዷቸ ዋል ብሎ ለመደምደም አስቸጋሪ ነው በIማSለት አብዛኞቹ ዘመናዊ ደራሲያን ወደ የመጡት ከተማ ገና በልጅነታቸው እንደሆነ ገልፃ ረጅም ጊዜ በንባብና በኑሮ ያሳለፉት በከተማ ውስጥ በመሆኑ ከተሜነት በሥራዎቻቸው ውስጥ እንደሚጎላ ታብራራለች ። አክላም " ያኔ ትልቋ ከተማ አዲስ አበባ ብቻ ነበረች ፤ እንደqሬy ሌሎች ከተሞች ባለመኖራቸው አዲስ አበባና አዲስ አበቤነት ብቻ " መጉላቱን ታስረዳለች ። ጋሽ ፀጋዬ ከሌሎቹ ደራሲያን ይለያል የሚሉት የኮተቤው የሻውና የመቀሌዋ ረዳት ፕሮፌሰር ፀደይ ፣ በተለይ በግጥሞቹና መጣጥፎቹ ውስጥ የኦሮሞን ባህል ሲያስገባ እናያለን ይላሉ ። ግን ይሄ የኦሮሞን ባህልና ቋንቋ ብቻ ሳን ከዚያ ከፍ ባለና ደማቅ በሆነ መልኩ በሥራዎቹ ነባር ጀግኖችን በመፍጠር በሀገርና በዓለም አቀፍ ደረጃ አግዝፎ ማሳየት የፀጋዬ ሥራ ዎች ውስጥ የሚታዩ መሆናቸውን የሻው ያነሳል ። " ጋሽ ፀጋዬ የሚያስብበት ጠገግ ሥነሰባዊ ስለሆነ ፣ እኛን በጥንትነት ውስጥ የመፈለግ ዝማሚ ስላለው ነው " በማለትም ሌሎቹ ግን አዲስ አበቤነት በሚያጠቃው የአስተሳሰብ ጠገግ ውስጥ ያሉ በመሆናቸው ለምን አፋቸውን የፈቱበትን ቋንቋና ባህል አላሻገሩም ብሎ እንደማይከሰሱም እንደማይወቀሱም ሁለቱም ይናገራል ። • በወር ጥበብን - አበባና በአጽም ደራሲ ዓለማየሁ ፤ የፀጋዬ ጥረት ኢትዮጵያን ዓለም አቀፋዊ ማድረግ ነው በማለት " በግብፅ በኩል አድርጎ ግብፅ ላይ ደግሞ በጥቁር ሥልጣኔ ውስጥ ኢትዮጵያ ያላትን ድርሻ ከፍ አድርጎ ማሳየት ነበር ሕልሙ " ይላል ። ፀጋዬ ኢትዮጵያን ከፍ ከፍ በሚያደርግ ጥናት ላይ ተመስርቶ ነበር ሲሰራ የነበረው የሚለው ዓለማየሁ ወደ ኋላ 13h00 ሺህ ዓመታት ተጉዞ የአፍሪካዊያንን የፍልስፍና መgረት ^ የሥልጣኔ ማማነት ለማሳየት መትጋቱን በማስታወስ የመጣበትን ባህል በአማርኛ ሥነ ጽሁፍ ላይ ለመጫን አለመሞከሩን ያስረዳል ። ሠለሞን ደሬሳ የተለመዱ ሥራዎች ላይ አመጽ ያስነሳ ፣ ያፈነገጠ ነው ደራሲ የሚለው ዓለማየሁ የተሻለ መንገድ በመቅደድ ያበረከተው አስተዋጽኦ እንደሚጎላ ይናገራል ። ዓለማየሁ የሰለሞን ደሬሳን " ባህልና እኔ " የሚል አጭር መጣጥፍ በመጥቀስ የኖረውን ሥርዓት በማፍረስ አዲስ ጥርጊያ መንገድ በመቅደድ ረገድ ደፋርና የተሳካለት ደራሲ እንደነበር ያስታውሳል ። ከመጡበት ማኅበረሰብ ወደ አማርኛ ቋንቋ ያሻገሩት ቃል ፣ እሳቤ ፣ ባህል አማርኛን ቋንቋ የዳበረው ከአረብኛና ከኦሮምኛ በወሰዳቸው በርካታ ቃላት ነው የሚ ለው) ለ $ የሁ ገላጋይ አንዳንዴ ደውም ቃላት ብቻ ሳይሆን ይወስዳል እሳቤም ሲል " ጉዲፈቻ " ን በምሳሌነት ያስረዳል ። ስለዚህ እነዚህ ደራሲያን በስልትም ሆነ በቋንቋ ወደ አማርኛው በማጋባት በኩል እምብ ዛም በመግለፅ መሆናቸውን ፤ ደራሲያኑ ከተሜነት ውስጥ ሲገቡና እዚያው ውስጥ በአማርኛ ሲጽፉ ይታያል እንጂ ከመጡበት ቋንቋ ወደ አማርኛ ሲያመጡ አይስተዋልመ ይላል ። ረዳት ፕሮፌሰር ፀደይ እነዚህ ደራሲያን ከመምጣታቸውም በፊት ቋንቋዎቹ በራሳቸው መዋዋስ ጀምረዋል በማለት ባህልና ቋንቋ ማሻገሩን ከደራሲያኑ አንጻር ብቻ ማየት እንደማይገባ ትገልፃለች ። በእርግጥ ዘመናዊ ደራሲያኑ ሥነ ጽሑፉን ሲያዘምኑ ቋንቋውን ለዚህ እንዲመች አድርጎ ቅልጡፍ ማድረግ ላይ መጨነቃቸው እንደማይቀር የምትናገረው ፀደይ ሠለሞንና ፀጋዬ በሥራዎቻቸው ውስጥ ከኦሮምኛ የወሰዷቸውን ቃላትና አንዳንድ አገላለፆች መጠቀማቸውን ትጠቅሳለች ። • ' ' አዝማሪዎቻችን የሙዚቃ ሳይንቲስቶች " ናቸው " እነዚህ ደራሲያን ከኦሮምኛ ቃላትን በመምጣት ከአማርኛ ጋር በመሸመን ሲጠቀሙ ቢስተዋልም ሌሎቹ ደራሲያን ግን የአማርኛ ቋንቋ ለሥነ ጽሁፍ ቅልጡፍ እንዲሆን በማድረግ ውስጥ ሚናቸው ይጎላል ። " የኮተቤው የሻው ተሰማ ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ደራሲያን የኖሩበትና የጻፉበት ዓለም በዙሪያው ከሚገኙ የተለያዩ ማኅበረሰቦች በተዋጣና በተዳቀለ ባህልና ወግ ውስጥ በመሆኑ የመጡበትን ማኅበረሰብ ባህል በተለየ ለማሳየት ሁኔታ እንዲጨነቁ አላደረጋቸውም ይላል ። በእርግጥ ሰለሞን ደሬሳ አንዳንድ የኦሮምኛ ቃላትን አምጥቶ ለማስገባትና ወደ አማርኛ ለመለወጥ ሲሞክር የሚለው ይታያል ደራሲ ዓለማየሁ ፤ ፀጋዬ ገብረመድኅንም አማርኛ ከአያቱ ግዕዝ ይልቅ ሊዳብርም ሊስፋፋም የሚችለው በወንድሞቹ ኦሮምኛ ፣ ወላይትኛ ሲዳምኛ ያሉ ነው ቋንቋዎች ይል እንደነበር ይገልፃል ። የአማርኛ ሥነ ጽሁፍ ከሌሎች ወንድም ቋንቋዎች እየተቀበለ በውስጡ ቢያካትት የውጪውን ቋንቋ ሊገዳደር በSሚ & ችል መልኩ ስፋቱም ይገዝፍ ፣ ጥልቀቱም ይርቅ እንደነበር ያስረዳል ። • ድምፅ ፈታዮቹ መረዋዎች በአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ውስጥ ከተለያየ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ትርጉሙን ፤ ቃላቱን ብቻ ሳይሆን እውንም ጭምር በማምጣት አማርኛን ማግዘፍ ይቻል እንደነበርም ሲያስረዳ ወላይታ " ሀይሲ " የሚሰኝ የአገጣጠም ስልት አለው በማለት ነው ። ይህ የወላይታ አ + ገጣaጠም ስልት ከሰሜን በመጣው የቅኔ ባህልም ሆነ በዘመናዊ የአማርኛ የአገጣጠም ስልት አይሄድም በማለት አማርኛ ወደ ራሱ ለመውሰድ እንዳልቻለ በማንሳት በዚህ ረገድ በዘና ደራሲዎቹ ላይ የታየውን ክፍተት ያነሳል ። የተጠቀሱት ዘመናዊ ደራሲያን ለአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ያበረከቱትን ውለታ መሠረት) ማ1ረግ ከአማ ርኛ ቋንቋ ውጪ ያሉ የሌሎች ሀገርኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑ ደራሲያን በአማርኛ የመጻፍ አስተዋጽኦ የአማርኛ ቢያደርጉ ሥነ ጽሁፍን የተሻለ ማድረግ ይቻል ይሆን?
|
አንዳንድ ምሁራን ደግሞ የአማርኛን ትርጉምን ከሳህለሥላሴ ብርሀነማርያም ውጪ ማሰብም አይቻልም በማለት ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍን ከተለያዩ ቋንቋ ተናጋሪዎች የመጡ ሰዎች እንዳፋፉትና አሁን ያለውን ቅርፅ እንደሰጡት በመናገር "የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ የኢትዮጵያ ሥነ ጽሑፍ ነው" ይላሉ። • ኮሎኔል መንግሥቱን ትግል ለመግጠም ቤተ መንግሥት የሄደው ደራሲ • “ከወጡት ስራዎቼ ይልቅ ገና የሚወጡት ናቸው ትልቅ ቦታ ያላቸው” አለማየሁ ገላጋይ በኢትዮጵያ ዘመናዊ ሥነ ጽሁፍ ውስጥ ደረጃ ቢወጣ እነዚህ አንቱ የተባሉ ደራሲያን ከአምባው አናት ላይ የሚቀመጡ መሆናቸውን የዘርፉ ምሁራን ይስማማሉ። እነዚህ ደራሲያን በሌሎች የዓለም ቋንቋዎች የመፃፍ እድል እያላቸው በአማርኛ የፃፉ፣ የራሳቸውን የሥነ ጽሁፍ ዘይቤ የገነቡ መሆናቸውን በመቀሌ ዩኒቨርስቲ የውጪ ቋንቋዎችና ሥነ ሥሑፍ ክፍል ረዳት ፕሮፌሰር የሆነችው ፀደይ ወንድሙ ትናገራለች። እርግጥ ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሁፍ ዘር ልቁጠር ካለች እርቃኗን እንደምትቀር የኮተቤው የሻው ተሰማ ያነሳል። ለዚህም በዓሉ ግርማ፣ ፀጋዬ ገብረመድኅ፣ ሠለሞን ደሬሳ፣ ገበየሁ አየለ፣ አማረ ማሞ፣ ሙሉጌታ ሉሌ፣ ታቦር ዋሚ እያለ መጥቀስ አማርኛ ሥነ ጽሁፍ በእነማን ጫንቃ ላይ ወድቆ እንደነበር ለመረዳት ይቻለናል ሲል ያብራራል። ታዲያ እነዚህን ስመ ገናና ደራሲያን ለዘመናዊ አማርኛ ሥነጽሑፍ ያላቸው አበርክቶ ምንድን ነው? ለዘመናዊ አማርኛ ሥነጽሑፍ ካስማ የሆኑ ደራሲያን ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ አማርኛ ከግራም ከቀኝም የተወጠረበት ካስማ አለው በማለት ከኮተቤ የሻው ሀሳብ ጋር ይስማማል። የመጀመሪያዎቹን የአማርኛ ደራሲያንን በተመለከተ "እውነት ነው አፋቸውን በአማርኛ የፈቱ ሰዎችን እናገኛለን" ብሎ እነ መኮንን እንዳልካቸው፣ ዮፍታሄ ንጉሴ ፣ ግርማቸው ተክለ ሐዋርያትን የሚጠቅሰው ዓለማየሁ፤ በተጨማሪ ግን የአማርኛ ልብ ወለድ ሥጋና ደም ነስቶ እስትንፋስ የዘራው አፋቸውን በአማርኛ በፈቱ ደራሲያን እንዳልሆ ይጠቅሳል። ለአማርኛ ሥነ ጽሁፍ ሁለተኛው ረድፍ ላይ ተሰልፈው የሚገኙት ከጣሊያን ወረራ በኋላ የተወለዱት፣ በተለይ ከ1928 ዓ.ም ወዲህ፣ ከመሰረተ ልማት መስፋፋት በኋላ የመጡት ደራሲያን መሆናቸውን ዓለማየሁ ያነሳል። • "ፍቅር እስከ መቃብር"ን በአይፎን 7? ጣሊያን በገነባው የጥርጊያ መንገድ ላይ በእግርም በበቅሎም ተጉዘው ወደ ያኔዋ አዲስ አበባ መምጣት የቻሉ እነዚህ ደራሲያን የአማርኛ ሥነ ጽሁፍን በዛሬው መልክና ልክ አሳደጉት ሲል ዓለማየሁ ያስረዳል። ከትግራይ ስብኅት፣ ከአምቦ ፀጋዬ፣ ሰለሞን ከወለጋ፣ አሰፋ ጫቦ ከጨንቻ በድርስቱም ሆነ በተለያዩ የመገናኛ ብዙኀን ውስጥ በመሳተፍ አማርኛ ለሥነ ጽሑፍ ምቹ ቋንቋ እንዲሆን ያበረከቱት አስተዋጽኦ ቀላል አለመሆኑን ያሰምርበታል። ረዳት ፕሮፌሰር ፀደይም ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሁፍን ዛሬ በምንነጋገርበት ደረጃ አጽንተው ያቆሙት ደራሲያን ወደ አዲስ አበባ የመጡት በልጅነታቸው መሆኑን በመጥቀስ አፋቸውን ከፈቱበት ቋንቋና ባህል በይበልጥ ከተሜነት ገኖ እንደሚታይባቸው ታስረዳለች። ነባሩን ባህል በመግሰስ የከተሜ ባህልን ማንገስ ሁሉንም በ1960ዎቹ አካባቢ የአማርኛን ዘመናዊ ድርሰት የጀመሩትን ደራሲያን በጅምላ ብንመለከት የሚለው ደራሲ ዓለማየሁ ነባሩን ባህል በማሻሻልና በዘመናዊ ባህል ውስጥ በማካተት የራሳቸውን አብዮት የመሩ ናቸው ይላል። ለዚህም አስረጂ ሲጠቅስ አማርኛ አፍ መፍቻቸው ያልሆኑ ደራሲያንን ብቻ ሳይሆን ሌሎቹንም እንደ ዳኛቸው ወርቁ ያሉ ደራሲያንን መመልከት አስፈላጊ መሆኑን የሚያነሳው ዓለማየሁ "ዘላለም ውስጥ ለውስጥ የሚስለከለክ ባህልን በማደፍረስ ላይ የተመሰረተ ልብ ወለድ" በእንግሊዘኛም በአማርኛም በመፃፍ የዘመኑን መልክ ያሳየናል። ይህ አቤ ጉበኛንም ይጨምራል ሲል ይጠቅሳል። • "ወሎዬው" መንዙማ እነዚህ አፋቸውን በሌላ ቋንቋ የፈቱና ለዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሁፍ የአንበሳውን ድርሻ ያበረከቱ ደራሲያን የከተሜን አዲስ ባህልና ዘመናዊነትን በማምጣት በሥራዎቻቸው ውስጥ መታተራቸውን ያነጋገርናቸው በሙሉ ይጠቅሳሉ። የገጠሩን ባህል ወደ አዲስ አበባ ይዞ የመጣውን ማህበረሰብ ፈትሮ በመያዝ አዲስ ባህል፣ አዲስ አስተሳሰብ እንዲያዳብር የዘመናዊ ደራሲያኑ ፋና ወጊዎች በሥራዎቻቸው ማሳየታቸውን ይጠቅሳሉ። እነዚህ ደራሲያን ከተለያየ ባህልና ቋንቋ መምጣታቸውን ካየን የመጡበትን አካባቢ ባህል ወደ ሥራዎቻቸው አሻግረው ይሆን? መነሳቱ የማይቀር ጥያቄ ነው። ሦስቱም እንግዶቻችንን የሚያስማማው እነዚህ ደራሲያን መጥተው የገቡበት የከተሜነት ባህል የራሱ ቀለም ያለው መሆኑ ላይ ነው። ለረዳት ፕሮፌሰር ፀደይ ወንድሙ የእነዚህ ደራሲያን የሕይወትና የንባብ ተጋልጦ በራሱ ዘመናዊነትን የሚያሳይ እንደነበር በመጥቀስ "በዓሉ በእንግሊዘኛ የጻፋቸው ግጥሞች ነበሩት፤ ስብኅትም የዳኛቸው ወርቁን ሥራ አንብቦ በአማርኛ መጻፍ ከመጀመሩ በፊት በሌላ ቋንቋ መጻፉን በዘነበ ወላ 'ማስታወሻ' ውስጥ አንብበናል" ትላለች። አክላም እነዚህ ደራሲያን ዘመናዊነትን የተዋወቁትና ወደ ሥራዎቻቸው ያመጡት ከሕይወት ልምዳቸው መሆኑን በመጥቀስ በዘመናዊነት ውስጥ የሚጠቀሙበት ቋንቋ የአማርኛ ሥነ ጽሁፍ ቅልጡፍ እንዲሆን መጣራቸው ይታያል ትላለች። ደራሲ ዓለማየሁ ገላጋይ ስብኅት ከተሜነት፣ ሁሉን አቀፍ በሆነው የከተሜ ባህል፣ ዘመኑ የፈጠረውንና የሚያሳየውን በማስተጋባት አስተዋፅኦ እንደነበረው በማስታወስ፤ የተወለደበትንና ያደገበትን ባህል ወደ አማርኛ ሥነ ጽሁፍ የማሻገር ሀሳብ እንዳልነበረው ያሰምርበታል። የበዓሉ ግርማ ሥራዎችም ውስጥ ከተሜነት መንበሩን ተቆናጦ እንደሚታይ ሁለቱ ምሁራን ሲናገሩ ደራሲ ዓለማየሁ ደግሞ ከተሜነት ብቻ ሳይሆን ነባሩ ባህል ከአዲሱ መጤ ባህል ጋር ሲጣላ፣ ሲጋጭ፣ ሲናጭ ይታያል ይላል። በበዓሉ ድርሰት ውስጥ ነባሩን ባህል አዲሱ ሲያሸንፍ ይስተዋላል የሚለው ዓለማየሁ አዲስ አስተሳሰብን፣ አዲስ አበቤነትን በመመስረት፣ አዲስ አበቤነትን በማንፀባረቅ የተሻለ መሆኑን ይጠቅሳል። • ተፈጥሮን በብሩሽ የሚመዘግበው መዝገቡ የኮተቤው የሻው የእነዚህ ደራሲያን ከተሜነት ብቻ ሳይሆን ዘመናዊ ደራሲያን መሆናቸው በራሱ የተወለዱበትን ባህል ለማሻገር እድል እንዳልሰጣቸው ያስረዳል። ረዳት ፕሮፌሰር ፀደይ፤ የመረጡት ዘውግ ለዚህ ምቹ እንዳልነበር ከየሻው ጋር ትስማማለች። በርግጥ መቼታቸውን ከተማ ማድረጋቸው ባህልን ለማሻገር ከብዷቸዋል ብሎ ለመደምደም አስቸጋሪ ነው በማለት አብዛኞቹ ዘመናዊ ደራሲያን ወደ ከተማ የመጡት ገና በልጅነታቸው እንደሆነ ገልፃ ረጅም ጊዜ በንባብና በኑሮ ያሳለፉት በከተማ ውስጥ በመሆኑ ከተሜነት በሥራዎቻቸው ውስጥ እንደሚጎላ ታብራራለች። አክላም "ያኔ ትልቋ ከተማ አዲስ አበባ ብቻ ነበረች፤ እንደዛሬው ሌሎች ከተሞች ባለመኖራቸው አዲስ አበባና አዲስ አበቤነት ብቻ" መጉላቱን ታስረዳለች። ጋሽ ፀጋዬ ከሌሎቹ ደራሲያን ይለያል የሚሉት የኮተቤው የሻውና የመቀሌዋ ረዳት ፕሮፌሰር ፀደይ፣ በተለይ በግጥሞቹና መጣጥፎቹ ውስጥ የኦሮሞን ባህል ሲያስገባ እናያለን ይላሉ። ግን ይሄ የኦሮሞን ባህልና ቋንቋ ብቻ ሳይሆን ከዚያ ከፍ ባለና ደማቅ በሆነ መልኩ በሥራዎቹ ነባር ጀግኖችን በመፍጠር በሀገርና በዓለም አቀፍ ደረጃ አግዝፎ ማሳየት የፀጋዬ ሥራዎች ውስጥ የሚታዩ መሆናቸውን የሻው ያነሳል። "ጋሽ ፀጋዬ የሚያስብበት ጠገግ ሥነሰባዊ ስለሆነ፣ እኛን በጥንትነት ውስጥ የመፈለግ አዝማሚያ ስላለው ነው" በማለትም ሌሎቹ ግን አዲስ አበቤነት በሚያጠቃው የአስተሳሰብ ጠገግ ውስጥ ያሉ በመሆናቸው ለምን አፋቸውን የፈቱበትን ቋንቋና ባህል አላሻገሩም ብሎ እንደማይከሰሱም እንደማይወቀሱም ሁለቱም ይናገራል። • ጥበብን በወር-አበባና በአጽም ደራሲ ዓለማየሁ፤ የፀጋዬ ጥረት ኢትዮጵያን ዓለም አቀፋዊ ማድረግ ነው በማለት "በግብፅ በኩል አድርጎ ግብፅ ላይ ደግሞ በጥቁር ሥልጣኔ ውስጥ ኢትዮጵያ ያላትን ድርሻ ከፍ አድርጎ ማሳየት ነበር ሕልሙ" ይላል። ፀጋዬ ኢትዮጵያን ከፍ ከፍ በሚያደርግ ጥናት ላይ ተመስርቶ ነበር ሲሰራ የነበረው የሚለው ዓለማየሁ ወደ ኋላ 13 ሺህ ዓመታት ተጉዞ የአፍሪካዊያንን የፍልስፍና መሰረትና የሥልጣኔ ማማነት ለማሳየት መትጋቱን በማስታወስ የመጣበትን ባህል በአማርኛ ሥነ ጽሁፍ ላይ ለመጫን አለመሞከሩን ያስረዳል። ሠለሞን ደሬሳ የተለመዱ ሥራዎች ላይ አመጽ ያስነሳ፣ ያፈነገጠ ደራሲ ነው የሚለው ዓለማየሁ የተሻለ መንገድ በመቅደድ ያበረከተው አስተዋጽኦ እንደሚጎላ ይናገራል። ዓለማየሁ የሰለሞን ደሬሳን "ባህልና እኔ" የሚል አጭር መጣጥፍ በመጥቀስ የኖረውን ሥርዓት በማፍረስ አዲስ ጥርጊያ መንገድ በመቅደድ ረገድ ደፋርና የተሳካለት ደራሲ እንደነበር ያስታውሳል። ከመጡበት ማኅበረሰብ ወደ አማርኛ ቋንቋ ያሻገሩት ቃል፣ እሳቤ፣ ባህል አማርኛን ቋንቋ የዳበረው ከአረብኛና ከኦሮምኛ በወሰዳቸው በርካታ ቃላት ነው የሚለው ዓለማየሁ ገላጋይ አንዳንዴ እንደውም ቃላት ብቻ ሳይሆን እሳቤም ይወስዳል ሲል "ጉዲፈቻ"ን በምሳሌነት ያስረዳል። ስለዚህ እነዚህ ደራሲያን በስልትም ሆነ በቋንቋ ወደ አማርኛው በማጋባት በኩል እምብዛም መሆናቸውን በመግለፅ፤ ደራሲያኑ ከተሜነት ውስጥ ሲገቡና እዚያው ውስጥ በአማርኛ ሲጽፉ ይታያል እንጂ ከመጡበት ቋንቋ ወደ አማርኛ ሲያመጡ አይስተዋልመ ይላል። ረዳት ፕሮፌሰር ፀደይ እነዚህ ደራሲያን ከመምጣታቸውም በፊት ቋንቋዎቹ በራሳቸው መዋዋስ ጀምረዋል በማለት ባህልና ቋንቋ ማሻገሩን ከደራሲያኑ አንጻር ብቻ ማየት እንደማይገባ ትገልፃለች። በእርግጥ ዘመናዊ ደራሲያኑ ሥነ ጽሑፉን ሲያዘምኑ ቋንቋውን ለዚህ እንዲመች አድርጎ ቅልጡፍ ማድረግ ላይ መጨነቃቸው እንደማይቀር የምትናገረው ፀደይ ሠለሞንና ፀጋዬ በሥራዎቻቸው ውስጥ ከኦሮምኛ የወሰዷቸውን ቃላትና አንዳንድ አገላለፆች መጠቀማቸውን ትጠቅሳለች። • ''አዝማሪዎቻችን የሙዚቃ ሳይንቲስቶች ናቸው" "እነዚህ ደራሲያን ከኦሮምኛ ቃላትን በመምጣት ከአማርኛ ጋር በመሸመን ሲጠቀሙ ቢስተዋልም ሌሎቹ ደራሲያን ግን የአማርኛ ቋንቋ ለሥነ ጽሁፍ ቅልጡፍ እንዲሆን በማድረግ ውስጥ ሚናቸው ይጎላል።" የኮተቤው የሻው ተሰማ ዘመናዊ የአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ደራሲያን የኖሩበትና የጻፉበት ዓለም በዙሪያው ከሚገኙ የተለያዩ ማኅበረሰቦች በተዋጣና በተዳቀለ ባህልና ወግ ውስጥ በመሆኑ የመጡበትን ማኅበረሰብ ባህል በተለየ ሁኔታ ለማሳየት እንዲጨነቁ አላደረጋቸውም ይላል። በእርግጥ ሰለሞን ደሬሳ አንዳንድ የኦሮምኛ ቃላትን አምጥቶ ለማስገባትና ወደ አማርኛ ለመለወጥ ሲሞክር ይታያል የሚለው ደራሲ ዓለማየሁ፤ ፀጋዬ ገብረመድኅንም አማርኛ ከአያቱ ግዕዝ ይልቅ ሊዳብርም ሊስፋፋም የሚችለው በወንድሞቹ ኦሮምኛ፣ ወላይትኛ ሲዳምኛ ያሉ ቋንቋዎች ነው ይል እንደነበር ይገልፃል። የአማርኛ ሥነ ጽሁፍ ከሌሎች ወንድም ቋንቋዎች እየተቀበለ በውስጡ ቢያካትት የውጪውን ቋንቋ ሊገዳደር በሚችል መልኩ ስፋቱም ይገዝፍ፣ ጥልቀቱም ይርቅ እንደነበር ያስረዳል። • ድምፅ ፈታዮቹ መረዋዎች በአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ውስጥ ከተለያየ የኢትዮጵያ ቋንቋዎች ትርጉሙን፤ ቃላቱን ብቻ ሳይሆን እሳቤውንም ጭምር በማምጣት አማርኛን ማግዘፍ ይቻል እንደነበርም ሲያስረዳ ወላይታ "ሀይሲ" የሚሰኝ የአገጣጠም ስልት አለው በማለት ነው። ይህ የወላይታ አገጣጠም ስልት ከሰሜን በመጣው የቅኔ ባህልም ሆነ በዘመናዊ የአማርኛ የአገጣጠም ስልት አይሄድም በማለት አማርኛ ወደ ራሱ ለመውሰድ እንዳልቻለ በማንሳት በዚህ ረገድ በዘመናዊ ደራሲዎቹ ላይ የታየውን ክፍተት ያነሳል። የተጠቀሱት ዘመናዊ ደራሲያን ለአማርኛ ሥነ ጽሑፍ ያበረከቱትን ውለታ መሠረት በማድረግ ከአማርኛ ቋንቋ ውጪ ያሉ የሌሎች ሀገርኛ ቋንቋ ተናጋሪ የሆኑ ደራሲያን በአማርኛ የመጻፍ አስተዋጽኦ ቢያደርጉ የአማርኛ ሥነ ጽሁፍን የተሻለ ማድረግ ይቻል ይሆን?
|
walia_llm
|
Complete the following task
|
ጉሽንግተን ከተማ የ LED flood flood 220W ካሬ LED ግድግዳ ማጠቢያ ኤሌክትሮኒካዊ መብራቶች, የ LED መብራት, የ LED መብራት መብራቶች, የእረፍት መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የመንገድ መብራቶች, የምድጃ መብራቶች, የመብራት መብራቶች, የአትክልት መብራቶች, የባትሪ ብርሃኖች እና ችቦዎች, የፓነል መብራቶች, የ LED ግድግዳ ማጠቢያ መብራቶች , የ LED flood flood, የ LED የፓነል ብርሃን, የ LED ንጣፍ ብልጭታ ብርሃን, የ LED ትዕዛዝ ብርሃን, የ LED የማዕዘን መብራት, የ LED ትዕይንት መብራት, የ LED ኒዩል ቱቦ, የ LED ስር ስርጭቱ, የ LED መብራት
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ሁለተኛው፣ „የብሔር/ ብሔረሰብ እኩልነት እሰከ መገንጠል“ የሚባለው፣ ይ እላይ ላይዩን ሲያዩት፣ „የዲሞክራሲና የነጻነት መብት፣ የሚያመጣ„ የሚመስለው፣ ግን፣ አሁን እንደምናየው፣ የአንድ አገርን ሕዝብ፣ የሚበትነው፣ የዕብድ ልጆች „የፖለቲካ ጨዋታ“ ነው። አሁን ማን ይሙት፣ የማርክስ ሆነ የስታሊን ትምህርት „መንግሥት ለማጠንከር፣ ሕዝብ ለመሰበሰብ፣ ኢኮኖሚ ለማሳደግ፣ ጠቃሚ ቢሆን“ ፈረነረጆቹ ለእራሳቸው፣ ሳይጠቀሙበት ዝም ብለው፣ ለእኛ ኣሳልፈው፣ ውሰዱት፣ ብለው መርቀው ይሰጡን ነበር?
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
የኢትዮጵያ ሰብአዊ መብቶች ኮሚሽን (ኢሰመኮ) ከየካቲት 6 ቀን 2013 ዓ.ም. ጀምሮ በጅማ ከተማ ፖሊስ መምሪያ ወረዳ 1 ፖሊስ ጣቢያ በእስር ላይ የሚገኘውን ሙሐመድ ዴክሲሶ በተመለከተ የጅማ ከተማ ወረዳ ፍርድ ቤት የካቲት 16 ቀን 2013 ዓ.ም. በዋስ እንዲለቀቅ ያሳለፈውን ውሳኔ በመተላለፍ፤ ከእስር አለመለቀቁ እንዳሳሰበው ገልጾ፤ ሙሐመድ ዴክሲሶን ጨምሮ ሌሎችም በፍርድ ቤት የዋስትና መብት ተከብሮላቸው በእስር ላይ የሚገኙ እስረኞች በአፋጣኝ እንዲለቀቁ አሳስቧል።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
masakhane_additional
|
||
Complete the following task
|
ሀገር ሰላም እንድትሆን፤ ሰላም ሆናም በብልጽግና ጎዳና እንድትራመድ ከታሰበ ሁለት ነገሮች የግድ ያስፈልጓታል፡፡ ሕዝብን የሚያዳምጥ መንግሥትና መንግሥትን የሚያዳምጥ ሕዝብ፡፡ ማዳመጥ ከመስማት ይለያል፡፡ መስማት ጆሮ ለተፈጠረለት ሁሉ የሚቻል ነው፡፡ ይህን ጽሑፍ ስናነብ እንኳን ስንትና ስንት ድምጾችን ፈልገንም ሳንፈልግም እንሰማለን፡፡ ማዳመጥ ግን ሦስት ነገሮችን ይፈልጋል፡፡ ይሁነኝ ብሎ መስማት፣ ሰምቶ ማስተዋል፣ አስተውሎም መመለስ፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
masakhane_additional
|
||
Complete the following task
|
ድምጺ ኣሜሪካ ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ሰንበት ይፍነው። ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ካብ ሶኑይ ክሳብ ዓርቢ ብዕለታዊ ዜና ይጅምር፥ እዋናዊ ጉዳያትን ሰሙናዊ መደባት'ውን የጠቓልል ።ቀዳምን ሰንበትን ኣብቲ ሰሙን ዝተፈነው መደባት ብምድጋም ፈነወ ቛንቛ ትግርኛ ይኻየድ።
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ለብሔር ብሔረሰቦች በዓል የመጡ ሰዎች በጀልባ እንዲንሸራሸሩ ተባለ፡፡ ከየብሔረሰቡ ሰው ወደ ጀልባዋ ገባ፡፡ ጀልባዋም ቀስ እያለች መንሳፈፍ ጀመረች፡፡ ተንሸራሻሪዎቹም ብሔር ብሔረሰቦችን እያመሰገኑ በስማቸው መንሸራሸር...
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
ኳስ እንኴን እያየን እንደሰት ብለን ከቤት ብንወጣ የኔን ቡድን ለምን አልደገፍክም እኔ የምደግፈው ቡድን ገብቶበት ጆሮዬ ላይ በደስታ መጮህ አትችልም ምናምን ተብለህ ኩምሽሽ እድትል ትደረጋለህ፡፡ ያውም ዱላም ካልቀመስክ ተመስገን ነው፡፡ ብቻ ሌላም ብዙ እንዳንደሰት “የእውነት” እንዳንስቅ” የሚያደርጉ ሀሳቦች ማንሳት ይቻላል እያለ ይህ ጓደኛዬ የሆነውን ፣ የሰማውንና የጠረጠረውን እያጫወተኝ ብዙ ከቆየን በኋላ ካለንበት አካባቢ በህብረት የተጮኽ ጩኽት ከቀለጠው ውይይታችን መለሰን ምንድን ነው? ብለን ስንጠይቅ መብራት ጠፍቶ ነበር ሲመጣ ደስ ብሎአቸው ነው የጮሁት ተባልን፡፡ ይህን ስሰማ በአንድ ወቅት የመብራት መቆራረጥን በተመለከተ ከነዋሪዎች አስተያየት ስጠይቅ አንድ ወጣት ያለኝ ትዝ አለኝ ፡፡ ወጣቱ እኔ እኮ ይገርመኛ ሲጠፋ ፀጥ ፤ ሲበራ ኡኡ እንላለን መብታችን የምንከፍልበት አገልግሎት ነው፡፡ ስንነጠቅ ወይንስ ሲመለስልን ነው መጮህ ያለብን ነበር ያለው፡፡
|
masakhane_additional
|
|
Complete the following task
|
በዛሬው የዘመን እና ዘፈን ዝግጅታችን በአርቲስት አብርሃም ወልዴ የተሰሩትን “ባላገሩ” የሚሉ ዘፈኖች በጥቂቱ ለማንሳት እንሞክራለን። ከአቦነሽ አድነው እስከ ዳዊት ጽጌ የተሰሩት ባላገሩዎች ቁጥር 4 ላይ ደርሰዋል። 5 ድምጻዊያንም ተሳትፈውባቸዋል። ዘፈኖቹ ላይ የወፍ በረር ዳሰሳ እያደረግን ልንቆይ ነው። አብራችቡን ዝለቁእንደሌሎቹ የኪነ-ጥበብ ሥራዎች ሁሉ ክፍል የተሰራላቸው ወይም ከቀዳሚ ስራው የቀጠሉ አሉ። አቤል ሙሉጌታ “ገዳም ገባሽ አሉ” የተሰኘ ዘፈኑ በሕዝብ ዘንድ እንዲታወቅ ያስቻለው የበኩር ዘፈኑ ነው። ፍቅርን ሸሽታ ገዳም ለመግባት መንገድ የጀመረችን ፍቅረኛውን የሚሞግት ገጸ ባህርይን ታሪክ የሚያስቃኘው ዘፈኑ ቀጣይ ክፍል ተሰርቶለታል።
|
masakhane_additional
|
End of preview. Expand
in Data Studio
YAML Metadata
Warning:
The task_categories "text2text-generation" is not in the official list: text-classification, token-classification, table-question-answering, question-answering, zero-shot-classification, translation, summarization, feature-extraction, text-generation, fill-mask, sentence-similarity, text-to-speech, text-to-audio, automatic-speech-recognition, audio-to-audio, audio-classification, audio-text-to-text, voice-activity-detection, depth-estimation, image-classification, object-detection, image-segmentation, text-to-image, image-to-text, image-to-image, image-to-video, unconditional-image-generation, video-classification, reinforcement-learning, robotics, tabular-classification, tabular-regression, tabular-to-text, table-to-text, multiple-choice, text-ranking, text-retrieval, time-series-forecasting, text-to-video, image-text-to-text, visual-question-answering, document-question-answering, zero-shot-image-classification, graph-ml, mask-generation, zero-shot-object-detection, text-to-3d, image-to-3d, image-feature-extraction, video-text-to-text, keypoint-detection, visual-document-retrieval, any-to-any, video-to-video, other
YAML Metadata
Warning:
The task_categories "conversational" is not in the official list: text-classification, token-classification, table-question-answering, question-answering, zero-shot-classification, translation, summarization, feature-extraction, text-generation, fill-mask, sentence-similarity, text-to-speech, text-to-audio, automatic-speech-recognition, audio-to-audio, audio-classification, audio-text-to-text, voice-activity-detection, depth-estimation, image-classification, object-detection, image-segmentation, text-to-image, image-to-text, image-to-image, image-to-video, unconditional-image-generation, video-classification, reinforcement-learning, robotics, tabular-classification, tabular-regression, tabular-to-text, table-to-text, multiple-choice, text-ranking, text-retrieval, time-series-forecasting, text-to-video, image-text-to-text, visual-question-answering, document-question-answering, zero-shot-image-classification, graph-ml, mask-generation, zero-shot-object-detection, text-to-3d, image-to-3d, image-feature-extraction, video-text-to-text, keypoint-detection, visual-document-retrieval, any-to-any, video-to-video, other
Amharic LLM Training Dataset
Complete production-ready Amharic dataset for large language model training and deployment.
🚀 Quick Start for Deployment
from datasets import load_dataset
# Load the complete dataset
dataset = load_dataset("YoseAli/amharic-llm-training-data")
# Access splits
train_data = dataset["train"] # 761,501 samples
test_data = dataset["test"] # 84,612 samples
print(f"Training samples: {len(train_data):,}")
print(f"Test samples: {len(test_data):,}")
📊 Dataset Information
- Total samples: 846,113
- Training samples: 761,501
- Test samples: 84,612
- Language: Amharic (am)
- Format: Instruction-response pairs
- Quality: Curated and validated
- Sources: Multi-source compilation (Walia-LLM, AYA, M2Lingual, AmQA, Masakhane)
🎯 Production Deployment
This dataset is optimized for:
- ✅ LLM Fine-tuning: Ready for transformer model training
- ✅ Production Deployment: Validated and production-ready
- ✅ Scalable Training: Supports distributed training
- ✅ Quality Assured: Curated from multiple high-quality sources
💻 Usage Examples
Basic Loading
from datasets import load_dataset
# Load dataset
dataset = load_dataset("YoseAli/amharic-llm-training-data")
training_data = dataset["train"]
# Convert to list for custom processing
train_list = training_data.to_list()
Training Format
# Format for instruction tuning
def format_for_training(example):
if 'instruction' in example and 'output' in example:
text = f"### Instruction:\n{example['instruction']}\n\n### Response:\n{example['output']}"
elif 'text' in example:
text = example['text']
else:
text = str(example)
return {"text": text}
# Apply formatting
formatted_dataset = dataset.map(format_for_training)
Streaming for Large Scale
# For very large scale training
dataset = load_dataset("YoseAli/amharic-llm-training-data", streaming=True)
train_stream = dataset["train"]
# Process in batches
for batch in train_stream.iter(batch_size=1000):
# Your training code here
pass
🏗️ Model Training Pipeline
1. Data Preparation
from datasets import load_dataset
from transformers import AutoTokenizer
# Load dataset
dataset = load_dataset("YoseAli/amharic-llm-training-data")
tokenizer = AutoTokenizer.from_pretrained("your-base-model")
# Tokenize
def tokenize_function(examples):
return tokenizer(examples["text"], truncation=True, padding=True)
tokenized_dataset = dataset.map(tokenize_function, batched=True)
2. Training Setup
from transformers import AutoModelForCausalLM, TrainingArguments, Trainer
# Load model
model = AutoModelForCausalLM.from_pretrained("your-base-model")
# Training arguments
training_args = TrainingArguments(
output_dir="./amharic-model",
num_train_epochs=3,
per_device_train_batch_size=4,
gradient_accumulation_steps=4,
learning_rate=2e-5,
save_steps=500,
logging_steps=100,
)
# Create trainer
trainer = Trainer(
model=model,
args=training_args,
train_dataset=tokenized_dataset["train"],
eval_dataset=tokenized_dataset["test"],
)
# Start training
trainer.train()
📋 Data Format
Each sample contains:
{
"instruction": "Task or question in Amharic",
"input": "Additional context (optional)",
"output": "Expected response in Amharic",
"source_dataset": "Original source (when available)"
}
🌍 Dataset Sources
This dataset combines multiple high-quality Amharic language resources:
- Walia-LLM: Amharic instruction-following dataset
- AYA Amharic: Cohere's multilingual dataset (Amharic subset)
- M2Lingual: Cross-lingual dialogue dataset
- AmQA: Amharic question-answering from Wikipedia
- Masakhane NLU: African languages NLU benchmark
🚀 Deployment Ready
This dataset is ready for:
- Production LLM training
- Commercial applications
- Research and development
- Community model building
- Educational purposes
📈 Performance Expectations
Models trained on this dataset typically achieve:
- Strong Amharic language understanding
- Good instruction-following capabilities
- Diverse response generation
- Cultural and contextual awareness
📄 Citation
If you use this dataset in your work, please cite:
@dataset{amharic_llm_training_data,
title={Amharic LLM Training Dataset},
author={YoseAli},
year={2024},
url={https://huggingface.co/datasets/YoseAli/amharic-llm-training-data},
note={Complete Amharic LLM training dataset from multiple curated sources}
}
📜 License
MIT License - Free for research and commercial use.
🤝 Acknowledgments
- EthioNLP community for Walia-LLM dataset
- Cohere for AYA multilingual dataset
- Masakhane community for African NLP resources
- All contributors to the original source datasets
📞 Contact
For questions, issues, or collaboration:
Ready for production deployment! 🚀
- Downloads last month
- 51