Proverb
stringlengths 4
244
|
---|
ፀሓይ ያየውን፥ ሰው ሳያየው አይቀርም። ፀሓይና ንጉሥ ሳለ፥ ዅሉም አለ። ፀሓይና ጣውንት መልክ ያጠፋል። ፀሓይን በእጅ መከለል። |
ፈላ ገነፈለ፤ ተሞላ ጎደለ። |
ፈረሰኛ የወሰደው(ን)፥ እግረኛ አይመልሰው(ም) ፈረሰኛ ሲሮጥ፥ እግረኛን ምን አቆመው? ፈረሰኛ ሲሸሽ፥ እግረኛን ምን አመጣው? ፈረሰኛ ሲሸሽ፥ እግረኛ ምን ይቆማል? |
ፈረሱም ይኸው፤ ሜዳውም ይኸው። ፈረስ ለጦርነነት፤ በቅል ለጌትነት። |
ፈረስ መውጣት፥ የማያውቅ እጥፍ ይላል። ፈረስ ሲያጠብቅ፥ ልም አይለቀቅ። |
ፈረስ በራሪ፤ በቅል ሰጋሪ። ፈረስ ቢያነክስ፤ አህያ ታጉዝ። |
ፈረስ ቢጠፋው፥ ኮርቻውን ገልቦ አየ። ፈረስ አውቃለኹ፤ ስገታ እወድቃለኹ። ፈረስ የጠፋው፥ ኮርቻ ገልብጦ አየ። ፈረስ ያደርሳል እንጂ፥ አይዋጋም። |
ፈረስ ጥል ይደነግጣል፤ በቅል ጥል ይረግጣል። ፈረስና ገብስ ያጣላል። |
ፈረንጆች እንደመርፌ ይገቡ፥ እንደ ዋርካ ይሰፉ። ፈሩ ፈሩ፥ ማጀት አሩ። |
ፈሪ ለሀገሩ። ፈሪ ለእናቱ። |
ፈሪ ለእናቱ ይገባል። |
ፈሪ ለእናቱ፤ ጀግና ለጀግንነቱ። |
ፈሪ ቢሸፍት፥ እስከ ሮ። |
ፈሪ እንዳይሉኝ አንድ ገደልኹ፥ ጀግናም እንዳይሉኝ አልደገምኹ። ፈሪ፥ ከላይ ቢል፥ እኔ አለኹ አለ። |
ፈሪ ፈራና እጉድባ ቢኛ፥ ጆሮውን በላው ያይጥ ቀበኛ። (ቢኛ ~ ቢተኛ) ፈሪና ንፉግ እያደር ይቆጨዋል። |
ፈሪ፥ ለመቻ መጣስ? ቀረስ? ( ምን ያጎድላል)። ፈሪ፥ በገዚ ጠቡ፥ ገላጋይ ይሆናል። |
ፈሪ፥ ከአልጋ ላይ ወድቆ ይሞታል። ፈሪ፥ ከአልጋ ላይ ይወድቃል። ፈሪ፥ ከውሃ ውስጥ ያልበዋል። ፈሪ፥ ውሃ ውስጥ ሆኖ ያልበዋል። |
ፈሪ፥ የሚያባርረው ሳይኖር ይሸሻል። ፈሪ፥ የእናቱ ልጅ ነው። |
ፈሪን ከውሃ ውስጥ ያልበዋል። (ከውሃ ~ ውሃ) ፈሪን የገዚ ጥላው ያሯሩጠዋል። |
ፈርተው ድንጋይ ሲጥሉ፥ ጅብ ወጣ ከደሩ። (ሲጥሉ ~ ቢወረውሩ ~ ቢጥሉ) ፈርቶ ድንጋይ ቢጥሉ፥ ጅብ ወጣ ከደር። |
ፈስ በወረንጦ እየተለቀመ ነው። ፈስ ያለበት ቂጥ፥ ዝላይ አይችልም። ፈስ ያለበት፥ ዝላይ አይችልም። ፈስቶ፥ ቂጥን መያዝ። |
ፈሷን ፈስታ፥ ቂጧን ጨበጠች። |
ፈቅደሽ ከተደፋሽ፥ ቢረግጡሽ አይክፋሽ። |
ፈትል ሲረዳዳ፥ አንበሳ ያስራል። (ያስራል ~ ያስቀራል) ፈትል ቢያብር፥ አንበሳ ያስር። (ያሥር ~ ያስራል) ፈንድሻ፥ ሲቆሉት ድምፅ፥ ሲበሉት ድምፅ። |
ፈክሮ መሸሽ፥ ታሪክ ያበላሻል። ፈዚዚ፥ እያንቀላፋ ይገባል ፈፋ። |
ፈጅቶ ከሚያጠግበኝ፥ እስኪበርድ ይራበኝ። ፈገግታ፥ የልብ አለኝታ። |
ፈጣሪን የሚያህል ጌታ፥ ርስትን ያህል ቦታ። (ርስትን ~ ገነትን) ፈጥነው የገመደት፥ ፈጥኖ ይበጠሳል። |
ፈጥኖ መስጠት፥ ቶል ለመጸጸት። ፈጭታ የነበረች፥ ላመልማል ኮራች። ፉት ቢሉ፥ ጭልጥ። |
ፈጥኖ መስጠት፥ ኋላ ለመጸጸት። (ለመጸጸት ~ ለማጣት) ፈጥኖ መስጠት፥ በኋላ መጸጸት። |
ፊተኛው ወዳጅህን፥ በምን ቀበርከው? በሻሽ፥ ኋለኛው እንዳይሸሽ። ፊት፥ በላህ ፍትፍት። |
ፊት ከወጣ ጆሮ፥ ኋላ የበቀለ ቀንድ በለጠ። |
ፊት ወዳጅህን በምን ቀበርከው? በሻሽ፥ የኋለኛው እንዳይሸሽ። ፊት የበሰለውን ወፍ ይበላው፤ ቀድሞ የተናገረውን ሰው ይጠላው። ፊት የተናገረን ሰው ይጠላው፤ ፊት የደረሰን ወፍ ይበላው። |
ፊት የወጣን ጆሮ፥ ኋላ የበቀለ ቀንድ በለጠው። |
ፊት የደረሰን ወፍ ይበላው፤ ፊት የተናገረን ሰው ይጠላው። ፊት ያልፈጁት፥ ነገር ያፋጃል። |
ፊት ያሞጠሙጧል፥ ኋላ ይስሟል። (ይስሟል ~ ይፏጯል) ፊት ጆሮ ይፈጠራል፥ ኋላ ቀንድ ይበቅላል። |
ፊት፥ አንቺ አንቺ፥ ኋላ እንቺ እንቺ። ፊት አይቶ የማያዳላ፥ መምህርና መካሪ። |
ፊደልን የአወቀ፥ ዅሉን አስለቀቀ። ፋሲል ሲፈርስ፥ ጎንደር ይታረስ። |
ፋሲካ የላለው ጦም፤ ደስታ የላለው አለም። ፋሲካን ሉያገኙ፥ ሐዳዳን ይመኙ። |
ፋቂ ቁርበቱን፤ አናጢ ዕንጨቱን። ፋኖ ቢሰማራ፥ ከጠላት ሉበላ። ፌቆ ስትል፥ አትፈራ ገደል። |
ፌንጣ ብትቆጣ፥ (አንድ) እግሯን ታጣ። ፌንጣ ብትቆጣ፥ እግሯን ጥላ ኼደች። ፌንጣ፥ አቅሟን አታውቅ ትንጣጣ። ፍላጎት አይረግፍም፥ ካልከሰሙ እንደፍም። ፍልፈል ሳትጠረጥር፥ አጥር አትመነጥር። ፍረድ ለነፍስህ፤ ብላ ለከርስህ። |
ፍሪክና ጻድቅ አይቀጣጠርም። ፍሬ ለመብል፤ ሥንቅ ባገልግል። |
ፍሬ በመስጠቱ ባልታወቀ ሾላ፥ የወፎች ዝማሬ ቀደመ አሉ። ፍሬ ፍሬ ላይ ቆሞ፥ ጎተራ ይሞላል። |
ፍርሀቴ ለእናቴ አለች ጫጩት። ፍርሀት ሲመጣ፥ ዚቢያ ቆረጣ። ፍርሀት የናላ ነው፥ ከቁም ይጥላል። ፍርደ ገምዳይ፤ እውነት አጉዳይ። |
ፍርድ ለልጅ፤ ጥራቢ ለደጅ። (ጥራቢ ~ ጥራጊ) ፍርድ ለተቀማጭ፤ ወጥ ለቀላዋጭ። |
ፍርድ ልበስ የእኔ ጌታ፥ አሽከር አስነሣኝ ከገበታ። ፍርድ ሲደል፥ ድሀ ሲበደል። |
ፍርድ እንደ አሉላ፤ ጽድቅ እንደ ላሉበላ። |
ፍርድ ጎደለ፥ ድሀ ተበደለ የሚል ንጉሥ አይታጣ። ፍርድና ፍትፍት በየፊት። (በየፊት ~ ወደፊት) |
ፍቅር መያዣ የላለውን የሰውን ልብ ማሰሪያ ገመድ ነው። ፍቅር ሲጠና፥ ቆል ያርሣል። |
ፍቅር በደልን ዅሉ ይፍቃል። ፍቅር እንደሞት፥ ጽኑ ናት። ፍቅር ካለ፥ ቡጢ ራት ነው። |
ፍቅር ካለ፥ ጠኝ ቂጣ ለባልና ሚስት ይበቃል። ፍቅር ካለ፥ የቁንጫ ቆዳ ለሦስት ሰው ይበቃል። ፍቅር ያመናቅር። |
ፍቅር ያሰከረው፥ ነግቶም ያገረሻል። |
ፍቅር ያስራል፤ ዕውቀት ያስከብራል፤ ጥበብ ያኮራል። ፍቅር ያስራል፤ ዕውቀት ያኮራል፤ ጥበብ ያስከብራል። ፍቅር ይታወቃል፥ በእግር። |
ፍቅር ፍቅር ሲሉ፥ ድሀ ሆነው ቀሩ። |
ፍቅርና ጉርሻ ከአላስጨነቀ አያምርም። ፍቅርና ጦር ይጥላል ከአጥር። |
ፍቅርን የአገኘ፥ ስምምነትን፥ ስምምነትን የአገኘ ድልን። ፍትፍቱን አሳይቶ፥ እበቱን አጎረሠኝ። |
ፍቅርህን የፈለገ ልጅህን፥ ጥልህን የፈለገ የላም ልጅህን። ፍቅርና ድንን፥ የትም ይተከላል። |
ፍትፍት ለልጅ፤ ጥራጊ ለደጅ። |
ፍንክች ያባ ቢላዋ ልጅ። |
ፍንጥር ፍንጥር እንደ ሽንብራ፥ ያባ ምን ይዋብ ፉከራ። ፍየል ኹለት ወልዳ፥ አንደ ለመጽሀፍ፥ አንደ ለወናፍ። ፍየል ለአምስት፤ ድሮ ለባልና ለሚስት። |
ፍየል ልጅ እወልዳለኹ ብላ፥ ባል የሚሆናትን ወለደች። ፍየል መሀል ግመል። |
ፍየል መንታ ትወልድ፥ አንደ ለወናፍ፥ አንደ ለመጽሀፍ። ፍየል መንታ ወልዳ፥ አንደ ለመጽሀፍ፥ አንደ ለወናፍ። ፍየል ሲሰባ፥ ሾተል ይልሳል። |
ፍየል ሲቀናጣ፥ እናቱን ይሰርራል። |
ፍየል በልታ፥ በበግ አሳበበች። (አሳበበች ~ አበሰች) ፍየል በግርግር፥ እናቱን ይሰርር። (ይሰርር ~ ይሰርራል) ፍየል ብትመነኩስም፥ መቀነጣጠሷን አትተውም። ፍየል ከመድረሷ፥ ቅጠል መበጠሷ። |
ፍየል ከቀነ፤ ዱያቆን ከፈነ፥ አይድንም ይሞታል እየመነመነ። ፍየል ወዱህ፥ ቅዝምዝም ወዱያ። |
ፍየል ከቀነ፤ ዱያቆን ከፈነ። |
ፍየል የለኝ፥ ከነብር አልጣላ። |
ፍየል ፈጁን አውሬ፥ ፍየል አርደህ ያው። ፍየል(ም) የለኝ፥ ከነብር ምን አጣላኝ። ፍየልና ምን እየረገሙት ይረባል። |
ፍየልና ቀበሮ፤ ምጥማጥና ድሮ። |
ፍየልና የከተማ ሰው፥ ዝናብና ጭቃ አይወድም። ፍየሎን እንደበግ። |
ፍዳ ለኀጥአን፤ እሴት ለጻድቃን። |
ፍጥም አያናግር፤ የጎርፍ ሙላት አያሻግር። ፍጥም አፍራሽ፤ ቤተክርስቲያን ተሽ። ፍጥም ያቆማል፤ እርቅ ይጠቀልላል። ፍጥም ያዋውላል፤ አቧራ ያስላል። |
ፎክሮ መሸሽ፥ ታሪክ ያበላሽ። (ያበላሽ ~ ያበላሻል) |
ፖለቲካ በደቦ፤ ክብር በአግቦ። ፖለቲካና ኮረንቲን በሩቁ። |
ስ ለራስሽ ስትይ ጎል ግቢ፥ አለዙያ ፎሪ ብለው ይጠልዙሻል። |
ደሬ በንጉሥ፤ መበለት በቄስ መቅናት አይችልም። |
ዘላለም ከመፍሳት፥ አንዳ መቅን። |
ዘመነ ግርምቢጥ:_ ውሻ ወደ ሰርድ፥ አህያ ወደ ሉጥ። |
መናይ ቅል ድንጋይ ይሰብራል። |
መኔ፥ ከሸማኔ መወርወሪያ ይቸኩላል። |
መን ሲበላሽ፥ አይጥ መጥረቢያ ይቆረጥማል። |
መን እንደ ንጉሡ፤ አውድማ እንደ ንፋሱ። |
መን የሚወልደውን፤ ንጉሥ የሚፈርደውን የሚያውቅ የለም። |
መን የሚወልደውን፤ ንጉሥ የሚፈርደውን። |
ዘመን የሰጠው ቅል፥ ድንጋይ ይሰብራል። |
ዘመን የወለደው፤ ንጉሥ የወደደው። |
ዘመን ያነሣው ቅል፥ ድንጋይ ይሰብራል። |
ዘመን ያነሣው ታላቅ ዛማ፥ ዕንቅርት ያፈርጣል። |
መደ ብዙ፥ ጠላሽ ቀጭን ነው። |
ዘመደ ብዙ፥ ጠላው ቀጭን ነው። |
መደን የሚያማ፥ ገማ። |
መደን ያማ፤ (ለ)ራሱ ገማ። |
መደን ያማ፥ ገማ። |
መድ ሲፈራ፤ ላሉበላ ሲኮራ። |
መድ በየወንዙ ይርባ። |
መድ በመደ አይጨክንም ሆደ። |
መድ ቢረዳዳ፥ ምን ችጋር ሉጎዳ? |
መድ ቢረዳዳ፥ ችግርም ባልጎዳ። (ባልጎዳ ~ አይጎዳ) |
መድ ከመደ፤ አህያ ከአመደ። |
መድ የላለው፥ ቁስል ይገድለዋል። |
መድ ያረጀ፥ በልቶ ያፈጀ። |
Subsets and Splits