doc_id
stringlengths
1
5
text
stringlengths
42
393k
1
በትግራይ ደቡባዊ ዞን ጫት በአሳሳቢ ሁኔታ እየተስፋፋ ነው ። በትግራይ ደቡባዊ ዞን ራያና አዘቦ ወረዳ በመስኖ በሚለማ የእርሻ መሬት የጫት ተክል በአሳሳቢ ሁኔታ በመስፋፋት ላይ መሆኑን የራያ ሸለቆ የተቀናጀ እርሻ ልማት እህፈት ቤትና የወረዳው ፖሊስ አስታወቁ ። የእህፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ተስፋይ ኪዳኔ ለዋልታ እንፎርሜሽን ማእከል እንደገለጹት ከ5 አመት በፊት አርሶ አደሮች በመስኖ ውሃ ሰብልና ፍራፍሬዎችን ያለሙበት የነበረው መሬት በአሁኑ ወቅት በጫት ተክል እየተሸፈነ ነው ። የወረዳው ፖሊስ አዛዥ አቶ ገብረህይወት ሀጎስ በበኩላቸው ጫት ጋ ተያይዘው በወረዳው የሚፈጠሩ ወንጀሎችን ለመከላከል በተካሄደው ትናት ከአምስት አመታት በፊት በአርሶ አደሩ ዘንድ እምብዛም የማይታወቀው የጫት ተክል በአሁኑ ሰአት በ54 ሄክታር መሬት ላይ መስፋፋቱ ተረጋግጧል ብለዋል ። በወረዳው በጫት ምርት የተሳተፉ ከአንድ ሺ በላይ አርሶ አደሮችም በአመት እስከ 10ሺ ብር የሚደርስ ገቢ እያስገኘላቸው በመሆኑ ምርቱን የማስፋፋት አዝማሚያ ጎልቶ እየታየ መሆኑን አዛዡ ገልጸዋል ። የፖሊስ የጥናት ውጤት እንዳመለከተውም በራያና አዘቦ ወረዳ ብቻ ከ12ሺ በላይ ቻት ቃሚዎች የሚገኙ ሲሆን ከቃሚዎች ቁጥር መጨመር ተያየዞ የወንጀል ድርጊቶችም በአሳሳቢ ሁኔታ መበራከቱን አዛዡ ገልጸዋል ። ከማይጨው ማዘጋጃ ቤት የቀረጥ ሰራተኞች የተገኘው መረጃ እንደሚያመለክተው ከቀረጥ ለማምለጥ በህገወጥ መንገድ የሚያልፈውን ሳይጨምር በየቀኑ እስከ 20 ኩንታል ቻት ወደ ማይጨው ፣ መቀሌና ሌሎች የክልሉ ከተሞች እየተላከ ነው ።
10
የጫት ንግድና አጠቃቀምን ህግ ሊወጣ ነው 2015 0 262 197 5 አዲስ አበባ፤ መጋቢት 11 2007 ዋኢማ የጫት ንግድና አጠቃቀምን ስርአት ለማስያዝ የሚያስችል ረቂቅ ህግ እየተጠናቀቀ መሆኑን የምግብ፣መድሃኒትና ጤና ክብካቤ አስተዳደርና ቁጥጥር ባለስልጣን አስታወቀ ። በህገወጥ የምግብ፣መድሃኒትና ጤና አገልግሎት ቁጥጥር ላይ ከባለድርሻ አካላት ጋር ሰሞኑን በሎግያ ከተማ በተካሄደ የምክክር መድረክ ላይ የባለስልጣኑ ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት ሄራን ገርባ እንዳስታወቁት ወጣቱ ትውልድ ስትራቴጂካዊ ሀይል በመሆኑ ከጫት፣ሲጋራና አልኮል ሱስ ነፃ የሆነ ልማታዊ ትዉልድ ማፍራት ይገባል። በተለይ ከፍተኛ አመራሩ፣የሴቶችና ወጣቶች አደረጃጀቶች ራሳቸዉን ከዚህ ሱስ ነፃ በማድረግ ህብረተሰቡን በማስተማር የመሪነት ሚና መጫወት እንደሚገባቸው አስገንዝበዋል። ጫት ያለው ንጥረ ነገር በሰዎች ጤና ላይ ከፍተኛ ጉዳት እያስከተለ መሆኑን ጠቁመው፤እንደካንስር፣ጉበት፣የመርሳት ችግር፣ስንፈተወሲብና ሌሎች ተያያዥ የጤና ችግሮችን እያስከተለ እንደሚገኝ አስረድተዋል ። መንግስት የጉዳዩን አሳሳቢነት ከግምት በማስገባት ከ2003 ጀምሮ የጫት ንግድና አጠቃቀምን ስርአት ለማስያዝ የሚየስችል ህግ ለማዉጣት ረቂቁ ተጠናቆ በቅርቡ ስራ ላይ ለማዋል የሚያስችል ዝግጅት እየተከናወነ መሆኑን አስታውቀዋል ። ሲጋራም ህዝብ በተሰበሰበበት ቦታ ማጨስን የሚከለክል አለም አቀፍ ኮንቬንሽን ካለፈዉ 2006 ጀምሮ የሀገሪቱ ህግ አካል ሆኖ በፓርላማ የፀደቀ በመሆኑ፤ በሂደት አቅርቦቱን መቀነስ የሚያስችል እርምጃ ለመዉሰድ የሚያስችል ስራ እየተሰራ መሆኑን መግላቸውን
11
በጫት ምርት ላይ የኤክሳይዝ ታክስ ሊጣል ነው 2012 0 228 170 5 አዲስ አበባ ሰኔ 292004ዋኢማ በጫት ምርት ላይ የኤክሳይዝ ታክስ ለመጣል የሚያስችል ረቂቅ አዋጅ ለህዝብ ተወካዮች ምርት ቤት ቀርቦ ውይይት ተካሂደበት። ቀደም ሲል የምርቱ ሽያጭ ይካሔድ የነበረው መደበኛ ባልሆነ መንገድ በመሆኑና አብዛኞቹ ነጋዴዎችም በቋሚነት የሚታወቁበት ስፍራ ስለሌላቸው በቀረጥ አሰባሰቡ ላይ ችግር ፈጥሯል። ሁኔታውን ለማረምም ቀደም ሲል የነበረውን የጫት ግብር በኤክሳይዝ ታክስ እንዲተካ ለማድረግ የሚያስችለው ይኸው ረቂቅ አዋጅ ለዝርዝር እይታ ለበጀት እና ፋይናንስ ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ተመርቷል። በሌላ በኩል ምክር ቤቱ ትናንት ባካሄደው መደበኛ ስብሰባው የኢንቨስትመንት ረቂቅ አዋጅን ለማሻሻልና የወጪ ንግድ የቀረጥ ማሰባሰቢያ ስርዓት ረቂቅ አዋጅ ላይ ተወያይቶ ለዝርዝር እይታ ወደሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መምራቱን ፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ዘግቧል።
12
የባሕር ዳር አርሶ አደሮች ጫት ከማሳቸው ማስወገድ ጀመሩ፡፡ ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 302011ዓም አብመድ በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ጎርደማ አካባቢ በግብርና ሥራ የሚተዳደሩ ነዋሪዎች ለዓመታት ሲያለሙት የነበረውን ጫት ከማሳቸው ማስወገድ ጀመሩ፡፡ አርሶ አደሮቹ ጫት እያስከተለ ያለውን ማኅበራዊ ጉዳት በመረዳት ነው ከማሳቸው በማስወገድ በሌላ ጠቃሚ ሰብልና የጓሮ አትክልት ለመተካት እንቅስቃሴ የጀመሩት፡፡ ዛሬ በአንድ ሄክታር ማሳ ላይ ያለሙትን ጫት ማስወገድ የጀመሩት አቶ ሙስጦፋ ታደሰ የተባሉ የጎርደማ አካባቢ ነዋሪ ናቸው፤ ሌሎችም የእርሳቸውን አርዓያነት እንደሚከተሉ ይጠበቃል፡፡ ጫት በባሕር ዳር አካባቢ ማኅበራዊ ችግር እየሆነ መምጣቱን በመጥቀስ በርካቶች መፍትሔ እንዲሰጠው ሲጠይቁ መኖራቸውን ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ መዘገባችን የሚታወስ ነው፡፡
13
ጫት ጫት ወይንም በርጫ፡ በርጫ በምስራቅ አፍሪካና በየመን የተለመደ ቅጠል ነው። የጫትን ቅጠል በማኘክ ምርቃና የሚባል ቃሚዎቹ ተወዳጅ ስሜት ነው የሚሉት ላይ መድረስ ይቻላል። ይህ የሚሆነው ጫት ውስጥ ያሉት ንጥረ ነግሮች ኣንጎል ላይ በሚፈጥሩት ለውጥ ሲሆን የጫት ወይም ጅማ የስነ ፍጥረት ስሙ በእንግሊዝኛ Catha edulis ነው። ጫት የተገኘው ኢትዮጵያ ውስጥ ነው ይባላል። የጫት ዝርያዎች በኤትዮጵያ ወስጥ በተለያዪ ክፍለ ሃገራት ይገኛል። እንደየአገሩም የጫት የተክሉ ዓይነት እና በወስጡ ያለው ንጥረ ነገር ጥንካሬ የምርቃና ሃይል ይለያያል። በሃረር እና በአካባቢው የሚገኝ የጫት ዓይነት ዓወዳይ የሚባል ሲሆን ቅርንጫፎቹ ረጃጅም ቅጠሉ ደግሞ ሰፋ ያለ ከሌሎች የጫት ዓይነቶች ጋር ሲተያይ በወንዶ ገነት አካባቢ የሚገኘው ደግሞ ወንዶ ገነት የሚባል ሲሆን የማስከር የምርቃና ሃይሉ ከዓወዳይ እንደሚበልጥ ይነገራል። የተክሉ ዓይነት፡ ቅርንጫፎቹ ቀጫጭን እና አጫጭር፣ ቅጠሉም ቀጠን ብሎ ዓወዳይን ያህል ወዝ የሌለው። ጫት በተለያዩ የኢትዮጵያ ክልላት በተለያየ አይነት መልኩ በመቃም ላይ ይገኛል። ለአብነትም በአማራ ክልል ውስጥ በጎንደር ባህርዳርና አካባቢዎቹ የጫት አቃቃምም ሆነ አሰፋፈሩ ከሌላው የኢትዮጵያ ክፍል በፍፁም ይለያል ይኅውም በሌላው የሀገራችን ክፍል ጫት ከነ ገረባው ወይም እንጨቱ በአነስተኛ ፕላስቲክ ተደርጎ ሲሸጥ በጎንደር ባህርዳርና አካባቢዎቹ ግን የጫቱ ቅጠል ሊቃም ከሚችል የጫቱ ለስላሳ የግንድ ክፍል ጋር ተቀንጥሶ በሚዛን ከ25 ግራም ጀምሮ እስከ ብዙ ኪሎዎች ይሸጣል። ብዙ ጊዜ ጫት መቃም ከጥቅሙ ጉዳቱ ቢብስም አንዳንድ ጥናቶች ግን ጫት ልክ እንደመድሀኒትም ያገለግላል ይላሉ። ጫት አትኩሮትን ሙሉ በሙሉ ሰርቆ ትውስታን በመንጠቅ ህይወትን አስቸጋሪ ሁኔታ ውስጥ ከሚከታት Attention Deflict Disorder ከተባለው በሽታ ነፃ እንደሚያወጣ ይነገራል።
2
የባሕር ዳር ዙሪያ አርሶአደሮች ጫት ከማሳቸው ማስወገድ ጀመሩ፡፡ በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ጎርደማ አካባቢ በግብርና ሥራ የሚተዳደሩ ነዋሪዎች ለዓመታት ሲያለሙት የነበረውን ጫት ከማሳቸው ማስወገድ ጀመሩ፡፡ አርሶ አደሮቹ ጫት እያስከተለ ያለውን ማኅበራዊ ጉዳት በመረዳት ነው ከማሳቸው በማስወገድ በሌላ ጠቃሚ ሰብልና የጓሮ አትክልት ለመተካት እንቅስቃሴ የጀመሩት፡፡ ዛሬ በአንድ ሄክታር ማሳ ላይ ያለሙትን ጫት ማስወገድ የጀመሩት አቶ ምስጦፋ ታደሰ የተባሉ የጎርደማ አካባቢ ነዋሪ ናቸው፤ ሌሎችም የእርሳቸውን አርዓያነት እንደሚከተሉ ይጠበቃል፡፡ ጫት በባሕር ዳር አካባቢ ማኅበራዊ ችግር እየሆነ መምጣቱን በመጥቀስ በርካቶች መፍትሔ እንዲሰጠው ሲጠይቁ መኖራቸውን ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ መዘገባችን የሚታወስ ነው፡፡
3
ጫት እንዴት ሊጠፋ ይችላል ጫት በማምረት የሚተዳደሩ እጅግ ብዙ ሰዎች አሉ፡፡ እነዚህ ሰዎች ጫትን በማምረት ልጆቻቸዉን ያስተምራሉ፤ቤተሰባቸዉን ያስተዳድራሉ እንዲሁም ህይዎታቸዉን ይመራሉ፡፡ በተለይ በባህርዳር ዙሪያ ወረዳ እጅግ ቁጥሩ ብዙ ገበሬዎች ሌሎች ሰብሎችን ከማምረት ይልቅ ጫትን በቀላሉ በማምረት ተጠቃሚ ናቸዉ፡፡በዚህ ወረዳ የሚኖሩ ወጣቶች ሀብት ንብረት አፍርተዉበታል፡፡እንደሚታወቀዉ ይሄ ወረዳ ለከተማዉ ቅርብ በመሆኑ በተለምዶ ቦታዉን በመሸጥ ወደ ተለያየ ቦታ ይፈልሳሉ፡፡ አስቡት የአበባበ ምርት ምርት ሲመረት መሬቱ ከዛ በኋላ ምንም አይነት አዝርዕርት ማብቀል አይችልም፡፡ ይሄ ብቻ አይደለም የከርሰምድር ዉሃን ሳይቀር እንደሚበክል በጥናት ተረጋግጧል፡፡ ነገር ግን የአበባ ምርት በሳይንሳዊ መንገድ ይመረታል፡፡ የአበባ ምርት ህጋዊ ምንዛሬ የሚያስገኝ ሰለሆነ ችግሩ አይወራም፡፡ ነገር ግን ብዙ ገበሬዎችን ያፈናቅላል፡፡ ጫት በራሳቸዉ በገበሬዎች ስለሚመረት የማፈናቀል ጉዳይ የለም፡፡ ጫት ይዉደም ስንል ለነዚህ ገበሬዎች ምን ታስቦ ነዉ፡፡ የኢትዮጵያ ህግ ጫትን በአደገኛ እፅ ደረጃ አልፈረጀዉም፡፡ በህግ ደረጃ ጫትን ማጥፋት አይቻልም፡፡መጀመሪያ ህግ መከለስ አለበት፡፡ በተደረጉ ጥናቶች ጫት አምራች ገበሬዎች ጫትን ለማነቃቃት ወይም ለሌላ ጉዳይ አይጠቀሙም፡፡ገበሬ ጫትን ኮትኩቶ ቅጠሉ ለጥቅም ሲደርስ ቆርጦ ወይም ማሳዉ ላይ ለጫት ነጋዴ አሳልፎ ይሸጣል፡፡የሚገርመዉ ጫትን መከልከል ቢጀመር እጅግ አደገኛ እፆች መቸብቸባዉ የማይቀር ነዉ፤ ይሄን መቀሌ ላይ ማየት ይቻላል፡፡ ከአንድ አመት በፊት በ2ተኛ ዲግሪ ምርምር ተደርጎ ነበር፡፡ ጫት እንዲጠፋ የሚፈለግበት ምክንያት 1 ጫት በግብራ ባለሙያ ድጋፍ እና ክትትል ባለመደረጉ 2 የጫት ማሳ በዘፈቀደ ስለሚመረጥ 3 ጫትን ከተለያዩ በሽታዎች ለመከላከል ተብሎ የሚረጨዉ አደገኛ መርዝ 4 አብዛኛዉ አምራች ገበሬ አዝርዕትን ከማምረት ይልቅ ወደ ጫት ማዘንበላቸዉ 5 ጫት በግብርና ሚኒስቴር በኩል በአትክልትና ፍራፍሬ ስም አለመመዝገቡ 6 የሚረጨዉ መድሀኒት በባለሙያ ስለማይታገዝ 7 የሚረጨዉ መድሀኒት ከአፈሩ ጋር ኮንታሚኔት ስለሚያደርግ 8 የሚረጨዉ መድሃኒት የተለያዩ እንስሳትን በቀላሉ ስለሚገድልልክ እንደ ዲዲት ለትንኝ ማጥፊያ ተብሎ በአለም ደረጃ በተሳሳተ መንገድ ሲረጭ እንነበረዉ 9 በአካባቢዉ ስለሚመረት ወጣቱ በቀላሉ ስለሚያገኘዉ 10 ወጣቱ ተሯሩጦ ከመስራት ይልቅ ከአንድ ቦታ ቁጭ ብሎ መዋልን ስላስከተለ 11 ወጣቱን ለስራ አጥ ስለሚጋብዝ 12 አላስፈላጊ ሱሰኝነትን ስለሚገብዝ
4
።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።።። ብዙ በልተኸው ርቦህ ትነሳለህ። ሳይቀቀል እና ሳይጠበስ ከነቆሻሻው በታሸገ ውኃ ትቅመዋለህ፤ ከታጠበ አያመረቅንም ተብሎ ይገመታል። በዲዲቲ ምክንያት ትል ያለውን ወይም ትል የበላውን ፈልገህ ትቅማለህ፣ ምክንያቱም ትል ከሌለው መድኃኒት የተረጨበት ነው ተብሎ ይታመናል። ዋነኛ የጫት መቃሚያ ሰዓት ማለት ዋነኛ የሥራ ሰዓት ነው። ሰው ሥራ ጠግቦ ሲመለስ አንተ ብው ብለህ ለሥራ ትወጣለህ። የአንጎልህ እሽክርክሪት በብዙ እጥፍ ይጨምራል። ቩቩቩቩቩኡኡኡኡኡ ዘወትር ለእብደት ሩብ ጉዳይ ጋር ደርሰህ ትመለሳለህ። ያለኮማንድ ፖስት ትእዛዝ ረጭ ብለህ ከመሬት ጋር ተሰፍተህ ትቀመጣለህ። አፍህ ውስጥ ምንም ነገር ሳይኖር ታኝካለህ። በሰፈርህ የተከበርከው ሰውዬ የሳጠራ ቤት ውስጥ ወይም እንደ ዶሮ ቆጥ ላይ ወይም እንደ ቤት እንስሳት ቆጥ ስር ወይም እንደ ቸኮለ ሰው ዱካ ላይ ቁጢጥ ብለህ ልትቅም ትችላለህ። ስትቅም ጉዳይህ ሁሉ የተሳካ ይመስልሀል፤ ምርቃናው ሲበርድ ግን ከመወሳሰቡ የተነሳ አልቅስ አልቅስ ይልሀል። ሰውነትህ በጣም ከመጋሉ የተነሳ የዘር ፈሳሽህ በተቀመጥክበት ሊወጣ ይችላል። በቃ ጫት ማለት መኪናህን ዜሮ ማርሽ ላይ አድርገህ ነዳጅ በኃይለኛው መስጠት ወይም ሁሉንም ጎማ በጋራጅ ክሪክ ሰቅለኸው አየር ላይ መንዳት ማለት ነው።
5
የባሕር ዳር አርሶ አደሮች ጫት ከማሳቸው ማስወገድ ጀመሩ በባሕር ዳር ከተማ አስተዳደር ጎርደማ አካባቢ በግብርና ሥራ የሚተዳደሩ ነዋሪዎች ለዓመታት ሲያለሙት የነበረውን ጫት ከማሳቸው ማስወገድ ጀመሩ፡፡ አርሶ አደሮቹ ጫት እያስከተለ ያለውን ማኅበራዊ ጉዳት በመረዳት ነው ከማሳቸው በማስወገድ በሌላ ጠቃሚ ሰብልና የጓሮ አትክልት ለመተካት እንቅስቃሴ የጀመሩት፡ ዛሬ በአንድ ሄክታር ማሳ ላይ ያለሙትን ጫት ማስወገድ የጀመሩት አቶ ሙስጦፋ ታደሰ የተባሉ የጎርደማ አካባቢ ነዋሪ ናቸው፤ ሌሎችም የእርሳቸውን አርዓያነት እንደሚከተሉ ይጠበቃል፡፡ ጫት በባሕር ዳር አካባቢ ማኅበራዊ ችግር እየሆነ መምጣቱን በመጥቀስ በርካቶች መፍትሔ እንዲሰጠው ሲጠይቁ መኖራቸውን ከዚህ ቀደም በተደጋጋሚ መዘገቡን ያስታወሰው አብመድ ነው፡፡
6
ጫት መቃም ለማቆም የሚያግዙ 5 ምክንያቶች ጫት መቃም ለአፍ ቁስለት፣ ለአፍ ካንሰርና ለጥርስ መቦርቦር ይበልጥ ያጋልጣል። 2 ጫት መቃም ለእንቅልፍ ማጣት፣ ለስሜት መሸበርና ለድካም ይዳርጋል። 3 ጫት መቃም ለተጓዳኝ በሽታዎች የመጋለጥ እድልን ይጨምራል። 4 ጫት የጸረኤችአይቪ መድሀኒቶችን ውጤታማነት ይቀንሳል። 5 ጫት መቃም የምግብ ፍላጎትን ይቀንሳል።
7
ዜጎችን ከጫት ጉዳት ለመታደግ መንግስት ፈጣን እርምጃ መውሰድ አለበት ምሁራን በዜጎችና በሃገር ላይ ጉዳት እየደረሰ ያለውን ጫት በዘላቂነት ለመከላከል መንግስት አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ እንዳለበት ምሁራን አመለከቱ። በጫት ሱስ ምክንያት የሚመጡ የጤና፣የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ችግሮችን በነቃ የህብረተሰቡ ተሳትፎ እንከላከል በሚል መሪ ሃሳብ ሃገር አቀፍ የምክክር መድረክ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ተካሄዷል። በዚህ ወቅት የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ የስነልቦና ሳይንስ ትምህርት ክፍል ኃላፊ አቶ ታምራት ዘላለም ጫት በወጣቱ ዘንድ ከፍተኛ የስነ ልቦና ጫና እያሳደረ መሆኑን ባቀረቡት ጥናታዊ ፅሁፍ ገልጸዋል አቶ ታምራት በሃገሪቱ አሁን ላይ 27 ነጥብ 6 በመቶ ወንዶችና 11 በመቶ ደግሞ ሴቶች ጫት በመቃም ሱስ ውስጥ መውደቃቸውም ባካሄዱት ጥናት አረጋግጠዋል። በጫት ሱስ የሚጠቁ ወጣቶችም በውስጡ ባለው እፅ ምክንያት ለከፍተኛ ድብርት፣ ለብቸኝነት፣ ለእብደትና በመጨረሻም እራስን እስከማጥፈት የሚደርስ ጉዳት ያደርሳል ብለዋል። ችግሩ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰና በሱሱ የሚጠቁ ሰዎች እየጨመረ በመሄዱ መንግስት ለጉዳዩ አፋጣኝ እርምጃ ሊወስድ እንደሚገባ አመልክተዋል። ለዚህም ማምረትም ሆነ መጠቀምን የሚከለክል ጠንካራና የማይሸራረፍ ህግ ሊወጣና ተግበራዊ ሊደረግ እንደሚገባው አቶ ታምራት በጥናታቸው ጠቁመዋል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመጡት ዶክተር የራስወርቅ አድማሴ በበኩላቸው አንዳንድ ወጣቶች ለአደንዛዝ እፅ ተገዥ እየሆኑ ማህበራዊ ህይወታቸው እየተመሰቃቀለ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ለሰብል ልማት ይውሉ የነበሩ የእርሻ መሬቶችም ከጊዜ ወደ ጊዜ ለጫት ልማት እየዋሉ ነው ያሉት ምሁሩ የወጣቶችን ደህንነት አጥብቆ ለመጠበቅ የጫት ተክል ልማትና ንግድ ላይ ወሳኝ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አበባው ገበየሁ የክልሉ መንግስት የችግሩን ስፋትና ጥልቀት በመለየት በጉዳዩ ላይ ስር ነቀል ለውጥ ለማምጣት እየሰራ መሆኑን አስረድተዋል። የክልሉ መንግስት ችግሩን ለመፍታት ከጤና ቢሮ ጋር በመሆን አስፈላጊውን ህግና መመሪያ ለማዘጋጀት እየሰራ እንደሆነም አብራርተዋል። ጫት የሚያደርሰውን ተጽዕኖ በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከርዕሰ መስተዳደር ጀምሮ የትኩረት አጀንዳ ሆኖ እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ያየህ አዲስ ናቸው። የሱስ ማገገሚያ ማህበራዊ አገልግሎት ተቋም ኃላፊ አቶ ኤሊያስ ካላዩ እራሳቸው እንደቀልድ በጓደኛ ተገፋፍተው የጀመሩት የጫት መቃም ለ13 ዓመታት በችግር ውስጥ እንደኖሩ ተናግረዋል፡፡ በማገገሚያ ማዕከል ገብተው በተደረገላቸው ህክምናና ምክር ጤንነታቸው መመለሱን ጠቁመው ከዚህ በመማር በተመሳሳይ ሱስ የተጠቁ ዜጎችን ለመታዳግ ማገገሚያ ተቋም አደራጅተው እየሰራ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ የጫትን ጉዳት ለመከላከል መንግስት በፍጥነት ወደ እርምጃ ሊገባ ይገባል ብለዋል የሱስ ማገገሚያ ማህበራዊ አገልግሎት ተቋም ኃላፊ አቶ ኤሊያስ ካላዩ ። በባህር ዳር ከተማ ለመጀመሪያ ጊዜ በተካሄደው የምክክር መድረክ ከተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የተውጣጡ ተሳታፊዎች ተገኝተዋል።
8
ዜጎችን ከጫት ጉዳት ለመታደግ መንግስት ፈጣን እርምጃ መውሰድ አለበት ምሁራን በዜጎችና በሃገር ላይ ጉዳት እየደረሰ ያለውን ጫት በዘላቂነት ለመከላከል መንግስት አፋጣኝ እርምጃ መውሰድ እንዳለበት ምሁራን አመለከቱ። በጫት ሱስ ምክንያት የሚመጡ የጤና፣የማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ችግሮችን በነቃ የህብረተሰቡ ተሳትፎ እንከላከል በሚል መሪ ሃሳብ ሃገር አቀፍ የምክክር መድረክ ዛሬ በባህር ዳር ከተማ ተካሄዷል። በዚህ ወቅት የሀሮማያ ዩኒቨርሲቲ የስነልቦና ሳይንስ ትምህርት ክፍል ኃላፊ አቶ ታምራት ዘላለምጫት በወጣቱ ዘንድ ከፍተኛ የስነ ልቦና ጫና እያሳደረ መሆኑን ባቀረቡት ጥናታዊ ፅሁፍ ገልጸዋል በሃገሪቱ አሁን ላይ 27 ነጥብ 6 በመቶ ወንዶችና 11 በመቶ ደግሞ ሴቶች ጫት በመቃም ሱስ ውስጥ መውደቃቸውም ባካሄዱት ጥናት አረጋግጠዋል። በጫት ሱስ የሚጠቁ ወጣቶችም በውስጡ ባለው እፅ ምክንያት ለከፍተኛ ድብርት፣ ለብቸኝነት ፣ ለእብደትና በመጨረሻም እራስን እስከማጥፋት የሚደርስ ጉዳት ያደርሳል ብለዋል። ችግሩ ከጊዜ ወደ ጊዜ እየተባባሰና በሱሱ የሚጠቁ ሰዎች እየጨመረ በመሄዱ መንግስት ለጉዳዩ አፋጣኝ እርምጃ ሊወስድ እንደሚገባ አመልክተዋል። ለዚህም ማምረትም ሆነ መጠቀምን የሚከለክል ጠንካራና የማይሸራረፍ ህግ ሊወጣና ተግበራዊ ሊደረግ እንደሚገባው አቶ ታምራት በጥናታቸው ጠቁመዋል። ከአዲስ አበባ ዩኒቨርስቲ የመጡት ዶክተር የራስወርቅ አድማሴ በበኩላቸው አንዳንድ ወጣቶች ለአደንዛዝ እፅ ተገዥ እየሆኑ ማህበራዊ ህይወታቸው እየተመሰቃቀለ መሆኑን ተናግረዋል፡፡ ለሰብል ልማት ይውሉ የነበሩ የእርሻ መሬቶችም ከጊዜ ወደ ጊዜ ለጫት ልማት እየዋሉ ነው ያሉት ምሁሩ የወጣቶችን ደህንነት አጥብቆ ለመጠበቅ የጫት ተክል ልማትና ንግድ ላይ ወሳኝ እርምጃ እንደሚያስፈልግ ገልጸዋል። የአማራ ክልል ጤና ጥበቃ ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አበባው ገበየሁ የክልሉ መንግስት የችግሩን ስፋትና ጥልቀት በመለየት በጉዳዩ ላይ ስር ነቀል ለውጥ ለማምጣት እየሰራ መሆኑን አስረድተዋል። የክልሉ መንግስት ችግሩን ለመፍታት ከጤና ቢሮ ጋር በመሆን አስፈላጊውን ህግና መመሪያ ለማዘጋጀት እየሰራ እንደሆነም አብራርተዋል። ጫት የሚያደርሰውን ተጽዕኖ በዘላቂነት ለመከላከልና ለመቆጣጠር ከርዕሰ መስተዳደር ጀምሮ የትኩረት አጀንዳ ሆኖ እየተሰራ መሆኑን የገለጹት ደግሞ የክልሉ ርዕሰ መስተዳደር ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ ያየህ አዲስ ናቸው። የሱስ ማገገሚያ ማህበራዊ አገልግሎት ተቋም ኃላፊ አቶ ኤሊያስ ካላዩ እራሳቸው እንደቀልድ በጓደኛ ተገፋፍተው የጀመሩት የጫት መቃም ለ13 ዓመታት በችግር ውስጥ እንደኖሩ ተናግረዋል፡፡ በማገገሚያ ማዕከል ገብተው በተደረገላቸው ህክምናና ምክር ጤንነታቸው መመለሱን ጠቁመው ከዚህ በመማር በተመሳሳይ ሱስ የተጠቁ ዜጎችን ለመታዳግ ማገገሚያ ተቋም አደራጅተው እየሰራ መሆናቸውን ገልጸዋል፡፡ የጫትን ጉዳት ለመከላከል መንግስት በፍጥነት ወደ እርምጃ ሊገባ ይገባል ብለዋል።
9
በባህር ዳር ከተማ አስተዳደር በጫት ምርት ላይ ከነገ ሚያዚያ 172010ዓም ጀምሮ ቀረጥ ሊጣል መሆኑ ተገለፀ፡፡ የባህር ዳር ከተማ አስተዳደር ገቢዎች ጽቤት ስራ አስኪያጅ አቶ ዘውዱ ክፍሌ ዛሬ በሰጡት መግለጫ፤ በጫት ምርት ላይ ከነገ ጀምሮ በተደራጁ ማህበራት አማካኝነት የቀረጥ ስራ ይጀመራል፡፡ በዋናነት ቀረጥ ማስቀመጥ ያስፈለገበትን ምክንያትም ሲገልፁ፤ በጫት ላይ የዋጋ ጭማሪ በማድረግ የገዥን አቅም ማዳከምና ጫት የሚቅም ወጣትን ለመታደግ የታሰበ ነው ብለዋል፡፡ በሌላ በኩልም ለከተማው ከፍተኛ የገቢ ምንጭ እንደሚሆንም ተናግረዋል፡፡ እንደ ኃላፊው ገለፃ በቅርቡ በተደረገ የዳሰሳ ጥናት መሰረት ወደ ባህር ዳር ከተማ በቀን ብቻ ከ5ሺህ ኪግ በላይ የጫት ምርት ይገባል፡፡ በዚህ መሰረት ለባህር ዳር አካባቢ ከ1 ኪግ ጫት ላይ 5 ብር ቀረጥ የተቀመጠ ሲሆን ከባህር ዳር ውጭ በሚጫኑ የጫት ምርቶች ላይ ከ1 ኪግ የጫት ምርት ላይ 30 ብር የተቀመጠ መሆኑን ለማወቅ ተችሏል፡፡
14
በምስራቅ ሀረርጌ 7 ነጥብ 4 ሚሊየን ግሪሳ ወፍ ተከሰተ የአይሮፕላን ድጋፍ አስፈልጓል ። በምስራቅ ሀረርጌ ዞን ሶስት ወረዳዎች 7 ነጥብ 4 ሚሊየን የግሪሳ ወፍ መንጋ መከሰቱን የዞኑ ግብርና ልማት መምሪያ አስታወቀ ፤ 30 ኪሎ ሜትር በመብረር ጉዳት እንደሚያደርስም ገለጸ ። በመምሪያው አዝርእት ትበቃ ቡድን መሪ አቶ ሞገስ ሂርመጂ ዛሬ ለዋልታ እንፎርሜሽን ማእከል እንዳስታወቁት የግሪሳ ወፍ መንጋው የተከሰተው ካለፈው መስከረም አጋማሽ ጀምሮ ነው ። ወፉ በባቢሌ ፣ ፈዲስ እና ጉርሱም ወረዳዎች በሚገኙ እብዳ ፣ ለገፈጣን ፣ ጎላጀ ፣ በከካ እና ጉበሌ ሸለቆዎች አካባቢ በ50 ሄክታር ላይ እንደተከሰተ መረጋገጡንና ብዛቱም ከጊዜ ወደ ጊዜ እየጨመረ እንደሚሄድ እንደሚጠበቅ ተቁመዋል ። እስከ 30 ኪሎ ሜትር ድረስ በመብረር ሰብል ማጥቃት የሚችል መሆኑን ያመለከቱት ቡድን መሪው ፤ የግብርና ባለሙያዎች ካለፈው መስከረም ወር መግቢያ አንስቶ አሰሳ በማካሄድ ወፎቹ አንድ ላይ በሚሰበሰቡበት ወቅት ኬሚካል ለመርጨት ሲጠብቁ መቆየቱን አስረድተዋል ። ባለፉት 10 ቀናትም የድሬ ቲያራ አይሮፕላን ማረፊያ በ11ሺ ብር ተጠግኖ የሚረጭ ኬሚካል መዘጋጀቱን የተናገሩት አቶ ሞገስ ፤ እስካሁን በሰብል ላይ የደረሰ ጉዳት አለመኖሩን አመልክተዋል ። ይሁንና አስቀድሞ ለመከላከል ከክልሉ ግብርና ቢሮ አይሮፕላን እንዲመጣ መጠየቁንና በመጪዎቹ ቀናት ውስጥ ርጭቱ እንደሚጀመር አስታውቀዋል ። አንዷ የግሪሳ ወፍ በቀን 3 ግራም በመመገብ እስከ 50 ግራም የማሽላ ሰብል ታጠፋለች ተብሎ ይገመታል ።
15
7 ነጥብ 4 ሚሊየን ግሪሳ ለመከላከል በአይሮፕላን ኬሚካል መርጨት ተጀመረ ። በምስራቅ እትዮጵያ የተከሰተውን 7 ነጥብ 4 ሚሊየን የግሪሳ ወፍ መንጋን ለመከላከል በአይሮፕላን ትናንት የኬሚካል ርጭት መጀመሩን የሀረር አዝርእት ትበቃ ክሊኒክ አስታወቀ ። የክሊኒኩ ሃላፊ አቶ ሰይፉ ወልደኪዳን ዛሬ ለዋልታ እንፎርሜሽን ማእከል እንዳስታወቁት ርጭቱ የተጀመረው ከክልል ፣ ከዞንና ከወረዳ ግብርና ባለሙያዎች ጋር በመቀናጀት ለአንድ ወር ያህል በተካሄደው አሰሳ በተገኙት የተለያዩ 64 ሄክታር የወፎቹ መራቢያና ማደሪያ ስፍራዎች ነው ። በግብርና ሚኒስቴር እና በምስራቅ አፍሪካ የአንበጣ መከላከያ ድርጅት አማካኝነት ወደ ስፍራው የተላከው አውሮፕላን ከባቢሌ ጊዜያዊ አውሮፕላን ማረፊያ ተነስቶ ርጭቱን እያካሄደ ያለው በሶማሌ ክልል ጅጅጋ ዞን ፋፈም በተባለ ሸለቆ መሆኑን ሃላፊው ተናግረዋል ። በመጪዎቹ 10 ቀናት የድሬ ቲያራን አውሮፕላን ማረፊያ ችምር በመጠቀም በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ባቢሌ ፣ ፈዲስና ጉርሱም በተገኙ የወፎቹ ማደሪያ ላይ ርጭት እንደሚቀጥል አስታውቀዋል ። የወፍ መንጋው ከተከሰተባቸው ሁለት ክልሎች ውጭ ወደ ሃረሪ ክልልና ድሬዳዋ አስተዳደር ካውንስል በመንቀሳቀስ የማሽላ ሰብል ሊያጠፋ ይችላል ያሉት አቶ ሰይፉ ጉዳቱን ለመከላከል ርጭቱ ወቅቱን ተብቆ ተጀምሯል ብለዋል ።
16
9 ነጥብ 6 ሚሊየን የሚገመት የግሪሳ ወፍ ተወገደ ። በምስራቅ እትዮጵያ ባለፈው መስከረም መጨረሻ የተከሰተውን 9ነጥብ6ሚሊየን የሚገመት የግሪሳ ወፍ መንጋ ለማስወገድ መቻሉን የሀረር አዝርእት ትበቃ ክሊኒክ አስታወቀ ። በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ሀረርጌ ዞን ባቢሌ ፣ ፈዲስና ጉርሱም ወረዳዎች ፤ በሶማሌ ክልል ጅጅጋ ዞንና በሀረሪ ክልል የተከሰተውን ግሪሳ ወፍ ለመከላከል የተቻለው ባለፉት 12 ቀናት በአውሮፕላን በተካሄደው የመድሃኒት ርጭት መሆኑን የክሊኒኩ ሃላፊ አቶ ሰይፉ ወልደኪዳን ገልጸዋል ። በዚሁ የመድሃኒት ርጭት ወፎቹ በሚያድሩባቸው 297 ሄክታር የግራር ዛፍ በበዛበትና ሸለቆማ ቦታዎች 595 ሊትር ጸረወፍ መርዝ በመረጨቱ 93 በመቶ የሚበልጠው መንጋ እንደተወገደ መረጋገጡን ሃላፊው አስረድተዋል ። የፌዴራል ግብርና ሚኒስቴር በጀት ፣ ኬሚካልና ድጋፍ ሰጪ ባለሙያዎችን በመመደብ ፣ የምስራቅ አፍሪካ አንበጣ መከላከያ ድርጅት አውሮፕላን ከነ አብራሪው በማቅረብ እንዲሁም የክልል ግብርና ቢሮዎችና መምሪያዎች አሳሽ ባለሙያዎችን በማሰማራት ቅንጅታዊ ስራ በመሰራቱ ውጤቱ መግኘቱን ተናግረዋል ። መንጋውን በወቅቱ መቆጣጠር ባይቻል ኖሮ በአካባቢው በስፋት የሚመረተውን የማሽላ ሰብል በቀን በግምት እስከ 960 ኩንታል ምርት ያወድም እንደነበር ሃላፊው መግለጻቸውን ዋልታ እንፎርሜሽን ማእከል ዘግቧል ።
17
በዝዋይ ግብርና ልማት ማእከል ፤ማረሚያ ቤቶችና በአካባቢዉ በሚገኙ ገበሬዎች ማሳ ላይ ተከስቶ የነበረዉ የግሪሳ ወፍ መንጋ የከፋ ጉዳት ከማድረሱ በፊት ለመቆጣጠር መቻሉ ተገለጠ ። የዝዋይ ሰብል ጥበቃ ክሊኒክ ኤክስፐርት አቶ ዘብዲዎስ ሰላቶ እንደገለጡት ከፍተኛ ቁጥር ያለዉን የግሪሳ ወፍ መንጋ ለመቆጣጠር የተቻለዉ በአካባቢዉ በአዉሮፕላን የኬሚካል ርጭትና በባህላዊ ዘዴ የተጠናከረ የመከላከል ስራ በመካሄዱ ነዉ ። የግሪሳ ወፎች የደረሰዉን የበቆሎ ፍሬ በመብላትና ሽፋኑን በመላጥ ለዝናብ እንዲጋለጥ በማድረግ ሰብሉን ለጉዳት እንደሚዳርጉ አስረድተዋል ።
18
በቦረና ዞን ተልተሌ ወረዳ በየጊዜው የሚከሰተውን የግሪሳ ወፍ መንጋ ለመከላከል በአምስት ሚሊዮን ብር የአውሮፕላን ማረፊያ ጣቢያ ግንባታ እየተካሄደ መሆኑን የወረዳው አስተዳደር ገለጸ፡፡ የወረዳው አስተዳዳሪ አቶ ታዲ ዋቆ ሰሞኑን ለኢትዮጵያ ዜና አገልግሎት እንዳስታወቁት የፌዴራሉ መንግስት በመደበው በጀት ግንባታው በመከናወን ላይ ያለው ጣቢያ 100 ሜትር ስፋትና ሁለት ኪሎ ሜትር ርዝመት አለው፡፡ የጣቢያው ግንባታ ሲጠናቀቅ መንጋው በሰብል ላይ ጉዳት ሳያደርስ ለመከላከል እንደሚረዳና ከዚህ ቀደም ከጎረቤት አገር በመነሳት የሚያደርሰውን ከፍተኛ ጉዳት ማስቀረት እንደሚያስችልም አመልክተዋል፡፡ በመንገድ ችግር ሊያጋጥሙ የሚችሉ አደጋዎችና ሌሎች ችግሮች ሲያጋጥሙ የቅርብ እገዛ ለማድረግ ጠቀሜታ እንዳለውም አስተዳዳሪው ተናግረዋል፡፡ የፌዴራሉ መንግስት የአርብቶ አደሩን ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ ችግሮችን ለማቃለል እየወሰደ ያለው እርምጃ አበረታች በመሆኑ ሊጠናከር እንደሚገባውም አቶ ታዲ አሳስበዋል፡፡
19
በምስራቅ ሽዋ ዞን ስምጥ ሸለቆ አከባቢ በሚገኙ ሶስት ወረዳዎች ተከስቶ የነበረውን ከ3ነጥብ8 ሚሊዮን በላይ የግሪሳ ወፍ በሰብል ላይ ጥፋት ሳያደርስ ለማስወገድ መቻሉን የባቱ እፅዋት ክሊኒክ ፅሀፈት ቤት አስታወቀ፡፡ የፅሀፈት ቤቱ ሃላፊ አቶ ተሾመ ቡርቃ ለኢትዮጰያ ዜና አገልግሎት እንደገለፁት በስመጥ ሸለቆ በሚገኙት የአዳሚ ቱሉ ጅዶ፣ ዱግዳ ቦራና ዝዋይ ወረዳዎች ተከስቶ የነበረውን የግሪሳ ወፍ ማስወገድ የተቻለው በአውሮፕላን በመታገዝ በተካሄደ የኬሚካል ርጭት ነው፡፡ በዚሁ ዘመቻ ወፎቹ የሚያርፉበትና የሚራቡበት 175 ሄክታር መሬት ላይ 350 ሊትር ኬሚካል በመርጨት እንዲወገዱ በመደረጉ ከ2ሚሊዮን600ሺህ ኩንታል በላይ ምርት ሊሰጥ የሚችል የስንዴ፣ የማሽላና ጤፍ ሰብል ከውድመት ለመከላከል እንደተቻለም አስረድተዋል፡፡ የግብርናና ገጠር ልማት ሚኒስቴርና የኦሮሚያ ግብርናና ገጠር ልማት ቢሮ፣ ከምስራቅ አፍሪካ የአንበጣ መከላከያ ድርጅት ጋር በመተባበር ባካሄዱት የአሰሳና የኬሚካል ርጭት ስራ የግሪሳ ወፉን ለማስወገድ እንደተቻለ አቶ ተሾመ ጨምረው ገልጠዋል፡፡
20
የግሪሳ ወፍ በማሽላ ሰብላችን ላይ ጉዳት እያደረሰ ነው – የሰሜን ሸዋ ዞን አርሶ አደሮች ደብረ ብርሃን ጥቅምት 82011 በማሽላ ሰብላችን ላይ የተከሰተውን የግሪሳ ወፍ በባህላዊ መንገድ ለመከላከል ጥረት ብናደርግም ከአቅማችን በላይ በመሆኑ ተቸግረናል ሲሉ በአማራ ክልል የሰሜን ሽዋ ዞን አርሶ አደሮች ገለፁ። ከ280 ሺህ በላይ የሚገመተውን ሰብል አውዳሚ የግሪሳ ወፍ ከሚቀጥለው ሳምንት ጀምሮ በአውሮፕላን በታገዘ መንገድ ርጭት ለማድረግ ዝግጅት መደረጉን የዞኑ ግብርና መምሪያ አስታውቋል። በቀወት ወረዳ የየለን ቀበሌ ነዋሪ አርሶ አደር ተፈራ ደስታ ከግማሽ ሄክታር ማሳ በላይ በዘሩት የማሽላ ሰብል የግሪስ ወፍ መከሰቱን ተናግረዋል፡፡ ችግሩን ከጅምሩ ለግብርና ባለሙያዎች ከማሳወቅ ባለፈ ጉዳት እንዳያደርስ ማማ ሰርተው ወፎችን በባህላዊ መንገድ የመከላከል ሥራ እያከናወኑ መሆናቸውን ገልፀዋል። ይሁን እንጂ የግሪሳ ወፉ በመንጋ ስለሚንቀሳቀስና ቁጥሩ በርካታ በመሆኑ በባህላዊ መንገድ የሚያደርጉትን መከላከል አዳጋች እንዳደረገባቸው አስታውቀዋል። በዚህም በማሳቸው ላይ ጉዳት እያደረሰ በመሆኑ የምርት ቅናሽ ያደርሳል የሚል ስጋት አንዳደረባቸው አመልክተዋል፡፡ መንግስት ለጉዳዩ ትኩረት በመስጠት የወፍ መንጋዉን ሊያጠፋልን ይገባልም ሲሉም ጠይቀዋል። ሌላው አርሶ አደር ወርቁ ሞላ በበኩላቸው በግማሽ ሄክታር መሬት ላይ በዘሩት ማሽላ የግሪስ ወፍ መከሰት መጀመሩ ትልቅ ስጋት እንደፈጠረባቸው ተናግረዋል። ”ለግብርና ባለሙያዎች በማሳወቅ የመከላከል ሥራ ብጀምርም የወፎች ቁጥር በመጨመሩ በሰብሉ ላይ ጉዳት እየደረሰ ነው” ብለዋል። በግማሽ ሄክታር ማሳ ላይ የዘሩት ማሽላ በግሪስ ወፍ መጠቃቱን የገለፁት ደግሞ በኤፍራታና ግድም ወረዳ የነጌሶ ቀበሌ ነዋሪ አርሶ አደር አወቀ በላቸው ናቸው፡፡ አስተያየት ሰጪው እንዳሉት ማማ ሰርተው በባህላዊ መንገድ ለመካላከል ቢሞክሩም ውጤታማ አልሆኑም። ”ለመሰብሰብ ያቀድነውን ምርት አጥተን ለችግር እንዳንጋለጥ የግሪሳ ወፎች የሚያድሩበት ቦታ ኬሚካል በመርጨት የማጥፋት ስራ መንግስት ሊሰራልን ይገባል” ብለዋል፡፡ በሰሜን ሽዋ ዞን ግብርና መምሪያ የሰብል ልማት ባለሙያ አቶ ገበየሁ ሽፈራ በበኩላቸው በዞኑ ማሽላ አብቃይ በሆኑ ቀወትና አፍራታ ግድም ወረዳዎች የግሪሳ ወፍ መከሰቱን ገልጸዋል፡ በመንጋ ወፉ የደረሰው የጉዳት መጠን በውል ባይታወቅም የግሪስ ወፎች በሁለቱ ወረዳዎች የሚገኝ የማሽላ ሰብልን እያወደሙ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ አንድ ወፍ በአማካኝ በቀን ከ30 እስከ 50 ግራም ማሽላ የመብላት አቅም እንዳለዉ የተናገሩት አቶ ገበየሁ ችግሩ በፍጥነት እየተስፋፋ በመሆኑ አርሶ አደሩ ማሳውን በማሰስ በባህላዊ መንገድ የመከላከሉን ሥራ አጠናክሮ እንዲቀጥል መክረዋል፡፡ በሁለቱ ወረዳ የተከሰተውን የወፍ መንጋ ከፌደራል መንግስት ጋር በመነጋገር በሚቀጥለው ሳምንት በአውሮፕላን የኬሚካል ርጭት ለማድረግ አስፈላጊው ዝግጅት መጠናቀቁን አስታውቀዋል። ለዚህም ይረዳ ዘንድ በሽዋሮቢት ከተማ የአውሮፕላን ማረፊያ መዘጋጀቱን ተናግረዋል። ወቅቱ ማሽላ የሚያፈራበት በመሆኑ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ወፎች በአፋር ክልል በኩል ወደ ዞኑ ይገባሉ ተብሎ ስለሚጠበቅ በባህላዊና ዘመናዊ መንገድ የመከላከሉ ሥራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥልም አስታውቀዋል፡፡ በዞኑ 88 ሺህ 700 ሄክታር ማሳ ላይ ከተዘራው የማሽላ ሰብል ከ3 ሚሊዮን 400 ሺህ ኩንታል ምርት ይገኛል ተብሎ እንደሚጠበቅ ታውቋል፡፡
21
ሰሜን ሸዋ ውስጥ በማሽላ ሰብል ላይ የተከሰተው የግሪሳ ወፍ መከላከል ተቻለ 1285 Share ደብረ ብርሀን ጥቅምት 202011 በአማራ ክልል ሰሜን ሸዋ ዞን ቀወት እና ኤፍራታ ግድም ወረዳዎች በማሽላ ሰብል ላይ ተከስቶ የነበረ ከሁለት ሚሊዮን 500ሺህ በላይ የግሪሳ ወፍ በማስወገድ መከላከል ተቻለ፡፡ የዞኑ ግብርና መምሪያ እንዳስታወቀው በወረዳዎቹ የለን እና ነጌሶ በተባሉት ቀበሌዎች በለማ የማሽላ ሰብል ከሁለት ሳምንታት በፊት ተከስቶ የነበረውን የግሪሳ ወፉን መከላከል የተቻለው በአውሮፕላን በተካሄደ የኬሚካል ርጭት ነው፡፡ በፌዴራል መንግስት ድጋፍ ከጥቅምት 162011ዓም ጀምሮ ለሶስት ቀናት ምሽት ላይ የግሪሳ ወፉ ማደሪያ ውስጥ በተደረገ የኬሚካል ርጭት ማስወገድ ተችሏል፡፡ ለዚህም 145 ሊትር ኬሚካል ጥቅም ላይ መዋሉን በመምሪያው የሰብል ልማት ባለሙያ አቶ ገበየሁ ሺፈራ ለኢዜአ ገልጸዋል፡፡ ” ኬሚካል ከተረጨ በኋላ ለ72 ሰዓታት አርሶ አደሩ እንሰሳትና ልጆችን ወደ አካባቢው እንዳይልክም መጠንቀቅ አለበት” ብለዋል፡፡ ወፉ ሰፋ ያለ ስፍራን ተዘዋውሮ የመብላት አቅም ያለው በመሆኑ አርሶ አደሩ ዘወትር ማሳውን በማሰስ በባህላዊ መንገድ ከመከላከል በተጓዳኝ ከተከሰተም ለአካባቢው ግብርና ባለሙያ መጠቆም እንዳለበትም ተመልክቷል። በሌሎች አካባቢዎችም የወፎችን ማደሪያ በማጥናት በኬሚካል ለማጥፋት የዘመቻ ስራው እንደቀጠለ ነው ተብሏል። በኤፍራታና ግድም ወረዳ የነጌሶ ቀበሌ አርሶ አደር ክንዴ ሽመልስ በሰጡት አስተያየት በግማሽ ሄክታር ማሳቸው ላይ የዘሩት ማሽላ በግሪሳ ወፍ እንዳይጠቃባቸው በባህላዊ መንገድና መንግስት በአውሮፕላን ባካሄደው ርጭት መከላከል እንደቻሉ ተናግረዋል። በግማሽ ሄክታር ማሳ በዘሩት ማሽላ ሰብል ላይ ተከስቶ የነበረው ግሪሳ ወፍ ሰሞኑን በተካሄደ ርጭት መከላከል በመቻላቸው እፎይታ ማግኘታቸውን የገለጹት ደግሞ በቀወት ወረዳ የየለን ቀበሌ አርሶ አደር ተፈራ ደስታ ናቸው፡፡ በሰሜን ዞን በማሽላ ሰብል ከለማው 88 ሺህ ሄክታር ማሳ ከ3 ሚሊዮን ኩንታል በላይ ምርት እንደሚጠበቅም ታውቋል። ባለፈው ዓመትም በአካባቢው 10ሚሊዮን የሚገመት የግሪሳ ወፍ በሰብል ላይ ተከሰቶ በተመሳሳይ መከላከል መቻሉን የዞኑ ግብርና መምሪያ አመላክቷል፡፡ Related Posts
22
የግሪሳ ወፍ በኅዳር ወር 2006 ዓም የግሪሳ ወፍ ከደቡብ ብሔር ብሔረሰቦች Eና ሕዝቦች በኮንሶ Eና Aማሮ ልዩ ወረዳዎች፤ ከOሮሚያ በዝዋይ ዱግዳ፣ ተለተሌ፣ Aዳሚ ቱሉ Eና ሊበን Eንዲሁም ከAማራ ክልል በቀወት፣ ኤፍራታ፣ ጂሌ ጥሙጋ፣ ዳዋ ጨፌ Eና ቃሉ ወረዳዎች የተከሰተ ሲሆን ወፎቹ ወደ Eህል ማሳ ሳይዛመቱ በተካሄደዉ ተገቢ Eና Aፋጣኝ የኬሚካል ርጭት Eርምጃ በቁጥጥር ሥር ሊዉል Eንደቻለ በግብርና ሚኒስቴር ከAዝርEት ጥበቃ ክፍል የተገኘዉ መረጃ ይጠቁማል። የአዕዋፍ ዝርያዎች ማሽላን የሚያጠቁ ቢሆንም አብኛውን ጉዳት የሚያደርሰው ግን ግሪሳ ነው፡፡ የግሪሳ ወፍ በመንጋ በመንቀሳቀስ ከፍተኛ የምርት ውድመት ያደርሳል፡፡ ግሪሳ በብዛት የሚራባው ግራር በሚበዛበት እና ውሃ በሚተኛበት አካባቢየስምጥ ሸለቆ አካባቢ ሆኖ ጥቃቱን ግን የሚያደርሰው ብዙ ኪሎ ሜትሮች በመጓዝ ነው፡፡ ወፍ መጠበቅና ወፍን የሚቋቋሙ ዝርያዎችን መጠቀም የተሻለ የመከላከያ ዘዴ ሲሆን በተጨማሪም ከ14 ኪሎ ግራም በሄክታር ሚቲዮካርብ የተባለ ፀረወፍ መድሃኒት በውሃ በጥብጦ በመራቢያው ቦታ ላይ በመርጨት ለመቆጣጠር ይቻላል፡፡ ነገር ግን ኬሚካል በሚረጭበት ጊዜ ሌሎች ዐፅዋትንና ነፍሳትንም ሊገድል ስሚችል የመጨረሻ አማራጭ ተደርጎ ቢወሰድ ይመረጣል፡
23
ባሳለፍነው ነሐሴ ወር የተዛማች ፀረ ሰብል ተባዮች የበረሐ አንበጣ፣ ተምችና ግሪሳ ወፍ ክስተት በየትኛውም የሀገሪቱ አካባቢ አለመኖሩን ከክትትል መረጃዎች ማረጋገጥ ተችሏል፡፡ የግሳ ወፎች በነሐሴ ወር የግሪሳ ወፍ ክስተት በየትኛውም የሀገሪቱ ክፍል ያልነበረ ቢሆንም ባለንበት መስከረም ወር በመካከለኛ፣ ስምጥ ሸለቆና በምስራቅ የሀገሪቱ አካባቢዎች ክስተቱ ሊኖር ስለሚችል በየአካባቢው የሚገኙ አርሶ አደሮችና የልማት ሠራተኞች አስፈላጊውን አሰሳ በማድረግ ወረርሽኙ ከተከሰተ ለሚመለከተው ክፍል በፍጥነት ሪፖርት ማድረግ ይኖርባቸዋል፡፡
24
‹‹በአማራው ላይ የተሰራው የህዝብ ቆጠራ ስህተት እንዳይደገም ለማድረግ እየተሰራ ነው፡፡›› የክልሉ ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ባሕር ዳር፡ የካቲት 262011 ዓምአብመድ የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ የአሰልጣኞች ስልጠና በአማራ ክልል የተለያዩ ከተሞች እየተሰጠ ነዉ። የማዕከላዊ ጎንደር ዞን ሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽን ፀሀፊ አቶ ተስፋ ተገኝ እንደተናገሩት በስልጠናው ከሰሜን፣ ከማዕከላዊ፣ ከምዕራብ እና ከደቡብ ጎንደር ዞኖች ሁሉም ወረዳዎች እና ከጎንደር ከተማ አስተዳደር የተውጣጡ የአይሲቲ ባለሙያዎች እየተሳተፉ ነው፡፡ የቆጠራ ማዕከል ይሆናሉ ከተባሉ 11 ጣቢያዎች እና ከተሞች የተመረጡ መምህራን እንዲሁም የግብርና እና የጤና ኤክስቴንሽን ባለሙያዎችም እየተሳተፉ መሆናቸው ታውቋል፡፡ የስልጠናው ዋና ዓላማ የቴክኖሎጂ አጠቃቀማቸውን በማጎልበት የዘንድሮውን የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ከስህተት የጸዳ ለማድረግ መሆኑ ታውቋል፡፡ ቆጠራው በቴክኖሎጂ ታግዞ የሚሰራ በመሆኑ ስልጠናውም ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ የአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ እና ኢኮኖሚ ትብብር ቢሮ ምክትል ኃላፊ ዶክተር ፀጋ ጥበቡ እንደተናገሩት በ1987 እና በ1999 ዓም በተደረገው የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ብዙ የአማራ ሕዝብ ቁጥር በትክክል ባለመቆጠሩ ክልሉ ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል። በተለይም የ1999 ዓም ቆጠራ ከፍተኛ የህዝብ ቁጥር ቅነሳ የተደረገበት በመሆኑ ምክንያት ክልሉ ከፌደራል መንግስት ማግኘት የነበረበትን በቢሊዮን የሚቆጠር በጀት አጥቷል ነው ያሉት፡፡ የክልሉ ህዝብ ትክክለኛ አሃዛዊ መረጃም እንዳይታወቅ አድርጎታል። የቁጥሩ መሳሳት ለፖሊሲ እና ለጥናትና ምርምር የሚገኘውን መረጃም አዛብቶታል። ይህ የሆነው በቆጠራው ወቅት በተሰራ ቸልተኝነት በመሆኑ በቆጠራዉ የሚሳተፉ ባለሙያዎች በጥንቃቄ መስራት እንዳለባቸው ዶክተሩ መክረዋል። ችግሩ በዘንድሮው የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ እንዳይደገም የክልሉ መንግስት ኃላፊነት ወስዶ በሁሉም ዞኖች እና ወረዳዎች የቆጠራ ኮሚሽን አዋቅሮ እየሰራ መሆኑን አስታውቀዋል። በኃላፊነት የሚሰሩ ቆጣሪ እና ተቆጣጣሪዎች መመልመላቸውም ተገልጧል፡፡ የስልጠናው ታሳታፊዎችም በቂ እውቀት እንደሚያገኙ እምነታቸውን ነግረውናል። ቆጠራውንም ያለምንም ስህተት ለመስራት ዝግጅት ማድረጋቸውን አስታውቀዋል። ስልጠናው ከየካቲት 26 እስከ መጋቢት 82011 ዓም ይቆያል፡፡ በአማራ ክልል ባሕር ዳር፣ ደሴ እና ደብረ ብርሃን ከተሞች ላይም በሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ለሚሳተፉ የአሰልጣኞች ስልጠና እየተሰጠ መሆኑ ታውቋል፡፡
25
የህዝብና ቤት ቆጠራው እንዲራዘም የውሳኔ ሃሳብ መቅረቡ ተገቢ አይደለምየትግራይ ክልላዊ መንግስት ኢፕድ የክልሉ ንግድ፣ ኢንዱስትሪና ከተማ ልማት ቢሮ ኃላፊ ዶክተር አብርሀም ተከስተ በሰጡት መግለጫ እንዳመለከቱት የቆጠራ ስራው በተያዘለት ጊዜ እንዲካሄድ የተለያዩ ዝግጅቶች ሲደረጉ ቆይተዋል። የቆጠራ ስራው እንዲራዘም ያጋጠመ የተለየ ችግር የለም ያሉት ኃላፊው አስቸኳይ ስብሰባ ተጠርቶ እንዲራዘም የቀረበው የውሳኔ ሀሳብ የመንግስትን የአመራር ግልጽነት ጥያቄ ውስጥ የሚያስገባ ነው ብለዋል። ውሳኔው ከህገመንግስቱ ድንጋጌዎች ጋር እንደማይጣጣም ገልጸው ችግሮች ቢያጋጥሙ እንኳ ፈጣን መፍትሔ በመስጠት ስራውን ማስቀጠል ይገባ እንደነበር ተናግረዋል። ኢዜአ እንደዘገበው የኢትዮጵያና የዓለም ህዝብ ቆጠራውን እየጠበቀ ባለበት ሁኔታ መራዘሙ ሀገሪቱ የሚኖራትን አመኔታ ሊያሳጣት እንደሚችል ጠቁመዋል። በክልሉ ለቆጠራው ስኬታማ ዝግጅቶች መደረጋቸውን ተናግረዋል። የህዝብና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን መጋቢት 9 ቀን 2011 ዓም ባካሔደው ስብሰባ በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀያቸው የመመለሱ ስራ በበቂ ሁኔታ ባለመሰራቱ ቆጠራው እንዲራዘም የውሳኔ ሀሳብ ማቅረቡ ይታወሳል።
26
የህዝብና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን ዛሬ መጋቢት 9 ቀን 2011 ባካሄደው ስብሰባ አራተኛዉን የህዝብና ቤት ቆጠራ ለማካሄድ የተደረገዉን ዝግጅት በመገምገም የዉሳኔ ሃሳቦች ኣሳልፏል በዚህም መሠረት • የሕዝብና ቤት ቆጠራው እንዲቀጥል በቴክኒክ ደረጃ በቂ ዝጅግት የተደረገ መሆኑንና ኮሚሽኑና ማእከላዊ እስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሰፊ ስራ የሰሩ መሆኑን፤ • የካርታ እና ተያያዥ ስራዎች እየተገባደዱ መሆኑን፤ • ሌሎች ዝግጅቶችም እየተደረጉ መሆኑን ግንዛቤ ወስዶ የቆጠራውን አላማና ግብ በአስተማማኝ ሁኔታ ለማሳካት የሚያስችሉ ተግባራት የተሟሉ ባለመሆናቸው ማለትም በየአካባቢው ለስራው መሳካት በተገቢው ሁኔታ መጠናቀቅ የሚገባቸው ተግባራት ባለመጠናቀቃቸው እና ተጨማሪ ግዜ የሚያስፈልግ በመሆኑ፤ • ምንም አንኳን ለቆጠራ የቀሩን ቀናት ጥቂት ቢሆንም በተለያዩ ገጭቶች ምክንያት የትፈናቀሉ በርካታ ቁጥር ያላቸውን ወገኖች ወደነበሩበት ቀዬ የመመለሱ ስራ በበቂ ሁኔታ ባለመሰራቱ አሁንም በርካታ ዜጎች በጊዜያዊ መጠለያ የሚገኙ በመሆኑ እነዚህ ወገኖች ትርጉም ባለው ደረጃ ወደ ነበሩበት ቦታ እስኪመለሱ ድረስ ተጨማሪ ጊዜ በማስፈለጉ ቆጠራው እንዲራዘም የውሳኔ ሃሳቡን ለተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች እንዲቀርብ በአብላጫ ድምፅ ወስኗል።
27
‹‹የሕዝብና ቤት ቆጠራው ከመንግሥት በላይ ለሃይማኖት ተቋማት አስፈላጊ በመሆኑ ከስህተት የጸዳ ቆጠራ እንዲካሄድ እየሠራን ነው፡፡›› የሃይማኖት አባቶች ባሕር ዳር፡ የካቲት 272011 ዓምአብመድ ከ12 ዓመታት በኋላ የሚካሄደው የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ መጋቢት 29 ቀን 2011ዓም ሊጀመር ቀጠሮ ተይዞለታል፡፡ ዓመታትን አስቆጥሮ የመጣውን ይህን የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ በውጤት እንዲጠናቀቅ የሃይማኖት አባቶች ድርሻቸው ከፍተኛ እንደሆነ የሃይማኖት አባቶች ተናግረዋል፡፡ የአማራ ክልል እስልምና ጉዳዮች ከፍተኛ ምክር ቤት የትምህርትና ዳእዋ ዘርፍ ኃላፊ ሼህ አህመድ ዘይን እንደተናሩት የሕዝብና ቤት ቆጠራ ለሃይማኖትም ሆነ ለዓለማዊው አስተዳደር ጠቃሚ ነው፡፡ ከዚህ በመነሳትም ለምዕመኖቻቸው የነቃ ተሳትፎ እንዲኖራቸው መልዕክት እያስተላለፉ እንደሆነ ተናግረዋል፡፡ ‹‹ሙስሊሙ አለሁ ብሎ መቆጠር አለበት›› የሚል አቋም እንዳላቸውም አስታውቀዋል፡፡ ሙስሊሙ መስጂድ ለመገንባት ‹‹መሬት ይሰጠን›› ከማለት ጀምሮ መብቱን እንዲጠይቅ መቆጠሩ ጉልህ አስተዋፅኦ እንዳለው ነው ያስረዱት፡፡ ‹‹ልጅን ማስቆጠር ማስገምገም ነው›› የሚሉ አባባሎችና ከኅብረተሰቡ ልማድ ጋር ሲወርድ ሲዋረድ የመጣ ላለመቆጠር ወይም ላለማስቆጠር የሚደረጉ እንቅስቃሴዎች ተቀባይነት እንደሌላቸውም አስገንዝበዋል፡፡ ‹‹ከአላስፈላጊ አምልኮ ጋር የተያያዙ አስተሳሰቦች ናቸው›› ሲሉም ያለማስቆጠር ዝንባሌን አውግዘዋል፡፡ ‹‹የሃይማኖት አባቶች ስህተት እየተፈፀመ እየተመለከትን በዝምታ የምናልፍ ከሆነ ሀገርን ከመሸጥ አይተናነስም›› ሲሉም በቆጠራው ወቅት ስህተቶችን አይቶ ማለፍ እንዳይኖር አሳስበዋል፡፡ ቆጣሪዎች ‹‹ቆጥረናል›› ቢሉ እንኳ የሃይማኖት አባቶች እውነታነቱን ማረጋገጥ እንደሚጠበቅባቸውም አስገንዝበዋል፡፡ ምዕመኑም በዓይኑ ዓይቶ ማረጋገጥ ይገባዋል፤ ምክንያቱም ለሀገር የሚሠራ እንዳለ ሁሉ ‹የእኔ ይቅደም፤ የኔ ይብለጥ› ሽኩቻዎች ስለሚኖሩ ጥንቃቄ እንዲደረግ አሳስበዋል፡፡ የባሕር ዳር ወንጌላዊ አብያተ ክርስቲያናት ኅብረት ዋና ጸሐፊ መጋቢ ደሳለኝ አባተ ደግሞ ሕዝብና ቤት ቆጠራ መጽሐፍ ቅዱሳዊ መሆኑ አስታውቀዋል፡፡ ‹‹ይህን ምዕመኑም ያውቀዋል፤ ቆጠራ ከተካሄደ መንግሥት በጀት ለመመደብ፣ ለአስተዳደራዊ ክንውኖችና ለሌሎች የሀገር ዕድገቶች ወሳኝ ነው›› ብለዋል፡፡ መጋቢ ደሳለኝ አባተ እንዳሉት በጎ ባሕል እንዳለው ሁሉ ጎጂ ልማድም አለ፤ በተለይ አካል ጉዳተኛ የሆኑ ልጆችን የመደበቅ ልማድ መኖሩን ነው ያብራሩት፡፡ ነገር ግን ‹‹የእኛ እምነት ሁሉም ሰብዓዊ የሆነ ፍጡር መቆጠር አለበት የሚል ነው፡፡ ባለመቆጠር እንጎዳ እንደሆነ ነው እንጂ ሌላ አናተርፍም›› ነው ያሉት፡፡ የተለዬ ተጠቃሚ እሆናለሁ በሚል የተሳሳተ አስተሳሰብ የተሳሳተ መረጃ የሚሰጡ ሰዎች ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባና ተጽእኖው ከፍተኛ እንደሚሆንም መጋቢ ደሳለኝ ተናግረዋል፡፡ ‹‹መቆጠር መብት ብቻ ሳይሆን ግዴታም ነው፡፡ አልቆጠርም የሚል አስተሳሰብ እንዲቀርም የበኩላችንን እየተወጣን ነው›› ብለዋል፡፡ መጋቢ ደሳለኝ በሰጡን መረጃ መሠረትም ከአማራ ክልል የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ፣ ከጤና ጥበቃ ቢሮና ከመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ቢሮ ጋር በመሆን ኅብረተሰቡን በኅብረት የማነቃቃት ሥራ እንዲከናወን መግባባት ላይ ተደርሷል፡፡ ሰው ቤቱን እንዳይዘጋ፤ ከቤተሰብ አባላት የሚያውቁ ግለሰቦች በየሰፈሩ ቆጠራ በሚጀመርበት ቀን እንዲገኙ እና በአግባቡ ለሚጠየቁት ነገር ምላሽ እንዲሰጡ ለማድረግ የግንዛቤ ሥራ መጀመሩንም ነግረውናል፡፡ በ1999 ዓም የሕዝብና ቤት ቆጠራ የአማራ ሕዝብ አንሷል በሚል ውዝግብ መነሳቱን ያስታወሱት መጋቢ ኤፍሬም ‹‹አሁንም ስህተቶች እንዳይሰሩ ጥንቃቄ ከሁላችንም ይጠበቃል፡፡ በቴክኖሎጂ ሥርዓት በመታገዝ የሚካሄደው ቆጠራ ተቆጣሪው ትክክለኛውን መረጃ እስከሰጠ ድረስ ስጋቶችን ለመቀነስ ይረዳል የሚል እምነት አለኝ›› ሲሉም አስተያዬታቸውን ሰጥተዋል፡፡ ሕዝቡ እንዲቆጠር ማንኛውም ሰው የቤተሰቡን አባላት እንዲያስቆጥር የተላለፈውን መመሪያ መሠረት በማድረግ ወንጌል ሰባኪዎች፣ ካህናትና ሌሎችን በመሰብሰብ ስልጠና ተሰጥቷል ያሉት የክልሉ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ሰብሳቢ መልአከ ሰላም ኤፍሬም ሙሉዓለም ናቸው፡፡ ‹‹ቆጠራው መንግሥት ሕዝቡ ምን ያህል ነው የሚለውን አውቆ ምን ያስፈልገዋል፤ ይበጀዋል በሚለው ጉዳይ ላይ ለመሥራት ይጠቅመዋል፡፡ ሕዝብ ማለት የመንግሥት አካል የሆነ ቤተሰብ ነው፡፡ መንግሥትም የሕዝብ ቤተሰብ ነው›› ሲሉ ገልፀውታል፡፡ ሃይማኖት ሲጠየቅ ምዕመኑ ‹ኦርቶዶክስ ተዋሕ› ብሎ እስከመመለስ ድረስና ለሌሎች ጥያቄዎችም ተገቢ ምላሽ እንዲሰጥ የቅስቀሳ ክንውን እየተገበሩ መሆናቸውን ነው መልአከ ሰላም ኤፍሬም ያስታወቁት፡፡ በአፍሪካ ናይጄሪያ፣ ኢትዮጵያና ግብፅ በሕዝብ ብዛት በቅደም ተከተል የመሪነቱን ስፍራ ይዘው ይገኛሉ፡፡ በአፍሪካ ደረጃ ውጤታማ የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ በማካሄድ ደቡብ አፍሪካ ተጠቃሽ ነች፡፡
28
ቆጠራው ህልውናን የሚፈታተን በመሆኑ በቀጣዩ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ አብን አሳሰበ። የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄአብን በደብረታቦር ከተማ ከአባላቱና ከደጋፊዎቹ ጋር ተወያይቷል። ወቅታዊ ጉዳዮችንና የሕዝብና ቤቶች ቆጠራን አስመልክቶ ነው ውይይቱን ያዘጋጀው። ለውይይት መነሻም ጥናታዊ ፅሁፍ ቀርቧል። በፅሁፉም የአንድን ሃገር የሕዝብ ቁጥር ያላገናዘበ ምንም ዓይነት ልማት እንደማይሰራ ተብራርቷል። የሥራ አጥ ቁጥርን፣ የኑሮ ሁኔታን፣ የህብረተሠቡን የፍልሰት ሁኔታ፣ የግብር ከፋይ ቁጥርን እና ሌሎችንም መሠረታዊ መረጃዎች ለማግኘት ቆጠራው ትልቅ ፋይዳ እንዳለውም ተመላክቷል። የሕዝብን መሠረታዊ ፍላጎት ለሟላት እና ፖሊስ ለመቅረፅ የህዝብ ቆጠራ ማድረግ ወሳኝ መሆኑም በውይይቱ ተብራርቷል። ከአሁን በፊት በተደረጉ የህዝብና ቤቶች ቆጠራዎች በአማራው ላይ የተሠሩ ስህተቶች ህዝብን ዋጋ ማስከፈላቸውና ጥቅሙንም ማሳጣታቸው ታውቆ በቀጣዩ ቆጠራ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባም ነው አብን ያሳሰበው። ቆጠራው የመኖር እና ያለመኖር ህልውናን የሚፈታተን በመሆኑ ሁሉም ህዝብ በጥንቃቄ ሊከታተለው እንደሚገባም ንቅናቄው አሳስቧል። የደቡብ ጎንደር ዞን የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አብን የምክር ቤት አባል አቶ ከፍያለው ጎላ ወጣቶች በተረጋጋ መልኩ ማህበረሠቡን በማነቃቃት ለቆጠራው ስኬትና ለአካባቢያቸው ፀጥታ እንዲሰሩ ጠይቀዋል። በሌላ በኩል በምዕራብና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች በነበረው የፀጥታ ችግር ለተፈናቀሉ ወገኖች የአብን አባላት ከደመወዛቸው 10 በመቶውን ድጋፍ ማድረጋቸውንም አስታውቀዋል። የደንቢያ ወረዳ የአብን ጽህፈት ቤትም ለተፈናቀሉ ወገኖች ከ2መቶ ሺህ ብር በላይ እርዳታ መስጠቱ ታውቋል። ለተጎጅዎች ድጋፉን አጠናክሮ እንደሚቀጥልም አብን አስታውቋል።
29
እኛ አማራዎች የህዝብና ቤት ቆጠራው እንዲራዘም የምንፈልግበት ምክንያቶች፦ 1የፖለቲካ መተማመን ስለሌለ 2በሀገሪቱ አብዛኛው አካባቢ የፀጥታ ስጋት ስላለ ለቆጣሪዎች 3ዜጎች ራሳቸውን በማንነታቸው ቢገልፁ ብሄራቸውን Identify ቢያደርጉ የጥቃት ሰለባ ሊሆኑ ስለሚችሉ በነገራችን ላይ አሜሪካም በትራምፕ አስተዳደር ጥቃት ይደርስብናል ያሉ ጥቁሮች ቅሬታ ስላቀረቡ ህዝብና ቤት ቆጠራው እያወዛገበ ነው 4የህዝብና ቤት ቆጠራ ለማከናወን ብቁ እና ተዓማኒ ተቋም፣ ባለሙያና ቴክኖሎች ባለመኖሩ 5የህዝብና ቤት ቆጠራው በባለሙያ ሳይሆን በካቢኔ ስር በመሆኑ 6የከዚህ በፊቱ ቆጠራ በተለይ በፓርላማ ጭምር ውዝግብ ያለበት የ 2007 ቆጠራ ውድቅ መደረግ ስላለበት 7ለህዝብና ቤት ቆጠራ ውጤት ቅሬታ ቢነሳ ማስተናገድ የሚችል የህግ ማዕቀፍና ተቋም ባለመኖሩ 8ከቆጠራው በፊት የ2007ቱን የተሳሳተ መረጄ መነሻ በማረግ የተሰራው ፕሮጀክሽንትንበያ ውድቅ መደረግ ስላለበት 9ዜጎች ራሳቸውን እንዲገልፁ የተዘረዘሩ መስፈርቶች አንዳንዶቹ የጠሩ እና ከቀናነት የተዘረዘሩ ባለመሆናቸው እና ቅድሚያ መሻሻል ያለባቸው በመሆኑ ለምሳሌ ድብልቅ ማንነት፣ ብሄር የለኝም፣ወዘተ 10የህዝብና ቤት ቆጠራ ባለሙያዎች በክልሎች ስለሚካሄድ ቆጣሪዎችና በአንዳንድ ክልሎች የሚኖሩ ዜጎች በቋንቋ ካለመግባባትም በላይ ቆጣሪዎች ተዓማኒ ሊሆኑ ስለማይችሉ ሌላ ስልት መፈለግ ስለሚገባ 11ቆጠራውን በዚህ በአጣብቂኝ ወቅት ማካሄድ ግዴታ ስላልሆነ እና መነሻውም ከጤነኝነት የመነጨ ስላልሆነ 12በኢትዮጵያ ፖለቲካ የበለጠ የግጭት ምንጭ ሊሆን ስለሚችል 13በተለይ በአማራ ክልል ከህዝብና ቤት ቆጠራና ከክትባት ጋር ተያይዞ ከዚህ በፊት የተሰሩ ግልፅ ሸፍጦችና በደሎች ስለነበሩ ህዝቡ ቂም ስለያዘ ቆጣሪዎች ላይ ርምጃ ሊወስድ ስለሚችል በእነዚህና ተያያዥ ምክንያቶች የህዝብና ቤት ቆጠራውን ማካሄድ ተገቢ አይደለም።ይህ ሆኖ እያለ ህዝብና ቤት ቆጠራው ቢካሄድ በአማራ ህዝብ ዘንድ ተቀባይነት አይኖረዉም። ለአማራ ህዝብ እንታገላለን፣እንቆረቆራለን የሚል ማንኛውም አካል ይህ የህዝብና ቤት ቆጣራ ቆጠራ እንዲራዘም እንዲጠይቅ፣ እንዲሁም እምቢ ብለው ቆጠራ ካካሄዱ ደግሞ ውጤቱ ተቀባይነት እንደሌለው ቀድሞ አቋም እንዲይዝ እንመክራለን።
30
‹‹ያጣነውን ታማኝነት በአራተኛው የሕዝብ እና ቤት ቆጣራ መመለስ አለብን፡፡›› ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮነን ባሕር ዳር፡ መጋቢት 022011ዓም አብመድ በአራተኛው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ከዚህ በፊት በአማራ ክልል ሕዝብ የተሰሩት ስህተቶች እንዳይደገሙ ሁሉም የክልሉ ሕዝብ በጥንቃቄ መሥራት እንዳለበት የኢፌዴሪ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስተር ደመቀ መኮንን ተናገሩ፡፡ መጋቢት 29 ቀን 2011ዓም ለሚደረገው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ እስካሁን ክልሉ የሄደበት ደረጃ እና ያጋጠሙ ችግሮችን በተመለከተ የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ተወያይተዋል፡፡ በ4ኛው የሕዝብ እና የቤቶች ቆጠራ በአማራ ክልል ሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አማረ ዳኘው እስካሁን ያሉትን ሂደቶች ለከፍተኛ አመራሮች ሪፖርት አቅርበዋል፡፡ በሪፖርታቸውም ቆጣራውን ለማስኬድ የሚያስችሉ ሥራዎችን በተደራጀ መልኩ እየተሠሩ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ይሁን እንጅ በማዕከላዊ ጎንደር ላይ አርማጭሆ፣ ጭልጋ ቁጥር1 እና አይከል ከተማ ቆጠራውን ለማስኬድ ስጋቶች እንዳሉ በሪፖርቱ አመላክተዋል፡፡ የአደርጃጀት ለውጥ ያደረጉ ቦታዎች መኖር፣ ‹ሥራ የሌላቸው ወጣቶች እያሉ ለምን የመንግሥት ሠራተኞች ይቆጥራሉ› የሚሉ ጥያቄዎች መነሳት፣ አንዳንድ አካባቢዎች ነፍሰጡሮችን ለቆጠራ መመልመል፣ ተፈናቃዮች አካበቢ የተደረጀ መረጃ አለመያዝ እና በአይ ሲ ቲ ክህሎት የሌላቸውን ባለሙያዎች መመልመል ችግሮች መሆናቸውን አቶ አማረ ለክልሉ አመራሮች አስረድተዋል፡፡ ለተነሱት ጥያቄዎች ማብራሪያ የሰጡት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ‹‹በሥስተኛው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ያጣነውን ታማኝነት በአራተኛው የሕዝብ እና ቤት ቆጣራ መመለስ አለብን›› ነው ያሉት፡፡ ቆጠራው ቅድመ ቆጠራ፣ ቆጠራ እና ድኅር ቆጠራ ያለው በመሆኑ በቅድመ ቆጠራ ቆጣሪ እና ተቆጣጣሪ በቂ ዝግጅት አድርገው ታሪክ የማይዘነጋውን ሥራ መሥራት እንዳለባቸውም አቶ ደመቀ አሳስበዋል፡፡ ‹‹በተለያዩ ምክንያቶች የተፈናቀሉ ወገኖችም ወደ ቦታቸው እስኪመለሱ በአሉበት ሆነው ይቆጠራሉ›› ነው ያሉት አቶ ደመቀ፡፡ የክልሉ የዞን እና የወረዳ አመራሮች ክልሉ የሚያገኘውን ጥቅም እንዳያጣ ደግሞ ችግሮችን በየጊዜው በመወያየት መፍታት እንዳለባቸው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሥራ መመሪያ ስጥተዋል፡፡
31
በመጋቢት ወር መጨረሻ 4ኛውን ዙር የህዝብና ቤት ቆጠራን ለማካሄድ ዝግጅቶች እየተደረገ መሆኑን፣ ቆጠራውን የሚያካሂደው ማእከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ አስታውቋል። የዚህ ቆጠራ ሂደት ዋነኛው ፈተና ብሄርን ከማስመዝገብ ጋር የተያያዘ ነው። በቆጠራ ቅጹ ላይ ዜጎች ማንነታቸውን እንዲገልጹ የሚገደዱት በብሄራቸው እንጅ በዜግነታቸው ወይም በኢትዮጵያዊነታቸው አለመሆኑን የአማራ ክልል የኮሚኒኬሽን ጉዳዮች ዋና ዳይሬክተር አቶ አሰማሃኝ አስረስ ይናገራሉ። በቅጹ ላይ ኢትዮጵያዊነት እንደ አንድ መስፈርት አለመቀመጡ፣ ማንኛውም ዜጋ የፈለገለውን የማንነት መገለጫ እንዲጠቀም የሚያስችለውን በህገ መንግስትና እና በተለያዩ አለማቀፍ የሰብአዊ መብት ድንጋጌዎች የተቀመጠለትን መብት የሚጥስ ነው። “አንድ ሰው በብሄር ማንነቴ አልመዘገብም፣ መገለጫዬ ኢትዮጵያዊ ነው” ካለ፣ “የለም፣ ብሄርህን እንጅ ኢትዮጵያዊ ማንነትህ አንቀበልም” ማለት “ለአንተ እኔ አውቅልሃለሁ” እንደማለት የሚቆጠር ትልቅ የመብት ጥሰትን የሚያስከትል አካሄድ ነው። ማንም ሰው ማንነቱን በመፈለገው መንገድ ሊገልጽ ሲገባው፣ የግድ በብሄር ቋት ካልተመዘገብክ ተብሎ ከተገደደ፣ ራሱን የመገልጽ ነጻነቱን እንደተገፈፈ የሚቆጠር ነው። አንድ ሰው “በኢትዮጵያዊነቴ እንጅ በብሄሬ አልመዘገብም” ቢል፣ ያ ሰው ይመዘገባል ወይስ ሳይመዘገብ ይቀራል የሚለውም ሌላ ጥያቄ ነው… ከዚህ ቀደም የነበሩ አሰራሮች እንደሚያሳዩት ራሳቸውን ኢትዮጵያዊ ብለው የሚገልጹ ሰዎች፣ የአባታቸውን ስም እንዲናገሩ ከተጠየቁ በሁዋላ፣ መታወቂያቸው ወይም ሌሎች ማህደሮቻቸው ላይ ያባታቸውን ብሄር እንዲጻፍ ሲደረግ እንደነበር አይተናል። ወንድአፍራሽ ወርዶፋ የተባለ ሰው በኢትዮጵያዊነት መዘግቡኝ ቢል፣ ወርዶፋ ኦሮምኛ ስለሆነ፣ አንተ ኦሮሞ ነህ ተብሎ ይመዘባል እንጅ ኢትዮጵያዊነቱ አይመዘገብለትም ነበር። ይህ አሰራር የእናትነትን መብት የሚጥስ አደሎአዊ አሰራር ነው። አንድ ሰው የእናትና አባት ውህድ ሆኖ እያለ ማንነት ብዙውን ጊዜ የሚዛመደው ከአባት ጋር ነው… አንድ ሰው በእናቱ አማራ በአባቱ ኦሮሞ ቢሆን የአባቱን ብሄር ከእናቱ ብሄር የሚያስቀድምበት ምንም አይነት ሳይንሳዊ ምክንያት የለም። በብዙ መስፈርቶች ከታዬ፣ የእናት ማንነት ከአባት ማንነት የተሻለ የሰዎች መገለጫ ሊሆን ይችላል እንጅ ከአባት ማንነት የሚያንስበት ነገር የለም… የብሄር ማንነት በደም ከተቆጠረ ከየት ነው የሚጀምረው፣ ከአያቱ ፣ ከቅድመ አያቱ ወይስ ከዚያ በፊት ካለው ትውልድ ይህን የሚወስነውስ ማን ነው የሰውየውን ብሄር ለመወሰንስ ምን ስልጣን አለው የሚሉትም ጥያቄዎች ሌላ ውዝግብ የሚፈጥሩ ናቸው ሌላው መነሳት ያለበት ከተለያዩ ብሄሮች የተወለደ ሰው “ በተቀመጠው መስፈረት መሰረት” ራሱን ከተለያዩ ብሄሮች እንደተወለደ አድርጎ ቅጹ ላይ ቢሞላ፣ እንዲህ ብለው ለሞሉት ሰዎች የፓርላማ ወንበር ውክልና ያገኛሉ ኢኮኖሚያዊ መብቶቻቸው ይረጋጡላቸዋል…
32
የህዝብና ቤቶች ቆጠራውን ማስተላለፍ ለስኬታማ ውጤት የተሻለ አማራጭ ነው አበራ ውሂብ ዶር እንደ አውሮጳ አቆጣጠር በ 1984 በተደረገው የኢትዮጵያ ህዝብና ቤቶች ቆጠራ ላይ የማከላዊ እስታቲስቲክስ ጽቤት ሰራተኛ ሆኜ ገና ከኮሌጅ በወጣሁ በሁለት አመት የተሳተፍኩበትና ለሃገሪቱም የመጀመሪያው ስለነበር በብዛት ትዝ የሚለኝና የማረሳው ግዜ ነበር። ወቅቱ የደርግ ጊዜ ነበርና በሲዳሞ ክፍለ ሃገር በያቤሎ አውራጃ የቴክኒክ ሃላፊ ሆኜ ለሶስት ወራት ያህል በመስክ ላይ ስለነበርኩ በመሬት ላይ የነበረውን ሁኔታ በደንብ አስታውሳለሁ። በዚያን አስርተ አመታት 1975 1984 95 በመቶ የሚሆነው የአለም ህዝብ የተቆጠረበት ጊዜ መሆኑን አንድ በተባበሩት መንግስታት የእስታቲስቲክስ ኮሚሽን በወቅቱ የወጣ ሪፖርት ያመላክታል። ያም ሆኖ ግን ኢትዮጵያ ውስጥ በትግራይ፣ በኤርትራ እና በኦጋዴን የገጠር አካካቢ በወቅቱ በነበረው የበጸጥታ ችግር ቆጠራው አለመካሄዱ የሚታወቅ ሃቅ ነበር። ያኔም እንዳሁኑ ቆጠራውን በበላይነት እንዲመራ በአዋጅ የቆጠራ ኮሚሽን ተቋቁሞ ነበር። አለመታደል ሆኖ ግን እኔ እስከማውቀው ድረስ የህዝብና የቤቶች ቆጠራን በበላይነት የሚመራው የማከላዊ እስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ከመንግስት ተጽእኖ እና ከፖለቲካ ነጻ ሆኖ ስራውን በትክክል የሰራበትን ጊዜ ግን ትዝ ኣይለኝም። እኔ የመስሪያ ቤቱ አባል በነበርኩበት የደርግ ዘመነ መንግስት እንኳ የአወቃቀር ተጽእኖ በአጀንሲው ላይ እንደነበረ ቢታወቅም ተጽእኖው ግን ከህዝብ ቆጠራው ይልቅ በሌላው የአጀንሲው መደበኛ የስታቲስቲክስ ስራ ላይ ነበር። በግብርና እና በሌሎች የምርት ውጤት ጥናቶች ላይ ጫና ነበር ማለት ይቻላል መረጃዎች በሙያው እውቅት የሌላቸው የበላይ ባለስልጣናት ካላጸደቁት ለተጠቃሚዎች አይለቀቅም ነበር። አሁን ሚን ያህል እንደሆን ባላውቅም ያን ጊዜ መንግስት ያልተስማማባቸው የጥናት ውጤቶች ይፋ አይሆኑም ነበር። ያም ሆኖ ግን ለደርግ የህዝቡን ብዛት ማወቅ ያለው ፋይዳ አሁን ከሚኖረው በጣም ይለያል፤ ክፍልሃገራት የህዝብ ብዛት ፉክክር ስላልነበራቸው ወይም የህዝብ ቁጥር መብዛት ለክፍለሃገራት የሚያስገኘው ልዩ የፖለቲካ ጥቅም ስላልነበረ በአቆጣጠሩ ላይ ብዙም የከፋ ጫና አልታየም። የህዝቡን ቁጥር ማወቁ ግፋ ቢል አስፈላጊ የምግብና ሌሎች ፍጆታዎችን ለመገመት ካልሆነ፣ ወይም ደግሞ የኢትዮጵያ ህዝብ የአለም ህዝብ አካል ስለነበር የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በሚያደርገው ትጽእኖ ካልሆነ በስተቀር ሌላ የፖለቲካ ፋይዳው ይህን ያህል አልነበረም ማለት ይቻላል። ብቻ ያኔ የነበረው የፖለቲካ ድባብ አሁን ካለው ፍጹም የተለየ ነበር ብሎ ለመገመት የተለየ አዋቂ ሰው መሆን አያስፈልግም እንደኔ አይነቱም ሰው ይህንን በቀላሉ መገንዘብ ይችላል ብዬ አስባለሁ። ታዲያ የፖለቲካው ሁኔታና የጸጥታ ሁኔታ ለቆጥራ ፍጹም ነው በማይባልበት ጊዜ፤ እንዲያውም የሃገሪቱ አለመረጋጋት ከፖለቲካው ጋር ቁርኝቱ ከፍ ባለበት ሁኔታና ጽንፈኝነት በነገሰበት በዚህ በአሁኑ ሰአት ቆጠራውን እንዴት በትክክል ማስኬድ ይቻላል ትክክለኛ የህዝብ ቆጠራ ማለት ህዝቡን ባለበት ቦታ በተወሰነ የጊዜ ሰሌዳ ውስጥ በትክክል መቁጠር ማለት ሲሆን ይህንን ለማካሄድ የማአከላዊ እስታቲስቲክስ ኤጀንሲ ሶስት ዋና ዋና ነገሮችን ማድረግ መቻል ያለበት ይመስለኛል። ይህም ቆጠራውን በመመሪያው መሰረት የሚመዘግብ ሰራተኛ ማዘጋጀት፤ በተባለው የጊዜ ሰሌዳ የሚቆጠረው ህዝብጋ ደርሶ ምዝገባውን ማካሄድ፤ እና ከዚያም መረጃውን ሰብስቦ እና አጠናቅሮ የቆጠራውን ውጤት ለህዝብ ማሳወቅ ናቸው። ታዲአ እነዚህን ለማድረግ ከፖለቲካ ጫና ውጪ የሆነ የቆጠራ ሰራተኛ በየቆጠራው አካባቢ ለማግኘትና በተባለው ሰአት ህዝቡጋ ደርሶ ቆጠራውን ለማካሄድ የየአካባቢው ሁኔታ አመቺ መሆን እንዳለበት ግልፅ ነው። እንደእውነቱ ከሆነ በየደረጃው ያሉ የመንግስት ተቋማት ከላይ የጠቀስኳችውን የኤጀንሲው ማድረግ ያለበትን ነገሮችን ለማሳካት ከመርዳትና ከመተባበር ውጭ ሌላ ተጽእኖ መፍጠር የለባቸውም። ሌላው የቆጠራ ጉዳይ መተው ያለበት ለቆጣሪው መቤት ብቻ ነው። የማአከላዊ እስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በቆጠራው ጉዳይ ላይ ፍጹም ነጻ መሆን ይገባዋል። ያለበለዚያ የቆጠራው ውጤት በተወሳሰበው የሃገሪቱ ሁኔታ ላይ አንድ ተጨማሪ እራስ ምታት እንዳይሆን እሰጋለሁ። ለሃገራችን ፖለቲከኞች አይታያቸው ይሆናል እንጂ የማአከላዊ እስታቲስቲክስ ኤጀንሲ እንደምርጫ ኮሚሽንና እንድ ፍርድ ቤቶች ፍጹም ከፖለቲካ ነጻ የሆነ ተቋም መሆን አለበት። በተጨማሪ የተቋሙ ቀዳሚ ስራ ደግሞ የሃገሪቱን መረጃዎች በሚገባና ሳይንሳዊ ዘዴን በተከተለ ሁኔታ ሰብስቦ ያለምንም አድሎና ተጽእኖ መረጃ ስጪዊችን ባላጋለጠ ሁኔታ ለተገልጋዮች ወይም ለተጠቃሚዎች ማቅረብ መሆን አለበት። የህዝብ ቆጠራው አካሄድና ውጤትም ከዚህ የተለየ ሊሆን አይገባውም። ታዲያ አሁን ያለንበት ሁኔታ ለምርጫ አመቺ ካልሆነ እንዴት ለቆጠራ አመቺ ይሆናል ተብሎ ተገመተ በርግጥ ትክክለኛ የህዝብ ቆጠራ ከምርጫው በፊት መሆን ቢገባውም የምርጫውን ያህል ጸጥታና መረጋጋት ስልሚፈልግ እንዴት ያንን መንግስት ማየት እንዳልቻለ ለኔ ግልጽ አይደለም። በመሬት ላይ ያለው ጉዳይ የዛሬ 35 አመት እኔ ከነበርኩበት ጊዜ የተለየ ቢሆንም ዋናው ቆጥራ የሚደረገው በታችኛው የመንግስት መዋቅር ማለትም በቀበሌ ወይም በገበሬ ማህበር መሆኑ በአሁኑ ቆጠራ የሚቀየር ጉዳይ አይመስለኝም። ከበጀትና ሌሎች ክልላዊ ድልድሎች ውጭ ትክክለኛውን የኢትዮጵያ ህዝብ ቁጥር ማወቅ ብዙ አዎንታዊ ፋይዳዎች ሊኖሩት እንደሚችሉ መገመት አያዳግትም። መንግስት ወቅታዊ የኢኮኖሚና የማህበራዊ ፕላን ለማዘጋጀት የህዝቡን ቁጥር በብሄራዊና በክልል ደረጃ ብሎም ወረድ ባሉ የአስተዳደር ደረጃዎች ማወቅ ቢችል ጠቃሚነቱ አያጠያይቅም። እንዲሁም የኢትዮጵያ ህዝብ የአለም ህዝብ አካል እንደመሆኑ ሁሉ ቆጠራው የአለም ህዝብን በትክክል ለመቁጠር አንድ እርምጃ ተደርጎ ሊገመት ይችላል። ለኤጀንሲው ደግሞ ወደፊት ሌላ የህዝብ ቆጠራ እስከሚካሄድ ድረስ አመታዊ የህዝብን ግምታዊ ቁጥር ለመተንበይ population projection እና ለሌሎች የኤጀንሲው ቀጣይ ጥናቶች ናሙናዊ ማእቀፍ sampling frame ለማዘጋጀት ዋናው ቁልፍ ነው ቢባል ማጋነን አይሆንም። እኔ እስከማውቀው ድረስ አመታዊ የግብርና ናሙናዊ ጥናቶችም ሆኑ ሌሎች የእኮኖሚ ጥናቶች ለሚቀጥሉት በርካታ አመታት መሰረታቸው የሚሆነው ይኸው ያሁኑ ጠቅላላ የህዝብ ቆጠራ ውጤት ነውና በትክክል የመሰራቱን አስፈላጊነት ላሰምርበት እፈልጋለሁ። የፖለቲካ ምርጫ በትክክል ወይም ባልተጋነነ ሥህተት መካኼድ እንዳለበት ካመንን የሕዝብ ቆጠራን በትክክል ወይም ባልተጋነነ ሥህተት መካኼድ እንዳለበት መቀበል ግድ ይላል፤ የምርጫን ውስብስብነት ከተቀበልን የሕዝብ ቆጠራን የባሰ ውስብስብነት መገንዘብ ይኖርብናል ብዬ አምናለሁ። ምርጫ በምርጫ ጣቢያ ብዙ ታዛቢዎች ባሉበት ባብዛኛው የሚከናወን ሲሆን ከምርጫ ጣቢያ ደረጃ ሳይወርድ ሊጠናቀቃል፣ በጣቢያ ደረጃ ስለሆነም የብዙ ሰው አይንም ሁኔታውን በቅርብ ሊከታተለው ይችላል፤ ያም ሆኖ ግን በየጊዜው የሚከሰተውን የምርጫ ችግር የሚያውቅ ያውቀዋል። ህዝብ ቆጠራ ላይ ግን የቆጠራው ጣቢያ እኔ እስከማውቀው ድረስ የሚሸፈነው በአንድ ቆጣሪ ነው፤ የሚከናወነውም በእያንዳንዱ ነዋሪ ቤት ነው። ተመራጭ ባይሆንም አንዳንድ ቦታዎች ላይ የአካካቢው የጸጥታ ሰዎች የቆጣሪውን ስራ ለማሳካት ሊያጅቡት ይችሉ ይሆናል። ሆኖም በጸጥታ ጠባቂዎች እገዛ ላይ ተመርኩዞ የሚደረግ ቆጠራ ለመረጃ ብክነት ከመጋለጥም ባሻገር ሰዎች በሚሰጡት መረጃ ላይ አሉታዊ ተጽእኖ እንደሚኖረው መገመት ተገቢ ነው። ስለዚህ በባለስልጣናት አጀባ የሚካሄድ ቆጠራ ውጤት ላይ ጥያቄ እንደሚጋብዝ ቢታወቅም ከመደበኛ የመረጃ አሰባሰብ ዘዴ ውጪ በመሆኑም የመረጃ ጥራት ጉድለት ሊኖረው ይችላል። ታዲያ አሁን ባለው ሁኔታ ይኼ ጉዳይ ፍጹም ሆኖ ሊከናወን ይችላል ወይ በየቤቱ እየዞረ ቆጣሪው የሚያከናውነው ሰራተኛ በቆጠራ መመሪያው መሰረት መስራት ቢፈልግስ ምን ያህል ይሳካለታል የአካካቢው ሰው እንደመሆኑ መጠን ቆጣሪው ሕሊናውን ነጻ አድርጎ ለመስራትስ አሁን ያለው ሁኔታ ያስችለዋል ወይ እነዚህ ችግሮች ያሉት በአንዳንድ አልፎ አልፎ በሚገኙ ኪስ አካባቢዎች ቢሆን እንኳን ልዩ የግመታ ዘዴዎችን inferential method በመከተል ቆጠራውን ማስተካከል ይቻል ብሎ አማራጭ መፍትሄ ማቅረብ ይቻል ነበር፤ የችግሩ ጀረጃ ግን አልፎ አልፎ በሚገኙ ኪስ አካባቢዎች ላይ ብቻ የተወሰነ አይመስለኝም። ካልተሳሳትኩ በስተቀር በአሁኑ ጊዜ ያለው የሃገሪቱ አጠቃላይ ገጽታ በተሻለ መረጋጋት የመረጋጋት ሁኔታ ላይ መሆን ይገባዋል ብዬ አስባለሁ። ሁኔታው ለቆጠሪዎች የተመቻቸ፣ በየአካባቢው የፖለቲካ ተጽእኖ የማይታይበት፣ የማእከላዊ እስታቲስቲክስ አኤጀንሲም የቆጠራ ተልኮውን ያለ እኔ አውቅልሃለሁ የፖለቲካዊ ጉትጎታ ማጠናቀቅ መቻል አለበት። ይህንን መሚገባ ተግባራዊ ለማድረግ ረዘም ያለ ጊዜ ይፈጃል የሚል ሃሳብ አለኝ። ይህንን ያህል በርካታ ሃብት አፍስሶ በቆጥራውን ዘግይቶም ቢሆን በትክክለኛ ውጤት ማጠናቀቁ ይሻላል እንጂ አሁኑኑ ብዙ ክፍተቶች ባሉበት ሁኔታ እናድርገው ማለቱ ጉዳቱ ያመዝናል ብዬ አምናለሁ። መንግስት ለምርጫው የወደፊት ተአማኒነት ጥረት እንደሚአደርገው ሁሉ ለህዝብ ቆጠራውም የወደፊት ተአማኒነት የሚቻለውን ሁሉ ማድረግ አለበት ብዬ አስባለሁ። የህዝብ ቆጠራ ውጤት ሁሉንም ፖለቲከኛ ያስደስታል ብሎ ማመን ይችግራል። እንኳን እንደኢትዮጵያ ባለው ታዳጊ ሃገር ይቅርና በአደጉትም ሃገሮችህ የህዝብ ቆጠራ አጨቃጫቂ የፖለቲካ መስመር መፍጠሪያ መንገድ መሆኑን እናያለን። ታድያ በበለጸጉት ሃገሮች ጭቅጭቁ እነማን ይቆጠሩ በሚለው ላይ ሊሆን ይችላል እንጂ በቆጠራው ውጤት ላይ ግን ሲሆን እምብዛም አይስተዋልም። ምክንያቱም ቆጠራው የሚከናወነው እና የሚመራው ኤጀንሲ የሙያው ክህኖት ባላቸው አዋቂ ኤክስፐርቶች እንጂ በፖለቲካ ተሳትፎአቸው በሚመደቡ የፖለቲከኞች ስላልሆነ የቆጠራው ውጤትም ሆነ የኤጀንሲው ተአማኒ መሆን አከራካሪ አይሆንም። ፖለቲከኞችም በቆጠራ ጉዳይ ባጀት ከመመደብ በላይ ጣልቃ ለመግባት አይደፍሩም። ይህ ግን በኛ ሃገር የህዝብ ቆጠራ ታሪክ ሆኖ ባያውቅም አሁን ሃገሪቱን የሚመራው መንግስት ኤጀንሲውን ከፖለቲካ ነጻ ማድረግ አይፈልግም ብዬ መገመት ፍጹም ይቸግረግናል። በጠቅላይ ሚኒስትሩ የሚመራው የለውጡ ሃይል ሌሎች ሃገሪቱ አይታ የማታውቀውንና ለየዲሞክራሲ መሰረታዊ የሆኑ ቅድመ ሁኔታዎች ሲያመቻች በአይናችን አይተናል። የሃገሪቱን ህዝብ በሚገባ ማወቅ በተለይም ለፌደራላዊ ዲሞክራሲ በጣም አስፈላጊ መሆኑ አያጠያይቅምና መንግስትም የህዝቡን ቁጥር በትክክል ማወቅ ያለውን ጠቀሜታ በሚገባ ተገንዝቦ፣ ቆጠራውን የሚመራው መንግስታዊ ድርጅት ከማንምና ከምንም የፖለቲካ ተጽእኖ ነጻ መሆኑን ከቆጠራው በፊት ማረጋገጥ ዪኖርበታል ብዬ አምናለሁ። ስለዚህም በመጀመሪያ የማእከላዊ እስታቲስቲክስ አኤጀንሲ እራሱን ከፖለቲካ ነጻ በሆነ መንገድና በበቂ ሙያተኞች መገንባቱ ግድ ይሆናል። ኤጀንሲው ከፈለገ ሊረዱ የሚችሉ ባለሙያዎችን ማግኘት የሚቸግረው አይመስለኝም። በአንድ ወቅት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ የተናገሩትን ማስታወስ ይበቃል፤ “ሃገራችንን የተማረ ሰው ድህነት የለባትም” ብለው ነበር። በርግጥም ኤጀንሲውን በዚህ የሙያ መስክ ሊረዱ የሚችሉ በቂ ኤክስተርቶች በአለም ዙሪያ አሉን ብዬ እገምታለሁ። እነዚህን የፖለቲካ አጀንዳ የሌላቸውንና ሃገራቸውን ሊረዱ የሚፈልጉ ሙያተኞች ከሃገር ውስጥም ይሁን ከውጭ ለዚህ ስራ እንዲረዱ ኤጀንሲው ምን ያህል ጥረት እንዳደረገ ባላውቅም ብዙ እንደማይሆን ግን እገምታለሁ። ዋናው ጉዳይ ግን ቆጠራው በሙያተኖች በተሞላ እና በሙያተኛ ብቻ በሚመራ ድርጅት ያለ ምንም መንግስታዊ ተጽእኖ መከናወኑ ስለሆነ ይህ መሟላቱን መንግስት ከቆጠራው በፊት ማረጋገጥ ይኖርበታል። ቆጠራው በዋናነት መሚካኼድባቸው ወረዳና ቀበሌዎች ያሉ ባለስልጣናት የሕዝብ ቁጥር የአስተዳደር ጫና ፈጣሪ እዳ እና የመልካም አስተዳደር መንገድ የወደፊት አመላካች መረጃ እንጂ የፖለቲካ ትርፍ ማካበቻ ዘዴ አድርገው እንዳያዩት በቂ ግንዛቤ ሊኖራቸው ይገባል። እንደዚህ ያለ የተንጋደደ ግንዛቤ በአሁኑ ወቅት በዞንም ሆነ በክልል ደረጃ አይኖርም ብዬ ለመገመት እቸገራለሁ፤ ስለዚህ የህዝብ ቁጥርን ውጤት በትክክል ማወቅ ያለውን ጠቀሜታ በየደረጃው ላሉ ባለስልጣናት ማስገንዘብ ቅድሚያ ሊሰጠው የሚገባ ጉዳይ ነው ፤ ታዲያ ይህንን በሚገባ ለማከናወን ኤጀንሲው በቂ ጊዜ ሊኖረው ይገባል ብዬ አምናለሁ። የህዝብ ቁጥርን ውጤት መቀየር ወይም ሆን ብሎ ማሳሳት ያለውን አሉታዊ ተጽእኖ ለህዝቡ በተለይም ለወጣቱ መሚገባ ማስተማር ይገባል። አሁን የሚሰራ ስህተት የሚያምጣውን ችግር የሚረከው ያሁኑ ወጣት ነው፤ ይህንን ደግሞ አዲሱ የሃገሪቱ የለውጥ ሃይል በሚገባ እየሰራበት ስለሆነ የኤጀንሲውን ስራም ያቀለዋል ብዬ እገምታለሁ ሆኖም እታች ወጣቱጋ እስከሚደርስ ጊዜ መውሰዱ ግን አይቀሬ ነው። የግድ አሁኑኑ ይደረግ ብሎ ከማሰብ አላስፈላጊ የጊዜ ገደብ ከመጫን ይልቅ የህዝብ ቆጠራውን የተሳካ ማድረጉ ላይ ቢሰራ ጠቃሚ ይመስለኛል። ያን ያውራ የነበረ ነውና ለቆጠራው መሳካት የተረጋጋና ፀጥታው የተረጋገጠ ሃገራዊ ሁኔታን ማመቻቸት ከሁሉ በላይ ቀዳሚ ጉዳይ መሆን አለበት፤ በተጨማሪ ቆጠራውን አስመልክቶ የህዝቡ ግንዛቤ እንዲያድግ በቂ ትምህርትና ቅስቀሳ ከቆጠራው በፊት መደረግ ይኖርበታል ብዬ አስባለሁ። ቆጠራውን አስመልክቶ ሰፋ ያለ ትምህርት በየአካባቢው ላሉ የክልል፣ የዞን የወረዳ የገበሬ እና የከተማ ቀበሌ ባለስልጣናትና ሊሰጥ ይገባዋል፤ በርግጠኝነት ለመናገር ያብዛኛዎቹ የቆጠራ ግንዛቤ ከፖለቲካ የተያያዘ ነው ቢሎ መናገር ይቻላል፤ ይህ የተሳሳተ ግንዛቤ በበቂ ትምህርትና ስልጠና መቀየር አለበት። በመጨረሻም ቆጠራውን የሚመራው ኤጀንሲ ለቆጠራው መዘጋጀቱ አስፈላጊ ነው። በአደረጃጀቱም ሆኖ በሰው ሃይል ክምችቱ ከፖለቲካ የራቀ መሆን አለበት። መስሪያ ቤቱ እንደ ፍርድ ቤትና እንደ ዩኒቨርሲቲ የፖለቲካ ተጽእኖ የማይደረግበትና በራሱ የሙያው ብቃት ባላቸው ሰራተኞቹ ሃላፊነት ሥራውን በሚገባ መስራት የሚችል መሆን አለበት። አሁን ባለንበት ሁኔታ ግን ኤጀንሲው በዚህ ደረጃ ላይ ነው ብሎ መናገር ይቸግራል። መንግስትም ኤጀንሲውን ከፖለቲካ ነጻ በሆነ አደረጃጀት መስሪያ ቤቱን ማደራጀቱ ላይ በማተኮር የህዝብ ቆጠራውን ለተሻለና ለተረጋጋ ጊዜ ማስተላለፉ ተገቢ ነው። ቆጠራው ቢተላለፍ ለስራው የተመደበውን ሃብት ለሌላ አሁን ሊሰራ ለሚችል ተግባር ማዋል ይቻላል ማለት ነው። የዚህ ፁሁፍ አቅራቢ በእትዮጵያ በማእከላዊ የእስታቲስቲክስ አጀንሲ ውስጥ ለስድስት ዓመት ተኩል እንደ አውሮጳ አቆጣጠር ከ1982 ጀምሮ የሰራ ሲሆን በአሁኑ ሰዓት አሜሪካ በሚገኝ አንድ ፈደራል መስሪያ ቤት ከፍተኛ የእስታቲስቲክስ ባለሙያ ሆኖ በመስራት ላይ ይገኛል። በተጨማሪ የፁሁፉ ይዘት የፀሓፊውን የግል ሃሳብ እንጂ በምንም መልኩ የሚሰራበትን መስሪያ ቤት በመወከል አለመሆኑ በቅድሚያ እንዲታወቅ ፀሃፊው ያሳስባል።
33
በዚህ ዓመት በአማራ ክልል የሚከናወነው የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ የጠፉ ዜጎችን የማፈላለግ ጉዳይ መሆኑ ተገለጸ፡፡ ባለፉት 12 ዓመታት ከ2 ነጥብ 5 እስከ 3 ሚሊዮን የሚደርሱ የአማራ ክልል ነዋሪዎች መጥፋታቸውንና የጠፉት ነዋሪዎች ከአንድ ትልቅ ዞን ሕዝብ ቁጥር በላይ ይሆናሉ እንደሚሆኑ የአማራ ክልል ፕላን ኮሚሽን ባለሙያ ተናገሩ፡፡ ባሕር ዳር፡ የካቲት 262011 ዓምአብመድ ኢትዮጵያ ከአሁን በፊት ለሦስት ጊዜ የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ሥራዎችን አካሂዳለች፡፡ ከአከናወነቻቸው የሕዝብና ቤት ቆጠራዎች በ1976 ዓም እና በ1987 ዓም የተደረጉት ሁለት ቆጠራዎች እስከ ችግራቸውም ቢሆን ዓለማቀፋዊ ሕጉን የተከተሉ ነበሩ፡፡ በአማራ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፕላን ኮሚሽን የሥነሕዝብ ጥናት እና መረጃ ባለሙያ አቶ ታደለ አሳቤ ‹‹ኢትዮጵያ ካደረገቻቸው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራዎች መካከል የመጀመሪያዎቹ ሁለቱ የተሻሉ ነበሩ›› ብለዋል፡፡ በ1999ዓም የተደረገው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ‹‹ፖለቲካዊ ይዘት የነበረው፤ ለግላዊ ጥቅም እንጅ ያለውን አጠቃላይ ጠቀሜታ ታሳቢ ያላደረገ ነበር›› ብለውታል፡፡ አቶ ታደለ እንዳሉት በአማራ ክልል በቀበሌዎች እና ወረዳዎች በሚሰጠው የጤና እና የሌሎች ማኅበራዊ አገልግሎቶች ምዝገባ መሠረት ሲታይ ከ2 ነጥብ 5 እስከ 3 ሚሊዮን የሚሆኑ ሰዎች ጠፍተዋል፡፡ የነበረው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራም የት እንደገቡ ምላሽ አልሰጠም፡፡ ለመጥፋታቸው ምክንያት የሚሆን በጥናት የተረጋገጠ መረጃም የለም፡፡ አቶ ታደለ በዓለፉት 12 ዓመታት በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ነዋሪዎች ከፖሊሲ እና ከበጀት ውጭ እንደነበሩም አመላክተዋል፤ ‹‹የጠፉት ዜጎችም ከአንድ ትልቅ ዞን ሕዝብ በላይ ይሆናሉ›› ብለዋል፡፡ በ1999 ዓም በተደረገ ቆጠራ መሠረት አማራ ክልል ከሌሎች ክልሎች አንጻር ሲታይ ዝቅተኛ የሆነ የውልደት እና የሕዝብ ቁጥር ዕድገት መጠን እንዲኖረው ተደርጓል ነው ያሉት፡፡ በዚህ ዓመት በሚካሄደው 4ኛው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ የሥነሕዝብ ባለሙያዎችን የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ እንዳላካተታቸው የተናገሩት አቶ ታደለ ቆጠራው አሁንም ከአድሎ እና ከፖለቲካ ትርክት ካልወጣ ችግሩ ሊደገም እንደሚችል ስጋታቸውን አስቀምጠዋል፡፡ አቶ ታደለ በዘንድሮው የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ ይተገበራል የተባለው ቴክኖሎጂ መልካም የሚባል ቢሆንም ቆጣሪዎቹ ቴክኖሎጂውን በሚገባ ሊያውቁት እንደሚገባም አሳስበዋል፡፡ ኅብረተሰቡም የልጆቹን እና የንብረቱን መቆጠር ዓላማ እና ጥቅም በውል ማወቅ መቻል እንደሚኖርበት አስገንዝበዋ፡፡ በአማራ ክልል በየጊዜው የሚከናወነው የአስተዳደር ለውጥ ለቆጠራው መዛባት ምክንያት እንደሆነም መረጃዎች እንደሚጠቁሙ ተናግረዋል፡፡ በየጊዜው የሚፈጠሩት ቀበሌዎች፣ወረዳዎች ወይም ከሌላ ቀበሌ እና ወረዳዎች ላይ የሚቀላቀሉ ወረዳዎች እና ቀበሌዎች ለቆጠራው አስቸጋሪ እንደሚሆኑ ባለሙያው አብራርተዋል፡፡ በአንዳንድ የመንግሥት አካላት እና በፖለቲካ ፓርቲዎች የሚነሳው የቆጠራ ይዘግይ ጥያቄ አግባብነት እንደሌለው ያነሱት አቶ ታደለ ቆጠራው መካሄዱ በተለየ ሁኔታ ለአማራ ክልል ጠቀሜታው የጎላ መሆኑን አስምረውበታል፡፡ ‹‹ቆጠራው መካሄዱም ባለፉት 12 ዓመታት ከበጀት እና ከፖሊሲ ውጭ የነበሩ በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ የአማራ ክልል ዜጎች በፖሊሲ እና በበጀት እንዲካተቱ ያደርጋል›› ነው ያሉት፡፡ በ4ኛው የሕዝብ እና የቤቶች ቆጠራ በአማራ ክልል ሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አማረ ዳኘው በበኩላቸው ከአሁን በፊት በነበሩት የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ሕዝብ እንዲቀንስ የሆነባቸው ምክንያቶች የቆጣሪዎች ዕውቀት እና ክህሎት ማነስ፣ ቸልተኝነት፣ ማኅበረሰቡ ለማስቆጠር የነበረውው አመለካከት የተዛባ መሆን፣ ቴክኖሎጂዎችን ያለመጠቀም፣ በወቅቱ የነበሩ አመራሮች ትኩረት ማነስ፣ አድሏዊነት መታየት እና የመረጃ አያያዙ እና አተናተኑ ላይ ችግር መፈጠር መሆናቸውን አስረድተዋል፡፡ አቶ አማረ ‹‹የሥነሕዝብ ባለሙያዎች በአስተባባሪነት እንዲሰሩ ተደርጓል፤ በቆጣሪ እና በተቆጣጣሪ ግን መንግሥት ካወጣቸው ዕቅዶች ውጭ ስለሆኑ አይሳተፉም›› ብለዋል፡፡ አቶ አማረ በአለፉት ጊዜያት በተደረጉ የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ የተፈጸሙ ስህተቶች እንዳይፈጠሩ በየደረጃው የሚገኙ አመራሮች በትኩረት እየሰሩ እንደሆነና ከወትሮው በተለየ መልኩ ዘመናዊ ቴክኖሎጂ ጥቅም ላይ እንደሚውል አስታውቀዋል፡፡ በዚህ ዓመቱ ቆጠራ ቀደም ብሎ ቀበሌዎች እና መንደሮች በዘመናዊ ቴክኖሎጂ መሠረት በመረጃ ስለተያዙ ችግሮች እንደማይኖሩም አስታውቀዋል፡፡ ከአዲሱ ቴክኖሎጂ ጋር በተያያዘም ቆጠራውን ለሚያካሂዱ ሰዎች ለ13 ቀናት የሚቆይ ስልጠና እንደሚሰጥና ቴክኖሎጂውም ከዚህ ቀደም የተስተዋሉትን ችግሮች የሚያስቀር መሆኑን አብራርተዋል፡፡ አቶ አማረ በ1999ዓም የተደረገው የፖለቲካ ጣልቃ ገብነት አሁን ላይ ሊኖር እንደማይችል እና ስር የሰደዱ ስህተቶች እንደማይኖሩ ነው የተናገሩት፡፡ ማኅበረሰቡ አሁንም በአለፉት ዓመታት የተፈጠሩት ስህተቶች እንዳይደገሙ መረጃውን በትክክለኛው መንገድ እንዲያደርስም ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡
34
የህዝብና ቤት ቆጠራ የለም። ☆☆☆☆☆ የህዝብና ቤት ቆጠራ ዉጤት በቀጣይ አመታት በሀገሪቷ ላይ ለሚደረጉ ማንኛውም የኢኮኖሚ፣ ፖለቲካዊና ማህበራዊ ዉሳኔዎች መሰረት ነዉ። የኢትዮጵያ መንግስት መጋቢት 292011 ዓም ሊያካሄድ ያሰበዉ የህዝብና ቤት ቆጠራ ሀ በአገሪቷ ወቅታዊ የፀጥታ ችግር ለ የአማራ ህዝብ የማንነትና የወሰን ጥያቄዎች እልባት ሳያገኙ ሐ የአማራ ህዝብ በየአቅጣጫው እየተፈናቀለ ባለበት ሁኔታ መ በአዲስአበባ ከተማ አስተዳደርና ዙሪያ የአብይ አህመድ ፓርቲ ኦዴፓ በለማ መገርሳና ታከለ ኡማ አስፈፃሚነት የዲሞግራፊክ ለዉጥ ለማምጣት በመቶ ሺህ የሚቆጠሩ ኦሮሞችን በቦታዉ ማስፈር፣ መታወቂያ ማደልና ነባር ነዋሪዎችን የማፈናቀል እኩይ ተግባር እየተፈጸመ ባለበት ሁኔታ ሠ በአማራ ክልል በኦሮሞ ልዩ አስተዳደር የቆጣሪዎች ምልመላ ብሔር ተኮር መሆኑና አማራን ያገለለ በመሆኑ ረ ከፍተኛ ቁጥር ያላቸዉ የጌዲኦ ብሔር ተወላጆች ዘርን መሰረት ባደረገ ጥቃት ከኦሮሚያ ክልል ተፈናቅለውና እርዳታ እንዳያገኙ ተከልክለው እጅግ አስከፊ በሆነ ርሀብና ችግር እየረገፋ፣ እየተሰቃዩ ባሉበት ሁኔታ የህዝብና ቤት ቆጠራ አይኖርም።
35
‹‹ሦስት ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ያለ በጀት እየኖረ ነው፡፡ ስለዚህም 4ኛው ዙር የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ለአማራ ሕዝብ ልዩ ጥቅም አለው፡፡›› ፕላን ኮሚሽን ባሕር ዳር፡ መጋቢት 062011ዓም አብመድ አራተኛው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ መካሄዱ ለአማራ ክልል ሕዝብ ዘርፈ ብዙ ጠቀሜታ እንዳለው በአማራ ፕላን ኮሚሽን የሥነ ሕዝብ ባለሙያ አቶ ታደለ አሳቤ ተናግረዋል፡፡ አቶ ታደለ እንደሚሉት በሀገራችን በ1976፣ 87 እና 99 ዓመተ ምሕረቶች ለሦስት ጊዜያት ቆጠራዎች ተካሂደዋል፡፡ የመጀመሪያዎቹ ሁለቱ ቆጠራዎች በአንጻራዊነት የጎላ ችግር ያልተስተዋለባቸው ነበሩ፡፡ ይሁንና በ1999 ዓም የተካሄደው ምርጫ የፖለቲካ ጣልቃ ገብነት የተደረገበት እንደነበር ባለሙያው ተናግረዋል፡፡ የተለያዩ ችግሮች እንደተስተዋሉበትም አስታውቀዋል፡፡ በኅብረተሰቡ በኩል መረጃን በአግባቡ ያለመስጠት፣ በቆጣሪዎች ደግሞ ሥነምግባርን የተከተለ ቆጠራ እና መረጃ አያያዝ አለመኖርን በምክንያትነት ጠቅሰዋል፡፡ ‹‹አመራሩ የቅስቀሳ እና የቁጥጥር ሥራውን በተገቢው መንገድ አለመወጣቱ፣ ከቆጠራ በኋላ መረጃውን በመተንተን ሂደቱ ላይም ችግር መኖሩ ተጠቃሽ ጉድለቶች ናቸው›› ብለዋል፡፡ እንደ አቶ ታደለ ገለጻ የአማራ ሕዝብ ቁጥር አስቀድሞ ከተተነበየው በሦስት ሚሊዮን አካባቢ ቅናሽ አሳይቷል፡፡ ይህ ማለት በሦስተኛው ዙር ቆጠራ 20 ሚሊዮን ይደርሳል የተባለው 17 ሚሊዮን አካባቢ ሆኖ መምጣቱን ገልጸዋል፡፡ ይህም ከክልሉ የውልደት መጠን አንጻር ትክክለኛ እንዳልነበረና፣ ፓርላማ ድርስም ጉዳዩ ቀርቦ መወያያ መሆኑን አስታውሰዋል፡፡ የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ በአንድ ሀገር ፖሊሲ፣ ዕቅድ፣ ፕሮግራም፣ ስትራቴጂ ለመንደፍ እና መሠረተ ልማት ግንባታ ለማካሄድ ጉልህ ድርሻ አለው፡፡ ትክክለኛ መረጃ ዕቅዶችን በአግባቡ ለማውጣት እና ለማስፈጸም እንዲሁም ትክክለኛ በጀት ለመመደብ ያስፈልጋል፡፡ እንደ ባለሙያው የአማራ ክልል ሦስት ሚሊዮን የሚጠጋ ሕዝብ ማለትም የአንድ ዞን ነዋሪ የሚሆን ሕዝብ ለ10 ዓመታት ያክል ያለበጀት እንደኖረ ጠቁመው አራተኛው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ያለበጀት የኖረው ሕዝብ በበጀቱ እንዲካተት እና የተስተጓሉ የልማት እንቅስቃሴዎች እንዲካሄዱ ያስችላል፡፡ በዚህም ሕዝባችን ተጠቃሚ ይሆናል ነው ያሉት አቶ ታደለ፡፡ ‹‹የሕዝብና ቤት ቆጠራው ከተካሄደ በኋላ ቁጥሩ አንሶም ጨምሮም መምጣት የለበትም›› ሲሉ አቶ ታደለ ተናግረዋል፡፡ የኔ ብሔር ወይም ሃይማኖት ቁጥር ይበልጣል በሚል አጋኖ መገመት እና ማስቀመጥ ከሥነምግባርም ሆነ ከሳይንስ አንጻር ተገቢ አለመሆኑን አስረድተዋል፡፡ የአማራ ክልል የውልደት መጠን ከሌሎች ጎረቤት ክልሎች ተቀራራቢ ስለሆነ ‹‹ሰፊ የሕዝብ ቁጥር ልዩነት ይኖራል›› ብለው እንደማያምኑ ባለሙያው ተናግረዋል፡፡ ከዚህ ቀደም ለፖለቲካ ፍጆታ ያልተገቡ ሥራዎች መሠራታቸውንም ተናግረዋል፡፡ በአራተኛው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ የአማራ ክልል ሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን ጽሕፈት ቤት ኃላፊ አቶ አማረ ዳኘው በበኩላቸው ‹‹ቆጠራው ለአማራ ሕዝብ አስፈላጊ መሆኑን ጠቅሰው ከዚህ በፊት የተፈጸሙ ችግሮች ይልቅ ማስተካከያው ላይ ማተኮር ያስፈልጋል›› ብለዋል፡፡ በቀጣዩ ቆጠራ ‹‹የፖለቲካ ጣልቃ ገብነት ይኖራል ተብሎ አይጠበቅም›› ያሉት አቶ አማረ መረጃው ተሰብስቦ የሚተነተነው ፌደራል ላይ ቢሆንም የክልሉ መንግሥት ሙሉ መረጃውን ይዞ እንደሚከታተል ገልጸዋል፡፡ ከዚህ ባሻገር ትክክለኛ እና በቴክኖሎጂ የታገዘ ቆጠራ ለማካሄድ ያስችል ዘንድ ለሚመለከታቸው አካላት ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ገልጸዋል፡፡ ይህም ቆጠራው በአግባቡ እንዲካሄድ በር ይከፍታል ብለዋል፡፡ የቆጠራው ትክክለኛ መረጃ ለራሱ ለመንግሥት ጠቃሚ በመሆኑ ያለፉት ስህተቶች እንደማይደገሙ ያላቸውን እምነት አቶ አማረ ገልጸዋል፡፡
36
የሕዝብና ቤት ቆጠራው ወቅታዊ ሁኔታ ሀ የደቡብ ክልል አሁን ባለው ሁኔታ ለማስቆጠር አቅም የለኝም ብሏል። አስፈላጊ ቁሳቁሶችን ማጓጓዝም ሆነ ቆጣሪዎቹን ማሰልጠን አልቻልኩም ማለቱም ተሰምቷል። ለ የሶማሊ ክልል አክቲቪስቶች ሕዝብና ቤት ቆጠራ መካሄድ የለበትም የሚል አቋም ይዘው ሕዝቡን እያስተባበሩ ነው። ባለፈው የተቃውሞ ሰልፍ ማካሄዳቸው ይታወሳል። ሐ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን አስቸኳይ ስብሰባ ጠርቷል። ስብሰባው የተጠራበት ዋና ምክኒያት ከትግራይ ክልል በስተቀር በሌሎቹ አካባቢዎች ቆጠራውን በታቀደለት ጊዜ ለማካሄድ አመች ሁኔታ አለመኖሩን በመገንዘብ ነው። መ አዴፓብአዴን በመረጃ የተደገፉት የአማራ አክቲቪስቶች እያደረጉ ያሉት ዘመቻ ጫና ውስጥ ከቶታል። በየአካባቢው የተበተኑ በራሪ ወረቀቶች ከፍተኛ ጫና መፍጠራቸው ታውቋል። አብዛኛው የማዕከላዊ ኮሚቴ አባላት ቆጠራው መራዘም አለበት የሚል አቋም ይዘዋል። ይሁን እንጅ አቋማቸውን ቴክኒካል ነገር በማንሳትና ሌሎቹን አሳምኖ በጋራ በማስቆም ላይ ትኩረት አድርገዋል። ሠ የግብርና ልማት ሠራተኞች፣ መምህራንና የጤና ኤክስቴንሽን ሠራተኞች የሕዝብና ቤት ቆጠራውን የመወያያ አጀንዳ አድርገውት ሰንብተዋል። ሕዝባችን የሚጎዳ ምንም ዓይነት ነገር አናደርግም እስከዛሬው የደረሰበት በደል ይበቃዋል እያሉ ነው። ረ አብን በጠንካራ አቋሙ ገፍቶበታል። የፊታችን ማክሰኞ ጋዜጣዊ መግለጫ እንደሚያወጣ አስታውቋል። የሕዝብና ቤት ቆጠራ መራዘም አለበት
37
4ተኛው ዙር የህዝብ ቤት ቆጠራ ባሕር ዳር፡ጥር 232011 ዓምአብመድ 1 የህዝብ ቤት ቆጠራ ትርጉም የህዝብ ቤት ቆጠራ በተወሰነ ወቅት እና በሀገር አቀፍ ደረጃ ወይም በሀገር ውስጥ በተወሰነ የአስተዳደር ክልል ስለአለው የህዝብ ብዛት እና የስነ ህዝብ ባህሪያት፣ የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ እንዲሁም በሀገር አቀፍ ወይም በተወሰነ የአስተዳደር ክልል ስለሚገኙ ቤቶች ብዛት ፣ስለ ቤቶች ሁኔታ የሚገልፁ ስታስቲካዊ ሁኔታ መረጃዎችን የመሰብሰብ ፣የማጠናቀር፣የመተንተን፣ትክክለኛነቱንም በመገምገም የትንተና ሪፖርት ማዘጋጀት እና የተገኘውን ውጤት ለተጠቃሚዎች የማሰራጨት ተግባራትን ያጠቃልላል፡፡ የህዝብ እና የቤት ቆጠራ ውጤት ከአነስተኛ የአስተዳደር ክልል ማለትም ከገጠር እና ከተማ ቀበሌ አስተዳደር እሰከ ብሄራዊ ክልል እና በሀገር አቀፍ ደረጃ መረጃዎችን ያስገኛል፡፡ 2 የአራተኛው ዙር ቤት ቆጠራ አስፈላጊነት በሀገራችን እስካሁን ድረስ ሶስት ጊዜ አገር አቀፍ የህዝብና ቤት ቆጠራዎች የተካሄዱ ሲሆን የመጀመሪያው 1976ዓም እና ሁለተኛው በ1987ዓም ሶስተኛው ደግሞ 1999ዓም ተካሂዷል፡፡ በነዚህ ዓመታት ውስጥ በሀገሪቱ የህዝብ ብዛት እና ስርጭት እንዲሁም ኢኮኖሚያዊ እና ማህበራዊ ሁኔታ ለውጦች ተከስተዋል፡፡ ስለዚህ ከ1999 ዓም የህዝብ እና ቤት ቆጠራ የተገኙትን መረጃዎች ወቅታዊ ለማድረግ፣የተከሰቱትን ለውጦች ለመገምገም ፣አዳዲስ መረጃዎችን በጥራት ለመሰብሰብ እንዲሁም የህዝቡን የወደፊት የስነ ባህሪያት ፣የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ሁኔታ አስተማማኝ እና ወቅታዊ ከሆኑ መረጃዎች በመነሳት ለመተንበይ በመጋቢት 292011 ዓም የሚካሄደው ሀገር አቀፍ የህዝብና ቤት ቆጠራ አስፈላጊ ነው፡፡ 3 የአራተኛው ዙር የህዝብ እና ቤት ቆጠራ ዓላማ የህዝብ ቆጠራው ዋነኛ አላማ ለዕቅድ ዝግጅት፣፤ለፖሊሲ ቀረፃ፣ለአገልግሎት አሰጣጥና የስነ ህዝብ ፖሊሲ አፈፃጸምን ለመገምገም የሚያስችሉ ወቅታዊ እና አስተማማኝ የስነ ህዝብ ማህበራዊ መረጃዎችን በማግኘት የኢትዮጵያውያንን የኑሮ ደረጃ እንዲሻሻል ማድረግ 4 ከአራተኛው ዙር ህዝብ እና ቤት ቆጠራ የሚገኙ መረጃዎች ያላቸው ጠቀሜታ፡፡ የትምህርት ዘርፉን ጥራት እና ተደራሽነት ለማሻሻል በየጊዜው ለሚዘጋጁ እቅዶች እና ፖሊሲዎች የጤና አገልግሎት አሰጣጥ ተደራሽ እና ጥራትን ለማሻሻል ለሚዘጋጁት እቅዶች እና ፖሊሲዎች፡፡ ለዜጎች በቂ የስራ እድል ለመፍጠር የሚያስችል እቅድ ለማዘጋጀት እና ተግባራዊነቱንም ለመከታተል እና ለመገምገም፡፡ የሀገሪቱ ህዝብ ግማሽ ክፍል የሆኑትን ሴቶች በማህበራዊ፣በኢኮኖሚያዊ እና በዲሞክራሲያዊ ስርዓት ግንባታ ውስጥ የሚኖራቸውን ተሳትፎ እና ተጠቃሚነት ለማረጋገጥ ለሚዘጋጁ እቅዶች እና ፖሊሲዎች፡፡ የተለያዩ ተፈጥሮአዊ እና ሰው ሰራሽ አደጋዎች በተለይም የሀገራችን ተጨባጭ ሁኔታ ድርቅ የሚፈጥረውን ተጽዕኖ በዘለቄታዊነት ለማቋቋም የሚያስችል እቅዶዶች እና ፖሊሲዎች ለማዘጋጀት የህዝብ እድገት ከተፈጥሮ ሀብት እና ከባቢ ሁኔታ ጋር የተጣጣመ እንዲሆን ለማድረግ ለሚዘጋጁ እቅዶች እና ፖሊሲዎች፡፡ የዜጎች የመሰረተ ልማት ፍላጎትንጹህ ውሃ፣መብራት፣ቴሌኮምኒኬሽን፣መንገድ ፣የመኖሪያ ቤት ፍላጎት እና ለመሳሰሉትተደራሽነትን እና ፍትሃዊ ተጠቃሚነትን ለማረጋገጥ፡፡ የአካል ጉዳት ለደረሰባቸው እና በእድሜያቸው ምክንያት ልዩ ድጋፍ ለሚያስፈልጋቸው ዜጎች በሀገሪቱ የማህበራዊ እና ኢኮኖሚያዊ ልማት ውስጥ እኩል ተሳታፊ እና ተጠቃሚ ለማድረግ ለሚቀረጹ ፖሊሲዎች ፡፡ ለንግድ ኢንቨስትመንት እና ኢንደስትሪ ልማት አገልግሎትን ለማስፋፋት ለሚነደፉ አስትራቴጅዎች ለእነዚህ እና ለመሳሰሉት ከህዝብ እና ቤት ቆጠራ የሚገኙ መረጃዎች ጠቀሜታቸው የጎላ ነው፡፡ 5 የአራተኛ ዙር የሕዝብና ቤት ቆጠራ መቼና እንዴት ይካሄዳል • ቆጣሪዎች በተመደቡበት አካባቢ በተዘጋጀላቸው የቆጠራ ቦታ ካርታ እየታገዙ ከመጋቢት 27 – 29 ከቤት ወደ ቤት በመሄድ በመጀመሪያ በቆጠራ ቦታው ውስጥ የተካለሉ ቤቶችን፣ ቤተሰቦችንና ድርጅቶችን ይመዘግባሉ፡፡ • ቆጠራው በመላ ሀገሪቱ በገጠርና በከተማ በአንድ ተመሳሳይ ቀን መጋቢት 292011ዓም የሚካሄድ ሲሆን ለቆጠራው አስፈላጊ የሆኑ መረጃዎች ምዝገባው በተከናወነበት ሁኔታ ከመጋቢት 29 ሚያዝያ 20፣ 2011ዓም ከቤት ወደ ቤት በመሄድ ዝርዝር መረጃ ይሰበሰባል፡፡ 6 በአራተኛ ዙር የሕዝብና ቤት ቆጠራ የሚሰበሰቡ መረጃዎች ይዘትና ዝርዝር ሀ ሕዝብን በተመለከተ የሚሰበሰቡ መረጃዎች • ጾታ፣ ዕድሜ፣ ሃይማኖት፣ የአፍ መፍቻ ቋንቋ፣ የብሔር ብሔረሰብ • የትምህርት፣ የአካል ጉዳተኝነት፣ የጋብቻና የሥራ ሁኔታዎች • ሴት የቤተሰብ አባላት ሲሆኑ የወለዱ ከሆነ ስለልጆቻቸው ብዛት • ወላጆቻቸውን ስላጡ ሕጻናትና ወጣቶች፣ • ስለፍልሰት፣ • በቤተሰቡ ውስጥ ስለተከሰተ ሞት የሚመለከቱ … ወዘተ መረጃዎች ይሰበሰባሉ፡፡ ለ ቤቶችን በተመለከተ የሚሰበሰቡ መረጃዎች • የቤቱ ዓይነት፣ የቤቱ ዕድሜ • የቤቱ ግድግዳ፣ ጣሪያ፣ ኮርኒስና ወለል በአብዛኛው ከምን እንደተሠራ፣ • ቤቱ ያሉት ክፍሎች ብዛት፣ • ቤቱ ያለው የመጸዳጃና የማዕድ ቤት ዓይነት፣ • ቤተሰቡ በምን ዓይነት ማገዶና መብራት እንደሚጠቀም፣ • ቤተሰቡ የመጠጥ ውኃ ከየት እንደሚያገኝ፣ • በቤቱ ሬዲዮ፣ ቴሌቪዥን እና መደበኛ ስልክ ስለመኖሩ ወዘተ መረጃዎች ይሰበሰባሉ፡፡ 7 በቆጠራው የሚካተቱት እነማን ናቸው • በመደበኛ ቤታቸው የሚኖሩ ሰዎች • በሆቴል፣በሆስፒታል እና በሌሎች የጋር እዮሽ መኖሪያዎች ማለትም በአዳሪ ትምህርት ቤቶች፣በህጻናት ማሳደጊያዎች፣በሰራተኛ ካምፖች፣በእስር ቤቶች፣በገዳሞች ወዘተ የሚኖሩ ሰዎች፡፡ • መጠለያ ቤት የሌላቸውየጎደና ተዳዳሪዎች፣ቤተክርስቲያን ፣መስጊዶች፣በመቃብር ቤቶች እና በመሳሰሉት ቦታዎች የሚኖሩ ሰዎች • በአጠቃላይ ጨቅላ ህጻናት፣ታመው አልጋ ላይ ያሉ ሰዎች፣አካል ጉዳተኞች፣ወጣት ወንዶች እና ሴቶች፣የውጭ ሀገር ዜጎች ሁሉም በቆጠራው ይካተታሉ፡፡ 8 በቆጠራው መተግበር ያለባቸው መርሆዎች • ማንኛውም ሰው መቆጠር አለበት • እያንዳንዱ ሰው መቆጠር ያለበት አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ 9 በቆጠራው ወቅት ቆጣሪዎችን እና ተቆጣጣሪዎችን እንዴት እንለያቸው፡፡ ቆጣሪዎች ሆኑ ተቆጣጣሪዎች የቆጠራው ሰራተኞች ስለመሆናቸው የሚገልጽ የቆጠራ ባጅ እና ደብዳቤ ይኖራቸዋል፡፡በተጨማሪም ለስራው የሚለብሱት ኮፍያ እና የሚይዟቸው ቦርሳ እንዲሁም የቆጠራ መጠይቆች እና ቅጾች የቆጠራ ኮሚሽን አርማ ይኖራቸዋል፡፡ እነዚህን ማረጋገጫዎች ያልያዘ ቆጣሪ ወይም ተቆጣጣሪ የሚል ሰው የቆጠራው ሰራተና ባለመሆኑ ሁኔታውን ወዲያውኑ ጉዳዩ ለሚመለከተው ህጋዊ አካል ማሳወቅ ይገባል፡፡ 10ለቆጣሪው ስኬታማት ከህብረተሰቡ የሚጠበቅ ትብብር፡፡ • ቆጣሪዎች ወደየቤቱ በሚሄዱበት ጊዜ ቤት በመገኘት ለሚጠይቁት ጥያቄ ምላሽ ለመስጠት ፈቃደኛ መሆን፡፡ • ለሚጠይቁት ጥያቄ የሚሰጡት ምላሽ ለአገር ግንባታ ለሚታቀዱ የልማት ዕቅዶችና ፖሊሲዎች መሰረታዊ ግብዓት የሆኑ መረጃዎችን የሚያስገኝ መሆኑን በመረዳት ትክክለኛ ምላሽ መስጠት፡፡ • በሚገኘው አጋጣሚ ሁሉ ስለቆጠራው ዓላማ እና ጠቀሜታ ለጎረቤቶቻችን በተለይ ላልተማሩ ወገኖች ቆጠራውን አስመልክቶ በተለያየ መንገድ የሚተላላፉ መልዕክቶችን ይዘት በማብራራት በቂ ግንዛቤ እንዲፈጥር በማድረግ ድርሻውን መወጣት አለብን፡፡
38
የሕዝብ እና የቤት ቆጠራን አስመልክቶ፣ ከአማራ ብሔራዊ ንቅናቄአብን የተሰጠ የአቋም መግለጫ በ19989 ዓም የተደረገውን የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ ተከትሎ፣ መንግሥት ባወጣው ይፋዊ የቆጠራ ውጤት፣ 25 ሚሊየን የሆነ የአማራ ሕዝብ ጠፍቷል ተብሎ ለአገራችን ፓርላማ ሪፖርት መደረጉ ይታወቃል፡፡ በመንግሥት የታመነው እና ጠፋ የተባለው የአማራ ሕዝብ ብዛት 25 ሚሊየን ቢሆንም፣ እኤአ የ1984፣ የ1994 እና የ2007ን የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ ያጠኑ ምሁራን፣ የታዳጊ አገሮችን የሕዝብ ዕድገት ምጣኔ፣ የሌሎች ኢትዮጵያውያን ብሔረሰቦች የዕድገት ምጣኔ እና አስቀድሞ የነበረውን የአማራ ሕዝብ ቁጥር መሰረት አድርገው በሰሩት ትንታኔ፣ እኤአ 2007 ዓም በ19989 ዓም በተደረገው የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ መኖራቸው የተካደው ወይም እንዲጠፉ የተደረጉት አማሮች ቁጥር እስከ 62 ሚሊየን ሕዝብ እንደሚደርስ አረጋግጠዋል፡፡ በ1998 ዓም በተደረገው የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ በአማራ ሕዝብ ላይ ከተፈፀመው የቁጥር እልቂት numerical genocide በተጨማሪ፣ በአዲስ አበባ ከተማ ሕዝብ እና በጉራጌ ሕዝብ ላይ ተመሳሳይ የቁጥር እልቂት የተፈፀመ ሲሆን፣ የቅማንትን ሕዝብ ኅልውና በመካድ በአገራችን ከተከናወኑ የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ ታሪክ አስነዋሪ ወንጀል የተፈፀመበት መሆኑን፣ የመስኩ ምሁራን በጥናት አረጋግጠዋል። የአንድ ሕዝብ የሕዝብ ዕድገት ምጣኔ የሚሰላው እና በመሬት ላይ የሚከናወነው ቆጠራ እውነተኛነት የሚመሳከረው፣ መሬት ላይ በሚደረግ ቆጠራ ብቻ ሳይሆን፣ አስቀድሞ ተለይቶ ታውቋል ከሚባል የሕዝብ ቁጥር እና የዕድገት ምጣኔ ጋር ተሰናስሎ ተመሳክሮ በመሆኑ፣ በአንድ የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ ወቅት የተሰራ ጥፋት የዘላለም ጥፋት ሆኖ እንደሚቀር ይታወቃል። በመሆኑም በዚህ ዓመት የሚከናወነው የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ፣ ከአድልዎ እና ከሸፍጥ ነፃ ይሆናል ቢባል እንኳን፣ ቆጠራው አስቀድሞ በተከናወነው የሕዝብና የቤት ቆጠራ የተፈፀመው የቁጥር እልቂት ጥገኛ መሆኑ የታመነ ነው። የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄአብን ባለፉት የሕዝብ እና የቤት ቆጠራዎች ሆን ተብሎ በአማራ ሕዝብ ላይ የተፈፀመውን የቁጥር እልቂት፣ ለሕዝብ ይፋ ለማድረግ እና ወንጀሉ ከፊታችን በሚደረገው የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ ላይ እንዳይደገም ለማድረግ ሲሰራ የቆየ ሲሆን፣ በጉዳዩ ላይ ከመንግሥት ከፍተኛ አመራሮች ጋርም መክሮበታል። ይሁንና በችግሩ ላይ ይኼ ነው የሚባል መፍትሔ ሳይገኝ፣ መንግሥት የሕዝብ እና የቤት ቆጠራውን ለማከናወን ውሳኔ ላይ መድረሱ፣ ንቅናቄያችንን በእጅጉ አሳስቦታል። ስለሆነም አብን ለመንግሥት የሚከተለውን ጥሪ ያደርጋል፡ ፩ መንግሥት የሕዝብ እና የቤት ቆጠራውን ላልተወሰነ ጊዜ እንዲያራዝመው እና ባለፈው የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ በአማራ ሕዝብ፣ በአዲስ አበባ ሕዝብ፣ በጉራጌ ሕዝብ እና በቅማንት ሕዝብ ላይ የተፈፀመው የቁጥር እልቂት numerical genocide፣ በገለልተኛ ኮሚሽን እንዲጣራ። ፪ የ19989 ዓም የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ ውጤት ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ እና ከፊታችን የሚከናወነው የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ የሕዝብ ዕድገት ምጣኔ ስሌት projection ከ19989 ዓም በፊት የተደረጉ የሕዝብ እና የቤት ቆጠራ ውጤቶችን ብቻ መሰረት አድርጎ እንዲከናወን። ፫ የሕዝብ ቆጠራ ኮሚሽን የተቋቋመበት አዋጅ ቁጥር 44997 እንዲከለስ፤ በተለይም የአዋጁ አንቀጽ 6 ላይ የተመለከተው የኮሚሽኑ አባላት ስብጥር፣ ተመጣጣኝ እና ሚዛናዊ ውክልና ኖሮት፣ ከመንግሥት ባለሥልጣናት በተጨማሪ በሕዝብ እና በመንግሥት እምነት የሚጣልባቸው ኢትዮጵያውን ምሁራን ተካተው ኮሚሽኑ እንደገና እንዲቋቋም፡፡ ፬ የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ባለሥልጣን የተቋቋመበት አዋጅ ቁጥር 44297 እንደገና እንዲከለስ እና የባለሥልጣን መስሪያ ቤቱ ከፖለቲካ ወገንተኝነት ነፃ በሆኑ ባለሙያ ኢትዮጵያውያን እንደገና እንዲደራጅ፡፡ ፭ አስር ሺህ የኮንዶሚኒየም ቤቶች ለማከፋፈል እምነት ያልተጣለበት የኢትዮጵያ መረብ ደኅንነት ኤጁንሲ INSA ያዘጋጀው የመረጃ ማሰባሰቢያና ማደራጃ ሶፍትዌር፣ ከመቶ ሚሊየን በላይ ሕዝብ ለመቁጠር እምነት ሊጣልበት ስለማይችል፣ በኢንሳ የተመረተው የኮምፒውተር ሶፍትዌር ውድቅ እንዲደረግ እና ዓለምአቀፍ ደረጃውን የጠበቀ የሕዝብ ቆጠራ መረጃ መሰብሰቢያና ማደራጃ ሶፍትዌር ጥቅም ላይ እንዲውል። ፮ በ19989 ዓም በተደረገው ቆጠራ በኃላፊነት የተሳተፉ ግለሰቦች ከኃላፊነታቸው እንዲነሱና እንዲጠየቁ። ፯ በወልቃይት እና በራያ ቆጠራው ከመከናወኑ በፊት፣ አካባቢዎቹ በፌዴራል መንግሥቱ ቁጥጥር ሥር እንዲውሉ እየጠየቅን፤ መንግሥት ጥያቄዎቻችንን ተቀብሎ ለሚወስዳቸው የማስተካከያ እርምጃዎች፣ ንቅናቄያችን አብሮ ለመስራት ዝግጁ መሆኑን ከወዲሁ እናስታውቃለን። መንግሥት ንቅናቄያችን ያቀረባቸውን የመፍትሔ ሐሳቦች የማይቀበል ቢሆን እና ከላይ የተጠቀሱት የሕግ፣ የተቋማት እና የቴክኖሎጂ ማሻሻያ እርምጃዎች ሳይወሰዱ፣ ቆጠራውን የሚያከናውን ቢሆን፣ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ የሕዝብና የቤት ቆጠራ ውጤቱን የማይቀበለው መሆኑን በአፅንዖት እየገለፅን፣ የአማራን ሕዝብ የፍትኅ እና የእኩልነት ጥያቄዎች ባለመቀበሉ ምክንያት በሕዝብና በቤት ቆጠራ ሂደቱ እና ውጤቱ ላይ ለሚደርሰው ኪሳራ መንግሥት ኃላፊነት የሚወስድ መሆኑን፣ ከወዲሁ እናስታውቃለን።
39
4ኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ ለማከናወን መምህራንን ጨምሮ 180 ሺህ ሰራተኞች ይሰማራሉ ተባለ On Feb 6 2019 1235 አዲስ አበባ፣ ጥር 29፣ 2011 ኤፍቢሲ አራተኛውን የህዝብና ቤት ቆጠራ ለማከናወን መምህራን፣ የግብርናና የጤና ባለሙያዎችን ጨምሮ 180 ሺህ የመንግስት ሰራተኞች እንደሚሰማሩ ተገለጸ። የማዕከላዊ ስታቲስትክስ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ባደረጉት ቆይታ፥ ቆጠራው ከስህተት የጸዳ ለማድረግ በቴክኖሎጂ፣ በሰው ኃይልና በአሰራር ስርዓት ልዩ ዝግጅት ስለመደረጉ ተናግረዋል። አቶ ቢራቱ የተጋነነ የቁጥር መቀነስና መጨመር እንዳያጋጥም አስቀድሞ በመላው ሀገሪቱ 150 ሺህ የቆጠራ ካርታ በማዘጋጀት የእያንዳንዱን የቤተሰብ ዝርዝር ቅድመ መረጃ መያዙን ገልጸዋል። እንዲሁም ከ37 ሺ በላይ የመቆጣጠሪያ ጣቢያዎችን በመክፈት ባለሙያዎች በመላው ሀገሪቱ እንዲሰማሩ ይደረጋልም ብለዋል አቶ ቢራቱ። በተጨማሪም ቆጠራውን በአጭር ጊዜና ውጤታማ በሆነ መንገድ ለማከናውን የሚያስችል ቴክኖሎጂ በተያዘው ዓመት ወደ ስራ እንደሚገባም ተገልጿል። ቆጠራ የሚደረግባቸው ታብሌት ኮምፒዩተሮች ከቆጠራ ካርታ የቆጠራ የአሰራር ስርዓቶች ጋር በዳታ ቤዝ እንዲገናኙም ተደርጓል። በአሁኑ ወቅት በተወሰኑ የሀገሪቱ አካባቢዎች የሚነሱ የቦታ ይገባኛል ጥያቄዎችን በምን መልኩ ለማስተናገድ አቅዷል ተብለው የተጠየቁት አቶ ቢራቱ፥ የቆጠራ ካርታውን ከሚያዘጋጅበት ጊዜ ጀምሮ ኤጀንሲው እክል ገጥሞት እንደነበር አንስተዋል። በሚነሱ አለመግባበቶች ካርታ ያልተሰራላቸው ከአምስት የማይበልጡ አካባቢዎች እንዳሉም ጠቅሰዋል። ሆኖም ጉዳዩ ከህዝብና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን ቀርቦ ውሳኔ ያገኘ በመሆኑ ቆጠራው በአካባቢዎቹ እንደሚደረግ ጠቅሰው፥ ውጤቱ ይገባኛል በሚሉት ወረዳ፤ ዞንም ይሁን ክልሎች አይካተትም ብለዋል። መጋቢት 29 የሚጀመረው የህዝብና ቤት ቆጠራ በቴክኖሎጂ መታገዙ ካለማወቅ የሚፈጠሩ ችግሮችን በቅርበት ለማረምና ሆን ብለው ስህተት እንዲፈጠር የሚሰሩት ቆጣሪዎች ካሉም ለይቶ በህግ ፊት ተጠያቂ ለማድረግ ያስችላልም ብለዋል አቶ ቢራቱ።
40
በህዝብና ቤት ቆጠራ ላይ የመረጃ ደህንነትና የሳይበር ጥቃት እንዳይኖር ዝግጅት ተደርጓል አዲስ አበባ ጥር 232011 በአራተኛው ዙር የህዝብና ቤት ቆጠራ የመረጃ ደህንነትና የሳይበር ጥቃትን ለመከላከል ዝግጅት መደረጉን የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ። ቆጠራው ተዓማኒ የሆነ ውጤት እንዲኖረው ለማስቻል በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የታገዘ አሰራር መዘርጋቱም ተጠቁሟል። ኤጀንሲው የቆጠራውን ቀንና የዝግጅት ስራዎችን ዛሬ ይፋ ሲያደርግ ዋና ዳይሬክተሩ አቶ ቢራቱ ይገዙ እንደተናገሩት ፤ የዘንድሮውን የህዝብና ቤት ቆጠራ ወቅታዊ፣ ጥራት ያለው፣ ተአማኒና ተቀባይነት ያለው ለማድረግ የአሰራር ማሻሻያዎች ተደርገዋል። ከዚህ ቀደም በወረቀት ይካሄድ የነበረው የመረጃ አሰባሰብ በዲጂታል ቴክኖሎጂ እንዲካሄድ፣ በአንድ ቋንቋ ይደረግ የነበረውን የቆጠራ አሰራር በአምስት ቋንቋዎች እንዲካሄድና የመረጃ ደህንነትና የሳይበር ጥቃትን ለመከላከል የቅድመ ዝግጅት ስራዎች ተሰርቷል። ለቆጠራው 152 ሺህ ካርታዎችና ከ37 ሺህ የመቆጣጠሪያ ቦታ ካርታዎች በዲጂታል የተዘጋጁ ሲሆን ዋናው የቆጠራ መረጃ በ’ታብሌት’ አማካኝነት እንደሚካሄድ ገልጸዋል። የቆጠራው ስራ በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች በተመሳሳይ ወቅት እንዲካሄድ መደረጉ የመረጃውን ተአማኒነትና ፍጥነት እንደሚያግዝ ተገልጿል። የቆጠራውን መጠይቆች ግልጽ ለማድረግና በአማርኛ፣ በኦሮምኛ፣ በትግርኛ፣ በአፋርኛና በሶማሊኛ እንዲዘጋጁ መደረጉን ኤጀንሲው ገልጿል። ከዚህ ቀደም የሚነሱ ጥያቄዎችን ለመመለስ ከሁሉም የህብረተሰብ ክፍል የተውጣጣ የአማካሪ ምክር ቤት ተቋቁሞ የቆጠራውን ተአማኒነት ለመጨመር መሰራቱን ዋና ዳይሬክተሩ ጠቁመዋል። ቆጠራው ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዚያ 20 ቀን 2011 ዓም ድረስ የሚከናወን እንደሚሆን ታውቋል። የፕላንና ልማት ኮሚሽን ሚኒስትር ዶክተር ፍጹም አሰፋ በበኩላቸው የህዝብና ቤት ቆጠራ ለልማት የዕቅድ ዝግጅት፣ ለፖሊሲ ቀረጻ አስተዳደራዊና ፖለቲካዊ ውሳኔዎች አስፈላጊነቱ አያጠያይቅም። የህዝብና ቤት ቆጠራው በተሳካ ሁኔታ እንዲካሄድ የሲቪክና የሙያ ማህበራት፣ ሕዝባዊ አደረጃጀቶች የኃይማኖት ተቋማት ህዝቡን በማስተማርና በመቀስቀስ ለቆጠራው መሳካት የበኩላቸውን እንዲወጡ ጠይቀዋል። በቆጠራው የጤና፣ የትምህርት፣ የቤት፣ የቴክኖሎጂ አጠቀቀምና የፖለቲካ ጉዳዮች ተካተው መረጃ የማሰባሰብ ተግባር እንደሚከናወን ሚኒስትሯ አመልክተዋል። ”በተዘረጋው ዘመናዊ አሰራር ከዚህ ቀደም የሚነሱ ጥያቄዎች ምላሽ እንደሚያገኙ ይታመናል” በማለት ገልጸው ለቆጠራው መላው ህብረተሰብ ትብብር እንዲያደርግ ጥሪ አስተላልፈዋል። በኢትዮጵያ ሶስት ጊዜ የሕዝብና ቤት ቆጠራ የተካሄደ ሲሆን አራተኛው በጸጥታ ችግር የተነሳ መራዘሙ ይታወቃል።
41
አራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ ከወገንተኝነት በፀዳ መልኩ በቴክኖሎጂ ታግዞ እንደሚከናወን ተገለጸ Wed Feb 20 2019በአድማሱ አራጋውአካሉ ጰጥሮስ የሀገር ዉስጥ ዜና በአገር አቀፍ ደረጃ የሚካሄደው አራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ ከፖለቲካና ከወገንተኝነት በፀዳ መልኩ በቴክኖሎጂ ታግዞ እንደሚሰራ የህዝብና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን ገልጿል፡፡ በዘንድሮ የህዝብና ቤት ቆጠራ በተለያዩ ምክንያቶች ከአከባቢያቸው የተፈናቀሉ ዜጎችንም መቁጠር የሚያስችል ቴክኒክ መዘጋጀቱን የኮሚሽኑ ፀሓፊ አቶ ቢራቱ ገዙ ለዋልታ ቴሌቭዥን ገልፀዋል፡፡ በዘንድሮ ቆጠራ የኮሚሽኑ የአስተዳደር ሠራተኞችን ጨምሮ ከ1 መቶ 85 ሺህ በላይ ቆጣሪዎች የተዘጋጁ ሲሆን ከፖለቲካ ወገንተኝነት እንዲሁም ከዘር በፀዳ መልኩ በቴክኖሎጂ እንደሚሰራም ተናግረዋል፡፡ ቆጠራው በተሳካ መልኩ እንዲካሄድ የሁሉም ባለድርሻ አካላት ተሣትፎ ወሳኝ ነው ብለዋል፡፡ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ለመጡ 1200 የምርጫ ኮሚሽን ኃላፊዎች ለስድስት ቀናት የሚቆይ የአሠልጣኞች ሥልጠና በአዲስ አበባ እየተሰጠ ይገኛል፡፡ በሥልጠናው የተሣተፉ ኃላፊዎችም በቀጣይ በየአካባቢው ለሚገኙ ተሣታፊች ሥልጠና ይሰጣሉ ተብሏል፡፡ አራተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ ከመጋቢት 29 እስከ ሚያዚያ 20 ድረስ ይካሄዳል፡፡
42
የኢትዮጵያ ህዝብና ቤት ቆጠራ መጋቢት 29 ሊካሄድ ነው፡፡ ፡፡ ባሕር ዳር፡ጥር 232011 ዓምአብመድ የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ እና የኢትዮጵያ ፕላን ኮሚሽን ዛሬ በጋራ በሰጡት መግለጫ 4ኛው የኢትዮጵያ ህዝብና ቤት ቆጠራ በሚቀጥለው መጋቢት 292011 ዓም ይካሄዳል፡፡ የኢትዮጵያ ማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙ እንዳሉት የኢትዮጵያ ህዝብና ቤት ቆጠራ በ1979፣1987 እና 1990 ዓም ላይ ለሶስት ጊዜ ሲካሄድ በርካታ ቅሬታዎች ይነሱበት ነበር፡፡በተለይም በአማራ ክልል ህዝብ ቁጥር ላይ ትክክለኛ መረጃ ሪፖርት አልተደረገም የሚል ቅሬታ ተነስቷል፡፡ ስለሆነም በ4ኛው የኢትዮጵያ ህዝብና ቤት ቆጠራ ከወረቀት አሰራር ወጥቶ በዲጂታል ቴክኖሎጂ ስለሚካሄድ ቅሬታዎችን ይፈታል ተብሎ ይጠበቃል፡፡ ባለፈው ዓመት ህዳር ወር ላይ ሊካሄድ ታስቦ የነበረው የኢትዮጵያ ህዝብና ቤት ቆጠራ በሀገሪቱ ተከስቶ በነበረው አለመረጋጋት መራዘሙ ይታወሳል፡፡
43
4ኛው የሕዝብና ቤት ቆጠራ ተራዘመ፡፡ ባሕር ዳር፡ መጋቢት 092011ዓም አብመድ መጋቢት 29 ቀን 2011ዓም እንደሚካሄድ ዕቅድ ተይዞለት የነበረው 4ኛው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ በድጋሜ ተራዘመ፡፡ ከዓመት በፊት ሊካሄድ ቀጠሮ ተይዞለት የነበረው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ በተወሰኑ ክልሎች በነበረ የፀጥታ ችግር መራዘሙ የሚታወስ ነው፡፡ የፀጥታ ችግሮች ተቀርፈው በዚህ ዓመት እንደሚካሄድ ተጠብቆ የነበረና ሰፊ ቅድመ ዝግጅት የተደረገ ቢሆንም ዋልታ እንደዘገበው የሕዝብና ቤት ቆጠራው ላልተወሰነ ጊዜ ተራዝሟል፡፡ አብመድ ከሰሞኑ በሕዝብና ቤቶች ቆጠራው መካሄድ ዙሪያ በማኅበራዊ ገጹ የሕዝብ አስተያዬት ጠይቆ የነበረ ሲሆን ብዙዎቹ አስተያዬት ሰጭዎች ‹‹ባለው ነባራዊ ሁኔታ መካሄድ የለበትም›› የሚል ሐሳብ ሰጥተው ነበር፡፡ ምንጮቻችን እንደነገሩን ደግሞ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽኑ የቆጠራው ይራዘም ውሳኔ ለሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ቀርቦ ይፀድቃል።
44
የሕዝብ አለመቆጠር ክልሉን ጥቅም እንደሚያሳጣው ፟፟መገንዘብ እንደሚገባ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አሰማኸኝ አሳሰቡ ባሕር ዳር፡ ጥር 292011 ዓም አብመድ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ በከፍተኛ ትኩረትና ጥንቃቄ እንደሚከናወን አቶ አሰማኸኝ አስረስ ተናገሩ፡፡ በሀገር አቀፍ ደረጃ በየ10 ዓመቱ የሚደረገው የህዝብና ቤት ቆጠራ መጋቢት 29 ይጀመራል፡፡ ለአራተኛ ጊዜ ነው ቆጠራው የሚከናወነው፡፡ ለህዝብ እና ቤት ቆጠራው የሚያግዙ 180 ሺህ የሚጠጉ ታብሌት ኮምፒውተሮች ተገዝተዋል፤ መተግበሪያም ተጭኖላቸዋል፡፡ የሀይል እጥረት ችግር እንዳይኖርም 26 ሺህ የሀይል ባንክ ግዥ ተፈጽሟል፡፡ ቆጠራው ሙሉ በሙሉ በዲጂታል ቴክኖሎጂ ይከናወናል ነው የተባለው፡፡ ወደ እያንዳንዱ ቤት ተቆጣጣሪና አረጋጋጮችን የያዙ ሶስት ሰዎች ለምዝገባው ያመራሉ፡፡152 ሺህ የቆጠራ ካርታዎችም ተሰናድተዋል፡፡ ከዚህ ውስጥ በአማራ ክልል 37 ሺህ 1 መቶ 96 የቆጠራ ካርታዎች ናቸው የተዘጋጁት፡፡ በ2009 ዓም ሊካሄድ የታሰበው ቆጠራው በሀገሪቱ በነበረው አለመረጋጋት ምክንያት በሁለት አመታት ዘግይቷል፡፡ ለሥራው መሳካትም በአማራ ክልል በምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ አቶ ላቀ አያሌው የሚመራ ኮሚቴ ተቋቁሟል፡፡ የህዝብና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽንም ተመስርቷል፡፡ በመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽቤት የሚመራ ነው፡፡ ከሴክተር መስሪያ ቤቶች የተውጣጡ አካላትን ያቀፈ ነው፡፡ በወረዳ ደረጃም በመንግስት ኮምዩኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ የሚመራ ኮሚቴው ተቋቁሟል፡፡ ከክልሉ ውጭ በተለያዩ የሀገሪቱ ክፍሎች ኑሯቸውን የመሰረቱ የአማራ ብሔር ተወላጆች የሚቆጠሩት ባሉበት ክልል ነው፡፡ ኦሮሚያ ክልል ይህን ያህል ህዝብ አለው ሲባል የአማራውን ጨምሮ ነው፡፡ በአንፃሩ አማራ ክልል ውስጥ የሚኖሩ የሌላ ብሔር ተወላጅ ሰዎችም በተመሳሳይ፡፡ ነገር ግን ብሔራቸው ይመዘገባል፡፡ ይህም በተናጠል ይህን ያህል አማራ፣ ኦሮሞ ወይም ሌሎች ብሔሮች በዚህ ክልል ውስጥ አሉ ብሎ ለመናገር ያግዛል፡፡ እንዲመዘገቡ እና በምዝገባው ወቅትም አንዳይደናገሩ በድሬደዋ፣ ሀረሪ፣ ጎባ፣ ጅማ የአማራ ተወላጆችን ሰብስቦ የማስገንዘብ ስራ ይከናወናል ነው ያሉት ዋና ዳይሬክተሩ አቶ አሰማኸኘ፡፡ በተረፈ ግን ማንኛውም ቆጣሪ እንዲህ ሁን፣ የዚህ ብሔር ሁን ብሎ መደራደርና ማዘዝ አይችልም ብለዋል፡፡ ‹‹ይህ ጊዜ ኢትዮጵያ ውስጥ አማራ በብዛት ምን ያህል እንደሆነ የምናውቅበት ነው፤ ያለፉትን ስህተቶች መርሳት ያስፈልጋል፤የፈሰሰ ውሃ አይታፈስምና›› ብለዋል አቶ አሰማኸኝ፡፡ የህዝብ እና ቤቶች ቆጠራው የህልውና ጉዳይ መሆኑንም ነው የተናገሩት፡፡ ሌላ ክልል ውስጥ ሆነው የማንነት ጥያቄ ያነሱ ሰዎች ባሉበት ክልል ይቆጠራሉ፤ብሔራቸውን ሲጠየቁም ይመዘገባል፡፡ በትግራይ እና በአማራ መካከል ያለውን የራያና የወልቃይት የማንነት ጥያቄ በዋቢነት አቅርበዋል፡፡ በግጭቶች መንስኤነት ተፈናቅለው በክልሉ በመጠለያዎች ውስጥ የሚገኙ ሰዎች ባሉበት ቦታ ይቆጠራሉ፡፡ ከየት አካባቢ እንደተፈናቀሉ፡ በዚህ ዓመት ከህዝብና ቤቶች ቆጠራ በላይ ትኩረት ሰጥተን የምናከናውነው ስራ የለም ያሉት አቶ አሰማኸኝ አስረስ መቆጠር መብት ብቻ ሳይሆን ግዴታ ከመሆኑ ባለፈ አለመቆጠር ክልሉ ሊያገኝ የሚገባውን ጥቅም እንደሚያሳጣው መገንዘብ እንደሚገባ አሳስበዋል፡፡ ዘጋቢ፡ኪሩቤል ተሾመ
45
ግጭት ያለባቸውን አካባቢዎችና የተፈናቀሉ ዜጎችን ያማከለ ቆጠራ ለማካሄድ ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ መጋቢት 29 በሚጀመረው የህዝብና ቤት ቆጠራ ግጭት ያለባቸው አካባቢዎችና የተፈናቀሉ ዜጎችን ያማከለ ቆጠራ እንደሚካሄድ የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ፡፡ ግጭት ያለባቸው አካባቢዎችንና የተፈናቀሉ ዜጎችን ጉዳይ በተመለከተ እያንዳንዱ ክልል ከለውጡ በኋላ ያለበትን ሁኔታ ለማወቅ ከሁለት ወራት በፊት ስብሰባ ተደርጎ መገምገሙን በኤጀንሲው የህዝብ ግንኙነትና መረጃ አሰባሰብ ዳይሬክተር አቶ ሳፊ ገመዲ ገልጸዋል፡፡ በዚህም ሁሉም ክልል የየራሱን ሪፖርት ካቀረበ በኋላ፣ የቆጠራ ኮሚሽኑ መሰረታዊ ነጥቦች ላይ በሰፊው ውይይት አድርጎ ውሳኔ ማስተላለፉን ኃላፊው አመልክተዋል፡፡ በዚህም ግጭት ባለባቸው አካባቢዎች የህዝብና ቤት ቆጠራውን ለማካሄድ እንደ አማራጭ ክልሎች በአስቸካይ ተነጋግረው ችግሮችን በፈቱባቸው አካባቢዎች የቆጠራ ካርታ መሰራቱንም ገልጸዋል፡፡ አቶ ሳፊ እንደሚሉት ክልሎች ችግሩን መፍታት ባልቻሉባቸውና የቆጠራ ካርታ ባልተሰራባቸው አካባቢዎች ‘’ልዩ የቆጠራ ቦታ’’ ‘’Special Enumiration area’’ ተብሎ ተይዞ ቆጠራው ይካሄዳል፡፡ በግጭቱ ምክንያት ከተለያዩ አካባቢዎች የተፈናቀሉ ዜጎችን በተመለከተ በተመሳሳይ ውይይት ተደርጎ የተፈናቃዮች ብዛትና ያሉበት ሁኔታ መለየቱም ተመልክቷል፡፡ በዚህም የግጭቱን መንስኤ በመለየት የተፈናቀሉ ዜጎች ወደ ቀድሞ ቦታቸው ተመልሰዋል፡፡ ወደ ቀያቸው ያልተመለሱ ዜጎችን ለመመለስ ክልሎች ከፌዴራል መንግስት ጋር በትብብር እየተሰራ ይገኛል፡፡ የማንነት ጥያቄን በተመለከተ የህዝብና ቤት ቆጠራ ከማንነት ጋር የሚገናኝ እንዳልሆነም ኤጀንሲው ገልጿል፡፡ በዚህም ማንኛውም ሰው ወይም አካል የማንነት ጥያቄውን ለፌዴሬሽን ምክር ቤት ማቅረብ እንደሚችልና ከመቆጠር የማያግድ መሆኑም ተመልክቷል፡፡
46
‹‹ባለፈው የሕዝብና ቤት ቆጠራ የአማራ ክልል ሕዝብ ቅሬታ ነበረው፤ አሁን ይህን ቅሬታ ለመፍታት ሁሉም ሊረባረብ ይገባል፡፡›› የአማራ ክልል ፕላን ኮሚሽን ባሕር ዳር፡ የካቲት 262011 ዓምአብመድ በአማራ ክልል ባለፉት ጊዜያት የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ሲካሄድ የተሠሩ ስህተቶች ከዕውቀት ማነስ የመነጩ እንደነበሩና ስህተቶችን ለማረም መንግሥት በስፋት ሊያስተምር እንደሚገባ አብመድ ያነጋገራቸው አስተያዬት ሰጭዎች ተናገሩ፡፡ አራተኛውን የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ በተመለከተ ለአብመድ አስተያዬት የሰጡት በአማራ ክልል የተለያዩ አካባቢ ነዋሪዎች ‹‹ባለፉት ጊዜያት ቆጠራ ሲካሄድ የሠራናቸው ስህተቶች ከዕውቀት ማነስ የመነጩ ነበሩ፤ ያለንን ቤተሰቦች ሁሉንም አላስመዘገብንም፡፡ ይህ የሆነው ደግሞ ልጆችን ማስቆጠር ትክከል አይደለም የሚል የተሳሳተ እምነት ስለነበረንና የማስቆጠሩን ጥቅም ስለማናውቅ ነበር፡፡ አሁንም ቢሆን ስለጥቅሙ ለሕዝቡ ትምህርት ሊሰጥ ይገባል›› ብለዋል፡፡ ኅብረተሰቡ የሕዝብና ቤት ቆጠራው በማኅበራዊ፤ በኢኮኖሚና በፖለቲካዊ ዘርፎች ያለዉን ፋይዳና ጉዳቱን ተረድቶ በቆጠራው ዕለት በነቂስ እንዲሳተፍ አስቀድሞ ትምህርት መሰጠት እንዳለበት ነው አስተያዬት ሰጭዎች የተናገሩት፡፡ ከዚህ በፊት በነበረው የሕዝብና ቤት ቆጠራ የተሳተፉ የቆጠራ ባለሙያዎች ደግሞ የሕዝብ እና ቤት ቆጠራን በተመለከተ በአመለካከት ላይ የተሠራ ግንዛቤ በቂ ባለመሆኑ አንዳንድ ቦታዎች ሰዎች የቤታሰብ ቁጥራቸውን ቀንሰው ሲያስመዘግቡ መታዘባቸውንና ባለሙያዎችም ያለውን ድካም በመፍራት አንድ ቦታ ላይ ሆነው በግምት ሞልተው ይመለሱ እንደነበር አስታውሰዋል፡፡ ጉዳዩ የሕዝብን ጥቅም የሚያሳጣ በመሆኑ በዚህ ቆጠራ ላይ ይህን ላለመድገም መሠራት እንዳለበትም አስያዬት ሰጥተዋል፡፡ በየ10 ዓመቱ የሚደረገዉ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ለአስተዳደራዊ ጉዳዮችና ለምርጫ፣ ለዕቅድ ዝግጅት፣ ለክትትልና ግምገማ እንዲሁም ለምርምር የሚጠቅሙ ሕዝብን የሚመለከቱ መረጃዎችን በቆጠራ መሰብሰብ፣ ማጠናከር፣ መገምገምና ማሰራጨት በመሆኑ በአራተኛዉ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ፍትሐዊና ትክክለኛ መረጃ ለማሰባሰብ በቴክኖሎጂ በመታገዝ የሚሠራ መሆኑን የአማራ ክልል ፕላን ኮሚሽን ኮሚሽነር አቶ በድሉ ድንገቱ ተናግረዋል፡፡ አቶ በድሉ እንደገለጹት የአንድን ሀገር የልማት እንቅስቃሴ ለመምራት የሕዝቡን ቁጥር ማወቅ ትልቅ ፋይዳ አለዉ፡፡ እንደ ሀገር እና እንደ ክልል የሚወጡ ፖሊሲና ስትራቴጂዎች ሕዝቡን ተጠቃሚ እንዲያደርጉ ከተፈለገ የሕዝብን ቁጥር ማወቅ ተገቢ ነው፡፡ ሕዝቡን ከልማቱ ተጠቃሚ ለማድረግ በነብስ ወከፍ ደረጃ ተቆጥሮ በትክክል መታወቅ ይኖርበታልም ነው ያሉት፡፡ የሚሰበሰቡ የሕዝብና ቤት ቆጠራ መረጃዎች ትክክለኛ ካልሆኑ ሕዝቡን በኢኮኖሚ፣ በማኅበራዊና በፖለቲካዊ ዘርፍ ፍትሐዊ ተጠቃሚነቱን እንደሚያሳጡት ኮሚሽነሩ አስገንዝበዋል፡፡ ኢኮኖሚዉ የሚያመነጨዉን ሀብት በፍትሐዊነት ተጠቃሚ ለማድረግ ትክክለኛው የሕዝብ ብዛት መታወቅ አለበት፡፡ ትምህርት ቤቶች፣ የጤና አገልግሎት እና የንጹህ መጠጥ ዉኃ ለመዘርጋት በአንድ አካባቢ የሚኖርን ሕዝብ ብዛት መታወቅ አለበት፡፡ የሕዝቡ ብዛት በትክክል ካልታወቃ ሕዝቡ ከሀገሪቷ ሀብት በፍትሐዊነት እንዳይጠቀም ያደርጋልም ነው ያሉት፡፡ የሕዝብ ቁጥርን በፖሊቲካዊ ጥቅሞቹ ሲታይ ለአብነት በምርጫ ውክልና የሚሰጠው በሕዝብ ብዛት ነዉ፤ ስለሆነም የሕዝቡ ቁጥር ካልታወቀ ሕዝቡ በብዛቱ ልክ ማግኘት ያለበትን ዉክልና ሳያገኝ ይቀራል ማለት ነው፡፡ በኢትዮጵያ የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽን በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር የሚመራ አካል ተዋቅሮ እንዲሁም በሀገር ደረጃ የትምህርትና ቅስቀሳ ኮሚቴ ተቋቁሞ እየሠራ መሆኑ ይታወቃል፡፡ በአማራ ክልል 37 ሺህ 196 የሚጠጉ የቆጠራ ቦታዎች ተለይተዋል፡፡ በገጠር የቆጠራ ቦታ ከ100 እስከ 150 ቤተሰብ ሲይዝ በከተማ ደግሞ ከ150 እስከ 2መቶ ቤተሰብ ታሳቢ ያደረገ ነዉ፡፡ ቆጠራውን ለማከናወንም 34 ሺህ 351 ቆጣሪዎች ተመልምለዋል፡፡ 8ሺህ 760 ቆጠራውን የሚከታታሉ ባለሙያዎች ሱፐርቫዘሮች ይሳተፋሉ፡፡ መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓም የሚጀመረዉ የዚህ ዓመት የሕዝብና ቤት ቆጠራ ልዩ የሚያደርገው በቴክኖሎጂ የተደገፈ መሆኑ ነዉ፡፡ ሥራው በ‹ጅፒኤስ ቴክኖሎጅና ሶፍትዌር› የሚታገዝ መሆኑም ታውቋል፡፡ ለቴክኖሎጂው መሳካት በቅርበት የቴክኒክ ድጋፍ ማድረግ የሚችሉ 188 የኢንፎርሜሽንና ኮምፒዉተር ቴክኖሎጂ ባለሙያዎች እየተመለመሉ መሆኑም ታውቋል፡፡ እንደ ኮሚሽነሩ ገለጻ ከሆነ በአማራ ክልል የቴክኖሎጂውን ውጤታማነት ለመፈተሸ 10 ቦታዎች ተመርጠዉ የሙከራ ቆጠራዎች ተካሄደዉ በተሳካ ሁኔታ ተከናውኗል፡፡ ቴክኖሎጂዉ መሠረታዊ ችግር እንዳይኖርበት በባለቤትነት ይዞ የሚሠራዉ የፌዴራል ማዕከላዊ ስታስትክስ ኤጀንሲ ነዉ፡፡ በ1999 ዓም በተደረገዉ የቤትና የሕዝብና ቤት ቆጠራ መሠረታዊ ክፍተት በመኖሩ የአማራ ክልል ሕዝብ ቅሬታ ያለዉ መሆኑን አቶ በድሉ አስታውሰው ዘንድሮ ስህተቱ እንዳይደገም ሁሉም በነቃና በባለቤትነት መሳተፍ እንዳለበት አሳስበዋል፡፡ በየደረጃዉ ያለዉ የመንግሥት መዋቅር ትኩረት ሰጥቶ በትክክል ተፈፃሚ እንዲሆን መሥራት አለበት፡፡ የሃይመኖት አባቶች፣ በመንግሥት እና በተለያዩ ድርጅቶች ዉስጥ ያሉ ሠራተኞች ለኅብረተሰቡ ግንዛቤ የመፍጠር ሥራ በመሥራት የበኩላቸዉን እንዲወጡ ኮሚሽነር በድሉ ድንገቱ ጥሪ አቅርበዋል፡፡
47
ስለሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ግንዛቤው እንደሌላቸው አብመድ ያነጋገራቸው አርሶ አደሮች ገለጹ ባሕር ዳር፡ የካቲት 302011 ዓምአብመድ አርሶ አደሮች ስለሕዝብ እና ቤት ቆጠራው ዕውቅና እንዲኖራቸው እየሠራ መሆኑን ደግሞ የአማራ ክልል የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት አስታውቋል፡፡ ለ4ኛ ጊዜ የሚካሄደው የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓም ይጀመራል፡፡ ለሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ከወዲሁ ሰፊ ቅድመ ዝግጅቶች እየተደረገ መሆኑንም በመንግሥት በኩል እየተገለጸ ነው፡፡ ከዝግጅቶች መካከል ኅብረተሰቡ ቤቶችንና ልጆቹን እንዴት ማስቆጠር እንደሚገባው የግንዛቤ ፈጠራ መሥራት አንዱ ነው፡፡ በከተሞች አካባቢ ያለው ሕዝብ ስለቆጠራው በተለያዩ የመገናኛ ብዙኃን አማራጮች የተሻለ ግንዛቤ እንደሚያገኝ ይገመታል፡፡ ነገር ግን ከ80 በመቶ በላይ የሚሆነው የአማራ ክልል ሕዝብ በገጠር የሚኖር በመሆኑ በቂ የሚዲያ አማራች እንዳለው ለመግለጽ አያስደፍርም፡፡ አብመድ ያነጋገራቸው አርሶ አደሮች ስለቆጠራው የሰጡት አስተያዬት በቂ ግንዛቤ ላለመፈጠሩ ማሳያ ናቸው፡፡ ከአነጋገርናቸው ውስጥ አቶ ይታየው በዓለም እና ወይዘሮ ይታጠቁ ጥላሁን ስለሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ‹‹መንግሥት የሚያመጣው ማንኛውም ነገር አይጎዳንም፤ ሕዝብ እና ቤት ቆጠራ ግን ለማን ለምን እንደሚጠቅም ብዙም ዕውቀቱ የለንም›› ብለዋል፡፡ የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ በአግባቡ ካልተካሄደ ደግሞ በአርሶ አደሮች አካባቢ ማዳበሪያ ለማዳረስ፣ የጤና ተቋማትን ለመሥራት፣ ሰው ሰራሽ እና የተፈጥሮ አደጋዎች ሲደርሱ ድጋፍ ለማድረግ እና በጀት ለመመደብ አስቸጋሪ እንደሚሆን የሥነሕዝብ ባለሙያዎች ያስረዳሉ፡፡ ለአርሶ አደሮች ተገቢ የሆነ የግንዛቤ ፈጠራ ሥራ ተሰርቶ የሕዝብ እና ቤቶች ቆጠራ በአግባቡ እንዲመራ ከዞኖች ጀምሮ እስከ ወረዳ አስታዳደር የኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤቶች ሥራውን በአግባቡ እንዲያስኬዱ ኃላፊነት ተሰጥቷቸው እየሠሩ ነው፡፡ አርሶ አደሮች በየአደረጃጀት እና በየእምነት ተቋማት ግንዛቤ እንዲፈጠር ሥራ እየተሠራ መሆኑን የተናገሩት ደግሞ በአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽሕፈት ቤት የሚዲያ ይዘት ማበልፀግ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተረ አቶ ጋርዳቸው አንሙት ናቸው፡፡ አቶ ጋርዳቸው እንደገለጹት በክልል ደረጃ ግንዛቤ ለመፍጠር ተልዕኮ ከተሰጣቸው የዞን የመንግሥት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጋር በየቀኑ በሪፖርት እየተገናኙ ነው፡፡ ከወረዳዎች ጋር ግን ክልሉ በቀጥታ ስማይገናኝ ኃላፊነቱን ዞን መስጠቱንም አስታውቀዋል፡፡ ‹‹በሥራው ላይ የሚታዩ ክፍተቶችን እየለየን፣ እየገመገምን እናርማለን›› ብለዋል፡፡ በወረዳ ደረጃ የሕዝብ እና ቤት ቆጠራ በአግባቡ እንዲካሄድ ኃላፊነት የተሰጣቸው አካላትም ሕዝቡን ተጠቃሚ የሚያደረጉ ሥራዎችን እንዲሠሩ ጥሪ አስተላልፈዋል፡፡
48
የ3ኛው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ውጤት እንዲሰረዝ አብን ጠየቀ። ባሕር ዳር፡ መጋቢት 102011ዓም አብመድ የአማራ ብሄራዊ ንቅናቄ አብን በ1999 ዓም የተካሄደው የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ውጤት እንዲሰረዝ ጠይቋል። ንቅናቄው ዛሬ በሰጠው መግለጫ በቆጠራው የተሳተፉ ባለሙያዎችና ባለስልጣናት ተጠያቂ መሆን እንዳለባቸውም አቋሙን አሳውቋል። በቆጠራው ለተፈጠረው ስህተትም መንግስት ካሳ መክፈል እንዳለበት ነው አብን የጠየቀው። በአዲስ አበባ እና አካባቢው ስለታማ ነገሮችን በመያዝ ከህግ አግባብ ውጭ እተንቀሳቀሱ እና ህዝብን እያሸበሩ ባሉ አካላት ላይ የኦሮሞ ፖለቲካ ኃይሎች ዝምታ ተገቢ አለመሆኑንም አብን በመግለጫው አስታውቋል። የንቅናቄው የፖለቲካ ዘርፍ ኃላፊ አቶ መልካሙ ሹምዬ እና የሕዝብ ግንኙነት ኃላፊዉ አቶ ክርስቲያን ታደለ በሰጡት መግለጫ መንግስት የህግ የበላይነትን ማስከበር ባለመቻሉ የዜጎች ሰብዓዊ እና ዴሞክራሲያዊ መብት በተለያዩ የሀገሪቱ አካባቢዎች እየተጣሰ ለእንግልትና ለስደት እየተዳረጉ ነው ሲሉ ቅሬታቸውን ገልፀዋል፡፡ አሁን በስራ ላይ ያለው ህገ መንግስት ሁሉንም ብሄር ብሄረሰቦች በፍትሃዊነት ያሳተፈ እና ተጠቃሚ ያደረገ ባለመሆኑ እንዲቀየር አብን ጥረት እንደሚያደረግም አስታውቀዋል። ፍትህ እንዲሰፍን እና የዜጎችን ደህንነት ስጋት ላይ የሚጥሉ ማናቸውንም እንቅስቃሴዎች መንግስት እልባት እንዲሰጣቸው አብን ጠይቋል፡፡ ንቅናቄው በ1999 ዓም በተካሄደው የህዝብና ቤቶች ቆጠራ በተለይም በአማራ ህዝብ ላይ ሆን ተብሎ በተፈፀመው ጥፋት ተመጣጣኝ ካሳ እንዲከፈል፤ ቆጠራውም እንዲሰረዝ እና ጥፋተኞች በህግ እንዲጠየቁ መንግስትን ጠይቋል፡፡ ላልተወሰነ ጊዜ በተራዘመው 4ኛው የህዝብና ቤቶች ቆጠራ ተዓማኒነት የተሞላባቸው አሰራሮች እንዲካሄዱ እና ከአሁን በፊት የተፈፀሙ ስህተቶች እንዳይደገሙ ትግል እንደሚያደርግ ንቅናቄው በሰጠው መግለጫ አስታውቋል፡፡
49
የሕዝብና ቤት ቆጠራ መራዘም ጉዳይ የፌደራል መንግሥት ከኦሮሞ ኤሊቶችና ኦነግ ውጭ በሕዝብ ለሚነሱ ጥያቄዎች ለአንዳቸውም መልስ ሲሰጡ አይታይም፤ ይህ አንድም ንቀት አሊያም ምን ታመጣላችሁ ነው፡፡ በንቀት እየተሔደበት ያለው አንደኛው የሕዝብና ቤት ቆጠራው ነው፡፡ አጀንዳ በአጀንዳ ላይ እየደራረቡ የሕዝብና ቤት ቆጠራው የሚጀመርበት ቀን ላይ መድረስን ነው እንደመፍትሔ ያደረጉት፡፡ ይህ አካሔድ አደገኛ እንደሆነ እንዲረዱን እንፈልጋለን፡፡ ምናልባትም በጅምር የቀረው አቢዮት መጨረሻ ሊሆን ይችላል፡፡ በትንሹ ሊቆጥሩ የሚመጡ ባለሙያዎች በአካባቢያችን ዝር እንዳይሉ ማድረግ ቀላል ነው፡፡ ስምምነት የሌለበት ፕሮጀክት ሁሌም አይሳካም፡፡ በአጪሩ በአማራው አካባቢ በዚህ ዓመት የቤት ቆጠራ የለም፤ ቤት እቆጥራለሁ ብሎ የሚመጣ ባለሙያ ሪስክ እንዳይወስድ እንመክራለን፡፡ ሚሊዮን ዜጎች ማደሪያቸው ጎዳና ሆኖ ሚሊዮን ቤቶች ፈርሰው የሚቆጠረው የትኛው ነው የተቃጠለ ባድማ ይቆጠራል በቡልዶዘር የፈረሰ ቤት ይቆጠራል በጫካ መድረሻ ያጡ መጻጉ ዜጎችን የት አግኝተን ነው የምንቆጥራቸው በመጀመሪያ የተረጋጋ ሰላም ይፈጠር ቅድሚያ ለዜጎች መኖር ዋስትና እንስጣቸው ከዚያ ቤትና ሕዝብ ቆጠራ አሊያም ምርጫ ይምጣ
50
ባለፋት ሶስት ጊዚያት በኢትዮጵያ በተካሄዱት የህዝብ እና ቤቶች ቆጠራዎች የተሰሩ ስህተቶች እንዳይደገሙ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባ የአማራ ብሔራዊ ንቅናቄ አብን አሳሰበ፡፡ ባሕር ዳር፡ የካቲት 082011 ዓምአብመድ ባለፋት ሶስት ጊዚያት የተካሄዱትን የህዝብ እና ቤቶች ቆጠራዎች መነሻ በማድረግ ቀጣይ በሚካሔደው ቆጠራ ስጋቶች እና መደረግ በሚገባቸው ጥንቃቄዎች ላይ በአዲስ አበባ ውይይት እያካሄደ ነው። ባለፋት የቆጠራ ጊዚያት የተሠሩት ስህተቶች መጋቢት 29 2011 ዓም በሚካሄደው 4ኛው የኢትዮጵያ ህዝብና ቤቶች ቆጠራ እንዳይደገሙ ሁሉም የአማራ ህዝብ በንቃት እንዲሳተፍ ንቅናቄው ጠይቋል፡፡ በተለይም ምሁራን ህዝቡን በማንቃት እና ቆጠራው በውጤታማነት እንዲጠናቀቅ የበኩላቸውን እንዲወጡ ነው ንቅናቄው የጠየቀው፡፡ የአብን ሊቀመንበር ዶክተር ደሳለኝ ጫኔ ‹‹ባለፋት ቆጠራዎች የአማራ ህዝብ ቁጥር ‹‹ሆን ተብሎ›› እንዲቀንስ ተደርጓል፤ በዚህም ክልሉ በብዙ ዘርፎች ተጎድቷል›› ብለዋል፡፡ በመሆኑም በቀጣይ የሚካሔደውን የህዝብና ቤቶች ቆጠራ ውጤታማ በማድረግ የክልሉ ህዝብ ማግኘት ያለበትን ማህበራዊ እና ኢኮኖማያዊ ተጠቃሚነት ማረጋገጥ እንደሚገባ ነው ያሳሰቡት፡፡ በጎንደር ዩኒቨርሲቲ የሥነ ህዝብ እና ዲሞግራፊ መምህር ዶክተር ሲሳይ ምስጋናው በኢትዮጵያ ባለፉት ጊዚያት የተካሄዱት የሕዝብና ቤቶች ቆጠራዎች ችግሮችና የ2011 ዓም ቆጠራ ስጋቶችን መሠረት የደረገ ጥናታዊ ጽሁፍ አቅርበዋል። በጥናታዊ ጽሁፋቸው እንዳመላከቱትም ባለፋት ቆጠራዎች የአማራ ክልል ህዘብ ቁጥር በ1987 ዓም ከነበረው በ 2 ነጥብ 5 ሚሊዮን ቀንሷል፡፡ በሶስቱ ቆጠራዎች ደግሞ 6 ሚሊዮን የሚሆን የአማራ ክልል ህዝብ አለመቆጠሩን ተናግረዋል። የህግ ባለሙያው አቶ ውብሸት ሙላት በበኩላቸው ‹‹የህዝብ እና ቤቶች ቆጠራ ህግ ማዕቀፍ›› በሚል ርዕስ የሌሎች ሀገሮችን ተሞክሮዎች እያጣቀሡ አቅርበዋል፡፡ በጽሁፋቸውም ቆጠራውን ያካሔደው ተቋም ገለልተኛ እና ነጻ አለመሆን ከአሁን በፊት በተካሔዱት ቆጠራዎች ለተፈጠሩት ስህተቶች ምክንያት ነበር ብለዋል፡፡ አደረጃጀቱ አለመቀየሩም ለአሁኑ ቆጠራ ስጋት እንደሚሆን ነው ያቀረቡት፡፡
51
የቆጠራ ካርታ ባልተዘጋጀላቸው አካባቢዎች የህዝብ እና ቤት ቆጠራው በልዩ ሁኔታ ይካሄዳል On Feb 25 2019 810 አዲስ አበባ ፣ የካቲት 18 ፣ 2011 ኤፍ ቢ ሲ የቆጠራ ካርታ ባልተዘጋጀላቸው የተወሰኑ አካባቢዎች የህዝብ እና ቤት ቆጠራው በልዩ ሁኔታ እንደሚካሄድ የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ። ባለፈው አመት መካሄድ የነበረበት 4ኛው ብሄራዊ የህዝብ እና ቤቶች ቆጠራ መጋቢት 29 ቀን ሊካሄድ ቀን ተቆርጦለት ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ ነው። ለቆጠራው የሚያስፈልጉ የግብዓት ስርጭት እና የቆጠራ ተቆጣጣሪዎች እና የቴክኒክ ባለሙያዎች ስልጠናም እየተካሄደ ይገኛል። ይሁን እንጅ ከቆጠራው አስቀድሞ የቆጠራ ካርታ ያልተሰራላቸው ቦታዎች እንዴት ሊቆጠሩ ነው በሚል ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ፥ ከቤኒሻንጉል፣ ጋምቤላ፣ አፋር፣ ሶማሌና ሃረሪ ከተውጣጡ የማህበረሰብ ተወካዮች ጋር በተወያዩበት ወቅት ጥያቄዎች ተነስተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩም በምላሻቸው የህዝብና ቤት ቆጠራው ዋነኛ አላማ ትክክለኛ የኢትዮጵያን ህዝብ ቁጥር ማወቅ መሆኑን ጠቅሰው፥ ብዙ ቁጥር ለመያዝ የሚደረግ ሽሚያ ካለ መቆም እንዳለበት ተናግረዋል። የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ በበኩሉ በክልሎች፣ ወረዳዎች እና ቀበሌዎች መካከል የቦታ ይገባኛል ጥያቄዎች ሲነሱ መቆየታቸውን ይገልጻል። ለቆጠራው በመላ ሀገሪቱ ከ152 ሺህ በላይ ካርታ ሲዘጋጅም በእነዚህ አካባቢዎች ጥንቃቄ ተደርጓል ነው ያለው። ካርታው ከተዘጋጀ በኋላም የይገባኛል ጥያቄ ተነስቶባቸው ጉዳዩ ፖለቲካዊ መፍትሄ እንዲያገኝ ባለፉት ሁለት አመታት ጥረት ተደርጎ ስምምነት ላይ ያልተደረሰባቸው ጥቂት አካባቢዎች መኖራቸውን በኤጀንሲው የካርቶግራፊ እና ጂ አይ ኤስ ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር አቶ ሲሳይ ጉታ ይናገራሉ። ከኤርትራ ጋር ቀደም ብሎ በነበረው ችግር ሳቢያም 16 የአፋር ክልል ቀበሌዎች እንዲሁም ሞያሌ ከተማ የቆጠራ ካርታ አለመዘጋጀቱንም ጠቅሰዋል። የቆጠራ ካርታዎቹ በዘመናዊ ቴክኖሎጂ በመደገፍና በእግር በመንቀሳቀስ የተዘጋጁ ሲሆን፥ በአሁኑ ወቅትም ቆጠራው በሚካሄድባቸው ታብሌቶች ላይ እየተጫኑ ይገኛሉ። ካርታ ያልተዘጋጀላቸው አካባቢዎች ላይም ኤጀንሲው በሚከተለው ልዩ የቆጠራ ዘዴ መሰረት ቆጠራው ይካሄዳል ነው ያሉት። የኤጀንሲው ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙም በ4ኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ የማይቆጠር ሰው እና ቤት አለመኖሩን ጠቅሰው፥ የቆጠራ ካርታ ባልተዘጋጀላቸው አካባቢዎች የሚኖሩ ዜጎች እና ቤቶች በልዩ ሁኔታ ይቆጠራሉ ብለዋል። የአፋር ክልል 16 ቀበሌዎች የቆጠራ ካርታ ባይዘጋጅላቸውም ከሌላ ወገን የሚነሳ ቅሬታ ስለሌለባቸው ቆጠራው ሲሰራ ለአፋር የሚደመር ይሆናል። የሞያሌው ግን በኦሮሚያ እና ሶማሌ ክልሎች መካከል ስምምነት እስካልተደረሰ ድረስ ቆጠራው ሲከናወን ለሁለቱም ክልሎች ሳይደመር ቁጥሩ በብሄራዊ ደረጃ እንደ ግብዓት ይውላል ተብሏል። ኤጀንሲው የይገባኛል ጥያቄዎችን የመመለስ ስልጣን እንደሌለውና ጥያቄ በሚነሳባቸው አካባቢዎች ጭምር ቆጠራው እንደሚካሄድ ጠቅሶ፥ ጥያቄው ምላሽ ሲያገኝ የቆጠራው ውጤት ወደተወሰነለት አካል ይደመራል ብሏል። 4ኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ ያለምንም ሳንካ እንዲካሄድም በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የሚመራውና የሁሉም ክልሎች ርዕሳነ መስተዳድሮች የሚሳተፉበት የህዝብና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን በበላይነት እያስተባበረ ይገኛል።
52
አዲስ አበባ መጋቢት 62011 በተያዘው ወር መጨረሻ የሚጀመረው 4ኛው ዙር አገር አቀፍ ሕዝብና ቤት ቆጠራ ዝግጅት መጠናቀቁን የማዕከላዊ ስታቲስቲክስ ኤጀንሲ አስታወቀ። የኤጀንሲው ምክትል ዋና ዳይሬክተር ወይዘሪት አበራሽ ታሪኩ ከሌሎች የኤጀንሲው የስራ ኃላፊዎች ጋር ዛሬ በጉዳዩ ላይ መግለጫ ሰጥተዋል። መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓም በይፋ የሚጀመረው 4ኛው ዙር የሕዝብና ቤት ቆጠራ የካርታ ስራ፣ የመረጃ ቋት ማሳደግ፣ የሰው ኃይል ማሟላት፣ ሎጂስቲክስና ስልጠና ዝግጅት በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን ጠቁመዋል። ”ለ1 ሺህ 600 የአሰልጣኝ ስልጠና መሰጠቱን ገልጸው፤ ከየካቲት 26 ጀምሮ እስከ መጋቢት 8 የሚቆይ የቆጣሪና ተቆጣጣሪ ስልጠናዎች በሁሉም የአገሪቱ አካባቢዎች በሚገኙ 25 ቅርንጫፎች ለ8 ሺህ 600 ባለሙያዎች በመሰጠት ላይ ነው” ብለዋል። በቆጠራው በአጠቃላይ 180 ሺህ የሰው ሃይል እንደሚሰማራ ገልጸው፤ የዘንድሮ ቆጠራ ከዚህ በፊት ከነበሩት ሶስት ቆጠራዎች በተለየ የመረጃ አሰባሰብ በዲጅታል ወይም በታብሌት ኮምፒተሮች እንደሚደረግ ተናግረዋል። ለቆጠራው የተመለመሉ ሰዎች መምህራን፣ የጤናና የግብርና ባለሙያዎች ሲሆኑ አካላዊ ብቃት፣ ስነ ምግባርና ሌሎች መስፈርቶች እንዳሉበት ጠቁመዋል። ለመረጃ ስብሰባ ከሚሰራጩ 180 ሺህ ታብሌቶች መካከል 90 በመቶዎቹ የመረጃ መሰብሰቢያ መተግበሪያ እንደተጫነላቸው ገልጸው፤ ቀሪዎቹም በጥቂት ቀናት ውስጥ ሶፍትዌሩ ተጭኖላችው እንደሚሰራጩ ገልጸዋል። የቆጠራ መረጃዎችን የያዙት መተግበሪያዎች በኤጀንሲው ከፍተኛ የአይሲቲ ባለሙያዎች የተዘጋጁና በልዩ ልዩ መረጃ መሰብሰቢያ ሲያገለገሉ የቆዩ ቢሆንም ከአሁኑ ቆጠራ ግዙፍነት አንጻር ከአሜሪካ የቆጠራ ቢሮ የባለሙያ ድጋፍ መገኘቱን ጠቁመዋል። በሶፍትዌር ዝግጅቱ የመረጃ መረብ ደህንነት ኤጀንሲ ኢንሳ እንዳለበት የሚገለፀው ጉዳይ ከእውነት የራቀ መሆኑን ገልጸው፤ ኢንሳ በመረጃው ቋት ደህንነት ጥበቃ እንጂ በሌሎች ቴክኒካል ጉዳዮች ኃላፊነት እንደሌለው አብራርተዋል። ከሁለት ዓመት በፊት ጀምሮ ለቆጠራ ስራ 3 ነጥብ 5 ቢሊዮን ብር በጀት እንደነበረው የገለጹት ወይዘሪት አበራሽ፤ አሁን ላይ ለሚደረጉ ስራዎች በገንዘብና ኢኮኖሚ ሚኒስቴር በኩል 1 ነጥብ 3 ቢሊዮን ብር ለክልሎች መከፋፈሉን ገልጸዋል። በወቅቱ ግምት ውስጥ ያልገቡ ስራዎችን ለማከናወን ደግሞ ተጨማሪ የበጀት ጥያቄ ለህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት መቅረቡን በማመልከት በጀቱ በቅርብ እንደሚለቀቅ እምነታችውን ገልጸዋል። የሚሰበሰበውን መረጃ ተዓማኒነት በተመለከተም ከፌዴራል እስከ ወረዳ የራሱ የቆጣሪ ተቆጣጣሪዎች እንዳሉት በመጠቆም፣ መረጃው ከተሰበሰበ በኋላ ቆጣሪው የሞላውን መረጃ ከታብሌት ኮምፒተሮች የሚያሳይበትና ከተቆጣሪ ጋር የሚፈራረምበት ወረቀት መዘጋጀቱን አመልክተዋል። ከኢትዮ ቴሌኮም ጋር በመተባበርም የተሰበሰበው መረጃ ከተቆጠረበት ታብሌት በቀጥታ ወደ ማዕከል የመረጃ ቋት የሚገባበት ስርዓት ተዘጋጅቷል። በአንዳንድ የአገሪቱ አካባቢዎች ባለው አለመረጋጋትና የዜጎች መፈናቀል ባለበት ስፍራ ቆጠራውን ለማካሄድ ስልጠና እየተሰጠ መሆኑን ተናግረዋል። የተፈናቀሉ ዜጎች ወደነበሩበት ቦታ ከተመለሱ በቋሚ መኖሪያቸው፣ ካልተመለሱም ባሉበት አካባቢ ስለመፈናቀላችው የሚያሳይ አስፈላጊው መረጃ ተሞልቶ በተጠለሉበት ስፍራ እንደሚቆጠሩ አመልክተዋል። ብሔርና ሃይማኖትን በተመለከተም ኢትዮጵያ ውስጥ ያሉ ማንኛውም ብሄር ብሔረሰብ ከፌዴሬሽን ምክር ቤት በተወስደ ዝርዝር መሰረት በተሰጣቸው ኮድ እንደሚቆጠሩ ተናግረዋል። ”ተቆጣሪው ከሁለት ብሄር በመወለድም ሆነ በሌላ ምክንያት ‘ብሔሩን’ ለመመለስ ከተቸገረ ዘር፣ ትውልድ፣ ነገድና ጎሳውን በማብራራት በተቀመጡ ኮዶች እንዲካተት ይደረጋል” ብለዋል። የጥያቄው ዓላማ የብሄር ስብጥር መረጃ ለመሰብሰብ በመሆኑና ‘ኢትዮጵያዊ’ የሚለው የዜግነትን እንጂ የብሔር ማንነት ስለማይገልጽ ‘ኢትዮጵያዊ’ በሚል የቆጠራ ኮድ አልተዘጋጀም ብለዋል። ኃይማኖትን በተመለከተም ኢትዮጵያ ውስጥ የሚገኙ ኃይማኖቶች ተለይተው ኮድ መሰጠቱን፤ ከ18 ዓመት በታች ከሆኑት በስተቀር የቤተሰቡ አባላት ግላዊ ሃይማኖታቸውን በማሳወቅ እንዲሞላ ለቆጣሪዎች ስልጠና መሰጠቱን ተመልክቷል። 4ኛው ዙር ቆጠራ ከመጋቢት 29 ቀን 2011 ዓም ጀምሮ ለ20 ቀናት ይካሄዳል ተብሎ ይጠበቃል። በቆጠራው የሚገኘውን ውጤት፣ ሌሎች የመረጃ ግብዓቶችን በመጠቀም የሕዝብ ብዛት ትንበያ እንደሚሰራ ተጠቅሷል።
53
4ኛው የኢትዮጵያ ህዝብና ቤት ቆጠራ ከመጋቢት 29 ጀምሮ እንደሚካሄድ ተገለጸ የብሄራዊ ፕላንና ልማት ኮሚሽን አራተኛው የኢትዮጵያ ህዝብና ቤት ቆጠራ ከመጋቢት 29 ጀምሮ እንደሚካሄድ አስታወቀ። የህዝብና ቤት ቆጠራውን አስመልክቶ በዛሬው እለት የኮሚሽኑ ኮሚሽነር ዶክተር ፍጹም አሰፋ መግለጫ ተሰጥተዋል። ኮሚሽነሯ በመግለጫቸውም መጋቢት 29 ቀን 2011 የሚጀመረውን የህዝብና ቤት ቆጠራ ግልጽና ተዓማኒ በሆነ መልኩ ለማካሄድ ዝግጅቶች መጠናቀቃቸውን ተናግረዋል። እንዲሁም ከዚህ ቀደም የነበሩ ቅሬታዎች እንዳይፈጠሩ ለማድረግ ዝግጅት መጠናቀቁን ነው ዶክተር ፍጹም የገለፁት። የህዝብና ቤት ቆጠራው በዘመናዊ ቴክኖሎጂ የሚደገፍ ሲሆን፥ አዳዲስ አሰራሮች ተግባራዊ ይደረጉበታልም ነው የተባለው። በዚህም በርካታ ታብሌቶች፣ ጂፒኤስና ሌሎች መሰል ግብዓቶች መዘጋጀታቸውም ተገልጿል። የማዕከላዊ ስታስቲክስ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ቢራቱ ይገዙ በበኩላቸው፥ ቆጠራውን ለማካሄድ ከዚህ በፊት ወረቀት ጥቅም ላይ ይውል የነበረ ሲሆን፥ አሁን ላይ የሌሎች ሀገራት ተሞክሮዎችን በመውሰድ አሰራሩ ሙሉ በሙሉ ወደ ዲጂታል መቀየሩን ተናግረዋል። በቆጠራ ሂደት ችግሮች ቢከሰቱ እንኳን ቶሎ ለማስተካከል የሚያስችል የበይነ መረብ ቁጥጥር ስርዓት ተግባራዊ የሚደርግ ሲሆን፥ ቆጠራው በትክክል ስለመካሄዱም ማረጋጋጫ የሚሰጥበት የአሰራር ስርዓት መዘርጋቱን አስገንዝበዋል። በቋንቋ አጠቃቅም ዙሪያ የሚገጥሙ ችግሮችን ለመቅረፍም መጠይቆች በአማርኛ፣ አፋን ኦሮሞ፣ አፋርኛ፣ ሶማሌኛና ትግርኛ መዘጋጀታቸውን ነው ያስረዱት። ቆጠራው የአርብቶ አደር አካባቢዎችን ጨምሮ በሁሉም አካባቢዎች በተመሳሳይ ጊዜ በአንድ ወቅት እንደሚከናወን የተናገሩት ዋና ዳይሬክተሩ፥ በተመሳሳይ ጊዜ ቆጠራው መካሄዱ ከዚህ ቀደም የታዩ ስህተቶችን ለመቀነስ ያስችላል ብለዋል። ቆጠራውን የሚከታተል የሂሳብ ባለሙያዎች፣ የሃይማኖት አባቶችና የሀገር ሽማግሌዎች የተካተቱበት አማካሪ ምክር ቤት መቋቋሙም ነው የተገለጸው። ባለፉት ጊዜያት ሶስት የህዝብና ቤት ቆጠራዎች መካሄዳቸው የሚታወስ ሲሆን፥ ሶስተኛው ቆጠራ በርካታ ቅሬታዎች የተነሱበት ነበርም ተብሏል። የፊታችን መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓም ለመጀመር የታቀደው የህዝብና ቤት ቆጠራ ፕሮግራም በ2010 ዓም ሊካሄድ ታቅዶ የነበረ ሲሆን፥ በሀገሪቱ በተከሰቱ አለመረጋጋቶችና ጸጥታ ችግሮች ጋር በተያያዘ መራዘሙ ይታወሳል።
54
አዲስ አበባ መጋቢት 102011 በግጭት ምክንያት የተፈናቀሉ በርካታ ቁጥር ያላቸውን ወገኖች ወደ ነበሩበት ቀዬ የመመለሱ ስራ በበቂ ሁኔታ ባለመሰራቱ 4ኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ እንዲራዘም የዉሳኔ ሀሳብ ቀረበ። የህዝብና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን ባካሄደው ስብሰባ አራተኛዉን የህዝብና ቤት ቆጠራ ለማካሄድ የተደረገዉን ዝግጅት በመገምገም የውሳኔ ሃሳቦች አሳልፏል። በጊዜያዊ መጠለያ ውስጥ የሚገኙ ተፈናቃይ ዜጎች ትርጉም ባለው ደረጃ ወደ ነበሩበት ቦታ እስኪመለሱ ድረስ ቆጠራውን ለማካሄድ ተጨማሪ ጊዜ በማስፈለጉ እንዲራዘም የውሳኔ ሃሳቡ ቀርቧል። የውሳኔ ሃሳቡን ኮሚሽኑ ለተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች እንዲቀርብ በአብላጫ ድምፅ መወሰኑን የጠቅላይ ሚኒስትር ፅህፈት ቤት ያወጣው መግለጫ ያሳያል። የመግለጫው ሙሉ ቃል ከዚህ እንደሚከተለው ቀርቧል። • የሕዝብና ቤት ቆጠራው እንዲቀጥል በቴክኒክ ደረጃ በቂ ዝጅግት የተደረገ መሆኑንና ኮሚሽኑና ማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲ ሰፊ ስራ የሰሩ መሆኑን፣ • የካርታ እና ተያያዥ ስራዎች እየተገባደዱ መሆኑን፣ • ሌሎች ዝግጅቶችም እየተደረጉ መሆኑን ግንዛቤ ወስዶ የቆጠራውን አላማና ግብ በአስተማማኝ ሁኔታ ለማሳካት የሚያስችሉ ተግባራት የተሟሉ ባለመሆናቸው ማለትም በየአካባቢው ለስራው መሳካት በተገቢው ሁኔታ መጠናቀቅ የሚገባቸው ተግባራት ባለመጠናቀቃቸው እና ተጨማሪ ግዜ የሚያስፈልግ በመሆኑ፣ • ምንም እንኳን ለቆጠራ የቀሩን ቀናት ጥቂት ቢሆንም በተለያዩ ገጭቶች ምክንያት የተፈናቀሉ በርካታ ቁጥር ያላቸውን ወገኖች ወደ ነበሩበት ቀዬ የመመለሱ ስራ በበቂ ሁኔታ ባለመሰራቱ አሁንም በርካታ ዜጎች በጊዜያዊ መጠለያ የሚገኙ በመሆኑ እነዚህ ወገኖች ትርጉም ባለው ደረጃ ወደ ነበሩበት ቦታ እስኪመለሱ ድረስ ተጨማሪ ጊዜ በማስፈለጉ ቆጠራው እንዲራዘም የውሳኔ ሃሳቡን ለተወካዮችና ለፌዴሬሽን ምክር ቤቶች እንዲቀርብ በአብላጫ ድምፅ ወስኗል።
55
አዲስ አበባ ሰኔ 32011 የሕዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች የሕዝብና ቤት ቆጠራ መራዘምን አስመልክቶ በቀረቡ የተለያዩ ሃሳቦች ላይ ሰፊ ክርክር በማድረግ ለአንድ ዓመት እንዲራዘም ወስነዋል። የህዝብ ተወካዮችና የፌዴሬሽን ምክር ቤቶች ዛሬ ባደረጉት 4ኛ ዓመት የስራ ዘመን 3ኛ ልዩ የጋራ ስብሰባ የ2011 ዓም የሕዝብና ቤት ቆጠራ ይራዘም እና አይራዘም በሚሉት ሃሳቦች ላይ ሰፊ ውይይት ተካሂዷል። የምክር ቤቶቹ አባላት ቆጠራው ይራዘም፣ አይራዘም፣ የሚራዘምበት የጊዜ ገደብ ላልተወሰነ ጊዜ ይባልና ለስድስት ወር ተብሎ ገደብ ይበጅለት የሚሉ የመከራከሪያ ሃሳቦችን አንስተዋል። አገሪቱ አሁን ካለችበት ሁኔታ አንጻር ቆጠራውን ለማካሄድ አስቻይ ሁኔታ የለም ያሉት አብዛኞቹ አባላት ናቸው። በአገሪቱ በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች ምክንያቶች በርካታ ዜጎች በተፈናቀሉበትና የጸጥታ ስጋት እየተፈጠረ ባለበት ሁኔታ ቆጠራውን ማካሄድ ትክክለኛ መረጃ ማግኘት ስለማያስችል መራዘም አለበት፤ ለቆጠራው የተመረጠው ጊዜ አርሶ አደሩ በእርሻ ስራ ሳቢያ ቤቱ የማይገኝበት፣ተፈናቃዮች ከቀዬአቸው የሌሉበት እንዲሁም ዜጎች በስነ ልቦናና ሞራል ያልተረጋጉበት በመሆኑ መካሄዱ የሚፈለገውን መረጃ ለማግኘት ያዳግታል ነው ያሉት። በሌላ በኩል ቆጠራው መራዘሙ በአገሪቱ ኢኮኖሚ ላይ ተጽእኖ ከማሳደሩ ባለፈ ግዙፍ አገራዊ አጀንዳዎችን ለማከናወን እንቅፋት ስለሚፈጥር መራዘም የለበትም ያሉም ነበሩ። መንግስት ቆጣራውን ለማካሄድ በቂ ዝግጅት ያደረገና በርካታ ወጪ ያወጣ በመሆኑ ቆጠራው ቢራዘም ኢኮኖሚው ይጎዳል በማለት የመከራከሪያ ሃሳብ አቅርበዋል። እነዚህ አባላት በችግር ውስጥ ሆኖ ቆጠራውን ማካሄድ አገሪቱ በቀጣይ ለምታካሂደው አገራዊ አጀንዳና ምርጫ ጠቀሜታ ይኖረዋል ባይ ናቸው። ቆጠራው ይራዘም የሚለውን ሃሳብ የደገፉት ደግሞ አሁን ባለው አገራዊ ሁኔታ የጊዜ ገደብ አስቀምጦ በዚህ ቀን ይካሄድ ለማለት አስቻይ ሁኔታ ስለሌለ ላልተወሰነ ጊዜ ይራዘም ሲሉ፣ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ኮሚሽን ሃላፊነት ተሰጥቶት የጊዜ ገደቡን ያስቀምጥ ያሉም ነበሩ። ቆጠራው ከሚሰጠው አገራዊ ጠቀሜታ አንጻር ጊዜ መስጠት ግድ ይሆናል ነው ያሉት። አገሪቱ በለውጥ ጉዞ ላይ እንደመሆኗ ሰላምን ለማረጋገጥና የህዝቡን ስነ ልቦና መረጋጋት የማምጣቱ ስራ ሊተኮርበትና ጊዜ ሊሰጠው ስለሚገባ ላልተወሰነ ጊዜ የሚለው ሃሰብ እንዲጸናም ጠይቀዋል። ቆጠራውን ለአንድ ዓመት ማራዘም ይበዛል ያሉት ደግሞ አሁን ያለው ተስፋ ሰጪ ሰላም በቅርብ ጊዜ ይረጋገጣል፤ የተጀመረው ዜጎችን ወደ ቀያቸው የመመለስ ስራ በቅርቡ እንደሚጠናቀቅ አመላካች ሁኔታዎች ስላሉም ስድስት ወር በቂ ነው ሲሉ ተከራክረዋል። የቆጠራውን መራዘም ምክር ቤቱ ማጽደቅ ያለበት አሁን አይደለም፤ ለመራዘሙም የሚመለከታቸው አካላት የአገርን ሰላም የማስጠበቅ ሚናቸውን በአግባቡ ባለመወጣታቸው ነው የሚል አስተያየትም ተሰንዝሯል። የምክር ቤቱ አፈ ጉባኤ አቶ ታገሰ ጫፎ ለቀረቡ ጥያቄዎችና ሃሳቦች ምላሽ ሲሰጡ የሕዝብና ቤት ቆጠራ ለአገር የሚኖረውን ማህበራዊ፣ ኢኮኖሚያዊና ፖለቲካዊ ፋይዳ ሰፊ መሆኑን አውስተዋል። የልማት እቅዶች፣ ፕሮግራሞችና ፖሊሲዎች ለመንደፍና ሀብትን በፍትሃዊነት መድቦ ለማስተዳዳር የቆጠራው ፋይዳ የጎላ መሆኑን በመጥቀስ። ያም ሆኖ አሁን በአገሪቱ ቆጠራውን ለማካሄድ አስቻይ ሁኔታዎች ባለመኖራቸው በተረጋጋና ምቹ አካባቢያዊ ሁኔታ እንዲሁም ጊዜ ማካሄድ ‘አማራጭ የሌለው ነው’ ብለዋል። የሕዝብና ቤቶች ቆጠራ ኮሚሽን በ2011 የሚካሄደው ቆጠራ ከጥቅሙ ጉዳቱ የሚያመዝን መሆኑን አሳውቆ ለፌዴራል ምክር ቤቶች የአንድ ዓመት የማራዘሚያ ጥያቄ ማቅረቡን ተናግረዋል። በመጨረሻም ምክር ቤቶቹ ቆጠራው ለአንድ ዓመት ይራዘም የሚለውን የውሳኔ ሃሳብ በ30 ተቃውሞና በሶስት ድምጸ ተአቅቦ በአብላጫ ድምጽ አጽድቀውታል። ምክር ቤቶቹ ከጋራ ስብሰባቸው ቀደም ብሎ በተናጠል ባካሄዱት ውይይትም የህዝብና ቤት ቆጠራው እንዲራዘም ውሳኔ አሳልፈው ነበር። የፌዴሬሽን ምክር ቤት የህዝብና ቤት ቆጠራው ይራዘም የሚለውን የውሳኔ ሃሳብ በ8 ተቃውሞና በአራት ድምፀ ተአቅቦ፣ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ደግሞ በ24 ተቃውሞና በሁለት ድምፀ ተአቅቦ በአብላጫ ድምፅ ነበር ያሳለፉት።
56
የ4ኛው ህዝብና ቤት ቆጠራ ተሳታፊዎች ስልጠና በባህር ዳር ከተማ ተጀመረ የአራተኛው ህዝብና ቤት ቆጠራ ተሳታፊዎች ስልጠና በባህር ዳር ከተማ ተጀመረ ፡፡ በአማራ ክልል አመራር ኢንስቲትዩት ማዕከል የምዕራብ አማራና የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል የአራተኛው ህዝብና ቤት ቆጠራ ተሳታፊዎች ስልጠና ዛሬ ተጀምሯል፡፡ በዚህ የሥልጠና መርሃ ግብር የመክፈቻ ፕሮግራም ላይ የተገኙት የአማራ ክልል መንግስት ኮሙዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት ኃላፊ አቶ አሰማኸኝ አስረስ ሰልጣኞቹ በቆጠራው ችግሮች እንዳይከሰቱና የታሪክ ተወቃሽ እንዳይሆኑ ከወዲሁ ቅድመ ጥንቃቄና ዝግጅት ማድረግ እንደሚገባቸው ተናግረዋል፡፡ ለዚህም ለህብረተሰቡ በሚገባው መንገድ የትምህርትና ቅስቀሳ ስራዎች መስራት እንዳለባቸው ነው የገለጹት፡፡ ትክክለኛውን መረጃ ለትክክለኛው አካል ለማድረስ ሁሉም የየበኩሉን ሚና መወጣት እንዳለበትም መልዕክታቸውን አስተላልፈዋል፡፡ በሦስተኛው ዙር የህዝብና ቤት ቆጠራ የታዩ ክፍተቶችን ዳግም መከሰት እንደሌለባቸው የተናገሩት አቶ አሰማኸኝ ይህንን ቆጠራ የቆጠርንም ያስቆጠርንም እኛው ነን ብለዋል፡፡ ሦስተኛው የህዝብና ቤት ቆጠራ በርካታ ችግሮች የነበሩበት፣ ብዙ ያነጋገረ እንደነበረም አስታውሰዋል፡፡ ስለሆነም ከዚህ ችግር በመማር በአራተኛው ዙር የህዝብና ቤት ቆጠራ ተመሳሳይ ችገሮች እንዳይከሰቱ ሰልጣኞቹ ከወዲሁ ቅድመ ጥንቃቄ ማድረግ እንደሚገባቸው ነው የተነገሩት፡፡
57
ቤት የሌላቸው እና የተፈናቀሉ ዜጎች የሚቆጠሩበት ስልት እንደተዘረጋ የማዕከላዊ ስታቲክስ ኤጀንሲ አስታውቋል፡፡ ባሕር ዳር፡ መጋቢት 032011ዓም አብመድ መጋቢት 29 ቀን 2011 ዓም በመላው ሀገሪቱ የሚደረገው የሕዝብና ቤት ቆጠራ ከመቸውም ጊዜ በላይ ከፍተኛ ትኩረት እንደተሰጠው እየተነገረ ነው። ለዚህም በሕዝቡ በኩል ‹‹ሁሉም እንዴት እና በምን መልኩ ልንቆጠር ወይም ሊቆጠሩ ይችላሉ›› የሚሉት ጥያቄዎች እየተነሱ ነው፡፡ የተፈናቀሉ፣ ቤት የሌላቸው እና ቤታቸው የተቃጠለባቸው ዜጎች እንዴት እንደሚቆጠሩ የአማራ ፕላን ኮሚሽንን እና የማዕከላዊ ስታትስቲክስ ኤጀንሲን አነጋግረናል፡፡ የአማራ ክልል ፕላን ኮሚሽን የሥነ ሕዝብ ባለሞያ አቶ ታደለ አሳቤ መጋቢት 29 በመላው ሀገሪቱ ለሚደረገው የሕዝብና ቤት ቆጠራ የተፈናቀሉና ቤት የሌላቸው ዜጎችን ለመቁጠር የሚያስችል አሰራር መዘርጋቱን ነግረውናል፡፡ እንደ አቶ ታደለ ማብራሪያ በተለያዩ ምክንያቶች የተፈናቀሉ ዜጎች ከቀያቸው የተፈናቀሉት ከ6 ወር ወዲህ ከሆነ የሚቆጠሩት ሳይፈናቀሉ በነበሩበት ቦታ ሆነው ነው፡፡ የተፈናቀሉት ከ6 ወር በፊት ከሆነ ግን ባሉበት ጊዜያዊ አካባቢ ሆነው እንዲቆጠሩ ይደረጋል ነው ያሉት፡፡ ቤት የተቃጠለባቸው እና የወደመባቸው ዜጎችም ባሉበት ቦታ እንደሚቆጠሩ አሰራር መዘርጋቱን ገልጸዋል፡፡ የማዕከላዊ ስታቲክስ ኤጀንሲ ኮሙኒኬሽን ዳይሬክተር አቶ ሰፋ ገመዲ ደግሞ ቤት የሌላቸው ዜጎችን በተመለከተ ‹‹የራሳቸው የተለዬ የቆጠራ ስልት ተዘጋጅቶላቸዋል፤ በተጠለሉበት ቦታ እና በሚመለሱበት ጊዜ ጠብቆ እንዲቆጠሩ ይደረጋል›› ሲሉ አስታውቀዋል፡፡ ዜጎቹ ቤት እንዳላቸው ተደርጎ እንደማይቆጠርም ገልጸዋል፡፡
58
ሴት ልጃችሁ ስለ ወር አበባ በቅድሚያ አውቃ እንድትዘጋጅ መርዳት ልጃገረዶች ለአቅመ ሔዋን የሚደርሱበት ዕድሜ ብዙ ለውጦች የሚካሄዱበት ጊዜ ነው። ልጃገረዶች በዚህ የእድገት ወቅት ከሚያጋጥሟቸው ለውጦች መካከል ጉልህ ሥፍራ የሚሰጠው የወር አበባ መጀመር ነው። ልጃገረዶች የወር አበባቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ሲመጣ ሊጨነቁ እንዲሁም የተዘበራረቀ ስሜት ሊኖራቸው ይችላል። ለአቅመ ሔዋን ከመድረስ ጋር ተያይዘው እንደሚከሰቱት ሌሎች ለውጦች ሁሉ የወር አበባ መጀመርም ግራ የሚያጋባ ሊሆን ይችላል። ብዙ ጊዜ እንደሚታየው በርካታ ልጃገረዶች ለመጀመሪያ ጊዜ የወር አበባቸው ሲመጣ ፍርሃትና ጭንቀት የሚሰማቸው አንድም ትክክለኛ እውቀት ስለሌላቸው፣ አሊያም ደግሞ ምንም ስለማያውቁ ነው። ስለ ወር አበባ ቀደም ብለው ያወቁ ልጃገረዶች ለመጀመሪያ ጊዜ የወር አበባቸው ሲመጣ እምብዛም ጭንቀትና ግራ መጋባት አይሰማቸውም። ይሁን እንጂ ብዙ ልጃገረዶች ስለ ጉዳዩ በቅድሚያ አውቀው እንደማይዘጋጁ ጥናቶች ያሳያሉ። ከ23 አገሮች የተውጣጡ ተሳታፊዎች በተካተቱበት አንድ ጥናት ላይ ለጥያቄ ከቀረቡት ሴት ልጆች መካከል አንድ ሦስተኛ የሚሆኑት የወር አበባቸው ከመጀመሩ በፊት ስለ ጉዳዩ ምንም ሰምተው እንደማያውቁ ተናግረዋል። በዚህም የተነሳ የወር አበባቸው ሲመጣ ምን ማድረግ እንዳለባቸው እንኳ አያውቁም ነበር። የወር አበባቸው ስለጀመረበት ጊዜ በጣም አጥላልተው ከተናገሩት ሴቶች መካከል አንዳንዶቹ ከዚያ በፊት ስለዚህ ወርሐዊ ዑደት ምንም ትምህርት ያላገኙ ናቸው። በአንድ ጥናት ላይ የተሳተፉት ሴቶች የወር አበባቸው ለመጀመሪያ ጊዜ ሲመጣ የተሰማቸውን ስሜት ሲገልጹ “በፍርሃት ራድኩ፤” “አስደንጋጭ ገጠመኝ ነበር፤” “አፍሬ ነበር” እና “በጣም ፈርቼ ነበር” ብለዋል። ብዙውን ጊዜ ደም የሚፈሰው ሕመም ወይም ቁስል ሲኖር በመሆኑ በአጠቃላይ ሲታይ ሰዎች ደም ሲያዩ ይፈራሉ። በመሆኑም ልጃገረዶች በቅድሚያ ተገቢ ማብራሪያ ካልተሰጣቸውና ዝግጅት ካላደረጉ፣ ሲወርድ ሲዋረድ በመጣው አስተሳሰብ ወይም መሠረተ ቢስ በሆነ እምነት አሊያም ባለማወቅ የተነሳ የወር አበባን ከበሽታና ከቁስል ጋር አያይዘው ቢያዩት ወይም ደግሞ እንደሚያሳፍር ነገር ቢቆጥሩት ምንም አያስገርምም። ሴት ልጃችሁ፣ የወር አበባ መፍሰስ በሁሉም ጤነኛ ልጃገረዶች ላይ የሚደርስ የተለመደ ነገር መሆኑን ማወቅ ያስፈልጋታል። ወላጅ እንደመሆናችሁ መጠን በዚህ ምክንያት የሚያጋጥማትን ማንኛውም ዓይነት ጭንቀት ወይም ፍርሃት እንድታስወግድ ልትረዷት ትችላላችሁ። ግን እንዴት ወላጆች ከፍተኛ ሚና ይጫወታሉ ስለ ወር አበባ እውቀት የሚገኝባቸው ብዙ ምንጮች ያሉ ሲሆን ከእነዚህም መካከል የትምህርት ቤት መምህራን፣ የጤና ባለሞያዎች፣ ጽሑፎች እንዲሁም ትምህርት ሰጪ ፊልሞች ይገኙበታል። ብዙ ወላጆች እነዚህ ምንጮች ብዙውን ጊዜ ስለ ወር አበባ ተፈጥሯዊ ዑደትና በዚህ ጊዜ ሊኖር ስለሚገባው የንጽሕና አጠባበቅ በጣም ጠቃሚ እውቀት እንደሚሰጡ ተገንዝበዋል። ያም ሆኖ ልጃገረዶች እነዚህ ምንጮች ያልዳሰሷቸው ጥያቄዎችና ችግሮች ይኖሯቸው ይሆናል። የወር አበባቸው ሲመጣ ምን ማድረግ እንዳለባቸው ቢያውቁ እንኳ ከወር አበባ መምጣት ጋር ተያይዘው የሚያጋጥሟቸውን የተለያዩ ስሜቶች እንዴት መቋቋም እንዳለባቸው በትክክል አያውቁም። ሴት አያቶች፣ ታላላቅ እህቶች፣ በተለይም ደግሞ እናቶች ልጃገረዶቹ የሚያስፈልጋቸውን እንዲሁም ከሌላ ምንጭ የማያገኙትን ተጨማሪ እውቀትና ስሜታዊ ድጋፍ ሊሰጧቸው ይችላሉ። ብዙውን ጊዜ ልጃገረዶች ስለ ወር አበባ ከማንም በላይ ጥሩ የእውቀት ምንጭ አድርገው የሚመለከቱት እናቶቻቸውን ነው። ስለ አባቶችስ ምን ለማለት ይቻላል ብዙ ልጃገረዶች ለአባቶቻቸው ስለ ወር አበባ መናገር ያሳፍራቸዋል። አንዳንዶቹ ልጃገረዶች በተዘዋዋሪም ቢሆን አባቶቻቸው ድጋፍ እንዲሰጧቸውና ችግራቸውን እንዲረዱላቸው የሚፈልጉ ሲሆን ሌሎቹ ግን አባቶቻቸው በዚህ ጉዳይ ጣልቃ ባይገቡባቸው ይመርጣሉ። ባለፉት ጥቂት አሥርተ ዓመታት በብዙ አገሮች በነጠላ አባቶች የሚተዳደሩ ቤተሰቦች ቁጥራቸው ጨምሯል። በመሆኑም እያደር ቁጥራቸው እየጨመረ የሚሄድ አባቶች ሴት ልጆቻቸውን ስለ ወር አበባ ማስተማርን መልመድ ያስፈልጋቸዋል። እነዚህ አባቶች ስለ ወር አበባና ሴት ልጆቻቸው ስለሚያጋጥሟቸው ሌሎች አካላዊም ሆኑ ስሜታዊ ለውጦች መሠረታዊ እውቀት ሊኖራቸው ያስፈልጋል። አባቶች በዚህ ረገድ ተግባራዊ ሊሆን የሚችል ምክርና እርዳታ ለማግኘት እናቶቸውን ወይም እህቶቸውን ሊጠይቁ ይችላሉ። ውይይቱ መጀመር ያለበት መቼ ነው እንደ ዩናይትድ ስቴትስ፣ ደቡብ ኮሪያና አንዳንድ የምዕራብ አውሮፓ ክፍሎች ባሉ በኢንዱስትሪ የበለጸጉ አገሮች ውስጥ የወር አበባ የሚጀምርበት አማካይ ዕድሜ በ12 እና በ13 ዓመት መካከል ያለው ሲሆን አልፎ አልፎ ግን ገና በ8 ዓመት ወይም በጣም ዘግይቶ በ16 ወይም በ17 ዓመት ሊጀምር ይችላል። በኢንዱስትሪ ከበለጸጉት አገሮች አንጻር ሲታይ በአንዳንድ የአፍሪካና የእስያ አገሮች የወር አበባ የሚጀምርበት አማካይ ዕድሜ ከፍ ያለ ነው። ለምሳሌ ያህል፣ በናይጄሪያ አማካዩ ዕድሜ 15 ዓመት ነው። የወር አበባ በሚጀምርበት ዕድሜ ላይ ልዩነት የሚያመጡ ብዙ ምክንያቶች ሊኖሩ ይችላሉ፤ ከእነዚህም መካከል የዘር ውርስ፣ የኑሮ ደረጃ፣ የአመጋገብ ሁኔታ፣ አካላዊ እንቅስቃሴ፣ የሚኖሩበት ቦታ ከፍታና የመሳሰሉት ይገኙበታል። ያም ሆነ ይህ ሴት ልጃችሁ የወር አበባ ማየት ከመጀመሯ በፊት ከእሷ ጋር ስለ ጉዳዩ መነጋገር ብትጀምሩ የተሻለ ነው። ለዚህም ሲባል አካላዊ ለውጦችንና የወር አበባን የሚመለከቱ ጭውውቶችን፣ ቀደም ብላችሁ ምናልባትም ሴት ልጃችሁ 8 ዓመት ገደማ ሲሆናት ልትጀምሩ ትችላላችሁ። እንዲህ ዓይነቱን ጭውውት ለመጀመር 8 ዓመት በጣም እንደፈጠነ ይሰማችሁ ይሆናል፤ ይሁን እንጂ ሴት ልጃችሁ ከስምንት እስከ አሥር ዓመት ባለው ዕድሜ ላይ ስትሆን የተለያዩ ሆርሞኖች በሰውነቷ ውስጥ ስለሚጨምሩ ውስጣዊ አካሏ ማደግ ጀምሮ ሊሆን ይችላል። በዚህ ጊዜ እንደ ጡት ማጎጥጎጥና በሰውነቷ ላይ ተጨማሪ ፀጉር እንደ ማብቀል የመሳሰሉትን ለአቅመ ሔዋን ከመድረስ ጋር ተያይዘው የሚከሰቱ ውጫዊ የሆኑ አካላዊ ለውጦች ልትመለከቱ ትችላላችሁ። አብዛኞቹ ልጃገረዶች የወር አበባ ማየት ሊጀምሩ አካባቢ በቁመትና በክብደት ፈጣን ለውጥ ያሳያሉ። ስለ ጉዳዩ በምን መንገድ ልታወያዩአቸው ትችላላችሁ የወር አበባ ወደሚጀምርበት ዕድሜ የተቃረቡ ልጃገረዶች ብዙውን ጊዜ ስለ ጉዳዩ ለማወቅ ይጓጓሉ። ምናልባት በትምህርት ቤታቸው የሚማሩ ሌሎች ልጃገረዶች ስለ ወር አበባ ሲወያዩ ሰምተው ይሆናል። ማወቅ የሚፈልጓቸው ነገሮች ይኖራሉ፤ ይሁን እንጂ ብዙዎቹ ምን ብለው እንደሚጠይቁ ይቸግራቸው ይሆናል። ስለ ጉዳዩ አንስቶ ማውራት ሊያሳፍራቸው ይችላል። ለወላጆችም ቢሆን ሁኔታው ተመሳሳይ ነው። እናቶች፣ ልጆቻቸው ስለ ወር አበባ እንዲያውቁ በመርዳት ረገድ ቀዳሚውን ቦታ ቢይዙም እነሱም ቢሆኑ ስለዚህ ጉዳይ ለማስተማር ብቃት እንደሌላቸው ሊሰማቸውና ሊያፍሩ ይችላሉ። አንቺም እናት እንደመሆንሽ የሚሰማሽ ነገር ከዚህ የተለየ ላይሆን ይችላል። ታዲያ ስለ ወር አበባ መጀመርና በአጠቃላይም ስለዚህ ወርሐዊ ዑደት ከሴት ልጅሽ ጋር ለመወያየት ምን ብለሽ ብትጀምሪ ይሻላል የወር አበባ ወደሚጀምርበት ዕድሜ ቢቃረቡም ወደ አሥራዎቹ ዕድሜ ያልገቡ ልጃገረዶች ያልተወሳሰበና ግልጽ የሆነ ሐሳብ ቢሰጣቸው በቀላሉ ሊረዱት ይችላሉ። በዚህ ጊዜ የወር አበባ በየስንት ጊዜው እንደሚመጣ፣ ሲመጣ ምን ያህል ጊዜ እንደሚቆይ ወይም ደግሞ ምን ያህል ደም እንደሚፈሳቸው መግለጽ ይቻላል። በመሆኑም ለሴት ልጅሽ ስለ ወር አበባ ትምህርት መስጠት ስትጀምሪ የወር አበባ ሲመጣ ማድረግ በሚኖርባት ይበልጥ አስፈላጊና ተግባራዊ ነገር ላይ ትኩረት ብታደርጊ የተሻለ ነው። በተጨማሪም “የወር አበባ ሲጀምር ምን ዓይነት ስሜት ይኖራል” ወይም ደግሞ “በዚህ ጊዜ ምን መጠበቅ ይኖርብኛል” እንደሚሉት ለመሳሰሉ ጥያቄዎች መልስ መስጠት ሊያስፈልግሽ ይችላል። ቆየት ብሎም ስለ ወር አበባ ተፈጥሯዊ ዑደት ዝርዝር ጉዳዮችን ለመወያየት ትፈልጊ ይሆናል። በአብዛኛው በዚህ ጉዳይ ላይ ትምህርት ለመስጠት የሚረዱሽን ነገሮች ከጤና ተቋማት ወይም ደግሞ ከመጻሕፍት ቤቶችና መደብሮች ልታገኚ ትችያለሽ። እንደነዚህ ያሉት የማመሳከሪያ ጽሑፎች ስለ ዝርዝር ጉዳዮች ማብራሪያ ለመስጠት ሊጠቅሙ ይችላሉ። አንዳንድ ልጃገረዶች እነዚህን መጻሕፍት ራሳቸው ቢያነቡ ይመርጡ ይሆናል። ሌሎች ደግሞ ከእናቶቻቸው ጋር ሆነው ማንበብ ላያሸማቅቃቸው ይችላል። ጭውውቱን ለመጀመር ጸጥ ያለ ቦታ ምረጪ። ስለ ልጅሽ ማደግና ለአቅመ ሔዋን መድረስ በማንሳት ውይይቱን ቀለል ባሉ ጉዳዮች ጀምሪ። ምናልባትም “በቅርቡ ሁሉም ልጃገረዶች የሚያጋጥማቸው ተፈጥሯዊ ነገር አንቺም ያጋጥምሻል። ይህ ምን እንደሆነ ታውቂያለሽ” ልትያት ትችያለሽ። ወይም ደግሞ አንዲት እናት ቀጥሎ እንደቀረበው የሚመስል የግል አስተያየቷን በመስጠት ልትጀምር ትችላለች “በአንቺ ዕድሜ ሳለሁ የወር አበባ ሲመጣ ምን ሊያጋጥመኝ እንደሚችል አስብ ነበር። በትምህርት ቤት ከጓደኞቼ ጋር በዚህ ርዕስ ዙሪያ እናወራ ነበር። ጓደኞችሽ ስለዚህ ጉዳይ ሲያወሩ ሰምተሽ ታውቂያለሽ” በዚህ መንገድ ልጅሽ ስለ ወር አበባ ምን ያህል እንደምታውቅ ከተረዳሽ በኋላ በደንብ ያልገባት ነገር ካለ ሐቁን አስረጃት። ውይይቱን ስትጀምሪ ከልጅሽ ብዙ ምላሽ ላታገኚ እንደምትችይና አብዛኛውን ነገር አንቺው መናገር ሊኖርብሽ እንደሚችል ጠብቂ። አንቺም ሴት እንደመሆንሽ መጠን የወር አበባሽ ለመጀመሪያ ጊዜ ሲመጣ ጭንቀትና ሥጋት አጋጥሞሽ ይሆናል፤ በዚህ ርዕስ ላይ ከልጅሽ ጋር ስትወያዪ የራስሽን ተሞክሮ ልትነግሪያት ትችያለሽ። አንቺ በዚያን ጊዜ ስለ የትኞቹ ነገሮች ማወቅ ነበረብሽ ምንስ ለማወቅ ፈልገሽ ነበር የጠቀመሽ ምን ዓይነት እውቀት ነበር ከዚህ በመነሳት የወር አበባ በይሖዋ ዓላማ አፈጻጸም ውስጥ ስላለው ቦታ እንዲሁም አስቸጋሪ ስለሆኑት ጎኖቹ ሚዛናዊ አመለካከት እንዲኖራት ለማድረግ ጣሪ። ለምትጠይቅሽ ጥያቄዎች መልስ ለመስጠት ዝግጁ ሁኚ። ቀጣይነት ያለው ትምህርት ስለ ወር አበባ የሚሰጠው ትምህርት በአንድ ጊዜ ውይይት ብቻ የሚያበቃ ሳይሆን ቀጣይነት ያለው ሂደት እንደሆነ ተደርጎ መታየት ይገባዋል። በአንድ ቀን ሁሉንም ነገር በዝርዝር ተወያይታችሁ መጨረስ አያስፈልጋችሁም። ለአንዲት ታዳጊ ልጅ በአንድ ጊዜ ብዙ እውቀት ለመስጠት ብትሞክሪ መረዳት ከምትችለው በላይ ሊሆንባት ይችላል። ልጆች ነገሮችን የሚማሩት ቀስ በቀስ ነው። በተጨማሪም በተለያዩ ወቅቶች እየደጋገሙ ማስተማር ሊያስፈልግ ይችላል። ወጣት ልጃገረዶች እያደጉ ሲሄዱ ተጨማሪ ዝርዝሮችን ለመረዳት ያላቸው ችሎታም ይጨምራል። ሌላው ነገር ደግሞ ልጅሽ ስለ ወር አበባ ያላት አመለካከት ከጊዜ ወደ ጊዜ የሚቀያየር መሆኑ ነው። ልጅሽ የወር አበባዋ እየደጋገመ ሲመጣ ተሞክሮ እያገኘች ስለምትሄድ የሚያሳስባት ነገርም ሆነ ጥያቄዋ ይቀየራል። ስለዚህ ለልጅሽ ቀጣይነት ባለው መልኩ ሐሳብ ማካፈልና ለጥያቄዋም መልስ መስጠት ያስፈልግሻል። በመሆኑም ይበልጥ ትርጉም ያለው እንዲሁም የልጅሽን ዕድሜና የመረዳት ችሎታ ያገናዘበ ሐሳብ በመስጠት ላይ ትኩረት አድርጊ። በርዕሱ ላይ ውይይት ለመጀመር ቀዳሚ ሁኚ ሴት ልጅሽ ስለዚህ ጉዳይ እንዲነሳባት እንደማትፈልግ ብታሳይስ ስለ ግል ጉዳይዋ ለመነጋገር ፈቃደኛ ላትሆን ትችላለች። ወይም ደግሞ በዚህ ጉዳይ ላይ ለመነጋገርና ጥያቄ ለመጠየቅ ድፍረት እስክታገኝ ድረስ ጊዜ ያስፈልጋት ይሆናል። ምናልባትም ማወቅ የሚያስፈልጋትን ነገር ሁሉ ቀደም ብላ እንዳወቀች ልትናገር ትችላለች። በዩናይትድ ስቴትስ የስድስተኛ ክፍል ተማሪዎች የሆኑ ልጃገረዶች በተሳተፉበት አንድ ጥናት ላይ ከተሳታፊዎቹ ውስጥ አብዛኞቹ የወር አበባቸው ለሚጀምርበት ጊዜ በቂ ዝግጅት እንዳደረጉ እንደሚሰማቸው ተናግረው ነበር። ይሁን እንጂ ተጨማሪ ጥያቄ ሲቀርብላቸው እውቀታቸው የተሟላ እንዳልሆነ እንዲሁም በተለያዩ ባሕላዊ አስተሳሰቦችና መሠረተ ቢስ እምነቶች ላይ የተመሠረቱ የተሳሳቱ አመለካከቶችን እንደ እውነት አድርገው እንደተቀበሉ ግልጽ ሆኗል። ስለዚህ ልጅሽ የወር አበባዋ ሲጀምር ምን ማድረግ እንዳለባት ጠንቅቃ እንደምታውቅ ብትናገርም ስለዚህ ጉዳይ መነጋገራችሁ ይጠቅማታል። በዚህ ጉዳይ ላይ ቀዳሚ ሆነሽ አጭር ውይይት መጀመርና ውይይቱ እንዲቀጥል ማድረግ ያለብሽ አንቺ ነሽ። በእርግጥም በዚህ ርዕስ ላይ ከሴት ልጅሽ ጋር መነጋገር የወላጅነት ኃላፊነትሽ ነው። ይህን ርዕስ በማንሳት ስታወዪያት እርዳታሽ እንደሚያስፈልጋት አፍ አውጥታ ባትናገርም እንኳ እርዳታሽ ያስፈልጋታል። ውይይቱን ምን ብለሽ እንደምትቀጥይ ግራ ቢገባሽና ብቃት እንደሌለሽ ቢሰማሽም ተስፋ አትቁረጪ፤ እንዲሁም ትዕግሥተኛ ሁኚ። ከጊዜ በኋላ ሴት ልጅሽ የአንቺ ጥረት ምን ያህል እንደጠቀማት መገንዘቧ አይቀርም። የግርጌ ማስታወሻዎች በ2003 ጃፓን ውስጥ በነጠላ አባቶች የሚተዳደሩ ቤተሰቦች ቁጥር ከምንጊዜውም ይበልጥ ከፍ ብሎ ነበር። በዩናይትድ ስቴትስ በነጠላ ወላጅ ከሚተዳደሩ 6 ቤተሰቦች ውስጥ አንዱ በአባት ብቻ የሚተዳደር ነው። ከገጽ 11 የተቀነጨበ ሐሳብ ልጃችሁ የወር አበባ ማየት ከመጀመሯ አስቀድሞ ጉዳዩን አንስቶ መወያየቱ የተሻለ ነው በገጽ 13 ላይ የሚገኝ ሣጥን ከሴት ልጅሽ ጋር ስለ ወር አበባ መነጋገር የምትችይባቸው መንገዶች ❖ ስለ ጉዳዩ ቀደም ብላ የምታውቀው ነገር ካለ ጠይቀሽ ተረጂ። በትክክል ያልተረዳችው ነገር ካለ አስረጃት። አንቺም ሆንሽ ልጅሽ በዚህ ርዕስ ላይ ትክክለኛ እውቀት እንዳላችሁ አረጋግጪ። ❖ ተሞክሮሽን ንገሪያት። የወር አበባሽ በጀመረበት ወቅት የነበረሽን ስሜት በመንገር ለልጅሽ በጣም የሚያስፈልጋትን ስሜታዊ ድጋፍ ልትሰጫት ትችያለሽ። ❖ ተግባራዊ ሊሆን የሚችል ሐሳብ አካፍያት። ወጣት ልጃገረዶች ከሚጠይቋቸው የተለመዱ ጥያቄዎች መካከል “የወር አበባዬ ትምህርት ቤት እያለሁ ቢመጣብኝ ምን አደርጋለሁ” “በወር አበባዬ ጊዜ ምን ዓይነት የንጽሕና መጠበቂያ መጠቀም ይኖርብኛል” “አጠቃቀሙስ እንዴት ነው” የሚሉት ይገኙበታል። ❖ ሐቁን ግልጽ በሆነ መንገድ ንገሪያት። ለልጅሽ የምታስተምሪያት ነገር ዕድሜዋንና የመረዳት አቅሟን ያገናዘበ ይሁን። ❖ ቀጣይነት ያለው ትምህርት ስጫት። ልጅሽ የወር አበባዋ የሚጀምርበት ዕድሜ ላይ ከመድረሷ በፊት ስለ ጉዳዩ መነጋገር ጀምሪ። እንዲሁም የወር አበባዋ መምጣት ከጀመረ በኋላም እንደ አስፈላጊነቱ ስለ ጉዳዩ መነጋገራችሁን ቀጥሉ። በገጽ 12 ላይ የሚገኝ ሥዕል የልጅሽን ስሜት ተረጂላት። ምናልባት ስለ ግል ጉዳይዋ ለመነጋገር ፈቃደኛ ላትሆን ትችላለች
59
ወር አበባ ሴት ልጅ የ ወር አበባ በምታይባቸው ቀናቶች ፈፅሞ ልታደርጋቸው የማይገቡ ካረገቻቸው ትልቅ የ ጤና ቀውስ የሚያስከትሉ 4 ነገሮች እነሆ ከ አስደናቂ እውነታ …። 1ኛ ቀዝቃዛ ውሀ ፣ በረዶ ቤት የገባ ማንኛውም መጠጥ ፣ ማንኛውንም አይነት የ ለስላሳ መጠጥ እና coconut መጠቀም በጣም አይመከርም ምክንያቱም በረዶ የ ወር አበባ ደምን በመሀፀን ግድግዳ ላይ ተጣብቆ እንዲቀር ያደርጋል ይህ ደግሞ ከባድ ለሆነው የ UTERUS CANCER ያጋልጣል። 2ኛ ሻምፖ መጠቀም የጤና ባለሙያዎች አጥብቀው ይከለክላሉ ምክንያቱም የ ወር አበባ በሚታይባቸው ቀናቶች ውስጥ የ ጭንቅላት ቀዳዳዎች ክፍት ስለሚሆኑ በጣም ከባድ እና እስከ እድሜ ልክ ድረስ ለዘለቀ የ እራስ ምታት ህመም ያጋልጣል። 3ኛ ኩኩምበር መመገብ …ኩኩምበር በ ውስጡ የያዘው ትናንሽ ፍሬዎች የ ወር አበባ በ አግባቡ እንዳይታይ የሚያደርግ ሲሆን ይህ ደግሞ ለ መሀንነት የሚያጋልጥ ነው። 4ኛ በተጨማሪ የ ወር አበባ በሚታይባቸው ቀናቶች ውስጥ ሴት ልጅ እራስዋን ከ ግጭቶች መጠበቅ አለባት በተለይ መሀፀንዋ አካባቢ ከ እርጉዝ ሴት ባልተናነሰ መልኩ እራስዋን መጠበቅ ይኖርበታል ያለዛ UTERUS CANCER ለተባለው የ ካንሰር አይነት እና ለ መሀንነት የመጋለጥ እድሏን እጅግ ይጨምረዋል።
60
የወር አበባ ችግር መደበኛ የወር አበባ መደበኛ የወር አበባ by አንድሪያ ቺሾልም MD በቦርዱ በተረጋገጠ ሐኪም በመገምገም የወር አበባ አጠቃላይ ሁኔታ ብዙ ጥንታዊ ሚስቶች ታሪኮች እና ባህላዊ ወይም ሃይማኖታዊ አመለካከቶች ጠንካራ የህክምና እውቀትን ይሸፍናሉ ስለዚህ የወር አበባ ምን እንደሆነ እንዴት እንደሚሰራ እና ለምን አስፈላጊ እንደሆነ መረዳት በጣም አስፈላጊ ነው በወር አበባ ጊዜ የማሕጸን አጥንት እይታ የወር አበባ ምንድን ነው የወር አበባዎ እኩይ ተግባር እስከሚቆሙበት የመጀመሪያ ጊዜ ድረስ የወር ኣንዳንድ ነገሮች የወር ዑደትዎ ብቸኛ ዓላማ እንደገና ማባዛት ነው ኦርዩሽን ከተከተተ በኋላ በማሕፀንዎ ግድግዳ ላይ አይተከልም ይህ የወር አበባዎ ወቅት ነው የወር አበባ መሞላት በየወሩ ይከሰታል ምክንያቱም እርጉዝ ስላልተደረግክ መደበኛ ወፍ ወይም ጊዜ በአማካይ በ 28 ቀናት ውስጥ ወይም በመደበኛ እርግዝና ከ 14 ቀናት በኋላ ይከሰታል ሰውነትዎ ኦቭዩሽን እንዲሰሩ በትክክል ካልተሰራ የወር አበባዎ በመደበኛነት አይመጣም 3 ልታውቀው የማይችሉት ሦስት ነገሮች አንጎል ጊዜዎን ይቆጣጠራል አምናለው ወይንም አያምኑም በዚህ የወር አተገባበር ውስጥ የእርሶ የማህፀን አጥንት የበለጠ ሰው ነው ዋናዎቹ ተጫዋቾች በአዕምሮ ውስጥ ሁለት መዋቅሮች ማለትም ሆሞሃላተስ እና ፒቱቲሪጅኦልቫይሮች ናቸው በቴክኒካዊ መልኩ ይህ እንደ hypothalamicpituitarygonadal axis ይባላል የዚህ የነርቭ ዶንሪን ትራይዮሽ ተግባሮች በአግባቡ እርግዝና እና እርግዝናው ከተለቀቀው እንቁላል ጋር የማይገናኝ ከሆነ በወር አንድ ጊዜያት የወር አበባ መከሰት ይከሰታል በጊዜ ወቅት የበዛበት ምክንያት የበዛበት ምክንያት ምን ዓይነት የአኗኗር ዘይቤዎች እንደሚቀሩ አይገቱም በሚገጥሙ ጊዜ የወር አበባዎ አዲስ የወር አበባ መጀመርን ያመላክታል የወር አበባዎ የወር አበባዎ ውስጣዊ ማከሚያ ነው ስለዚህ የወር አበባዎ የወር አበባሽ ህልም መጨረሻሽ እንደሚሆን የሚያመለክት ይመስላል የወር አበባዋ የጋራ ቃል ዘመንዎ አንድ ነገር ለማብቃቱ ነገር ግን በእርግጥ የወር አበባሽ የአንዲሶ ዑደት የመጀመሪያ ቀንን ያመለክታል የደም መፍሰስዎ ሲጀምር አእምሯችን አዲስ ዑደት እንዲጀምሩ ሆርሞኖችን መለወጥ ጀምሯል እርሶ በእርግዝና ጊዜ እርግዝናን ለመከታተል የሚሞክሩ ከሆነ መረዳት በጣም አስፈላጊ ነው የወር ኣበባ ዑደትዎን እየተከታተሉ ሲመጡ የወር አበባውን የመጀመሪያውን ቀን እንደ ዑደት አንድ ቀን መቁጠር ያስፈልግዎታል የወር አበባሽ ብጥብሽ ጊዜሽ ብቻ ነው ብዙ ጊዜ በሆድዎ ውስጥ የሚከሰቱ የሆርሞን ለውጦች ጊዜዎ ውስጥ ናቸው እነዚህ የሆርሞን ለውጦች በየወሩ ከወትሮው በተገቢው መንገድ ሊከሰቱ የሚችሉ ሲሆን በሰውነትዎ ውስጥ የሚያደርጉት ለውጥ የወር አበባ ዑደትዎ ተብሎ ይጠራል እንቁላል መምረጥ እና ሽፋን ይገነባል የወር አበባዎ በሚጀምርበት ጊዜ እና ቀደም ካሉት ዑደት የተገነባው የውስጥ መስመድን በመተኮስ የአንጎል ልዩ ክፍሎችዎ የእንቁላልዎ ኦስትዮሽኖች ኢስትሮጅን ኢስትሮጅን እንዲለቅቁ እና እንቁላልን እንዲለቅቁ የሚያደርጉትን ሆርሞኖች ያመነጫሉ እየጨመረ በሚሄደው ኤስትሮጅን መጠን ተጽእኖ ስር በመደፍጠጥ በማህፀን ውስጥ የተቀመጠው የእፅዋት ውስጠኛው ክፍል ወይም እብጠቱ ኢሚምየምሪም እብጠት መጨመር ወይም መጨመር ይጀምራል እርግዝና ከእርሶ አንጎል ሌላ የሆርሞን መጠን ለውጥ በመኖሩ ኦቫሪዎ ከእንቁላል ኦሮአይ እና ከእንቁላል ውጭ የሆነ እንቁላል ይወጣል ይህ አብዛኛውን ጊዜ በ ዑደት 14 ላይ ይከሰታል ፕሮጄስትሮን የበላይነት እንቁላሉን ያስፋፋው ረጅም እንሰሳት አሁን መጨመር ይጀምራል ኤስትሮጅ ማመንጨቱን ቀጥሏል ነገር ግን ፕሮጄስትሮን ማምረት ይጀምራል ኮፒስ ሉቲማ ተብሎ ይጠራል በዚህ ዑደት ውስጥ ሁለቱም ኢስትሮጅንና ፕሮጅስትሮን የሚመረቱ ቢሆንም ፕሮግስትሰር ማዕከሎች ይቆጣጠራሉ ፕሮግስትርሞን ተጽእኖ ስር ሆኖ የማሕፀን የውስጠኛው ሽፋን ለእርግዝና መዘጋጀት ያስፈልገዋል በኦክሳይዱ የመጀመሪያ አጋማሽ ላይ አሁን የተገነባው መስቀል ከደማቅ ከደም ቧንቧዎች እና ቲሹ እብጠት ጋር ይበልጥ ውስብስብ እና ይበልጥ የተወሳሰበ ይሆናል እነዚህ ለመተካትና ለርግዝና ሂደት የጨጓራ ​​እጢ ማዘጋጀት የሚያግዙ ለውጦች ናቸው የማዳበሪያ እንቁላል ተከልክሎ ካልሆነ እንቁላሉ ውስጥ ያለው ኮምፓስ ሉቲማ አሁንም ድረስ ማሽቆልቆል ይቀጥላል በተጨማሪም ኤስትሮጅንና ፕሮጅስትሮን ደረጃዎች እየቀነሱ ይሄዳሉ ይህ በሚከሰትበት ጊዜ በደቃቅ ሸለቆ ውስጥ የተስፋፋው የደም ቧንቧ መጨመር እና የደም ፍሰትን ለመቀነስ ይረዳል ድፍረቱ የተደመሰቀ አሁን ምንም የደም መፍሰስ ከሌለ ከሞተ እና ከማህፀን ውስጥ ይወጣል እያንዳንዱ ክፍለ ጊዜ ተመሳሳይ ላይሆን ይችላል የወር አበባ ዑደት ለአንተ የተለየ ነው ምን ያህል ደም ይፈጅዎታል መቼም ቢጀምሩ እና ለምን ያህል ጊዜ ካልሆነ በስተቀር ግን የወር አበባዎ ከወር ወር መቀየር የተለመደና የተለመደ ነው የወር አበባ መደበኛ ምጥጥነ ገጽታ ከ 21 እስከ 35 ቀናት ነው በወሩ ላይ በመመርኮዝ የወር አበባዎ ጥቂት ቀናት ቀደም ብሎ ዘግይቶ ወይም የወር አበባዎ ከባድ ከባድ ሊሆን ይችላል በሰውነትዎ ውስጥ የሆርሞን ለውጦችን በበርካታ ምክንያቶች ላይ ተጽእኖ ሊያሳድሩ ይችላሉ የሚከተሉትን ጨምሮ ጭንቀት መልመጃ ክብደት መጨመር ማጣት ጉዞ ህመም አንዳንድ የሴቶች ዑደቶች ከሌላኛው የሆርሞን መጠን ጋር ሲወዳደሩ የበለጠ ስሜታዊ ናቸው ምንም እንኳ የወር አበባ ማየት የተለመደ ቢሆንም ሙሉ ለሙሉ መቆየትም የተለመደ ነው ምንም የወር አበባ ገደቦች የሉም አንድ መደበኛ ወቅት ሕመም ወይም የአካል ጉዳት አይደለም በጊዜ ወቅት የአካል እንቅስቃሴዎን ለመገደብ ምንም ዓይነት የህክምና ምክንያት የለም በጊዜዎ ውስጥ ሲሆኑ ጊዜዎን ሊያጠፉ የሚችሏቸው ነገሮችን ማድረግ ይችላሉ በዚህ ውስጥ ዋንጫ ዮጋ እና ሁሉም የከፋ ስፖርቶች ያካትታል በጊዜ ወቅት የአትሌትክ ክንውንዎ የተሻለ ሊሆን እንደሚችል ለመጠቆም አንዳንድ ማስረጃዎች አሉ በወር አበባ ላይ ወሲብ ለመፈጸም ሙሉ በሙሉ አስተማማኝ ነው ይህ አንዳንድ ሴቶች በጣም ከባድ የሆነ መድማት እና ወይም በጣም የሚያሠቃዩ ጊዜያት አሉ ይሄ የተለመደ አይደለም በተለመዱ ተግባሮችዎ ውስጥ የማይሳተፉ ከሆነ ወይም በጣም በሚያሰቃዩት ጊዜያት ወይም ከባድ ደም በመፍሰሱ ምክንያት የስራ ትምህርት ቤት ጠፍተው ከነበረ ይህንን ከሐኪምዎ ጋር መወያየት ያስፈልግዎታል ንጽሕናን ጠብቆ ማቆየት የወር አበባ መቆጣጠር እንዲችሉ የሚያግዙ ብዙ አማራጮች አሉ በምቾት ምቾት ወይም የህይወት ዘይቤ መሰረት የሴት ንፅሃን ምርት መምረጥ ይችላሉ እርስዎ የመረጡት ምርት ምንም ይሁን ምን በተደጋጋሚ መለወጥ አስፈላጊ ነው በጣም የሚያበሳጩ ስለሆኑ መዓዛ ወይም ሽቶን የሚጨምሩ ምርቶችን ማስወገድ ይኖርብዎታል አንዳንድ ሴቶች ወርቃማ የወር አበባ ሲጀምሩ ከወገብ በታች ከወንድ አሠራር ማጽዳት እንደሚያስፈልጋቸው ይሰማቸዋል ይህ አስፈላጊ አይደለም በእርግጥ ጎጂ ነው በሳባዎ ውስጥ በሚታለፉበት ጊዜ በጥርሴ ውስጥ ያሉትን ጥሩ ባክቴሪያዎች ንጹህና ጤናማ ሆኖ እንዲቆይ ያደርጋሉ ስለ ጊዜዎ ውስጥ ከእነዚህ የተለመዱ አፈ ታሪኮች አንዳንዶቹን ይመርምሩ በክንክሽኑ እና በተቅማጥ ጡንቻዎች መካከል ያለው ልዩነት ምንድነው ወርዷል ቋሚ ጊዜ እንደጀመሩ ከወር የሚከፈት የወር አበባ ማጣትዎ ከበስተጀርባ ያለው የጤና ችግር ምልክት ሊሆን ይችላል የጾታ ግንኙነት የሚፈጽሙ በጣም የተለመዱ ችግሮች ምክንያት እርግዝና ናቸው የወር አበባዎን ያጡ ከሆነ የእርግዝና ምርመራ መውሰድ ይኖርብዎታል አንድ ጊዜ አልፎ አልፎ መተው ተገቢ ሊሆን ይችላል ይህ በአብዛኛው የወር አበባዎ ዑደት ውስጥ ያልገባዎት ነው ማለት ነው የወር ኣበባዎ ፈሳሽ በሚያስከትለው ጫና ላይ ተጽእኖ ሊያሳድሩ የሚችሉ ነገሮች ለምሳሌ ውጥረት እና የአካል እንቅስቃሴ በእርግዝናዎ ላይ ተጽዕኖ ሊያሳርፉ ይችላሉ እና ምንም እርጉዝ አለመሆኗን እስካረጋገጡ ድረስ የወር አበባዎ መሆኑን ለማወቅ ሌላ ወር መጠበቅ መጠበቅ ጥሩ ነው የወር አበባዎን ለሁለት ወይም ለሶስት ወራት ያህል ካጡ ከሐኪምዎ ጋር መነጋገር አለብዎት አንድ ቃል ከ የወር አበባ ማየት ሴት የአካል ብክለት ነው ስለ ወራቶችዎ ማፈር የለብዎትም እና ጊዜዎ በአኗኗርዎ ላይ ጣልቃ መግባት የለበትም ችግር ካጋጠምዎት ለርስዎ ሐኪም ማነጋገር አለብዎት የወር አበባዎ ጥሩ ኑሮ ለማቆም ምክንያት አይደለም ምንጭ የአሜሪካ ኮሌጅ ኦፍ ኦልሽቲክስ እና የማህፀን ሐኪሞች ኮሌጅ 2013 Practice Bulletin No 136 ከኦቭ ሏኪም ዲርፊን ጋር የተዛመደ ያልተለመደ የደም መፍሰስ ችግር አያያዝ Obstet Gynecol 122 1 17685
61
ስለ ወር አበባ የተሳሳቱ አፈ ታሪኮች የወር አበባ ወደ ጉብታ ከወጣት አንስቶ እስከ ማረጥ ድረስ ይህ የሴቲቱ የሕይወት ጊዜ የመራባት ህዝባዊ ተብሎ ይጠራል የወር አበባ መኖሩ ስለ ሕልውናው በየወሩ ያስታውሰናል ስለእሷ ሁሉንም ነገር ታውቃለህ ብለው ያስባሉ እስቲ እንፈትሽ አፈታሪክ ቁጥር 1 ብዙ ደም ከተፈሰሰባቸው በኋላ የደም ማነስ ሊያድግ ይችላል በእርግጥ ባለ ብዙ ደም መፍሰስ ከብዙ አሥር አባቶች ጋር በሚሆንበት ቀን ይህ ነው ብዙ ብረት ሊያጡ ይችላሉ እንዲሁም ሰውነታችን ይህን ጠቃሚ እና ጠቃሚ የሆነ እጽዋት በማይጎዳበት ጊዜ የደም ማነስ ኢኒሚያ ሊያድግ ይችላል አፈታሪክ ቁጥር 2 ማህጸን ኤራስትሮቴሚም ከተወገደ በኋላ ሴትየዋ የወር አበባ ልታደርግ ትችላለች በእርግጥ አንዲት ሴት ከማህፀን ከተወገደ የሜዲኮስ ደም መፍሰስ እና መለወጥ አይቻልም ይሁን እንጂ በዚህ ቀዶ ጥገና ሴቷ የሴት ብልት እንዳላት ማወቅ በጣም ወሳኝ ነው ስለዚህ ወሲብ እና ተጨማሪ ነገሮችን ማድረግ ይችላል መድረሻውን ማግኘት እና እንደ እውነተኛ ሴት መሰማት አፈታሪክ ቁጥር 3 የሆርሞን መሳሪያዎችን በመጠቀም ጊዜውን ለማዘግየት ይችላሉ በእርግጥ ይህ አስፈላጊ ካልሆነ ህይወትን ማቃለል ስለፈለጉ ብቻ ይህን ማድረግ አይችሉም ምክንያቱም በሴት ሐኪም አንድ ላይ ብቻ የወር ኣበባ ዑደትን ማራዘም E ንደሚቻል መወሰን ይችላሉ የሚገጥሙ ችግሮች እና ውስብስቦች ከሌሉዎ ዶክተሩ ለእርስዎ መድሃኒት ያዝልዎታል እና ምን ዓይነት ዕቅድ መውሰድ እንዳለብዎት ይነግሩዎታል ነገር ግን አደገኛ መድሃኒት በሚወስዱበት ጊዜ ሁሉ ወደ ማህበራዊ አገልግሎት መስጫ ቢሮ ይጎብኙ አፈታሪክ ቁጥር 4 የወር አበባ መዘግየት ካለ ሴትየዋ እርጉዝ ናት በእርግጥ ይህ ከምርቱ ጋር ምንም ግንኙነት የለውም የወር አበባ መዘግየት ምክንያቶች በጣም የተለያዩ ናቸው ይህ ከባድ ጭንቀት ሥር የሰደደ የአየር ንብረት ለውጥ ፈጣን ክብደት እና የሆርሞን ችግሮች እና ረጅም አካላዊ እንቅስቃሴ እና የሆርሞኖች መድሃኒቶችን መውሰድ ሊያስከትል ይችላል ነገር ግን እስካሁን ጥርጣሬ ካደረሱበት ሙከራ ያድርጉት አፈታሪክ ቁጥር 5 በወር አበባ ወቅት በእርግዝና ወቅት ልትፀንሷት ትችላለች በእርግጥ በተለይም ከ2022 ቀናት ውስጥ ዑደት ላላቸው ሴቶች እርጉዝ ሊሆኑ ይችላሉ በዚህ ሁኔታ ውስጥ እንቁላሉ በመጨረሻ የወር አበባ ትወጣለች ይሁን እንጂ ዑደትዎ ለሃያ ቀናት ቢቆይ እንኳን ኦቭዩሽን ለበርካታ ቀናት ቀደም ብሎ ሊከሰት ይችላል አንዳንድ መረጃዎች ደግሞ የወንድ የዘር ህዋስ ስፐሮንቶ በሴፕቲቭ ትራክ ውስጥ ለአንድ ሳምንት ያህል እንደሚኖሩ ይደመጣል ስለዚህ እርጉዝ ካልሆንክ አንድ ሙሉ ሣምንትን ማዳበሪያ ማድረግ ስለሚችል አትጨነቅ አፈታሪክ ቁጥር 6 በፀረሽርሽኑ የመጀመሪያ ወር ጊዜ ውስጥ የደም መፍሰስ ከእናቲቱ እና ከሕፃኑ ላይ ይጋደማል በእርግጥ ይህ አስፈላጊ አይደለም ምክንያቱም ለመጀመሪያ ጊዜ ለሁለት ወይም ለሦስት ወራት ትንሽ የቁልፍ ሊሆን ይችላል ምንም እንኳን በወር ውስጥ በእርግዝና ወቅት የፅንስ መቆራረጥ ምልክት ቢሆንም በተፈጥሮው ከተወጠው የሴቲም እብጠት መወገድም የተለመደ ተፈጥሮአዊ መወገድ ሊሆን ይችላል ሴቲቱ የወር አበባ መከሰት ወይም የልጅነት አስጊ ሁኔታ መሆኑን ማወቅ አለመቻሉ ስለሆነም ሁልጊዜ ሐኪም ያማክሩ የመስኒስቶች ሐኪም አፈታሪክ ቁጥር 7 ያልተለመደ የወር አበባ ይህ ለችግር መጨነቅ ላይሆን ይችላል በእርግጥ ያልተለመዱ ጊዜያት ከመጀመሪያው የወር አበባና ከሁሉም አመታት በፊት ብቻ ከመድረሳቸው በፊት የመጀመሪያዎቹ ሁለት ዓመታት ብቻ ናቸው ከዚህም በላይ ዑደት በሌሎች ምክንያቶች ሊለወጥ ይችላል ለምሳሌ ወደ ውጭ አገር ረጅም ርቀት ተጉዘው የካርበንስ የአየር ንብረት ለውጥ እና የመሳሰሉትን አፈታሪክ ቁጥር 8 የወር አበባና እንሰሳት በተለያዩ ወቅቶች ይከሰታሉ በእርግጥ የሆድ መቆንጠጥ ቱቦው ቀድሞውኑ ተጥሏል እና እንቁላሉ ጭንቅላቱን አልለቀቀም ይህ አኖቬተሽን ዑደት ተብሎ ይጠራል ይህ ማረጥ ከማግሉ እና ከመጀመሪያው እኩይ ምጥቀት የመጀመሪያዎቹ አመታት በፊት በጣም የተለመደ ነው ከዚህም በላይ አንድ ጤናማ ሴት እንኳ በዓመት አንድ ወይም ሁለት ያልተጠበቀ ዑደት ሊኖረው ይችላል አንዲት ሴት ያለማቋረጥ በጠለፋ ትከሻዋን የማያፈናግላት እና በዓመቱ ውስጥ ምንም እርግዝና ልትፀና የማይችል ከሆነ ችግሩ እንቁላል ከማጣት ጋር የተያያዘ ሊሆን ይችላል ኦክቴድ ለሚለው ፍቺ ሞክረው ይግቡ በመድሀኒት ውስጥ ይሸጣል ስለዚህ ለመፀነሱ የሚሆን ጥሩውን ጊዜ መምረጥ ይችላሉ አፈታሪክ ቁጥር 9 በወር አበባ ጊዜ ለወሲብና ለስፖርቶች መሳተፍ የማይቻል ከሆነ በእርግጥ ይህ እውን አይደለም ምክንያቱም አንዲት ሴት በየዕለቱ የምታደርገውን ሁሉ ማድረግ ትችላለች ምክንያቱም ህይወቷን የሚያቋርጠው ሂደቱን የማያስፈልግ ለአካላዊ እንቅስቃሴዎች ምስጋና ይግባውና አንድ ሰው የስሜት መቃወስ ሊያስወግድ ይችላል እንዲሁም የጤና ሁኔታ በጣም የተሻለ ይሆናል ነገር ግን ብዙ ደካማ ደም መጨመር ብቻ ሊጨምር ስለቻለ ዋናው ደንብ እንዲሻ ማድረግ አይደለም የወሲብ ጉዳይ ምንድነው ስለዚህ መትረፍ አትችሉም የትዳር ጓደኛዎ በዚህ ላይ ከተስማሙ በስተቀር ልዩ ገደቦች የሉም በርግጥ እራስዎን በኮንዶም መከላከል ይሻላል አፈታሪክ ቁጥር 10 የወሊድ መቆጣጠሪያ የሚወስዱ ከሆነ ወርሃዊ አይመጣም በእርግጥ ሁለት ዓይነት የአፍ ውስጥ የእርግዝና መከላከያዎችን ከተቀበለች በኋላ ደም መቀነስ ይጀምራል ከወር አበባ መጀመር ጋር ግን ተመሳሳይ ነው ነገር ግን በተለመደው የወር አበባ ወቅት የሚከሰት አይመስልም ይህ ማለት የደም መፍሰስ መሰረቅ ተብሎ ይጠራል በእንዲህ ዓይነቱ ሁኔታ እንቁላቱ አይበስልም ምክንያቱም አደገኛ መድሃኒት ይሰራዋል ይህ ማለት የእንዳሙጥ እንሰሳ የእንቁላል እንቁላል ለመውለድ አስፈላጊ አይሆንም በዚህ ምክንያት ድምጹ አይጨምርም አፈታሪክ ቁጥር 11 ከወር አበባ ጋር ያለ ደም ያለው ሽታ ሽታ የለውም በእርግጥ አይደለም ደሙ ከቆዳ ማህፀን የተወጣውን ቦርሳ ሲወጣ ደሙ ነው እና በሴት ብልት ውስጥ በተዘዋወረው የሴት ብልት ውስጥ በሚዘዋወርበት ጊዜ ከሴት ብልት ውጭ በባክቴሪያ እጽዋት ውስጥ የሚከሰተውን ልዩ ሽታ ይቀበላል በዚህ ምክንያት አንድ ሰው በወር አበባ ጊዜ እና በሱ መካከል የግል ንፅህና መጠበቅ አለበት ቀዝቃዛው በቀን ቢያንስ ሁለት ጊዜ መውሰድ አለበት ለሌሎች የሰውነት ክፍሎች በማይጠጣበት ፎጣ እራስዎን ማጽዳት ያስፈልግዎታል ቀዝቃዛ የደም መፍሰስ ስለሚያስከትሉ ቀዝቃዛ ዲዛይኖች መጠቀም አይቻልም በባህር ውስጥ ወይም መዋኛ ውስጥ መዋኘት ካስፈለገዎ ታምፖል ይጠቀሙ እና ገላዎን ከታጠቡ በኋላ ወዲያውኑ ይተካሉ አፈታሪክ ቁጥር 12 በወር A ለፈው ወቅት ፊት ላይ ማጽዳት A ይችሉም በእርግጥ እውነት ነው ይህንን ማድረግ አይችሉም በአሁኑ ጊዜ ቆዳ ይበልጥ ስሜታዊ ነው ስለዚህ ትንሽ ቁስሎቹ እንኳን ለረጅም ጊዜ ሊራዝፉባቸው ይችላሉ በተለዋጭ ዑደት ቀናት ውስጥ ቢሆኑ እና በአጠቃላይ በወር አበባቸው ወቅት ለቆዳው ምንም አስደንጋጭ ነገር አያድርጉ ይህ ደግሞ በሁሉም የዓሳራ ሽፋን ዓይነቶች ላይ በተለይም በፊት ቆዳ ላይም ይሠራል አፈታሪክ ቁጥር 13 ዛሬ ዛሬ ማሸት አትችለም በእርግጥ እውነት ነው ብዙዎቹ የኑክሊየር ባለሙያዎች ይህንን በአካል ይነግሩዎታል ነገር ግን የኮስሞቲስቶች ተመራማሪዎች ሙቀትን ማሳረፍ በተቃራኒው ሊደረግባቸው እንደሚገባ ይናገራሉ አፈታሪክ ቁጥር 14 በወርሃዊ ፍቃድ ምንም ክወናዎች የሉም በእርግጥ ቀዶ ጥገናው ወደ ቀዶ ሕክምና ከመሄድዎ በፊት በሽተኛው የወር አበባ መጀመር መጀመሩን ለዶክተሩ መንገር አለበት አፈታሪክ ቁጥር 15 በወር አበባ ወቅት ፀጉርህን መቀባት አትችልም በእርግጥ ማንኛውም ፀጉር አስተካክሎ ለእርስዎ እርግጠኛ ይሆኑልዎታል በመጨረሻም ጸጉርዎን ቀለም መቀባት ይችላሉ ነገር ግን ቀለሙ ምናልባት ሊመጣ ወይም ላይመጣ ይችላል ወይም እርስዎ ያልጠበቁት ነገር እንዲሁም የፀጉር ስራም ሊያገኙ ይችላሉ ይህ በሆርሞኖች ወይም በሌላ ምክንያት ምክንያት መሆን አለመሆኑን ግልጽ አይደለም ነገር ግን ለጥቂት ቀናት መጠበቅ የተሻለ ነው ከዚያም ፀጉራቸውን በተለምዶ ቀለም ይለውጡ አፈታሪክ ቁጥር 16 ወርሃዊ ከሆኑ ጠብቆ ማቆየት የማይቻል ነው በእርግጥ ማንኛውም ሴት በዚህ ተስማምታለች ከሁሉም የወር አበባሽ በሚዝልበት ጊዜ ሁሉም ባንኮች ይፈነዳሉ ሆርሞኖችን በጅማሬው ላይ ያልተያያዘ ነው ስለዚህ ሁሉም የዛሬው ቀናት የሴቶች የኃይል መጠን በጣም ዝቅተኛ በመሆኑ እኛ የምናደርገው ማንኛውም ነገር በተሳካ ሁኔታ አልተሳካም አፈታሪክ ቁጥር 17 በወር አበባ ጊዜያት አይፈቀድም በእርግጥ ከእውነተኛው ጋር ምንም ግንኙነት የለውም የባለሙያ አስተናጋጅ ምን ማድረግ ይኖርባታል እንደ ሌሎቹ ሰዎች ሁሉ ይሰራሉ ለአንድ ወር ወር የእረፍት እረፍት አይወስዱ አፈታሪክ ቁጥር 18 ዛሬ እነዚህን ቀናት መገመት አይችሉም በእርግጥ በ Fortune ንገሬ በአጠቃላይ በጣም ጎጂ ነው በወር አበባ ጊዜ በአዕምሮዬ ሚዛናዊ ያልሆነ አስገዳጅ ኃይል እና ምንም ነገር ሊጠብቁ እንደማይችሉ መገመት ያሰብን
62
የወር አበባ መቆም በደም ሥር ጤና ላይ ተጽዕኖ ያሳድራል – ጥናት ByTeshoPublished on February 13 2020 SHARE TWEET COMMENT የወር አበባ ማየት ማቆም በሴቶች የደም ሥር ጤና ላይ አሉታዊ ተፅዕኖ እንዳለው አዲስ ጥናት አመላከተ፡፡ በተፈጥሮ ሴቶች የወር አበባ ማየት የሚያቆሙት በ45 እና 50 ዓመት መካከል ባለው የዕድሜ ክልል ውስጥ መሆኑ ይታወቃል። ሰሞኑን ይፋ የሆነው አዲስ ጥናትም የዕድሜ መግፋትን ተከትሎ የሚከሰተው የወር አበባ መቆም የሴቶችን የደም ስር ጤና የሚያውክ መሆኑን አመላክቷል፡፡ ችግሩ ከነጭ ሴቶች ይልቅ በጥቁር ሴቶች ላይ የመከሰት እድሉ ከፍተኛ መሆኑንም ጥናቱን ያካሄዱት ባለሙያወች ተናግረዋል፡፡ እንደ ባለሙያዎቹ ገለፃ በወር አበባ ወቅት በርካታ የምግብ መፈጨትና ጥቅም ላይ የመዋል ሁኔታ ይስተዋላል። የልብ ህመም እና ተያያዥ በሽታዎች፣ በደም ቧንቧወች ላይ የቅባት መጠን መጨመር፣ የወገብ አካባቢ እና የምግብ መፈጨት ችግር ከእድሜ ጋር ተያይዞ የሚመጡ ችግሮች መሆናቸውንም ባለሙያወች ይናገራሉ። በሌላ በኩል ከመጨረሻው የወር አበባ ዓመት በኋላ የሚከሰት የሆርሞን መለዋወጥ የደም ቧንቧ ጤናን የሚጎዳ መሆኑ ተገልጿል፡፡ በተካሄደው ጥናት የመጨረሻው የወር አበባ ከመምጣቱ በፊት የደም ወሳጅ ጥንካሬ በግምት 0 ነጥብ 9 በመቶ ሲሆን፥ ከዚያ በኋላ ባለው ዓመት ደግሞ ወደ 7 ነጥብ 5 በመቶ ከፍ እንደሚል ተመላክቷል። ስለሆነም ጥናቱ ሴቶች የወር አበባ ማየት በሚያቆሙበት ወቅት የልብና የደም ቧንቧ ጤንነታቸው እየተባባሰ የሚሄድ መሆኑን በመረዳት ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ እደሚገባቸው ተጠቁሟል።
64
የወር አበባ ለምን በአንዳንድ ሴቶች ላይ ህመም ያስከትላል 7 ጁን 2018 ይህንን ለሰው አጋራ Facebook ይህንን ለሰው አጋራ Messenger ይህንን ለሰው አጋራ Twitter ይህንን ለሰው አጋራ ኢሜይል ያጋሩ የወር አበባ ዑደት የወር አበባ ተፈጥሯዊ ጸጋ ነው። የመተንፈስ ወይም የመመገብ ያህል ከተፈጥሮ ሂደቶች አንዱ ነው። የምድርን እኩሌታ የያዙት ሴቶች ወርሀዊ ዑደትም ነው። ሆኖም ስለ ወር አበባ ማውራት እንደ ሀጢያት ይቆጠራል። ከወር አበባ ጋር የተያያዙ የተዛቡ አመለካከቶችም የትለሌ ናቸው። ከደቡብ እስያ ሴቶች አንድ ሦስተኛው የወር አበባ ከማየታቸው በፊት ስለ ወር አበባ ምንነት እንደማያውቁ ዩኒሴፍ እንደ አውሮፓውያኑ በ2015 የሰራው ጥናት ያመለክታል። ከኢራናውያን ሴቶች 48 በመቶዎቹ እንዲሁም ከህንዳውያን ሴቶች አስር በመቶ የሚሆኑት የወር አበባ በሽታ እንደሆነ ያስባሉ። በዓለም ላይ በሚልዮን የሚቆጠሩ እንስቶች የወር አበባ በሚያዩበት ወቅት ይገለላሉ። ሀፍርትም ይሰማቸዋል። የግንዛቤ ክፍተቱን ከግምት በማስገባት ዋሽ ዩናይትድ የተባለ የተራድኦ ድርጅት በየአመቱ ግንቦት 28 ዓለም አቀፍ የወር አበባ ንጽህና ቀን እንዲከበር አድርጓል። ስለ ወር አበባ ርዕሰ ጉዳይ ማውራትን ለማስለመድ ስለ ሂደቱ ማወቅ የመጀመሪያ እርምጃ ሊሆን ይችላል። የወር አበባ ዑደት እንዴት ይፈጠራል ስለ ወር አበባ ምንነት ማስገንዘብ ስለ ዑደቱ ያለው አመለካከት እንዲቃና መንገድ ይከፍታል። የወር አበባ ከአስር እስከ 14 ዓመት አንስቶ ከ45 እስከ 50 ዓመት የሚዘልቅ ዑደት ነው። የወር አበባ ወርሀዊ ዑደት የሚፈጠረው በየ28 ቀን ልዩነት ሲሆን፣ ወደ ጽንስነት ያልተለወጠ እንቁላል ፈርሶ በደም መልክ የሚወጣበት ሂደት ነው። የ28 ቀን ዑደቱ ሁለት ደረጃዎች አሉት። የመጀመሪያው የወር አበባ ከጀመረበት ቀን አንስቶ ያሉትን ሁለት ሳምንታት ያካትታል። በዚህ ወቅት ከሴቶች መራቢያ ህዋስ በአንዱ እንቁላል ማደግ ይጀምራል። የእንቁላሉን እድገት የሚያፋጥን ሆርሞንም ይመረታል። ወደ አስራ አራተኛው ቀን አካባቢ እንቁላሉ ሲያድግ በማህጸን ቧምቧ አድርጎ ወደ ማህጸን ይወርዳል። እንቁላሉ ከወንድ ዘር ጋር ከተዋሃደ የእርግዝና ሂደት ይጀመራል። ውህደቱ ካልተፈጠረ እንቁላሉ ከሁለት ወይም ከሦስት ቀናት በኋላ ሞቶ ይወገዳል። የዑደቱ ሁለተኛ ደረጃ በአስራ አራተኛው ቀን ጀምሮ በሀያ ስምንኛው ቀን ይጠናቀቃል። በሀያ አምስተኛው ቀን በማህጸን ውስጥ የሚመረተው የሆርሞን መጠን ቀንሶ ከሦስት እስከ ሰባት ቀን ደም ይፈሳል። በዚህ መንገድ የሚፈጠረው የወር አበባ ወርሀዊ ሂደትን ይከተላል። የወር አበባ ዑደትImage copyrightGETTY IMAGES ለምን በወር አበባ ወቅት ህመም ይከሰታል በወር አበባ ወቅት ምቾት የማይሰማቸው ሴቶች አሉ። አንድ ሦስተኛ ያህሉ ሴቶች ደግሞ ያማቸዋል። ከህመሞቹ ራስ ምታት፣ የጀርባ ህመም፣ ሆድ ቁርጠትና ማቅለሽ ይጠቀሳሉ። ለ24 ሰዓት ሊቆዩም ይችላሉ። ምክንያቱን ለማብራራት ቢያስቸግርም አቅም ማነስ የሚከሰትበትም ጊዜ አለ። የወር አበባ ህመም መጠን ያለፈ የማህጸን ውስጥ የደም እጢ ውጤት ነው። ይህም የማህጸን ጡንቻ መወጠርና መላላት የሆድ ቁርጠት ያስከትላል። ህመሙ ከወር አበባ አንድ ወይም ሁለት ቀናት በፊት ጀምሮ ለቀናት ይዘልቃል። አንዳንድ ሴቶች ላይ ከቀናት ሊያልፍም ይችላል። ዲስሜኖሪያ የተሰኘው ከወር አበባ ጋር የተያያዘ ፍተኛ የሆድ ቁርጠት እድሜ ሲጨምር ሊከሰት ይችላል። በዘር የመተላለፍ ባህሪም አለው። በማህጸን ውስጥ መሆን ያለባቸው ህዋሶች ከማህጸን ውጪ ሲሆኑ ኢንዶሜትርዮሲስ ይባላል። ከአስር ሴቶች በአንዷ ሊከሰትም ይችላል።
65
ብዙዎቻችሁ በጠየቃችሁን መሰረት ስለ ወር አበባ ኡደትን በመከተል እርግዝናን መከላከል ተጨማሪ ማብራሪያ ይዘን ቀርበናል። የወር አበባ ኡደትን በመከተል እርግዝናን ለመከላከል የሚመከሩ ነገሮች፡፡ የወር አበባ ዑደትን በመከተል እርግዝናን ለመከላከል የወር አበባዎ ሳይዛባ በትክክል የሚመጣ መሆን መቻል አለበት፡፡ · በመጀመሪያ ለ6 እስከ 12 ወራት የወር አበባ ዑደትዎን መመዝገብ · በመቀጠል ለአጭር ጊዜ የቆየዉንትንሹን የወር አበባ ዑደት መለየት፡ ከትንሹ የወር አበባ ዑደትዎ ላይ 18ን መቀነስ፡፡ የሚመጣዉ ዉጤት እርግዝና ሊከሰት የሚችልበት የመጀመሪያዉ ቀን ያሳያል፡፡ ለምሳሌ ከተመዘገቡት የወር አበባ ዑደት ዉስጥ ትንሹ 26 ቢሆን ከ26 ቀን ላይ 18ን ብንቀንስ ዉጤቱ 8 ይሆናል፡፡ ይህም ማለት የወር አበባ ዑደትዎ ከመጣበት ቀን ጀምሮ ለመጀመሪያዎቹ 7 ቀናት እርግዝና የማይከሰትበት ሲሆን 8ኛዉ ቀን ግን እርግዝና ሊከሰትበት የሚችልበት የመጀመሪያዉ ቀን መሆኑን ያሳያል፡፡ · ከወር አበባዎ ዉስጥ ለረጅም ጊዜ የቆየዉን ዑደት ረጅሙን መለየት፡ ለረጅም ጊዜ ከቆየዉ የወር አበባ ዑደትዎ ላይ 11 በመቀነስ እረግዝና ሊከሰት የሚችልበትን የመጨረሻዉን ቀን መለየት፡፡ ለምሳሌ ረጅሙ የወር አበባ ዑደትዎ 30 ቢሆን ከ30 ላይ 11 ሲቀነስ የሚሰጠን 19 ሲሆን ይህም ማለት የወር አበባ ዑደትዎ ከመጣበት ቀን ጀምሮ ሲቆጠር 19ኛዉ ቀን ግንኙነት ቢደረግ እርግዝና ሊከሰትበት የሚችልበትን የመጨረሻዉን ቀን የሚሰጠን ሲሆን ከ20ኛዉ ቀን ጀምሮ እስከ ቀጣዩ የወር አበባ ዑደትዎ ያሉት ጥቂት ቀናት ግንኙነት ቢደረግ እርግዝና የማይከሰት መሆኑን የሚሳይ ነዉ፡፡ ከላይ ባለዉ ምሳሌ መሰረት የወር አበባ ዑደትዎ ከመጣበት ቀን ጀምር እስከ ስምንተኛዉ ቀን ድረስና ከ20ኛዉ ቀን እስከ ቀጣዩ የወር አበባ ዑደት ባሉት ቀናት ያለጥንቃቄ ግንኙነት ቢፈፀም አርግዝና የማይከሰት ሲሆን ከ8ኛዉ ቀን እስከ 19ኛዉ ቀን ባሉት ቀናት ዉስጥ ያለጥንቃቄ የግብረስጋ ግንኙነት ቢፈፀም እርግዝና ሊከሰት እንደሚችል የሚያሳይ ነዉ፡፡
66
ስለ የወር አበባ ምን ያህል ያውቃሉ RSA ቤተሰብ September 27 2018 1 Minute ሴቶች ስለ ወር አበባቸው ኡደት በደንብ ማወቃቸው ለራሳቸው ኖርማል የሆነውን፣ ለእርግዝና ምቹ የሆኑትን ቀናት፣ የወር አበባቸው ሳይመጣ ሲቀርና እንዲሁም ሲዘበራረቅ ለመለየት ይጠቅማቸዋል፡፡ የወር አበባ ኡደት የአንዲት ሴት ሰውነት በየወሩ ሊከሰት ለሚችል እርግዝና በሚያደርገው ቅድመ ዝግጅት የተነሳ የሚፈጠሩ የተለያዩ ለውጦች ውጤት ነው፡፡ በየወሩ ኦቫሪ የእንቁላል አቃፊ ከተባለው የሰውነት ክፍል ኦቩሌሽን ውጻት በተባለ ስርአት አንድ እንቁላል ይወጣል፡፡ ከዚህ ጋር ተያይዞ የሚከሰቱ የተለያዩ የሆርሞን ለውጦች ማህጸንን ለእርግዝና ያዘጋጁታል፡፡ እርግዝና ሳይከሰት ከቀረ ግን ይህ የተደረገ ዝግጅት ፈርሶ በወር አበባ መልኩ ከሰውነት ይወገድና ለሚቀጥለው ኡደት ዝግጅት ይጀመራል፡፡ የወር አበባ ኡደት የሚባለው አንድ የወር አበባ ከመጣበት የመጀመሪያ ቀን አንስቶ እስከሚቀጥለው ዙር የወር አበባ የመጀመሪያ ቀን ነው፡፡ የአንድ ኡደት ርዝማኔ ከ21 እስከ 35 ቀን ሊወስድ ይችላል፡፡ የወር አበባ መታየት እንደጀመረ 13 አመት አካባቢ ረዘም ያለ ጊዜ ያላቸው ኡደቶች የተለመዱ ሲሆኑ በሂደት ግን ርዝመቱ እያጠረ ይመጣል፡፡ የወር አበባ ኡደት ከሴት ሴት፤ አንዳንድ ሴቶች ላይ ደግሞ ከወር ወር የተለያየ ሊሆን ይችላል፡፡ በየወሩ ያለው ርዝመት ተመሳሳይ የሆነ ለምሳሌ በየ 23፤ በየ 26 ወይ ደሞ በየ30 ቀኑ የሚመጣ አሊያም ደሞ ከወር ወር የተለያየ ርዝመት ያለው ለምሳሌ አንድ ወር በ30 ቀን በሚቀጥለው በ26 ቀን ከዛ በኋላ በ22 ቀን እያለ የሚቀጥል አይነት ሊሆን ይችላል፡፡ የወር አበባ የሚፈስበት ቀንም ከሴት ሴት የተለያየ ሲሆን ከ2 እስከ 7 ቀን ሊሆን ይችላል። የፍሰቱ መጠንም ከትንሽ እስከ ከበድ ያለ ሊሆን ይችላል፡፡ ላንዳንድ ሴቶች ያለህመም ሲያልፍ ላንዳንዶች ደግሞ ህመም ይኖረዋል፡፡ በዚህ ሰፋ ባለ ማእቀፍ ውስጥ እያንዳንዷ ሴት የራሷ የሆነ ኖርማል ኡደት ይኖራታል፡፡ የኡደቱን ርዝመትና አካሄድ ለማወቅ ለተወሰኑ ወራት የወር አበባ የሚመጣበትን ቀን ካላንደር ላይ ምልክት በማድረግ መከታተል ይቻላል፡፡ ለእያንዳንዷ ሴት ኖርማል የሆነዉን የወር አበባ ኡደት ርዝመት፣ የሚቆይበትን ጊዜ፣ ብዛት በትክክል ማወቅ በዚህ ጽሁፍ መጀመሪያ ከተጠቀሱት ጥቅሞቹ በተጨማሪ በማንኛዉም ምክንያት መዘበራረቅ ቢያጋጥም ለሃኪሞች ለዉጡን ነግሮ ተገቢዉን የህክምና እርዳታ ለማግኘት ይረዳል። የወር አበባ ኡደት በተለያዩ ምክንያቶች የተነሳ ከተለመደውና ለአንዲት ሴት ኖርማል ከሆነው ሊዛባ ይችላል፡፡ ይህን መዛባት ሊያመጡ ከሚችሉ ምክንያቶች ውስጥ የሚከተሉት ይገኙበታል፡ እርግዝና ወይም ጡት ማጥባት ከፍተኛ የሆነ የሰውነት ክብደት መቀነስ የተለያዩ የመራቢያ አካላት በሽታዎች የማህጸን እጢ አንዳንድ መድሃኒቶች እድሜ ወደ 13 14 አካባቢ እና ከአርባዎቹ አጋማሽ በላይ ሲሆን። አንዲት ሴት እድሜዋ ወደ 45 ሲጠጋ የወር አበባ ኡደት ሊዘባረቅ ይችላል። ይሁንና እድሜ እየገፋ ሲሄድ የማህጸን ካንሰር የመያዝ እድል ስለሚጨምር እድሚያቸዉ ከ45 በላይ የሆኑ ሴቶች የወር አበባ ኡደት መዘባረቅ ካጋጠመ ወደ ጤና ባለሙያ በመሄድ አስፈላጊውን ምርመራ ማድረግ የታየዉ ለዉጥ መንሰኤ ካንሰር ይሁን የእድሜ መግፋት ለማወቅ ያስችላል። አንዳንድ የእርግዝና መከላከያዎች የወር አበባ ኡደትን ሊቀይሩ ስለሚችሉ ምን አይነት ለዉጥ ሊኖር እንደሚችል ከጤና ባለሙያ ጋር አስቀድሞ መመካከር ጥሩ ነው፡፡ ጭንቀት አንዲት ሴት ከታች የተዘረዘሩት ከፔሬድ ጋር የተያያዙ ሁኔታዎች ካጋጠሟት ወደ ጤና ባለሙያ ሄዳ አስፈላጊውን ህክምና ማድረግ ይገባታል፡፡ የወር አበባዋ፡ ከ3 ወር በላይ ከቀረና እርግዝና አለመኖሩን እርግጠኛ ከሆነች ከ7ቀን በላይ ከፈሰሳት ብዛቱ ከተለመደው በላይ በጣም ከጨመረ የተስተካከለ የነበረው ኡደት የተዘባረቀ ከሆነ የኡደቱ ርዝመት ከ21 ቀን ካነሰ ወይም ከ35 ቀን ከበለጠ ከባድ ህመም ካለው፤ በወር አበባ መካከል ደም የሚፈሳት ከሆነ እና ታምፑን ከተጠቀመች በኋላ ትኩሳትና የህመም ስሜት ከተሰማት አስተያየትና ጥያቄዎቻችሁን ላኩልን። ይህን መረጃ ሼር በማድረግ ሌሎችም ስለጤናቸዉ ያላቸዉ ግንዛቤ እንዲሰፋ ስለተባባራችሁን በቅድሚያ እናመሰግናለን። ሌላ ጥቆማ፡ ከእርግዝና በፊት ሊደረጉ ስለሚገቡ ጥንቃቄዎች ማንበብ ከፈለጋችሁ ይህን በመጫን ልታገኙት ትችላላችሁ።
67
የወር አበባ ስለ የወር አበባ ምን ያህል ያውቃሉ ሴቶች ስለ ወር አበባቸው ኡደት በደንብ ማወቃቸው ለራሳቸው ኖርማል የሆነውን፣ ለእርግዝና ምቹ የሆኑትን ቀናት፣ የወር አበባቸው ሳይመጣ ሲቀርና እንዲሁም ሲዘበራረቅ ለመለየት ይጠቅማቸዋል፡፡ የወር አበባ ኡደት የአንዲት ሴት ሰውነት በየወሩ ሊከሰት ለሚችል እርግዝና በሚያደርገው ቅድመ ዝግጅት የተነሳ የሚፈጠሩ የተለያዩ ለውጦች ውጤት ነው፡፡ በየወሩ ኦቫሪ የእንቁላል አቃፊ ከተባለው የሰውነት ክፍል ኦቩሌሽን ውጻት በተባለ ስርአት አንድ እንቁላል ይወጣል፡፡ … Continue reading ስለ የወር አበባ ምን ያህል ያውቃሉ RSA ቤተሰብ Leave a comment September 27 2018 1 Minute ከእርግዝና ጋር ተያይዘዉ የሚነሱ ጥያቄዎች ክፍል 1 በእርግዝና ጊዜ የግብረስጋ ግንኙነት ማድረግ ይቻላል ከእርግዝና ጋር በተያያዘ የጤና መታወክ ምክንያት ሀኪም ካልከለከለ በስተቀር በእርግዝና ጊዜ የግብረስጋ ግንኙነት ማድረግ ይቻላል፡፡ በማህጸን ውስጥ ያለው ልጅ በተከበበበት ውሃ፤ በማህጸን ጡንቻዎችና በእናትየዋ የሆድ ጡንቻ ተከቦ ስለሚገኝ በግብረስጋ ግንኙነት ጊዜ የሚደረግ እንቅስቃሴ ጉዳት አይደርስበትም ወይም አይረብሸውም፡፡ የወንዱ የዘር ፈሳሽ ምጥ ለማስጀመር የሚችል ፕሮስታግላንዲን የተባለ ሆርሞን በውስጡ ስለሚገኝ አንዳንድ …
68
የወር አበባ መቋረጥ ስለ የወር አበባ ምን ያህል ያውቃሉ ሴቶች ስለ ወር አበባቸው ኡደት በደንብ ማወቃቸው ለራሳቸው ኖርማል የሆነውን፣ ለእርግዝና ምቹ የሆኑትን ቀናት፣ የወር አበባቸው ሳይመጣ ሲቀርና እንዲሁም ሲዘበራረቅ ለመለየት ይጠቅማቸዋል፡፡ የወር አበባ ኡደት የአንዲት ሴት ሰውነት በየወሩ ሊከሰት ለሚችል እርግዝና በሚያደርገው ቅድመ ዝግጅት የተነሳ የሚፈጠሩ የተለያዩ ለውጦች ውጤት ነው፡፡ በየወሩ ኦቫሪ የእንቁላል አቃፊ ከተባለው የሰውነት ክፍል ኦቩሌሽን ውጻት በተባለ ስርአት አንድ እንቁላል ይወጣል፡፡ የወር አበባ መዛባት ስለ የወር አበባ ምን ያህል ያውቃሉ ሴቶች ስለ ወር አበባቸው ኡደት በደንብ ማወቃቸው ለራሳቸው ኖርማል የሆነውን፣ ለእርግዝና ምቹ የሆኑትን ቀናት፣ የወር አበባቸው ሳይመጣ ሲቀርና እንዲሁም ሲዘበራረቅ ለመለየት ይጠቅማቸዋል፡፡ የወር አበባ ኡደት የአንዲት ሴት ሰውነት በየወሩ ሊከሰት ለሚችል እርግዝና በሚያደርገው ቅድመ ዝግጅት የተነሳ የሚፈጠሩ የተለያዩ ለውጦች ውጤት ነው፡፡ በየወሩ ኦቫሪ የእንቁላል አቃፊ ከተባለው የሰውነት ክፍል ኦቩሌሽን ውጻት በተባለ ስርአት አንድ እንቁላል ይወጣል፡፡ የወር አበባ መጠን መቀነስ ስለ የወር አበባ ምን ያህል ያውቃሉ ሴቶች ስለ ወር አበባቸው ኡደት በደንብ ማወቃቸው ለራሳቸው ኖርማል የሆነውን፣ ለእርግዝና ምቹ የሆኑትን ቀናት፣ የወር አበባቸው ሳይመጣ ሲቀርና እንዲሁም ሲዘበራረቅ ለመለየት ይጠቅማቸዋል፡፡ የወር አበባ ኡደት የአንዲት ሴት ሰውነት በየወሩ ሊከሰት ለሚችል እርግዝና በሚያደርገው ቅድመ ዝግጅት የተነሳ የሚፈጠሩ የተለያዩ ለውጦች ውጤት ነው፡፡ በየወሩ ኦቫሪ የእንቁላል አቃፊ ከተባለው የሰውነት ክፍል ኦቩሌሽን ውጻት በተባለ ስርአት አንድ እንቁላል ይወጣል፡፡
69
የወር አበባ ኡደት ስለ የወር አበባ ምን ያህል ያውቃሉ ሴቶች ስለ ወር አበባቸው ኡደት በደንብ ማወቃቸው ለራሳቸው ኖርማል የሆነውን፣ ለእርግዝና ምቹ የሆኑትን ቀናት፣ የወር አበባቸው ሳይመጣ ሲቀርና እንዲሁም ሲዘበራረቅ ለመለየት ይጠቅማቸዋል፡፡ የወር አበባ ኡደት የአንዲት ሴት ሰውነት በየወሩ ሊከሰት ለሚችል እርግዝና በሚያደርገው ቅድመ ዝግጅት የተነሳ የሚፈጠሩ የተለያዩ ለውጦች ውጤት ነው፡፡ በየወሩ ኦቫሪ የእንቁላል አቃፊ ከተባለው የሰውነት ክፍል ኦቩሌሽን ውጻት በተባለ ስርአት አንድ እንቁላል ይወጣል፡፡ የወር አበባና እርግዝና Featured ለማርገዝ ምቹ ቀን አለ እርግዝና እንዴትና መቼ እንደሚከሰት ማወቅ ማርገዝ ለሚፈልጉም ሆነ ለማይፈልጉ ጠቀሜታው የላቀ ነው፡፡ ማርገዝ ለሚፈልጉ ጊዜና ሁኔታዎችን አመቻችቶ ለመሞከር ሲረዳ ለማይፈልጉ ደግሞ ዝግጁ እስኪሆኑ ድረስ ለመጠንቀቅ ያግዛቸዋል፡፡ ይሁንና ካልተፈለገ እርግዝና ለመጠበቅ ወይም አራርቆ መዉለድ ለሚሹ የእርግዝና መከላከያ መውሰድ ዋነኛው መፍትሄ መሆኑ መዘንጋት የለበትም፡፡ RSA እርግዝና Leave a comment September 10 2019 1 Minute ስለ የወር አበባ ምን ያህል ያውቃሉ ሴቶች ስለ ወር አበባቸው ኡደት በደንብ ማወቃቸው ለራሳቸው ኖርማል የሆነውን፣ ለእርግዝና ምቹ የሆኑትን ቀናት፣ የወር አበባቸው ሳይመጣ ሲቀርና እንዲሁም ሲዘበራረቅ ለመለየት ይጠቅማቸዋል፡፡ የወር አበባ ኡደት የአንዲት ሴት ሰውነት በየወሩ ሊከሰት ለሚችል እርግዝና በሚያደርገው ቅድመ ዝግጅት የተነሳ የሚፈጠሩ የተለያዩ ለውጦች ውጤት ነው፡፡ በየወሩ ኦቫሪ የእንቁላል አቃፊ ከተባለው የሰውነት ክፍል ኦቩሌሽን ውጻት በተባለ ስርአት አንድ እንቁላል ይወጣል፡፡
71
በእርግዝና ወቅት የወር አበባ Written by ፀሐይ ተፈረደኝ ከኢሶግ font size decrease font size increase font size Print Email Rate this item1 2 3 4 5 26 votes በዚህ እትም ለንባብ ያቀረብነው በእርግዝና ወቅት የወር አበባ ይታያልን የሚለውንና የወር አበባ ሳይታይ መኖር ይቻላልን በሚል ከሁለት ተሳታፊዎች የደረሱንን ጥያቄ ዎች መሰረት በማድረግ የተጻፈ ነው፡፡ የመጀመሪያው ጥያቄ እንዲህ ይላል፡፡ የተከበራችሁ የላንቺና ላንተ ፕሮግራም አቅራቢዎች እንደምን ሰነበታችሁ እኔ የፕሮግራማችሁ አድማጭ ስሆን አሁን ግን ልጠይቃችሁ የተዘጋጀሁት አንድ ጥያቄ አለኝ፡፡ ጥ ያቄዬን ትቀበሉኛላችሁ ብዬ መልእክን እነሆ ብያለሁ፡፡ ብላናለች ሰርክአዲስ ተፈራ ከቃሊቲጉዳዩ እህን የሚመለከት ነው፡፡ እህ የምትኖረው በመርሐቤ አካባቢ ሲሆን የሁለት ልጆች እናት ነች፡፡ አሁን ሶስተኛ ልጅዋን እርጉዝ ስትሆን በጤናዋ ላይ የተለየ ነገር ስላየች ወደእኔ መልእክትዋን ልካለች፡፡ የተጻፈው ደብዳቤ እንዲህ ይላል፡፡እማንቺ ሆይ እነሆ እግዚአብሔር ይመስገ ን ደህና ነኝ፡፡ ልጆቼም ደህና ናቸው፡፡ አሁን ግን በጤናዬ ላይ ቀድሞ ከነበረው ሁኔታ የተለየ ነገር ስላጋጠመኝ አንቺን ላማክርሽ ብዬ ነው፡፡ እርግዝናዬ ወደ አራት ወር የሆነው ሲሆን የወር አበባዬ ግን አሁንም ይታየኛል፡፡ በአቅራቢያችን ያለችውን የጤና ሰራተኛ ባማክራት ከፍ ወዳለ ሕክምና ሂጂ አለችኝ፡፡ ከፍ ያለው ሕክምና እንግዲህ አለም ከተማ ሲሆን እነሱም ካልቻሉ ያው ዞሮ ዞሮ ወደአዲስ አበባ መላኬ አይቀርም፡፡ ስለዚህ እኔ አንደኛውን ወደአንቺጋ ወደ አዲስ አበባ መምጣትን አሰብኩ፡፡ እናም ከመምጣ በፊት ልንገርሽ ብዬ ነው፡፡ ብትችይ እ ሆይ መላ በይኝ፡፡ይላል የእህ ደብዳቤ፡፡ እኔም እህ ወደ እኔጋ ስትመጣ የምትፈልገውን እርዳታ ታገኝ ዘንድ ለመተባበር ዝግጁ ነኝ፡፡ ነገር ግን የገረመኝ ነገር በእርግዝና ጊዜ የወር አበባ ይታያል እንዴ ወይንስ የሕመም ነው የላንቺና ላንተ ፕሮግራም አዘጋጆችእባካችሁ ባለሙያም ሆነ የጥናት ውጤት አይታችሁ መልስ ንገሩኝ፡፡ እኔም እህን በተስተካከለ አእምሮ ተዘጋጅቼ እንድጠብቃት ይረዳኛልና ሰርክአዲስ ተፈራ ከቃሊቲ ፡፡ ለዚህ ጥያቄ መልስ እንዲሆን ከተለያዩ የጥናት ስራዎች መረጃን አገላብጠናል፡፡እንዲሁም የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊሰት አነጋግረናል፡፡ ሠቄቂስቃቋ ሻስሮቁሻ የሚል ድህረገጽ ባሰፈረው የምርምር ውጤት እርግዝናና የወር አበባ የሚለው አገላለጽ ያልተለመደና ለማድመጥ የሚያስቸግር ነገር ግን አልፎ አልፎ የሚያጋጥምን ደም መፍሰስ እንደወር አበባ ከመቁጠር የመነጨ ነው ይለዋል፡፡ምክንያቱም ይላል ድህረገጹ አንዲት ሴት አርግዣለሁ ልትል በምትችልበት ጊዜ የወር አበባዋ ወዲያውኑ እንደሚቋረጥ እሙን በመሆኑ ነው፡፡ አንዲት ሴት አርግዣለሁ ካለች የወር አበባ አይኖራትም ፡፡ በቃ ፡፡የተለመደው ይህ ነው፡፡ ነገር ግን እንደማናኝውም የአለም ሁኔታ በእርግዝና ዙሪያ የሉ ነገሮችም nothing is carved in stone ልክ በተለመደው ወይም በሚታወቀው ሁኔታ ሊቀጥል ይችላል ተብሎ የሚገመት ሳይሆን በተለያዩ ምክንያቶች የየራሱን የጤና እና የተፈጥሮ ሁኔታ ባማከለ መንገድ ሊለያይ ይችላል፡፡ አንዲት ሴት የወር አበባዋ ከቀረ እለት ጀምሮ እርግዝናው በተገቢው መንገድ እያደገ ያለምንም እንከን እስከሚወለድ ድረስ ይቆያል ማለት ሁልጊዜ ላይሳካ ይችላል፡፡ አንዳንድ ጊዜ ሴቶች ከማርገዛቸው አስቀድሞ በተፈጥሮ ያዩት የነበረው የወር አበባ በእርግዝና ጊዜም የሚቋረጥ ቢሆንም ልክ ያዩት የነበረውን የወር አበባ በመሰለ መልኩ የሚቀጥል የደም መፍሰስ ሊኖር ይችላል፡ በእርግጥ በተለይ የመውለጃ ጊዜ ሲቃረብ የሚታይ የደም መፍሰስ ሊኖር የሚችል ሲሆን በተረፈ ግን በተለያየ ምክንያት እስከመውለጃ ጊዜ ድረስ የሚታይ ሴቶቹም ልክ እንደወር አበባ የሚቆጥሩት ደም ሊያዩ ይችላሉ ፡፡ በእርግዝና ጊዜ ምጠብታ መልክም ደም ሊታይ ይችላል፡፡ የወር አበባ ባለበት ሁኔታ እርግዝና ሊኖር ይችላልን በሚል ለተነሳው ጥያቄ መረጃ ከማገላበጥ ባለፈ ያነጋገርነው ዶር አብዱልፈታህ አብዱልቃድርን ነው፡፡ ዶር አብዱልፈታህ የጽንስና ማህጸን ሕክምና እስፔሻሊስትና በፓውሎስ ሆስፒታል የጽንስና ማህጸን ሕክምና ክፍሉ ኃላፊ ናቸው፡፡ ዶር አብዱልፈታህ አብዱል ቃድር፡ እርግዝናና የወር አበባ በተመሳሳይ ወቅት አይኖሩም፡፡ ምክንያቱም አንድ ጊዜ እርግዝና ከተፈጠረ በድጋሚ የዘር ፍሬ ከኦቫሪ ከሚባለው የሰውነት ክፍል ወጥቶ እንደገና እርግዝና የመፈጠር እድል ስለማይኖር ነው፡፡ አንዲት ሴት በማህጸኑዋ እርግዝና ካልተፈጠረ ከሰውነቷ የውጣው የዘር ፍሬ በየወሩ የማህጸን ግድግዳ ውስጥ ካረፈ በሁዋላ በወር አበባ መልክ ይወገዳል፡፡ አንድ ጊዜ እርግዝና ከተፈጠረ ግን በምንም ምክንያት የወር አበባ መታየት የለበትም፡፡ በእርግጥ በእርግዝና ጊዜ ወር አበባ ሳይሆን ደም ሊታይ ይችላል፡፡ የዚህም ምክንያት ከማህጸን በላይ እርግዝና ወይንም በመኮላሸት ላይ ያለ እርግዝና አለበለዚያም ከሀያ ስምንት ሳምንት በፊት ከሆነ እንደውርጃ የሚቆጠር ሊሆን ይችላል፡፡ ያረገዘችው ሴት ደም የምታየው ከሀያ ስምንት ሳምንት በሁዋላ ከሆነ ደግሞ ከእንግዴ ልጅ ጋር በተያያዘ ወይንም በማህጸን በር አካባቢ እጢዎች ሊኖሩና አለበለዚይም ኢንፌክሽን የደም መፍሰስን ሊያስከትል ይችላል፡፡ ከዚህ ውጭ በምንም ምክንያት በእርግዝና ጊዜ የወር አበባ ሊታይ አይችልም፡፡ በሳይንሱ An ectopic pregnancy አን ኤክቶፒክ ፕሬግናንሲ በመባል የሚጠራ አለ፡፡ እሱም ምንድነው እርግዝናው አልፎ አልፎ በማህጸን ውስጥ በትክክለኛው ሁኔታ ሳይቀመጥ ፋሎፒያን ቲዩብ በተባለው መስመር ውስጥ የሚቆይ ከሆነ ልክ በወር አበባ መጠን መድማትን ሊያስከትል ይችላል፡፡ በተለይም እርግዝናው ገና እንደተከሰተ ከሆነ በአፋጣኝ ወደ አሁን የምናልፈው ወደሌላዋ ጠያቂያችን ነው፡፡ እሱዋም ያቀረበችው ጥያቄ ስለወር አበባ ነው፡፡እንዲህ ይላል፡፡ እኔ እድሜዬ ወደ 23 አመት ይሆነኛል፡፡ ነገር ግን የወር አበባ የሚባል ነገር አይቼ አላውቅም፡፡ ለመሆኑ የወር አበባ ሳይታይ ይህንን ያህል እድሜ ይቆያልን ወይንስ እንደህመም የሚቆጠር ይሆን እባካችሁ ባለሙያ አነጋግራችሁ መልስ ስጡኝ ብላለች፡፡ ይህች ጠያቂ ስሙዋ እንዲጠቀስ አልፈለገችም፡ የወር አበባን በሚመለከት ያገኘነው መረጃ BuZZLecom ÃvLM ሴቶች የወር አበባ ማየት ሲጀምሩ አጠራራቸው ወት ወይንም ልጃገረድ ወደመባል ይለወጣል፡፡ እድሜውም በአብዛኛው ከ11 አመት እስከ 15 አመት በሚደርስ ጊዜ ውስጥ ነው፡፡ አልፎ አልፎ እንዲያውም ወደ 10 እና ዘጠኝ አመት ዝቅ ብሎ መምጣት እንደሚጀምር አንዳንድ መረጃዎች ይጠቁማሉ፡፡ የወር አበባ በሁሉም ሴቶች በእኩል ወይንም በአንድ አይነት አፈሳሰስ እና የቀን ቀመር የሚታይ አይደለም፡፡ በአንዳንዶች በጣም የበዛ ፍሰት ሲኖረው በሌሎች ደግሞ የጠብታ ያህል የሚታይበት ሁኔታ ያጋጥማል፡፡ አንዳንድ ሴቶች ላይ ደግሞ የመፍሰሻ ጊዜው ሲደርስ ጀምሮ እስከሚያልፍ ድረስ ከፍተኛ የሆነ ሕመም የሚያስትል የወር አበባ ፍሰት ያጋጥማል፡፡ ጠያቂያችን ያሉት ግን በሀያ ሶስት አመት እድሜዬ እስከጭርሱንም የወር አበባ አላየሁም የሚል ነው፡፡ ይህንንም ጥያቄ ለማብራሪያ ለጋበዝነው ለዶር አብዱልፈታህ አቅርበነዋል፡፡ ዶር ፡ ሴቶች በእድሜያቸው ከአስራ አንድ አመት እና ምናልባትም ከዚያም በታች በሆነ እድሜ ሲደርሱ የወር አበባ የሚታያቸው ሲሆን አልፎ አልፎ ግን የወር አበባ ሙሉ በሙሉ የማያዩ ሴቶች ይኖራሉ፡፡ አንዳንድ ሴቶች ደግሞ ማየት ከጀመሩ በሁዋላም ሊቋረጥባቸው ይችላል፡፡ የወር አበባ በትክክል ሂደቱን ጠብቆ አለመፍሰሱ በተለያዩ ችግሮች መንስኤ ነው፡፡ የሆርሞን፣ የማህጸን አፈጣጠር ፣የክብረንጽህና መደፈን፣ የመሳሰሉት ችግሮች የወር አበባን ፍሰት ያውካሉ፡፡ በእርግጥ በእነዚህ ሁኔታዎች የደም መፍሰሱ ከተቋረጠ በየወሩ የተለያየ የህመም ስሜት ሊኖር ይችላል፡፡ ይህ ከሆነ የወር አበባው አለ ነገር ግን የሚፈስበት መንገድ አጥቶ ሊሆን ይችላል፡፡ ይህ ግን በህክምና ሊስተካከል የሚችል ነው፡፡ ኢሶግ የወር አበባ ከተፈጠረ በሁዋላ አለመፍሰሱ ወዴት እየቆየ ነው ዶር ሴቶቹ በአብዛኛው በየወሩ የወር አበባ የመምጣት ስሜት ይኖራቸዋል፡፡ ይህ ከሆነ ማህጸኑ ላይ የአፈጣጠር ችግር ከሌለበት በክብረንጽህና አካባቢ ልክ እንደመጋረጃ የግርዶሽ ሁኔታ ሊኖር ይችላል፡፡ ከዚህም በተለየ በእጢ ወይንም ክብረንጽህናው በተፈጥሮ የተዘጋ ሊሆን ይችላል፡፡ ስለዚህ ከግርዶሹ ጀርባ በማህጸን በቱቦ እንዲሁም በሆድ ውስጥ ጭምር ደም ሊከማች ይችላል፡፡ ይህ በምርመራ ሊታወቅ የሚችል ሲሆን በህክምና አገልግሎቱ መፍትሔ የሚያገኝ ነው፡፡ በእርግጥ ከፍተኛ ሕመም ሊሰማቸው ይችላል፡፡ ከዚህ ውጭ ማንኛዋም ሴት በተፈጥሮ የወር አበባ ልታይ ግድ ነው፡፡
72
ሰሙነ ሕማማት ምን ማለት ነው ሰሙነ ሕማማት ለምን ይታሰባል ቅድስት ቤተክርስቲያን ከትንሣኤ በፊት ያለውን አንድ ሳምንት ሰሙና ሕማማት የሕማማት ሳምንት በማለት ትዘክረዋለች፡፡ ሕማማት የሚለው ቃል ‹ሐመ፤ ታመመ› ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን፤ 1የጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕማሙና ሞቱ የሚዘከርት ነው፡፡ 2 በሌላም በኩል ይህ ሳምንት ከአዳምእስከ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የነበሩ ነፍሳት በሲኦል የቆዩበት የአምስት ሺ አምስ መቶ የመከራ፤ የፍዳና የኵነኔ ዘመን መታሰቢያ ስለሆነ የሕማማት ሳምንት የሚለውን ስያሜ አግኝቷል፡፡ 3 እንደዚሁም ይህ ሳምንት ‹ቅዱስ ሳምንት›ይባላል፡፡ ከሌሎቹ ሳምንታት ሁሉየተለየየከበረነውና፡፡ ምክንያቱም በዚህ ሳምንት በእያንዳንዱ ዕለት ስለ ፍጹምፍቅርየተከፈለየመሥዋዕትነት ሥራ ስለተሠራበት፤ የሰው ልጆች ድኅነት ስለተፈጸመበት፤ መድኃኔዓለም ስለእኛ ቤዛ ሆኖ ለመስቀል ሞት ታዛዥ ሆኖ ነፍሱን ስለካሰልን ‹ቅዱስ ሳምንት› ተብሏል፡፡ 4 በተጨማሪም ‹የመጨረሻ ሳምንት› ተብሎ ይጠራል፡፡ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም በመዋዕለ ሥጋዌው ለፈጸማቸው የቤዛነት፤ የአርአያነት ተግባራት ፍጻሜ በመሆኑ ነው፡፡ በዚህ ልዩ በሆነ ሳምንት ካህናትና ምዕመናን በነግህ፤ በሠለስት፤ በቀተር፤ በተሰዓትና በሰርክ ወደ ቅድስት ቤተክርስቲያን በመጓዝ ስለጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕማማተ መስቀል የሚያዘክረውን ምዕራፍ ከቅዱሳት መጻሕፍት በማንበብና በመጸለይ ሕማሙንና ሞቱን ያዘክራሉ፤ ቅዱስ ያሬድ በመጨረሻው ሳምንት በየዕለቱ በጌታችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ላይ የተፈጸመውን ነገረ መስቀል በተመለከተ ያዘጋጀውን መዝሙር ይዘምራሉ፤ አብዝተው ስግደትን ይሰግዳሉ፡፡ ሰሙነ ሕማማት ለምን ይታሰባል ሰሙነ ሕማማትን ከሌሎች የዐቢይ ጾም ሳምንታት ልዩ የሚያደርገው ሥርዓት አለ፡፡ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ዐቢያተ ክርስቲያናት ሥርዓትና ደንብ መሠረት በሰሙነ ሕማማት ከጸሎተ ሐሙስ በስተቀር ቅዳሴ አይቀደስም፤ ስብሐተ ነግህ አይደርስም፤ ጸሎተ ፍትሐት አይጸለይም፤ ጸሎተ አስተሥርዮም አይደረግም፡፡ እንዲሁም ጥምቀተ ክርስትናም አይፈጸምም፡፡ ከላይ የተዘረዘሩት የቤተክርስቲያን ሥርዓቶች አስቀድሞ በዕለተ ሆሳዕና ይከናወናሉ፡፡ በተጨማሪም ማንኛውም ክብረ በዓል በዚህ ሳምንት ቢውል ከትንሣኤ በኋላ እንዲከበር ይተላለፋል፡፡ ይህ ብያኔ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ዐቢያተ ክርስቲያናት ዘንድ የጸና መንፈሳዊ ሥርዓት ነው፡፡ ሕማምና ሞት የማይገዛው ጌታችንኢየሱስ ክርስቶስ የእኛን ሕማምና ሞትለራሱ በማድረግ በዚህ ሳምንትለእኛቤዛሆኗል፡፡‹ደዌያችንንተቀበለ፤ ሕማማችንንም ተሸከመ፤ ከዐመጸኞችምጋር ተቆጠረ፡፡እርሱግን ግፍን አላደረገም ተንኮልም ከክፉ አልተገኘበትም፡፡› ኢሳ42 412 ተብሎ እንተጻፈ፡፡ ምእመናን ክርስቶስ የተቀበለውን የእኛን ሕማም መሆኑን በማዘክር በሰሙነ ሕማማት ከማንኛውም የሥጋ ሥራ መታቀብ በዋዛ ፈዛዛ ባለመነጋገር፤ በሐዘን ልናከብረው ይገባል፤ ብድራትን የማያስቀረው አምላክም መተላለፋችንና በደላችንን በመደምሰስ የመንግሥቱ ወራሽ ያደርገናልና፡፡ ሰሙና ሕማማት እስከ አራተኛው ምዕተ ዓመት ድረስ ከጾሙ ተለይቶ ለብቻው ይከበር ነበር፡፡ በኋላ ግን በባሕረ ሐሳብ ቀመር መሠረት ጾሙም ሕማማቱም ትንሣኤውም ተያይዘው እንዲከበሩ ተደረገ፡፡ ምዕራባውያን ከአርባ ጾም ውስጥ የመጨረሻውን ሳምንት ሰሙና ሕማማት ያደርጉታል፡፡ የምሥራቃውያን ኦሪየንታል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ዐቢያተ ክርስቲያናት የሆን ግን አርባውን ጾም ጨርሰን ከኒቆዲሞስ በኋላ ያለውን ተከታዩን አንድ ሳምንት ሰሙነ ሕማማት አድርገን እናከብራለን፡፡ በእነዚህ የሕማማት ሳምንት ውስጥ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በየዕለቱ ያከናወናቸው የድኅነት ሥራዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡ እሑድ፡ ሆሳዕና የሚለው ቃል በዕብራይስጥ ‹ሆሺዕናህ› የሚል ሲሆን ትርጉሙም ‹እባክህ አሁን አድን› ማለት ነው፡፡ ይህ ቃል በዘመነ ብሉይ በቀደምት ነቢያት ዘንድ የተለመደ ቃል ነው፡፡ ‹እባክህ አሁን አድን‹እባክህ አሁን አቅና፤ በእግዚአብሔር ስም የሚመጣ ብሩክ ነው፡፡› መዝ117 2526 የሆሣዕና በዓል ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በአህያ ጀርባ ተቀምጦ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ የሚቀድሙትና የሚከተሉት ሕዝብ ተለይም አእሩግና ሕፃናት ‹ሆሣዕና ለዳዊት ልጅ፤ በጌታ ስም የሚመጣ የተባረከ ነው፤ ሆሳዕና በአርያም› በማለት ጌታችንን በክብር መቀበላቸው የሚታወስበት በዓል ነው፡፡ በዓሉም ሆሣዕና የሚለውን ስያሜ ያገኘው በዕለቱ ከተመሰገነው ምሥጋና ነው፡፡ ለታሰሩት መፈታትን ሊሰብክ ሰው የሆነ ጌታችን ከማሰሪያዋ በተፈታች አህያ ላይ እንደተቀመጠ ሁሉ ከኃጢአት እስራት በተፈታ ሕይወት ዛሬም ያድራል፤ የሕሊና ሰላምን ይሰጣል ስለዚህ ንስሐ ገብተን ጌታችንን ሆሳዕና በአርያም እያልን ልናመሰግነው ይገባል፡፡ ሰኞ፡አንጽሖተ ቤተመቅደስና መርገመ በለስ የተፈጸመበት ዕለት ነው፡፡ የሆሣዕና ዕለት ቢታንያ ያድራል፡፡ በማግሥቱም ከቢታኒያ ሲመጡ ተራበ ማር11፤1112 ቅጠል ያላት በለስ ከሩቅ አይቶ ወደ በለሲቱ ቀረበ፤ ነገር ግን ከቅጠል በቀር አንዳች ፍሬ አላገኘባትም፡፡ ከአሁን ጀምሮ ማንም ከአንቺ ፍሬ አይብላ ብሎ ረገማት፤ በለስ የተባለች ቤተእስራኤል ናት፤ ፍሬ የተባለች ሃይማኖትና ምግባር ናት፤ ከእስራኤል ፍቅርን፤ ሃይማኖትን፤ ምግባርን ፈለገ አላገኘም፤ እስራኤል ሕዝበ እግዚአብሔር መባልን እንጂ፤ ደግ ሰው አይገኝብሽ ብሎ ረገማት፤ በመርገሙ ምክንያት እርሱ ከለያቸው በስተቀር ደግ ሰው ጠፋባት፡፡ በለስ ኦሪት ናት፤ ኦሪትን በዚህ ዓለም ሰፍና ቢያገኛት ኦሪትና ነቢያትን ልሽር አልመጣሁም ልፈጽም እንጂ በማለት ፈጸማት፤ ሕገ ኦሪትን ከመፈጸም በቀር በእርሷ ድኅነት አላደረገባትምና፤ ፍሬ በአንቺ አይሁን አላት፤ ደኅነት በአንቺ አይደረግብሽ ብሏታልና እንደመድረቅ ፈጥና አለፈች፡፡ በለስ ኃጢአት ናት፤ የበለስ ቅጠል ሰፊ እንደሆነች ሁሉ ኃጢአት በዚህ ዓለም ሰፍታ ሰፍና አገኛት፡፡ በለስ ሲበሉት ይጣፍጣል፤ ቆይቶ ግን ይመራል፤ ኃጢአትም ሲሰሩት ደስ ደስ ያሰኛል፤ ኋላ ግን ያሳዝናል፤ ወደ እርሷም ሄዶ ማለትም ከኃጥአን ጋር ዋለ፤ ኃጥእ ከመባል በቀር በአንደበቱ ሐሰት፤ በሰውነቱ ክፋት እንዳልተገኘበት ለማመልከት ፍሬ አላገኘባትም አለ፤ በአንቺ ፍሬ አይገኝ የሚለውም፤ በኃጢአት ፍዳ ተይዞ የሚቀር አይኑር ለማለት ነው፤ ስትረገም ፈጥና መድረቋም፣ በአዳም ምክንያት ያገኘችን ዕዳ በደል በእርሱ ካሣነት እንደጠፋችልን ለመግለጽ ነው፡፡ ከዚህ በኋላ ወደ ቤተመቅደስ ሄደ፤ ቤተመቅደስ፣ቤተጸሎት፣ ቤተመሥዋዕት መሆኑ ቀርቶ ቤተ ምስያጥ የንግድ ቤት ሆኖ ቢያገኘው ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች፤ እናንተ ግን የወንበዶች ዋሻ አደረጋችኋት ብሎ የሚሸጡበትን ሁሉ ገለበጠባቸው፤ ገርፎም አስወጣቸው፤ ይህም የሚያሳየው ማደሪያው ቤቱ የነበርን የአዳም ልጆች ኃጢአት ሰፍኖብን ስንኖር ቢያገኘን ኃጢአታችንን ሁሉእንዳራቀልን የሚገልጽ ነው፡፡ በዚህ በሰሙነ ሕማማት ካህናትና ምእመናን በቤተክርስቲያን ተገኝተው ወዛቸው ጠብ እስኪል ድረስ በነግህ፤ በሠለስተ፣ በሰድስቱ ሰዓት፤ በተሰዓቱ ሰዓትና በሠርክ መላልሰው ሲሰግዱና ሲጸልዩ ይሰነብታሉ፤ በተለይም ካህናት በማንኛውም አገልግሎት ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ፤ ምክንያቱም የደረሰብን መከራ ኀዘኑን እና 5ሺ ከ5መቶ ዘመን የሰው ልጅ በጨለማ ይኖር እንደነበረ ለማዘከር ነው፡፡
73
ሰሙነ ሕማማት እንበለ ደዌ ወሕማም እንበለ ፃማ ወድካም ዓመ ከመ ዮም ያብጽሐኒ ያብጽሕክሙ ለብርሃነ ትንሣኤሁ እግዚአብሔር በፍስሓ ወበሰላም አሜን ያለ ደዌና ያለ ሕማም ያለ ድካም እግዚአብሔር ለትንሣኤው ብርሃን እንደ ዛሬ ቀን በደስታና በፍቅር በአንድነት ያድርሰኝ ያድርሳችሁ አሜን አላይን ቅዱስ ገብረኤል ህማሙን በስግደት አያከበሩ ነው፡፡ እግዚአብሔር ብርታቱን ይስጠን፡፡ በረከታቹህ ይድረሰን ስንቶቻችን ህማሙን በቤታችን ሆነን እያሰብን ነው
74
ሰሙነ ሕማማት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ሰሙነ ሕማማት የጾመ ሁዳዴ የመጨረሻው ሳምንት፤ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሕማም የሚታሰብበት፤ ካህናትና ምእመናን በአጸደ ቤተክርስቲያን ተሰብስበው የሕማሙን ነገር የሚያወሳውን ዜማ የሚያዜሙበት፤ ግብረ ሕማም በመባል የሚታወቀውን መጽፍ የሚያነቡበትና የሚሰሙበት፤ በነግህ፣ በሠልስት፣ በስድስት፣ በተሰዓት ዘጠኝ ሰዓት፣ በሰርክ በዐስራ አንድ ሰዓት እየመላለሱ የሚሰግዱበትና የሚጸለዩበት ልዩ ሳምንት ነው ከሆሳዕና ማግስት እስከ ትንሳኤ። በዚህ ሳምንት በተለይ ካህናት ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ ምክንያቱም ጌታችን የደረሰበትን መከራና ስቃይ እንዲሁም የሰው ልጅ ፭ ሺ ፭ መቶ ዘመን በጨለማ ግዞት ይኖር እንደነበር ለማዘከርም ጭምር ነው። የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ሕማም በጽኑ እንድናስበው ያስተማሩን ሐዋርያት ናቸው። ለእነርሱም የነገራቸው ደግሞ ራሱ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ሰሙነ ሕማማት የጌታችንን ሕማማት ከማሰብ ጋር በየዕለቱ በርካታ ድርጊቶች መፈጸማቸውን የምናስታውስበት ሳምንት ነው፦ ሰኞ መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ ይባላል፦ በዚህ ዕለት ጌታችን ከቢታኒያ ሲወጣ ተራበ ቅጠል ያለባትን በለስ ተመልክቶ ወደ በለሲቱ ቢቀርብ ከቅጠል በቀር ምንም ነገር ባለማግኘቱ “ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም ምንም ካንቺ ፍሬ አይበላ” ማር ፲፩፥፲፬ በማለት ስለረገማት መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ ይባላል። አንጽሖተ ቤተመቅደስ ይባላል፡ ጌታ ወደ ቤተመቅደስ ሄዶ በቤተመቅደሱ የሚሸጡትን እና የሚለውጡትን “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች” ማቴ ፳፩፥፲፫ በማለት ከቤተመቅደስ ገርፎ አስወጥቷቸዋልና። ማክሰኞ የጥያቄ ቀን ይባላል፦ ሰኞ ዕለት በቤተመቅደስ ሲሸጡ እና ሲለውጡ የነበሩትን ሁሉ እየገረፈ በማባረሩ ምክንያት ለሰው ልጅ ሹመትንና ስልጣንን የሰጠ ጌታ “በምን ስልጣን ይህንን ታደርጋለህ” ማቴ ፳፩፥ ፳፫ ተብሎ በፈሪሳውያን ተጠይቋልና የጥያቄ ቀን ይባላል። የትምህርት ቀን ይባላል፡ በዚህ ዕለት በቤተመቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረም የትምህርት ቀን ይባላል። ሉቃ ፳፩ ፥፳፰ ፣ ማር ፲፪፥፪። ረቡዕ ምክረ አይሁድ ይባላል፦ ረቡዕ እለት የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንዳለባቸው የመከሩበትና ውሳኔ ያሳለፉበት ቀን በመሆኑ ምክረ አይሁድ ይባላል። ወቅቱ የፋሲካን በዓል የሚያከብሩበት ቀን በመሆኑ እና ብዙ ህዝብም ጌታን ይከተለው ስለነበር ሁከት እንዳይነሳ ስጋት ነበራቸው ። ነገር ግን ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ እንደሚሰጣቸው ስለነገራቸው ሉቃ ፳፪፥፩፮ ጭንቀታቸው ተወግዶ በጌታ መያዝ ተስማምተዋል። የመልካም መዓዛ ቀንም ይባላል፡ ጌታችን በዚህ ዕለት በለምጻሙ በሰምዖን ቤት ተቀምጦ ሳለ መላ ሕይወቷን ለዝሙት አስገዝታ ትኖር የነበረችው ማርያም እንተ እፍረትባለሽቶዋ ማርያም ዋጋው እጅግ ውድ የሆነ የአልባጥሮስ ሽቱ አምጥታ በራሱ ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባቸው ማቴ ፳፮፥፮፯ የመዓዛ ቀን ይባላል። የእንባ ቀን ይባላል፡ ባለሽቱዋ ሴት ማርያም እንተ እፍረት ኃጢአቷን ይቅር እንዲላት እየለመነች በእግሩ ስር ተደፍታ በእንባዋ እግሩን አርሳለችና ማር ፲፬፥፱ የእንባ ቀን ይባላል። ሐሙስ ጸሎተ ሐሙስ ይባላል፦ ጌታችን ለአይሁድ ተላልፎ ከመሰጠቱ በፊት በጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ ሲጸልይ በማደሩ ማቴ ፳፮፥፴፮ ጸሎተ ሐሙስ ይባላል።ጌታችን የደቀመዛሙርቱን እግር በፍጹም ትህትና ዝቅ ብሎ ያጠበበት ዕለት በመሆኑም ዮሐ ፲፫፥፫፲፩ ሕጽበተ ሐሙስ ይባላል። የምስጢር ቀን ይባላል፡ ከሰባቱ ምስጢራት አንዱ የቅዱስ ቁርባን ምስጢር ማቴ፳፮፥፳፮፳፱ በዚህ ዕለት ተፈጽሟልና የምስጢር ቀን ይባላል። የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል፡ መሥዋዕተ ኦሪት በእንስሳት ደም የሚቀርብ መሥዋዕትቀርቶ ለአለም ድህነት ራሱን ያቀረበበት ቀን በመሆኑ ሉቃ ፳፪፥፳ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል። የነጻነት ሐሙስ ይባላል፡ ለኃጢአትና ለዲያቢሎስ ባሪያ ሆኖ መኖር ማብቃቱን እንዲሁም የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለሆነም ዮሐ ፲፭፥ ፲፭ የነጻነት ሐሙስ ይባላል። ዓርብ የስቅለት ዓርብ ይባላል፦ ጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ቤዛ ሆኖ በመልዕልተ መስቀል ላይ ተሰቅሎ የዋለበት ዕለት ነውና ማቴ ፳፯፥፴፭ የስቅለት ዓርብ ይባላል። መልካሙ ዓርብ ይባላል፡ ከጌታ ስቅለት በፊት በተለይም በሮማውያን ህግ የወንጀለኛ መቅጫ ምልክት የነበረውን መስቀል ጌታችን በደሙ ቀድሶ የምህረት፣ የሕይወት አርማ፣ የዲያቢሎስ ድል መንሻ ስላደረገው፤ በሞቱ መልካሙን ሕይወት ስላገኘን መልካሙ ዓርብ ይባላል። ቅዳሜ ቀዳም ስዑር ትባላለች ፦ ይህች እለት ከድሮ በተለየ መልኩ የጌታችንን መከራ በማሰብ በጾም ታስባ ስለምትውል የተሻረች ቅዳሜ ይባላል። ለምለም ቅዳሜ ይባላል፡ ካህናቱ ለምእመናን ለምለም ቀጤማ የሚያድሉበት ዕለት በመሆኑም ለምለም ቅዳሜ ይባላል። ምዕመናንም ይህንን ለምለም ቀጤማ እስከ ትንሣኤ ለሊት በራሳቸው ላይ ያስሩታል። ቅዱስ ቅዳሜ ይባላል፡ ቅዱስ የሆነው እግዚአብሔር በጥንተ ተፈጥሮ ፍጥረታትን አከናውኖ ያረፈበት ቀን ሲሆን በዘመነ ሐዲስ ደግሞ የማዳን ስራውን ሁሉ ፈጽሞ በሥጋው በመቃብር ሲያርፍ በነፍሱ ወደ ሲኦል ወርዶ ሲኦልን በርብሮ ባዶዋን ሲያስቀራት በዚያ የነበሩትን ነፍሳት የዘላለም ዕረፍትን ያወረሰበት ዕለት ስለሆነ ቅዱስ ቅዳሜ ይባላል። ስምዐ ጽድቅ መጋቢት ፳፻፪ ዓም
75
የሰሙነ ሕማማት ረቡዕ ምክረ አይሁድ ይባላል፡ ምክንያቱም የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንደሚገባቸው ምክር ያጠናቀቁበት ነውና፡፡ በዚህ ምክራቸው ላይ በጣም ትልቅ ጭንቀት ነበር፡፡ ምክንያቱም ወቅቱ የፋሲካ በዓላቸውን የሚያከብሩበት ቀን የተቃረበ በመሆኑ፣ ብዙው ሕዝብም በጌታችን ትምህርት የተማረኩ፣ ተዓምራቱን የሚያደንቁ ስለነበር ሁከት እንዳይፈጠር ነው፡፡ በዚህ ጭንቀት ሳሉ ከደቀ መዛሙርቱ አንዱ የአስቆርቱ ይሁዳ በመካከላቸው በመገኘት የምክራቸው ተባባሪ ሆኖ ጭንቀታቸውን አስወግዶላቸዋል፡፡ ማቴ26፡114፤ ማር14፡12፤ 10፡11፤ ሉቃ22፡16፡፡ የሐዲስ ኪዳን ካህናትና ምእመናን በዚሁ ዕለት በቤተ ክርስቲያን ተሰብስበው መላ ሰውነታቸውን ለእግዚአብሔር አስገዝተው የሞት ፍርዱን በማሰብና በመልቀስ፤ ሐዋርያት ከጌታችን መያዝ በኋላ በኀዘን በፍርሃት እንደነበሩ እያሰቡ መጻሕፍትን በማንበብ በጾም፤ በጸሎትና በስግደት ተወስነው ይቆዩና ከዐሥራ ሁለት ሰዓት በኋላ ወደ ቤታቸው ይሔዳሉ፡፡ ረቡዕ የመልካም መዓዛ ቀንም ይበላል፡ ምክንያቱም ጌታን በበዚሁ ዕለት በቤተ ሰምዖን ዘለምጽ ተቀምጦ ሳለ መላ ሕይወቷን ለዝሙት አስገዝታ ትኖር የነበረችው ማርም እንተ እፍረት ባለሽቱዋ ማርያም ከእንግዲህ ወዲህ በኃጢአት ተበላሽቶ ይኖር የነበረውን ሕይወቴን እንደዚህ መልካም ሽቱ የሚያጣፍጥ፤ ኃጢአትን ይቅር የሚል አምላክ መጣ ስትል ዋጋው እጅግ በጣም ውድ የሆነ ከሦስት መቶ ዲናር በላይ የሚያወጣ በአልባስጥሮሰ ብልቃጥ የተሞላ ሽቱ ይዛ በመሔድ በጠጉሩ በራሱ ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባችው ነው ረቡዕ የመዓዛ ቀን የተባለው፡፡ ረቡዕ የዕንባ ቀንም ይባላል፡ ማርያም እንተ እፍረት ባለሽቱዋ ማርያም በጌታችን እግር ላይ ተደፍታ መላ ኃጢአቷን ይቅር እንዲላት በእንባዋ እግሩን አጥባዋለችና፣ በጠጉሯም በእንባዋም ያጠበችውን እግሩን አብሳዋለችና፡፡ ማቴ26፡613፤ ማር14፡9፤ ዮሐ12፡8፡፡ ኃጢአትን በማሰብ ማልቀስና ራስን የተወደደ መሥዋዕት አድርጎ ለእግዚአብሔር ማቅረብን ከምታስተምረን ማርያም እንተ እፍረት እንባን ለንስሐ ሕይወት ልንጠቀምበት ይገባል፡፡ ወስብሐት ለእግዚአብሔር
76
በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን። «ሰሙነ ሕማማት» ሰሙነ ሕማማት የሁለት ቃላት ጥምር ውጤት ነው፡፡ “ሰሙን” የሚለው ቃል “ሰመነ” ከሚለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን ስምንት ቀኖች ወይም ሳምንት ማለት ነው፡፡ ሕማማት የሚለው ቃልም እንደዚሁ “ሐመመ” ወይም “ሐመ” ከሚለው የግዕዝ ቃል የተገኘ ሲሆን መከራዎች ማለት ነው፡፡ «ሕማማት» የምንለው ለብዙ ሲሆን ነው፡፡ ለአንድ ወይም ለነጠላ ሲሆን ደግሞ ‹‹ሕማም›› እንላለን፡፡ እንግዲህ ሁለቱን ቃላት በማናበብ «ሰሙነ ሕማማት» ስንል «የመከራዎች ሳምንት»ማለታችን ነው፡፡ ሕማማት ስንል ምን ዓይነት ሕማም ወይም ምን ዓይነት መከራ በማን ላይ የሚሉት ጥያቄዎች ምላሽ ማግኘት አለባቸው፡፡ ሰዎች ልዩ ልዩ አደጋ ሲደርስባቸው መከራ አገኛቸው ይባላል፡፡ በሽታ ሲይዛቸውና በደዌ ሲሰቃዩ መከራቸውን አዩ እንላለን፡፡ ያላቸውን ሲያጡና ኪሣራ ሲደርስባቸው ሌላው ቀርቶ ሲርባቸውና ሥራ ሲበዛባቸው እንኳን ተሰቃዩ መከራቸውን አዩ ይባላል፡፡ በሰሙነ ሕማማት የምናስበው የኢየሱስ ክርስቶስ መከራ ከላይ ለሰው ልጆች ከጠቀስነውና ከተለመደው ዓይነት መከራ ይለያል፡፡ የተለየ ጊዜ ተወስኖለት ሰሙነ ሕማማት፣ ሕማማተ መስቀል፣ ሕማማተ ክርስቶስ ወዘተ እያልን በተለየ መንገድና ሥርዓት የምንገልጽውም ልዩ መከራ ስለሆነ ነው፡፡ ሕማማት የምንለው ኢየሱስ ክርስቶስ በእደ አይሁድ የተቀበለው የሐሰት ክስ፣ ፍርድ፣ መጎተት፣ መገረፍ፣ መገፈፍ፣ እርግጫ፣ ጥፊ፣ ጡጫ፣ ችንካር በአጠቃላይ በበርካታ ድርሳናት የተገለጠው አይሁድ የፈጸሙበትን ግፍ ሁሉ ነው፡፡ የአምላካችንና የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ መከራ በዓላማው፣ በአፈጻጸሙ፣ በመጠኑ፣ በምክንያቱ በአጠቃላይ በሁሉም መልኩ ከሰው ልጆች መከራ ጋር አይመሳሰልም፡፡ ነቢዩ ኢሳይያስ ወልደ እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስን «የሕማም ሰው ደዌንም የሚያውቅ ነው፡፡»ይለዋል፡፡ ኢሳ53፥ 3 ኢየሱስ ክርስቶስ መከራ የተቀበለው ስለእኛ ሲል ነው፡፡ በእኛ ላይ መድረስ የነበረበትን መከራ ሁሉ እርሱ ተሸከመልን፡፡ የእኛን ሞት ተቀብሎ የእርሱን ሕይወት ለእኛ ሰጠን፡፡ ይህን ሲያስረዳን ነቢዩ ኢሳይያስ «ሕመማችንንም ተሸክሞአል፡፡»በማለት ጻፈልን፡፡ ኢሳ53፥4 አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ መከራን የተቀበለው በፈቃዱ ነው፡፡ መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በፈቃዱ መከራን ተቀበለ ማለት ግን ግድሉኝ፣ ቸንክሩኝ አላቸው ማለት አይደለም፡፡ አይሁድ መከራ ሲያደርሱበት እነርሱን መቃወም፣ ማጥፋት፣ ወይም እንዳያገኙት ማድረግ ሲችል መከራን ተቀበለ ማለት ነው፡፡ ጌታችን አምላካችን ኢየሱስ ክርስቶስ እርሱ ስለ እኛ ብሎ የተቀበለውን መከራ እንድናስብ ይፈልጋል፡፡ ይህንንም አማናዊ ሥጋውንና ደሙን በሰጠን ጊዜ «ይህን ለመታሰቢያዬ አድርጉት»በማለት አጽንቶ አዞናል፡፡ ሉቃ2219 ቅዱስ ጳውሎስ ስለ ሥጋውና ደሙ ባስተማረበት አጭር አንቀጽ ውስጥ «ለመታሰቢያዬ አድርጉት» ያለውን ደጋግሞ የጠቀሰው ስለዚህ ነው፡፡ 1ቆሮ11፥24፤ 1ቆሮ11፥25 ሥጋውና ደሙ በመከራው ጊዜ የተሰጠን የሕይወት ስጦታ ነው፡፡ ስለዚህ በሥጋውና በደሙ መከራውን እናስባለን፡፡ ይህን ለማዘከር ቅዱስ ጳውሎስ «ሥጋውን በበላችሁ ደሙን በጠጣችሁ ጊዜ ዕለት ዕለት ሞቱን ትናገራላችሁ»በማለት ጽፎልናል፡፡ ክብር፣ምስጋናና ውዳሴ ለአምላካችን ለመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ይሁን ለዘለዓለሙ አሜን።
77
ሰሙነ ህማማት ዘሐሙስ ጸሎተ ሐሙስ በቤተ ክርስቲያን የተለያዩ ስያሜዎች ያሏቸው በርካታ ድርጊቶች የተፈጸሙበት ዕለት ነውና ጸሎተ ሐሙስ ይባላል፡፡ የዓለም መድኃኒት ኢየሱስ ክርስቶስ ሥጋን የተዋሐደ አምላክ፣ መሆኑን ለመግለጥና ለአርአያነት ጠላቶቹ መጥተው እስኪይዙት ድረስ ሲጸልይ ያደረበት ነውና ጸሎተ ሐሙስ ተባለ፡፡ ማቴ 26፣ 3646 ዮሐ17 ሕፅበተ ሐሙስ ይባላል፡ ጌታችን በዚህ ዕለት የደቀመዛሙርቱን እግር በፍጹም ትሕትና ዝቅ ብሎ አጥቧል፡፡ ይህም የሚያሳየው የዓለምን ሁሉ ኃጢአት ለማጠብ የመጣ መሆኑን ነው፡፡ ይህን ለማስታወስ ዛሬም ካህናት በተለይም ሊቃነ ጳጳሳት፣ የደብር አስተዳዳሪዎች፤ «በመካከላችን ተገኝተህ የእኛንና የሕዝብህን ኃጢአት እጠብ እኛም የአንተን አርአያ አንዘነጋም የሌላውን እግር እናጥባለን፤» ሲሉ በቤተ ክርስቲያን የተገኙትን ምእመናንን እግር በወይንና በወይራ ቅጠል ያጥባሉ፡፡ የምስጢር ቀን ይባላል፡ ከሰባቱ ምስጢራት አንዱ በዚህ ዕለት ተመሥርቷልና፡፡ ይኸውም «ይህ ስለ እናንተ በመስቀል ላይ የሚቆረሰው ሥጋዬ ነው፡፡ እንካችሁ ብሉ» ጽዋውንም አንስቶ አመሰገነ «ይህ ስለ እናንተ ነገ በመስቀል የሚፈስ ደሜ ነው ከእርሱም ጠጡ» በማለት፤ እኛ ከእርሱ ጋር፣ እርሱ ከእኛ ጋር አንድ የምንሆንበትን ምስጢር ከጠላት ዲያብሎስ ሰውሮ፣ ለደቀ መዛሙርቱ የገለጠበት ቀን በመሆኑ የተሰጠ ሥያሜ ነው፡፡ በዚህ ዕለት ክርስቲያን የሆነ ሁሉ በንስሐ ታጥቦ ቅዱስ ሥጋውንና ክቡር ደሙን ለመቀበል ይዘጋጃል፡፡ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል፡ ምክንያቱም መሥዋዕተ ኦሪት ማለትም በእንስሳት ደም የሚቀርበው መሥዋዕት ማብቃቱን ገልጦ፣ ለድኅነተ ዓለም ራሱን የተወደደ መሥዋዕት አድርጎ ያቀረበበት ዕለት በመሆኑ ነው፡፡ «ይህ ጽዋ ስለ እናንተ በሚፈሰው በደሜ የሚሆን ሐዲስ ኪዳን ነው፡፡ ከእርሱ ጠጡ» በማለቱ ይታወቃል ሉቃ 22፣20 ኪዳን ማለት በሁለት ወገን መካከል የሚደረግ ውል፣ ስምምነት፣ መሐላ ማለት ነው፡፡ በዚህ መሠረት ጌታችን ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ዘለዓለማዊውን ቃል ኪዳን በራሱ ደም የፈጸመበት ዕለት ስለሆነ የሐዲስ ኪዳስ ሐሙስ ተባለ፡፡ የነጻነት ሐሙስ ይባላል፡ ለኃጢአትና ለዲያብሎስ ባሪያ ሆኖ መኖር ማብቃቱ፣ የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለሆነ ነው፡፡ ጌታችን ስለ ሰው ልጅ ነጻነት ሲናገር «ከእንግዲህ ወዲህ ባሮች አልላችሁም ባርያ ጌታዉ የሚያደርገውን አያውቅምና ወዳጆች ግን ብያችኋለሁ» በማለት ዮሐ 15፣15፤ ከባርነት የወጣንበት ልጆች የተባልንበትን ቀን የምናስብበት በመሆኑ ሊቃውንቱ የነጻነት ሐሙስ አሉት፡፡ እያንዳንዱ ክርስቲያንም ከኃጢአት ባርነት ርቆ፣ ከእግዚአብሔር ጋር የሚያወዳጀውን መልካም ሥራ በመሥራት ሕይወቱን መምራት ይኖርባታል፡፡ ባሮች አልላችሁም ተብለናልና፡፡
78
ሰሞነ ህማማት እና ሳምንታቱ በክርስትና እምነት ተከታዮች ዘንድ የታላቁ ሁዳዴ ፆም መገባደጃ ሳምንት ሰሞነ ህማማት ይባላል፡፡ግሪካውያን ክርስቲያኖች ደግሞ ታላቁ ሳምንት the super week ይሉታል፡፡ ጌታ ከተስፋዋ ምድር እስራኤል ከቤተ ፋጌ ወደ እየሩሳሌም አደባባይ ትህትናንበተግባር በማስተማር በአህያ መጥቷል፡፡ ደቅመዛሙርቱም በዘንባባ ተቀብለውታል፡፡ ዘንባባ የተስፋ እና የጌታ ዘላለማዊ ስልጣን እንደማሳያ ምልክት ተደርጎ ይወሰዳል፡፡ ከፋሲካ በፊት ያለው እሁድ ሆሳዕና ይባላል፡፡ በአርማይክ በእብራይሰጥ ሆሳዕና ‹‹አቤቱ አሁን አድን አሊያም መዳሀኒት›› እንደ ማለት ይተረጎማል፡፡ … ታዲያ ከሆሳዕና እስከ ፋሲካ ያሉት ቀናት ደግሞ የጌታ ህመም፣ የኦሪቱ የአዳም ሲቃይ የሚታወስበት ሳምንት በመሆኑ የህመም ሳምንት ሰሞነ ህማማት ይባላል፡፡በሰሞነ ህማማት በየቀናቱ ጌታ የተለያዩ ተግባራትን ከውኖባቸዋልና ቀናቱም የራሳቸው ስየሜ አላቸው፡፡ …… ሰኞ፡ መርገመ በለስ ወይም አንጽሆተ ቤተ መቅደስ ትባላለች፡፡ምክንያቱም ጌታ በዕለተ ሰኞ የበለስ ቅጠልን ተመልክቶ ምንም ፍሬ ባለማግኘቱ ካሁን ጀምሮ ለዘላለም ምንም ፍሬ ካንቺ አይበላ፤ብሎ የረገመበትን ቀን ነው፡፡ማቴ 11፣14 በዚሁ ዕለት ቤተ መቅደስም ንፁህ እንዲሆን ያደረገበት ቀን በመሆኑ አንጽሆተ ቤተ መቅደስ ትባላለች ፡፡ ማቴ21፣13 ማክሰኞ፡ የጥያቄ ቀን ወይም የትምህርት ቀን ትባላለች፡፡ ጌታ የሰው ልጅ ስልጣን ሲሰጥ በምን ስልጣንህ ይህን ታደርጋለህ ተብሎ በፈሪሳውያን ተጠይቋል፡፡ ማቴ 21፣23 ለዚህም የጥያቄ ቀን ይባላል፡፡ በዚህ ቀንም ጌታ በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ የትምህርት ቀንም ይባላል ሉቃ 21፣28 ረቡዕ፡ ምክር አይሁድ፣ የመልካም የማዕዘቀን ይባላል፡፡ ረቡዕ እለት የአይሁድ ሊቀካህናት እና ጽሐፍተ ፈሪሳውያን ጌታን እንዴት መያዝ እንዳለባቸው የመከሩበት ዕለት ነው፡፡ ሉቃ22፣1 ዘማዊዋ ማርያም ማርያም እንተ እፍረት ወይም ባለሽቶዋ ማርያም ዋጋው እጅግ ውድ የሆነ የአልባጥሮስ ሽቶ በጌታ ራስ ላይ አርከፍክፋለች፡፡ለዚህም የመልካም ማዕዛ ቀን ይባላል፡፡ ማቴ 26፣6 በዚህ ዕለት ማርይም እንተእፍረት በይቅርታ በጌታ እግር ተንበርክካ ለሃጢያቷ አልቅሳለች፡፡ለዚህም የእንባ ቀን ይባላል፡፡ማር14፣9 ሐሙስ፡ ጾለተ ሐሙስ ፣ የሐዲስ ኪዳኗ ሐሙስ፣ የነፃነት ሐሙስ፣ የነፃነት ሐሙስ ትባላች፡፡ ጌታ ለአይሁዳዊያን ተላልፎ ከመስጠቱ በፊት በጌተሰማኔ አትክልት ቦታ ሲፀልይ አድሯልና፡፡ ማቴ26፣31፡፡ ጌታ የደቀ መዘሙርቱን እግር በትህትናያጠበትም ቀን ነው ዮሐ13፣3 ጌታ ራሱን ላለም ድህነት ያቀረበበት ቀን ነውና፡፡ ሉቃ 22፣2ዐ የሰው ልጅ ያጣውን ክብር የተመለሰበትም ቀን ነው፡፡ ዮሀ15፣15 ዓርብ፡ መልካሙ ዓርብ ወይም ስቅለት ዓርብ ይባላል፡፡ ጌታ የወንጀለኛ መቅጫ የነበረውን መስቀል መዳኛ ለማድረግ የተሰቀለበት ዕለት በመሆኑ ማቴ 27፣35 ቅደሜ፡ ቅደም ስዑር፣ ለምለሚቱ ቅዳሜ ወይም ቅዱሷ ቅዳሜ ትባላለች፡፡ ከድሮው በተለየ ቅዳሜ የፆም ቀን በመሆኗ ቅደመ ስዑር የተሻረችው ቅዳሜ ትባላለች፡፡ በዚህተ ዕለት ካህናቱ ለምዕመናን ቄጤማ የሚያድሉበት ዕለት በመሆኑም ለምለሚቱ ቅዳሜ ትባላለች፡፡ በሀዲስ ኪዳን ጌታ የማዳን ስራውን ጨርሶ በመቃብር ሲያርፍ በነፍሱ ወደ ሲኦል ወረዶ ሲኦልን ባዶ ያስቀረበት እና የዘላለም ድህንነትን የሰጠበት ዕለት በመሆኑ ቅዱሷ ቅዳሜ ትባላለች፡፡ እሁድ ትንሳኤ ሆኖ የጌታ መነሳት ፋሲካ ሆኖ ይከበራል፡፡ ለእምነቱ ተከታዮች መልካም ስቅለት ምንጭ፤ መፅሐፍ ቅዱስ ግብረ ህማማት ሐመር እና መለከት ጋዜጣ
79
ሰሙነ ሕማማት ከዕለተ ሰኑይ እስከ ቀዳሚት ሰንበት – በመምህር ቸርነት አበበ By Getu Temesgen April 3 20183105 0 Share on Facebook Tweet on Twitter መጋቢት ፳፬ ቀን ፳፻፲ ዓም መግቢያ ከአባታችን አዳም በደል ወይም ስሕተት በኋላ በሕማማት፣ በደዌያት፣ በመቅሠፍታት፣ ወዘተ በብዙ መከራ የሰው ልጅ ሊኖርባቸው ግድ የኾነባቸው ዘመናት ጥቂቶች አልነበሩም፡፡ የሰው ልጅ ቢያጠፋ፣ ቢበድል፣ ከሕገ እግዚአብሔር ቢወጣ እንኳን የዋህ፣ ታጋሽ፣ ቸር፣ አዛኝ የኾነው አምላክ የጠፋውን ሊፈልግ፣ የተራበውን ሊያጠግብ የታረዘውን ሊያለብስ፣ ፍቅር ላጣው ፍጹም ፍቅር ሊለግስ፣ ሰላም ለሌለው ፍጹም ሰላም ሊሰጥ፣ ተስፋ ለሌለው ተስፋ ሊያጐናጽፍ ከሰማይ ወረደ፤ ከቅድስት ድንግል ማርያም ተወለደ፤ በገዳመ ቆሮንቶስ ዐርባ ቀንና ሌሊት ጾመ፡፡ በጾሙም የኀጢአት ሥሮች ወይም ራሶች የተባሉትን ስስትን፣ ትዕቢትንና ፍቅረ ንዋይን ድል አደረገልን፡፡ እኛ እርሱ የጾመውን ጾም እንድናከብር እንድንጾም ምሳሌ ኾነን፡፡ ዲያብሎስን ድል አድርጐ ድል እንድንነሣው ኃይልና ምሳሌ ኾነን፡፡ ሰሙነ ሕማማት ምንድን ነው ‹ሰሙን› – ‹‹ሰመነ ስምንት ሳምንት አደረገ›› ማለት ነው፡፡ ይኸውም ከዕለተ ሆሣዕና ሠርክ እስከ ትንሣኤ ሌሊት ያለውን ጊዜ ወይም ቀናት የሚያመለክት ነው፡፡ ‹ሕማም ሕማማት› – ‹ሐመ ታመመ› ከሚለው የግእዝ ግስ የተገኘ ሲኾን ይህም የሰውን ዘር ዂሉ ከዲያብሎስ ባርነት ነጻ ለማውጣት ጌታችን አምላካችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በፈቃዱ የተቀበላቸውን ጸዋትወ መከራዎች የሚያሳስብ ነው፡፡ ዕለታቱ የዓመተ ኵነኔ ወይም የዓመተ ፍዳ ምሳሌዎች ናቸው፡፡ ክርስቲያኖች የክርስቶስን ውለታ እያሰ ቡ እጅግ የሚያዝኑበት፣ የሚያለቅሱበት፣ የሚሰግዱበት ቤት ንብረታቸውን ትተው ከሌላው ቀናትና ጊዜያት በተለየ መልኩ ቤተ ክርስቲያናቸውን የሚማጸኑበት፤ ጧት ማታ ደጅ የሚጠኑበት፤ ኀጢአታቸውን በቤተ ክርስቲያን አደባባይ ለካህኑ የሚናዘዙበት በዓመት አንድ ጊዜ ብቻ የሚገኝ ሳምንት ነው፡፡ በዚህ ሳምንት ብዙ አዝማደ መባልዕት አይበሉም፤ ይልቁን በመራብ በመጠማት በመውጣት በመውረድ በመስገድ በመጸለይ በመጾም በየሰዓቱ የጌታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ጸዋትወ መከራዎች በማሰብ አብዝቶ ይሰገዳል፡፡ መከራውን፣ ሕማሙን፣ ድካሙን የሚያስታውሱ ከቅዱሳት መጻሕፍት ኢሳይያስ፣ ኤርምያስ መዝሙረ ዳዊት፣ ግብረ ሕማማት ወዘተ በየሰዓቱ ይነበባል፡፡ መስቀል መሳለም የለም፡፡ ካህናትም ‹‹እግዚአብሔር ይፍታህ›› አይሉም፡፡ ሥርዓተ ፍትሐት አይፈጸምም፡፡ ይኸውም ይህ ሳምንት ከሞት ወደ ሕይወት የተሸጋገርንበት ከጨለማ ወደ ብርሃን የተጓዝንበት የመሸጋገሪያ ወቅት ምሳሌ በመኾኑ ነው፡፡ በዕለተ ምጽአት መላእክት የመለከት ድምፅ በማሰማት የዳግም ምጽአትን ዕለት ለማሳሰብ ምእመናን ጥሪውን ሰምተው ለዚህም አስቀድመው ተዘጋጅተው የበዓሉ ታዳሚዎች መኾናቸውን በማጠየቅ በዚህ ሳምንት ዲያቆኑ ቃጭል እየመታ በየሰዓቱ ምእመናኑን ያሳስባል፡፡ በሰሙነ ሕማማት የሚገኙ ዕለታትና ስያሜዎቻቸው ዕለተ ሰኑይ ሰኞ ይህ ዕለት አንጾሖተ ቤተ መቅደስ የቤተ መቅደስ መንጻት እና መርገመ በለስ የተፈጸመበት ዕለት ነው ማቴ ፳፩፥፲፰፳፪፤ ማር ፲፩፥፲፩፤ ሉቃ ፲፫፥፮፱፡፡ ወንጌላዊው ቅዱስ ሉቃስ «ወመሰለ ሎሙ ወይቤሎሙ አሐዱ ብእሲ በለሰ ቦቱ ውስተ ዐፀደ ወይኑ ወየሐውር ይንሣእ ፍሬሃ ወኢይረክብ …፤ ይህንም ምሳሌ አለ፤ ለአንድ ሰው በወይኑ አትክልት የተተከለች በለስ ነበረችው፡፡ ፍሬም ሊፈልግባት ወጥቶ ምንም አላገኘም …›› በማለት እንደ ጠቀሰው በበለስ ስለ ተመሰለ የሰው ልጅ ሕይወት በማሰብ እንዲመለስ ንስሐ እንዲገባ በሕይወትም እንዲኖር እግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ ማሳሰቡን ያጠይቃል፡፡ ንስሐ አልገባም አልመለስም ያለም በለሷ እንደ ጠወለገችና እንደ ተቈረጠች ዂሉ ፍሬ ባለማፍራታቸው እንደሚቈረጡ እንደዚሁም ወደ እሳት እንደሚጣሉ መጽሐፍ ቅዱስ በግልጽ ያስረዳል፡፡ በለስ የተባለች ቤተ እስራኤል ፍሬ የተባለ ደግሞ ሃይማኖትና ምግባር ነው፡፡ ዂላችን ቤተ እስራኤላውያን ፍሬ ሃይማኖት ወምግባር አስተባብረን ይዘን መገኘት ይገባናል፡፡ ፍሬ አልባ እንዳንኾን ጌታ ሲመጣም እንዳናፍር የመጽሐፉን ቃል ልንጠብቅና ልንፈጽም ይገባናል፡፡ በዚህ የሕማማት የመጀመሪያ ቀን ዕለተ ሰኑይ የምናስበው የምንዘክረው የሰው ልጅ ሕይወት በከንቱ በቸልተኝነት እንዳይደክም፣ እንዳይጠወለግ፣ እንዳይደርቅ፣ ወደ እሳትም እንዳይጣል ማድረግ ይገባናል፡፡ ዕለተ ሠሉስ ማክሰኞ ይህ ዕለት ጌታችን ሰኞ በተናገረውና ባደረገው ተአምር ላይ አይሁድ ጥያቄ ያቀረቡበት እርሱም መልስ በመስጠት ያስተማረበት ቀን ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ‹‹የጥያቄ እና የትምህርት ቀን›› በመባል ይታወቃል፡፡ ጥያቄውም ጌታ ባደረገው አንጽሖተ ቤተ መቅደስ ምክንያት ለጸሐፍትና ፈሪሳውያን ይኸውም ትምህርት ማስተማር፣ ተአምራት ማድረግ፣ ገበያ መፍታትን ‹‹በማን ሥልጣን ታደርጋለህ ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ›› የሚል ነበር ማቴ ፳፩፥፳፫፳፯፡፡ ቅዱስ ማቴዎስ እንደ ተናገረው ጌታችንም ‹‹እውነት እላችኋለሁ፤ ቀራጮችና ጋለሞቶች ወደ እግዚአብሔር መንግሥት በመግባት ይቀድሙአችኋል›› በማለት አይሁድ በሚከተሉት ልማድ መንግሥተ ሰማያትን መውረስ እንደማይችሉ አስተምሯል ማቴ ፳፩፥፳፰፡፡ ዕለተ ረቡዕ ይህ ዕለት ደግሞ የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንደሚችሉ ምክር የጀመሩበት ቀን ነው፡፡ በዚህም ምክንያት ዕለቱ ‹‹የምክር ቀን›› በመባል ይጠራል፡፡ ዕለተ ሐሙስ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዕለት ፍጹም ሰው ፍጹም አምላክ መኾኑን ለመግለጥ እና ለአርአያነት ጸሐፍት ፈሪሳውያን የአይሁድ ካህናት መጥተው እስኪይዙት ድረስ ሲጸልይ በማደሩ ምክንያት ጸሎተ ሐሙስ በመባል ይታወቃል፡፡ ትሕትና ፍቅር መታዘዝ እንዲሁም የአገልግሎትን ትርጉም ለማስረዳትና ለማስገንዘብ የደቀ መዛሙርቱን እግር በማጠቡ ሕጽበተ ሐሙስ በመባልም እንደሚጠራ ሊቃውንተ ቤተ ክርስቲያን ይናገራሉ፡፡ ሐዋርያው ቅዱስ ዮሐንስም ‹‹እግራቸውንም አጥቦ ልብሱንም አንሥቶ ዳግመኛ ተቀመጠ፡፡ እንዲህም አላቸው፤ ያደረግሁላችሁን ታስተውሉታላችሁን … እንግዲህ እኔ ጌታና መምህር ስኾን እግራችሁን ካጠብሁ እናንተ ደግሞ እርስ በእርሳችሁ ትተጣጠቡ ዘንድ ይገባችኋል››ሲል ተናግሯል ዮሐ ፲፫፥፲፪፳፡፡ ‹‹ይህ ስለ እናንተ በመስቀል ላይ የሚቈረሰው ሥጋዬ ነው እንካችሁ ብሉ፤ ይህ ስለ እናንተ የሚፈስ ደሜ ነው ከእርሱ ጠጡ›› በማለት ምሥጢረ ቍርባንን የመሠረተበት ወይም ራሱ ምስጢረ ቍርባንን የጀመረበት ቀን በመኾኑ ‹‹የምሥጢር ቀን›› ተብሎ ይጠራል፡፡ ይኸውም የሰው ልጆች ሥጋውንና ደሙን ተቀብለን ከእርሱ ጋር አንድነትና ኅብረት እንዲኖረን ጥንተ ጠላት ዲለብሎስንም ፍጹም ድል ነሥተን ሰማያዊት ርስት መንግሥተ ሰማያትን እንድንወርስ ለማስቻል ነው ማቴ ፳፮፥፳፮፳፱፡፡ አይሁድ ጌታችንን ለመያዝ በእነርሱ ጥበብና ፍላጐት ቀስ ብለው መጥተው የያዙበት ቀን ስለ ኾነ በዚህ ዕለት በለሆሳስ ብዙ የድምፅ ጩኸት ሳይሰማ የቅዳሴ ሥርዓት ይፈጸማል፡፡ ስለ ኾነም መላው ሕዝበ ክርስቲያን በዚህ የኅፅበት፣ የምሥጢር፣ የጸሎት ቀን በተባለው በዚህ ዕለት በንስሓ ታጥበው ሥጋ ወደሙ እንዲቀበሉ ቤተ ክርስቲያን በአጽንዖት ታስተምራለች፡፡ ዕለተ ዐርብ ሐዋርያው ቅዱስ ጳዉሎስ ‹‹አውቀውስ ቢኾን የክብርን ጌታ ባልሰቀሉት›› ፩ኛ ቆሮ ፩፥፲፰፡፡ እንዳለ ይህ ዕለት የአይሁድ ካህናት ያለ በደል ያለ ጥፋት ንጹሕና ጻድቅ የኾነውን ጌታ የሰቀሉበት ዕለት ነው፡፡ ዕለቱም ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የዓለም ዂሉ መድኀኒት ለአዳምና ለልጆቹ ሲል በመልዕልተ መስቀል በቀራንዮ አደባባይ ተሰቅሎ መዋሉን የምናስብበት ታላቅ ቀን ነው ማቴ ፳፯፥፴፭፸፭፡፡ የሰው ልጆች በዘር ኀጢአት ቁራኝነት ይኖሩበት የነበረው የጨለማ ሕይወት ያከተመበት ፍጹም ድኅነት ያገኙባት ታላቅ ዕለት ናት፡፡ ክርስቲያኖች ዂልጊዜም ዕለተ ዓርብ ሲመጣ ሕማሙን ስቅለቱን ሞቱን የምናስብበት ጊዜ ነው፡፡ በሮማውያን ሕግና ሥርዓት መስቀል የወንጀለኞች መቅጫ ምልክት የሕይወት መቅጫ ዓርማ ኾኖ ሳለ ለእኛ የዲያብሎስ ድል መንሻ ስላደረገው በስቅለቱና በሞቱም ሕይወትን አገኘን፡፡ በዚህም ምክንያት ‹‹መልካሙ ዓርብ›› በመባል እንደሚታወቅ የቤተ ክርስቲያን አባቶች ያትታሉ፡፡ ዕለተ ቀዳሚት ሥዑር ዕለተ ቀዳሚት እግዚአብሔር የሚታዩትንና የማይታዩትን፣ በእግር የሚሔዱትን እና በክንፍ የሚበሩትን በባሕር የሚዋኙትን እንስሳትን በመጨረሻም ሰውን በአርአያውና በአምሳሉ ፈጥሮ ያረፈባት ዕለት ናት፡፡ ይህች የመጀመሪያው ቅዳሜ ለእግዚአብሔር የዕረፍት ዕለት ናት፡፡ እግዚአብሔርን ሥነ ፍጥረት ፈጥሮ ስላረፈባት ‹‹ሰንበት ዐባይ›› ታላቋ ሰንበት ትባላለች፡፡ ታላቋን ሰንበት እስራኤላውያን እንዲያከብሯት ታዟል ዘፍ ፩፥፫፡፡ ዕለተ ቀዳሚት በዘመነ ሐዲስም የተለየ የደኅነት ሥራ ተከናውኖባታል፡፡ ጥንት ሥነ ፈጥረትን በመፍጠር ዕረፍት እንደ ተደረገባት ዂሉ የፍጥረት ቁንጮ የኾነውን አዳምን ለማዳን ሕማምና ሞት የተቀበለው ቸሩ አምላክ በመቃብር አርፎባታል ማቴ ፳፯፥፷፩፡፡ በዚህች ዕለት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በከርሰ መቃብር ዐርፎ የዋለባት ዕለት በመሆኗ ‹‹ቀዳሚት ሥዑር›› ትሰኛለች፡፡ ‹‹ቀዳሚት ሥዑር››የተባለችበት ምክንያትም በዓመት አንድ ቀን ስለ ምትጾም ነው፡፡ ይኸውም ቅድስት ድንግል ማርያም እና ወዳጆቹ ቅዱሳን ሐዋርያት ጌታችን ተላልፎ ከተሰጠበት ዕለት አንሥተው ብርሃነ ትንሣኤዉን እስኪያዩ ድረስ እኽል ውኃ በአፋቸው አልዞረም፡፡ ይመኩበትና ተስፋ ያደርጉት የነበረ አምላካቸው በመቃብር ስላረፈ ዕለቷን ሞቱን በማሰብ ትንሣኤውን በመናፈቅ በጾም አክብረዋታል፡፡ ከቅዱሳን ሐዋርያት በቅብብሎሽ በመጣው ትውፊት መሠረት ቅዱሳን ሐዋርያት በማዘን፣ በመጾምና በመጸለይ ዕለቷን እንዳከበሯት የተዋሕዶ ልጆችም የተቻላቸው ከዓርብ ጀምረው ያከፍላሉ ይጾማሉ፤ ለሁለት ቀን እኽል ውኃ ሳይቀምሱ ያድራሉ፡፡ ያልተቻላቸው ደግሞ ዓርብ ማታ በልተው ቅዳሜን በመጾም በዓለ ትንሣኤን ያከብራሉ፡፡ በዚህ ዕለት ከሰኞ ከሆሣዕና ማግሥት ጀምረው እስከ ዓርብ ድረስ በስግደት እና በጾም ያሳለፉ ምእመናን በዕለተ ቀዳሚት በቅፅረ ቤተ ክርስቲያን ይሰበሰባሉ፡፡ የጠዋቱ ጸሎት ሲፈጸም ካህናቱ ‹‹ገብረ ሰላመ በመስቀሉ፤ በመስቀሉ ሰላምን መሠረተ›› እያሉ በቤተ ክርስቲያን ለተሰበሰቡት ምእመናን ቄጠማ ያድላሉ፡፡ ይኸውም የምሥራች ምልክት ነው፡፡ ምሥጢሩም በኖኅ ዘመን ከተፈጸመው ታሪክ ጋር የተያያዘ ነው፡፡ ቅዱስ መጽሐፍ እንደሚነግረን በጻድቁ ኖኅ ዘመን የነበሩ ሕዝቦች ከሕገ እግዚአብሔር ውጪ ኾነው እጅግ የሚያሳዝን ኀጢአት በሠሩ ጊዜ በንፍር ውኃ ተጥለቅልቀዋል፡፡ በወቅቱ ጻድቁ ኖኅ ወደ መርከብ ይዞአቸው ከገባው እንስሳት መካከል የውኃውን መጕደል ለመረዳት ርግብን በመርከብ መስኮት አሾልኮ ይለቃታል፤ እርሷም ቄጠማ በአፍዋ ይዛ ትመልሳለች ዘፍ ፱፥፩፳፱፡፡ ኖኅም በዚህ ቄጠማ የውኃውን መድረቅ ተረድቶ ተደስቷል፡፡ ቄጠማ፣ ለጥፋት ውኃ መድረቅ የምሥራች መንገሪያ እንደ ኾነ አሁንም በክርስቶስ ሞት ሞተ ነፍስ ከሰው ልጆች ተወገደ ስትል ቤተ ክርስቲያን ለልጆቿ ቄጠማ ታድላለች፡፡ ምእመናንም የምሥራች ተምሳሌት የኾነዉን ቄጠማ በግንባራቸው ያስሩታል፡፡ የክርስቶስ ተከታዮች ዂሉ ከጨለማ ወደ ብርሃን፣ ከሚያቃጥለው ዋዕየ ሲኦል የሲኦል ቃጠሎ ወደ ልምላሜ ገነት ጥንተ ማኅደራቸው መመለሳቸውን በዚህ አኳኋን እየገለጡ በዓለ ትንሣኤን በቅድስት ቤተ ክርስቲያን ያከብራሉ፡፡ ከበዓሉ ረድኤት፣ በረከት ያሳትፈን፡፡
80
ሰሙነ ሕማማት በስመ አብ ወወልድ ወመንፈስ ቅዱስ አሐዱ አምላክ አሜን ሰሙነ ሕማማት ቅድስት ቤተ ክርስቲያን ከትንሣኤ በፊት ያለው አንድ ሳምንት ሰሙነ ሕማማት የሕማማት ሳምንት በማለት ትዘክረዋለች። ሕማማት የሚለው ቃል ሐመ፣ ታመመ ከሚለው የግእዝ ግስ የወጣ ሲሆን ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕማሙና ሞቱ የሚዘከርበት ሳምንት ነው።ሰሙነ ሕማማት በላቲን Hebdomas Sancta or Hebdomas Maior፣ በግሪክ ደግሞ Ἁγία καὶ Μεγάλη Ἑβδομάς Hagia kai Megale Hebdomas ታላቁ ሳምንት ተብሎ ይጠራል፡፡ በኛ ደግሞ ሰሙነ ሕማማት ይባላል። ሰሙነ ሕማማት ከሆሣእና እስከ ትንሣኤ ባሉት ቀናት ጌታችንን ለመያዝ አይሁድ የመከሩበት፣ ምክራቸውን ያፀኑበት፣ ጌታችንን ሳይዙ እህል ላለመቅመስ ክፉ መሐላ የተማማሉበት፣ጌታችንን የያዙበት፣ የገረፉበት እና በዕለተ ዐርብ በቀራንዮ የሰቀሉበት ሳምንት ይህ ሰሙነ ሕማማት ተብሎ ይጠራል። ሰሙነ ሕማማት እስከ ዐራተኛው ምዕተ ዓመት ድረስ ከጾሙ ተለይቶ ለብቻው ይከበር ነበር። በኋላ ግን በባሕረ ሐሳብ ቀመር መሠረት ጾሙም፣ ሕማማቱም፣ ትንሣኤውም ተያይዘው እንዲከበሩ ተደረገ። ምዕራባውያን ከዐርባ ጾም ውስጥ የመጨረሻውን ሳምንት ሰሙነ ሕማማት ያደርጉታል። የምሥራቃውያን ኦርየንታል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ግን አርባውን ጾም ጨርሰን ከሆሣእና ቀጥሎ ያለ አንድ ሳምንት ሰሙነ ሕማማት አድርገን እናከብራለን። በሌላ በኩል ሰሙነ ሕማማት የኦሪት ዘመን ምሳሌም ነው። በዘመነ ኦሪት አዳም ከገነት ከተባረረበት እስከ ጌታችን በቤተ ልሔም እስከተወለደበት ዘመን የሰው ልጅ የጽድቅ ሥራው ለመንግሥተ ሰማያት የማያበቃው ነበር። ይልቁንም ነቢዩ ‘’ጽድቃችን የመርገም ጨርቅ ሆነ’’ ኢሳ 646 እንዳለ የአዳም ዘር በሙሉ እስከ ዕለተ ዐርብ ጌታችን በመስቀል ላይ ሆኖ እስካዳነን ድረስ በዲያብሎስ ባርነት ሥር ነበርንና ሰሞነ ሕማማትም የዘመነ ፍዳ ምሳሌ ነው።ይህንንም ለማሰብ በቤተ ክርስቲያናችን ሥርዓት መሠረት በሰሙነ ሕማማት ከጸሎተ ሐሙስ በስተቀር ቅዳሴ አይቀደስም፣ ስብሐተ ነግህ አይደርስም፣ ሥርዓተ ማኅሌት፣ ሥርዓተ ተክሊል፣ ጸሎተ ፍትሐት አይጸለይም፣ ጸሎተ አስተሰርዮም አይደረግም፣ ጥምቀተ ክርስትና አይፈጸምም፣ በመስቀል መባረክ፣ ኑዛዜ መስጠትና መቀበል፣ እግዚአብሔር ይፍታሕ ማለት አይኖርም። ከላይ የተዘረዘሩት የቤተ ክርስቲያን ሥርዓቶች አስቀድሞ በዕለተ ሆሳዕና ይከናወናሉ።በሰሞነ ሕማማት ከዚህ ዓለም በሞት የሚለይ ሰውም የፍትሐት ጸሎት አይደረግለትም። ይህ ማለት በዕለተ ሆሣዕና በአካለ ሥጋ እያለን ካህናት አባቶቻችን የፍትሐት ጸሎት ያደርጉልናል። ሰሙነ ሕማማት የተለየ ሳምንት ነውና፣ እንኳን ሥጋዊ ደስታና ሣቅ ጨዋታ መንፈሳዊ ደስታም የተከለከለ ነው፡፡በሰሙነ ሕማማት ምእመናን እርስ በርስ በመሳሳም ሰላምታ አይለዋወጡም።ይህም ይሁዳ ጌታችንን በመሳም አሳልፎ ሰጥቷልና ያንን ለማሰብ ነው። በሰሞነ ሕማማት መጻሕፍተ ኦሪት፣ መጻሕፍተ ነቢያት፣ የዳዊት መዝሙር ይነበባል።በዚህ ልዩ በሆነ ሳምንት ካህናትና ምእመናን በነግህ፣ በሠልስት፣ በቀትር በተሰዓትና በሠርክ ወደ ቅድስት ቤተ ክርሰቲያን በመጓዝ ስለጌታችን ኢየሱስ ክርሰቶስ ሕማማተ መስቀል የሚያዘክረውን ምዕራፍ ከቅዱሳት መጻሕፍት በማንበብና በመጸለይ የጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሕማሙንና ሞቱን ያዘክራሉ።’’እርሱ ግን ስለመተላለፋችን ቆሰለ፣ ስለበደላችንም ደቀቀ፣ የደኅንነታችንም ተግሣጽ በእርሱ ላይ ነበረ፣ በእርሱም ቁስል እኛ ተፈወስን’’ ኢሳ53፡47 ተብሎ የተነገረው ቃል ተፈጽሞ ጌታችን ለድኅነተ ዓለም ሲል በአጭር ደረት በጠባብ ደረት ተወስኖ የተቀበለው ጸዋትወ መከራ የሚዘከርበት ሳምንት ነው።ነቢያት መቼ ወደ ዚህ ዓለም መጥተህ ከዓመተ ፍዳ ታድነናለህ ሲሉ የተማፀኑበት ጸሎት፣የጌታችንን ስለእኛ ሲል የመያዙን፣የመገረፉን እና የመሰቀሉን ነገር ሁሉ በመንፈስ ቅዱስ ተቃኝተው በትንቢት መነፀር እየተመለከቱ የተጻፉ የነቢያት መጻሕፍት ይነበባሉ፣ይጸለያሉ። ከቤተ ክርስቲያናችን ሰባቱ የአዋጅ አጽዋማት ውስጥ የረቡዕ እና ዐርብ ጾም የሚጾምበት ምክንያትም በሰሙነ–ሕማማት አይሁድ ጌታችንን ለመያዝ ከዕለተ ሰኞ ጀምሮ እስከ ረቡዕ ድረስ ክፉ ምክር ሲመክሩ ቆይተው በዕለተ ረቡዕ ምክራቸውን ያፀኑበት ቀን ሲሆን በዕለተ ዐርብ ደግሞ ጌታችንን የሰቀሉበት ቀን ስለሆነ ነው። በሰሞነ ሕማማት ሳምንት በቤተ ክርስቲያን ግብረ ሕማማት የተባለ መጽሐፍ ይነበባል።ግብረ ሕማማት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለዘሩ ድኅነት የተቀበለውን መከራ የሚዘክር መጽሐፍ ነው፡፡ ግብረ ሕማማት ማለት የሕመም ፣ የመከራ ሥራ ማለት ነው፡፡ የጌታን መከራውን ሥቃዩን ሕማሙን በሠዓትና በጊዜ ከፍሎ የሚናገር ፣ እንዲሁም ምን በማን መጸለይ እንደሚገባውም በዝርዝር የሚገልጽ በመሆኑና የጌታችንን ሕማም በምናስብበት በሰሙነ ሕማማት በዋነኝነት አገልግሎት ላይ የሚውል በመሆኑ ግብረ ሕማማት ተባለ፡፡ መጽሐፉ ግብረ ሕማማት እንዲባል በውስጡ የታዘዘ መሆኑን የአማርኛው ትርጉም መቅድም ይገልጻል፡፡በግብረ ሕማማት መግቢያ ላይ ‘ሐዋርያት ለስብከት ወንጌል በሚፋጠኑበት ጊዜ፣ስለ እርሱ ስለ ጌታችን ታሪኩና ተአምራቱን ይከታተሉ ከነበሩት መካከል የተከበሩና የታወቁ ሊቃውንት በኢንፎስና በገማልያል እጅ ተፅፎ በቅድስት ሀገር በኢየሩሳሌም በክብር ቦታ ተቀምጦ የተገኘ ነው’ ይላል። የሰሙነ ሕማማት ሥርዓቶች የሰሙነ ሕማማት ዜማ፥ ከሰኞ እስከ ረቡዕ – ግዕዝ፣ ሐሙስ – አራራይ፣ ዓርብና ቅዳሜ – ዕዝል ነው፡፡ በእነኚኽ ዕለታት፣ ከኹሉም በፊት የሠዓቱ ተረኛ አገልጋይ ቃጭል እየመታ ሦስት ጊዜ ቤተ ክርስቲያኑን ይዞራል፡፡ የሰባት ቀን ውዳሴ ማርያም፣ አንቀጸ ብርሃን፣ መዝሙረ ዳዊት በሙሉ ይጸለያል፤ በዕለቱ ተረኛ መምህርመሪጌታ የዕለቱ ድጓ ይቃኛል፡፡ ድጓው ከአራቱ ወንጌላት ምንባብ ጋራ እንዲስማማ ኾኖ ነው የሚቃኘው፡፡ ድጓውን እየተቀባበሉ እያዜሙ ይሰግዳሉ፡፡ ድጓው ሦስት ጊዜ ተመላልሶ ከተዘለቀ በኋላ፡– ለከ ኀይል ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም ዐማኑኤል አምላኪየ ለከ ኀይል ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለም ኦ እግዚእየ ኢየሱስ ክርስቶስ ለከ ኀይል ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለም፤ ኀይልየ ወጸወንየ ውእቱ እግዚእየ እስመ ኮንከኒ ረዳዕየ እብል በአኮቴት እየተባለ፣ በቀኝ በኩል ስድስት፣ በግራ በኩል ስድስት ጊዜ እየተዜመ ይሰገዳል፡፡ በድምሩ ዐሥራ ኹለት ጊዜ ማለት ነው፡፡ በዚያው ልክ አቡነ ዘበሰማያት በዜማ በንባብ ይደገማል፡፡ ከዚያ በመቀጠል፡– ለአምላክ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም ለሥሉስ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም ለእዘዙ ይደሉ ክብር ወስብሐት ወእዘዝ እስከ ለዓለመ ዓለም ለመንግሥቱ፣ ለሥልጣኑ፣ ለምኩናኑ፣ ለኢየሱስ፣ ለክርስቶስ፣ ለሕማሙ በዓርብ ለመስቀሉ ይደሉ እያሉ በቀኝ በግራ እየተቀባበሉ ይሰግዳሉ። በመቀጠል የነግሁ ምንባብ መነበብ ይጀምራል። በመጨረሻ ተኣምረ ማርያም እና ተኣምረ ኢየሱስ ይነበባሉ፡፡ ከዚያ ከዳዊት መዝሙር ምስባክ ተሰብኮ የሰዓቱ ወንጌል ከተነበበ በኋላ፣ ጸልዩ በእንተ ጽንዓ ዛቲ የተባለው ጸሎት በካህኑ ሲነበብ፣ ምእመናንም፣ አቤቱ ይቅር በለን፤ እያሉ በመስገድ ይጸልያሉ፡፡ ከዚያም ኹለተኛው ሥርዓተ ስግደት ይጀመራል። ዜማውን በቀኝ በግራ በመቀባበል፣ አንዱ ይመራል ሌላው ይቀበላል፡፡ እንዲኽ በማለት፡– ኪርያላይሶንአምስት ጊዜ በመሪ በኩል ኪርያላይሶንሁለት ጊዜ ዕብኖዲ ናይን በተመሪ በኩል ኪርያላይሶን ታኦስ ናይን ኪርያላይሶን ማስያስ ናይን ኪርያላይሶን ኢየሱስ ናይን ኪርያላይሶን ክርስቶስ ናይን ኪርያላይሶን ዐማኑኤል ናይን ኪርያላይሶን ትስቡጣ ናይን በዚኽ መልኩ አንድ ጊዜ ከተዘለቀ በኋላ እንደገና ይደገማል፡፡ በመጨረሻ በግራ በቀኝ በማስተዛዘል 41 ጊዜ ይደገማል፡፡ ከላይ የተጠቀሱት፣ የጌታችን ኅቡእ ስሞች ናቸው፡፡ ኪርያላይሶን ማለት አቤቱ ይቅር በለን ማለት ነው፡፡ ምንባባቱ ከመለያየታቸው በቀር በኹሉም ዕለታት ሥርዓቱ ተመሳሳይ ነው፡፡ በሰሙነ ሕማማት ያለው ዐርብ፣ የስቅለት ዐርብ ይባላል፤ የአዳምን ነጻነት ለመመለስ ዕዳ በደሉን ተሸክሞ የተንገላታው የዓለሙ ኹሉ መድኃኒት ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ቤዛ ኾኖ በመልዕልተ መስቀል ላይ የተሰቀለበት ነው፡፡ ስቅለት፣ ከዘጠኙ የጌታችን ዐበይት በዓላት አንዱ ሲኾን፣ የጌታን የመከራውንና የሕማሙን ነገር የምናስታውስበት በመኾኑ የሚከበረውም በስግደት፣ በጾም፣ በጸሎት፣ በንባብና በትምህርት ነው፤ ስግደቱም ከሰሞኑ ኹሉ የበለጠ ነው፡፡ በመኾኑም በስቅለት ዓርብ፣ መሪው ዕዝል ይመራል፤ ሕዝቡ ይከተላል፤ አራቱ ወንጌላት ይነበባሉ፡፡ በየመሀሉ፥ “ወጸቢሖ ተማከሩ ሊቃነ ካህናት ሲነጋም ሊቃነ ካህናት ተማከሩ” የሚለው ዜማ፣ በመሪ በተመሪ በሕዝብ ተሰጥዎ ይከናወናል። ምንባቡም ስግደቱም ድጓውም እንዳለፈው ይቀጥላል፡፡ ይህም ቀኑን በሙሉ ሲከናወን ውሎ በአሥራ አንድ ሠዓት፣ ካህናት በዐራት ማዕዝን ቆመው እግዚኦታ ያደርሳሉ፡፡ ዕለቱን የሚመለከቱ መዝሙራት ተመርጠው ይነበባሉ፡፡ ንሴብሖ እየተባለ ቤተ መቅደሱን በመዞር በከበሮ በጸናጽል በሕማሙ ያዳነን እግዚአብሔር ይመሰገናል፡፡ ዑደት የሚደረገው ሥነ ስቅለቱን በመያዝ ነው፡፡ ምእመናንም፣ በሰሙነ ሕማማት የሠሩትን ኃጢአት እየተናዘዙ በካህናት አባቶች ንስሐ ይቀበላሉ፤ ካህናቱም በወይራ ቅጠል ትከሻቸውን እየጠበጠቡ ቀን ከሰገዱት ስግደት በተጨማሪ ሌላ ስግደት ያዟቸዋል፡፡ ጥብጣቤ ማለት ቸብ ቸብ ማድረግ ማለት ነው፡፡ ይኸውም፣ በአንድ በኩል የክርስቶስ ግርፋት ተሳታፊዎች መኾናቸውን ለመግለጥ ሲኾን፣ በሌላ በኩል የተግሣጽ ምሳሌ ነው፡፡ ወይራ ጽኑዕ ነው፤ የተቀበልከው መከራም ጽኑዕ ነው፤ እኛም ይህን መከራ ለመቀበል ዝግጁ ነን፤ ለማለት ነው፡፡ ጥብጣብ የሚደረግለት ሰው፣ በሕማማቱ ወቅት የፈጸመው በደል ወይም ኃጢአት ካለ ይህንኑ በመናገር፣ አቅሙ ተመዝኖ የስግደቱ ቁጥር ከፍ እንዲል ይደረጋል፤ በታዘዘውም መሠረት ይፈጽማል፡፡ ሕዝበ ክርስቲያኑ በዕለተ ስቅለት ሲሰግድ፣ ሲጸልይ፣ ሲያነብ ከዋለ በኋላ፣ በካህኑ ኑዛዜ ወደየቤቱ ይሰናበታል፡፡ መስቀል መሳለም የለም፤ የወንጀለኞች መቅጫ ምልክት የነበረውን መስቀል፣ ጌታ በደሙ ቀድሶ፣ የምሕረት ምልክት፣ የሕይወት ዓርማ፣ የዲያብሎስ ድል መንሻ አድርጎ የሰጠበትን የትንሣኤውን ብርሃን እስክናይ ድረስ፡፡ ከዓርብ ስግደት መልስ፣ እስከ እሑድ የትንሣኤው ሌሊት ድረስ ኹለት ቀን የሚያከፍሉ ምእመናን፣ ምንም ሳይቀምሱ ያድራሉ፡፡ ይህም አክፍሎት ይባላል፡፡ የማያከፍሉ ግን በየቤታቸው ጥቂት ነገር ለቁመተ ሥጋ ቀምሰው ይሰነብታሉ። ብዙ ጊዜ የሚቀመሰውም፣ ከጸሎተ ሐሙስ የተረፈውን ጉልባንና ዳቦ ነው፡፡ ጉልባን ከባቄላ ክክ፣ ከስንዴ ወይም ከተፈተገ ገብስ ጋር አንድ ላይ ተቀቅሎ የሚዘጋጅና በጸሎተ ሐሙስ የሚበላ ንፍሮ ነው። እስራኤላውያን፣ ከግብጽ ተሰደው በሚወጡበት ጊዜ በችኮላ ስለነበር፣ አቡክተው ጋግረው መብላት ያለመቻላቸውን ኹኔታ ያመለክታል፡፡ ይህን መሠረት አድርጎ የሚዘጋጀው ጉልባን እንዲኹም ቂጣ፣ ጨው በዛ ተደርጎ ይጨመርበታል፡፡ ውኃ የሚያስጠማ በመኾኑ የጌታን መጠማት ያስታውሳል፡፡ ቅዳሜ ጠዋት፣ ምእመናኑና ካህናቱ ወደ ቤተ ክርስቲያን ይሰበሰባሉ፤ የጠዋቱ ጸሎት ሲፈጸም፣ “ገብረ ሰላመ በመስቀሉ ትንሣኤሁ አግሀደ በመስቀሉ ሰላምን መሠረተ፤ ትንሣኤውን ገለጸ፤ የምሥራች” እየተባለ እየተዘመረ ቄጤማው ቤተ መቅደሱን ዞሮ በካህኑ ተባርኮ ለምእመናን ይታደላል፤ ምእመናኑም እየሠነጠቁ በራሳቸው ያስሩታል፡፡ ወደ ቤተ ክርስቲያን ላልመጡትም፣ ካህናቱ ልብሰ ተክህኖአቸውን በመልበስ፣ መስቀልና ቃጭል ይዘው በየሰበካቸው፣ ቄጤማውን የምሥራች እያሉ ያድላሉ፤ ምእመናንም ለቤተ ክርስቲያን አገልግሎት የሚውል ገጸ በረከት ያቀርባሉ፡፡ ቄጤማው በራስ ላይ መታሰሩ፥ አይሁድ በጌታችን ጭንቅላት ላይ የእሾህ አክሊል ያሰሩበትን ድርጊት የሚያስታውስ ነው፡፡ ጥንተ አመጣጡና ምስጢሩ ግን፣ ከአባታችን ኖኅ ታሪክ ጋራ የተያያዘ ነው፡፡ ምድር በጥፋት ውኃ በጠፋችበት ወቅት፣ የኖኅ ታማኝ መልእክተኛ ርግብ የውኃውን መጉደል ያበሠረችው ቄጤማ ባፏ ይዛለት በመግባት ነው፡፡ ዛሬም ለሐዲስ ኪዳን ክርስቲያኖች፦ የኃጢአት ውኃ ጠፋ፤ ኃጢአት – ሞተ ነፍስ ከሰው ልጆች ተወገደ፤ በክርስቶስ ሞት ነጻነት ተሰበከ፤ ታወጀ በማለት፣ አዳምና ልጆቹ፥ ከለምለሚቱ ሥፍራ ከተድላ ገነት መግባታቸውን ለመግለጽ፥ ምእመናን ቄጤማ ይዘው፣ ቄጤማ አስረው ይታያሉ፤ ትንሣኤውንም ለሚናፍቁ ትልቅ ብሥራት ነው፡፡ የሰሙነ ሕማማት ቅዳሜ፣ “ሰንበት ዓባይ” ትባላለች፤ ጌታችን፣ የሦስት ዓመት ከሦስት ወር የማዳን ሥራውን በመስቀል ላይ ፈጽሞ በከርሠ መቃብር ዐርፎ የዋለባት ዕለት ናት፡፡ ኹለተኛም፣ ይህች ዕለት ሥዑር ቅዳሜ፤ የተሻረች ቀዳሚት ሰንበት ትባላለች፡፡ ሥዑር መባሏ በዓመት አንድ ቀን ስለምትጾም ነው፤ “ቅዳሜ ሹር” እንዲሉ፤ አንድም፣ በዚኹ ቀን በሚባለው ዕዝል ውስጥ፥ ስኢሮ ሞተ፤ ሞትን ሽሮ ተነሣ፤ ይላል፤ ሞትም የተባለው ዲያብሎስ ያመጣው ሞተ ነፍስ ነውና፣ የተሻረ የተባለው ዲያብሎስ ነው፡፡ በአዳም ከሲኦል መውጣትና በጌታችን በኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን መነሣት፣ ቤተ ክርስቲያን የምታሰማን የምሥራች ከደስታ ኹሉ የበለጠ ነው። ምንም እንኳን፣ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ የተነሣው እሑድ በመንፈቀ ሌሊት ቢኾንም፣ አዳም ከሲኦል ወጥቶ ወደ ገነት መግባቱ የታወቀው፤ የክርስቶስ ትንሣኤው የተመረመረው በቀዳም ስዑር ስለኾነ፣ የትንሣኤው ብሥራት በአፈ ካህናት ለሕዝበ ክርስቲያን ይነገርበታል፡፡ የኀዘኑ ዜማዋና የኀዘኑ ልብሷ ተለውጦ፣ የጸናጽል የከበሮ ድምፅ ታሰማለች፡፡ ቅዳሜ ምሽት፣ የአብያተ ክርስቲያናቱ ቅጽርና ዙሪያው ነጫጭ በለበሱ ምእመናን መልቶ ሲታይ ያስደንቃል፡፡ የአብያተ ክርስቲያናቱ ደወሎች ሲደወሉ፣ መዘምራኑ የማሕሌቱን፣ ቀሳውስቱ የሰዓታቱን ሥርዓት ማከናወን ይጀምራሉ፡፡ ማሕሌቱ ተቁሞ ቆይቶ በምልጣኑ ሠዓት ዲያቆኑ ከዳዊት መዝሙር፣ ወተንሥአ እግዚአብሔር ከመ ዘንቃሕ እምነዋም… ብሎ በሰበከ ጊዜ፣ የሕዝቡ ደስታ በጣም የበዛ ይኾናል፤ በውስጥም በውጭም ያለው ሕዝብ በእልልታና በጭብጨባ ተቀባብሎ ያደምቀዋል፡፡ ከዚኽ በኋላ፣ የትንሣኤውን ነገር የሚያነሣው ወንጌል ተነቦ፣ መሪው መስቀሉን ከዲያቆኑ ተቀብሎ፦ ዮም ፍሥሓ ኮነ በሰንበተ ክርስቲያን እስመ ተነሥአ ክርስቶስ እሙታን ክርስቶስ ከሙታን ተነሥቶአልና ዛሬ በክርስቲያን ሰንበት በዚኽች በእሑድ ፍሥሓ ኾነ፤ ደስታ ተደረገ፤ ብሎ መርቶ መዘምራኑ ይህንኑ ተቀባብለው ይዘሙታል፤ ያሸበሽቡታል፡፡ ከዚኽ በኋላ፣ ትንሣኤከ ለእለ አመነ ብርሃነከ ፈኑ ዲቤነ ትንሣኤህን ለምናምን ኹሉ ብርሃንህን ላክልን፤ የሚለውን እስመ ለዓለም የተባለውን ቀለም አለዝበው በወረቡት ጊዜ፣ ለተሰበሰበው ሕዝበ ክርስቲያን፣ ከሰም የተሠራ የጧፍ መብራት ይታደልና ዑደቱ ሊደረግ ይጀምራል፤ ከጧፉ ውጋጋን የተነሣም ምሽቱ ሰዓተ መዓልት ኾኖ ይገኛል፡፡ ይህን ተከትሎም፣ ሦስት ጊዜ ከተደወለ በኋላ ቅዳሴ ለመግባት ሲዘጋጁ ይታያል፤ መንፈቀ ሌሊት ሲኾን ቅዳሴ መቀደስ ይጀመራል፤ ድርገትም በወረዱ ጊዜ በጣም ብዙ ሰው ሥጋወደሙን ለመቀበል ተዘጋጅቶ ይቀርባል፡፡ከቅዳሴም በኋላ፣ ኹሉም ወደየቤቱ ተመልሶ በትንሣኤው በዓል ከየቤተሰቡ ጋራ ደስ ብሎት የሚገባውን ያደርሳል፡፡ በበነጋውም በየቤተ ዘመዱ እየሔደ፣ እንኳን ጾመ ልጓሙን ፈታልህ፤ እንኳን አብሮ ፈታልን፤ እየተባባለ ይጠያየቃል፤ እንኳን ጾመ ልጓሙን ፈታልን፤ ማለት፣ ሁለት ወር ሁዳዴ ሲጾም ሰንብቶ በጌታ ትንሣኤ ምክንያት ጾሙ ስለቀረለት ነው፡፡በተጨማሪም፣ የአክፋይ ወይም ገብረ ሰላመ እየተባለ፣ ምእመናን፣ ከማዕዶት እስከ ዳግም ትንሣኤ ያሉትን ዕለታት ተከፋፍለው ለሰበካቸው ካህናት፥ ጠላ በመንቀል፣ እንጀራ በአገልግል በመውሰድ ያበላሉ፤ በየቤታቸውም እየጠሩ ይጋብዛሉ፤ እንዲኹም ዘመድ ዘመዱንም ሲጠይቅ ይሰነብታል። ይህም፣ ጌታችን ከተነሣ በኋላ እስኪያርግ ድረስ፣ ለደቀ መዛሙርቱ ሦስት ቀን ግብር አግብቶ መግቧቸው ነበርና ያንን ያሳስባል፡፡
81
ሰሙነ ሕማማት April 9 2012 at 503 AM በጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት እጅግ ከሚወደዱ እና ከሚናፈቁ ወቅቶች አንዱ ሰሙነ ሕማማት ነው፡፡ በዕለተ ሆሳዕና ጀምሮ በዕለተ ትንሣኤ የሚጠናቀቀው እጅግ ላቅ ያለ መንፈሳዊ ሕይወት የሚታ ይበት ጊዜ ነው፡፡ በላቲን Hebdomas Sancta or Hebdomas Maior፣ በግሪክ ደግሞ Ἁγία καὶ Μεγάλη Ἑβδομάς Hagia kai Megale Hebdomas ታላቁ ሳምንት ተብሎ ይጠራል፡፡ በኛ ደግሞ ሰሙነ ሕማማት፡፡ የሕማማትን ወቅት ከመጀመርያው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ክርስቲያኖች ያከብሩት እንደነበር የሚያሳዩ ጥንታውያን መዛግብት አሉ፡፡ በሕግ ደረጃ ክርስቲያኖች በሰሙነ ሕማማት ከማንኛውም ሥራ ነጻ ሆነው፣ ፍርድ ቤቶችም ተዘግተው እንዲከበሩ የወሰነው ደግሞ ታላቁ ቆስጠንጢኖስ ነው፡፡ እስከ አራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን አዳዲስ ክርስቲያኖች ለመጠመቅ ይመርጡት የነበረው ጊዜ የትንሣኤን ቀን ነበር፡፡ ለዚህም ሁለት ዓይነት ምክንያቶች ነበሯቸው፡፡ የመጀመርያው ሰሙነ ሕማማትን በልዩ ሁኔታ ጾመው በትንሣኤው ቀን መጠመቁ ልዩ የሆነ መንፈሳዊ ኃይል ስለሚሰጥ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ እንደ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ትምህርት መጠመቅ ከክርስቶስ ጋር ሞቶ ከክርስቶስ ጋር መነሳት ነውና ጥምቀቱን ከትንሣኤው ጋር አያይዘውት ነበር፡፡ የሕማማት ሰሞን የኦሪት ጊዜን የሚያስታውስ ሰሞን ነው፡፡ አዳዲስ ክርስቲያኖቸም ይህንን ሰሞን ያለፈ ሕይወታቸውን ለማስታወስ እና ለማልቀስ ብሎም ራሳቸውን ወደ ሐዲስ ዘመን ለመለወጥ ይጠቀሙበት ነበር፡፡ በመጀመርያው መቶ ክፍለ ዘመን ከዓርብ ጀምሮ ሰሙነ ሕማማትን ማክበር የተዘወተረ ነበር፡፡ በሁለተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ግን ስድስቱንም ቀን ማክበር የክርስቲያኖች ሥርዓት እየሆነ መጣ፡፡ ለዚሀም መነሻ የሆነው የአባቶቻችን ቀኖና የተሰኘው ከሐዋርያት ዘመን ጀምሮ የተደነገጉ ቀኖናት መዝገብ በቦታው መዳረስ ነው፡፡ በዚህ መዝገብ ዐንቀጽ 5 ቁጥር 19 ላይ «በሰሞነ ሕማማት ከሳምንቱ ሁለተኛ ቀን ሰኞ እስከ ቅዳሜ የሰንበት መዘጋጃ ቀን ድረስ ጹሙ፡፡ በእነዚህም ጊዜያት ከእንጀራ እና ከጨው፣ ከማባያም በቀር ሌላ ነገር አትብሉ፡፡ ለመጠጥም ውኃ ብቻ ይሁንላችሁ» ይላል፡፡ የኛም ግብረ ሕማማት ይህንኑ የሐዋርያት ቀኖና በመጥቀስ በክፍል አንድ ሠላሳ አንደኛ ትእዛዝ በሚለው ርእስ ሥር «በሕማማት ሰሞን ከእንጀራ፣ ከጨው እና ከውኃ በቀር ምንም ምንም አትብሉ» ይላል፡፡ በ260 ዓም ለባሲሊደስ በጻፈው ደብዳቤ እያንዳንዷን የሰሞነ ሕማማት ቀን እና ሰዓት ከክርስቶስ መከራ ጋር በማያያዝ ገልጾ ነበር፡፡ በ2ኛው ወይንም በ3ኛው መክዘ ተሰባስቦ መጠረዙ የሚነገርለት የሶርያው ዲድስቅልያም ሰሙነ ሕማማት እንዴት መጾም እንዳለበት ይደነግጋል፡፡ አቡሊዲስ ዘሮም በጻፈው የሐዋርያት ትውፊት 215 ዓም ስለ ሰሙነ ሕማማት ሥርዓት ይደነግጋል፡፡ እያንዳንዷንም ሰዓት ከክርስቶስ መከራ ጋር ያገናኛታል፡፡ ሰሙነ ሕማማት አሁን ያለውን መልክ የያዘው በ4ኛው መክዘ በኢየሩሳሌሙ ፓትርያርክ በቄርሎስ ዘመን ነው፡፡ ፓትርያርክ ቄርሎስ በመጨረሻዎቹ ዓመታት በኢየሩሳሌም ከሚከበረው የጌታችን ትንሣኤ በፊት ያለውን ሰሙነ ሕማማት እያንዳንዱን ቀን በማሰብ የሚከበርበትን ሥርዓት ሠርቶ ነበር፡፡ ከ381 እስከ 385 ወደ ኢየሩሳሌም ለመሳለም የሄደችው ኤገርያ የተባለች ስፔናዊ በኢየሩሳሌም እንዴት ሰሙነ ሕማማት ይከበር እንደነበር የታሪክ መዝገብ ትታልናለች፡፡ ኤገርያ በጉዞ ማስታወሻዋ እንዲህ ትተርክልናለች «በዓሉ የሚጀምረው በዕለተ እሑድ ነው፡፡ በዚህ ዕለት ስለ ዓልዓዛር ትንሣኤ የሚገልጠው የወንጌል ክፍል ጠዋት ይነበባል፡፡ በሆሳዕና ዕለት ከሰዓት በኋላ ሁሉም ሰው ወደ ደብረ ዘይት ይወጣል፡፡ ከዚያም በጸጥታ የዘንባባ ዛፍ ተሸክሞ ወደ ኢየሩሳሌም ይመለሳል፡፡ ይህንንም በመጀመርያዎቹ ሦስት ቀናት ይፈጽማሉ፡፡ ይህም ጌታችን ማታ ማታ ከከተማዋ ወጥቶ በደብረ ዘይት ያደረገውን ጸሎት ለማስታወስ ነው፡፡ በጸሎተ ኀሙስ ጠዋት ቅዳሴ ይቀደሳል፡፡ ይህም በዓመቱ ውስጥ በመስቀሉ መቅደስ ላይ የሚደረግ ቅዳሴ ነው፡፡ ከሰዓት በኋላ ሌላ ቅዳሴ ተቀድሶ በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ቆስጠንጢኖስ ባሠራው በኤሊዎና ቤተ ክርስቲያን ሁሉም አብያተ ክርስቲያናት መብራት ያበራሉ፡፡ ከእኩለ ሌሊት በኋላ ደግሞ ወደ ጌቴ ሴማኒ ይጓዛሉ፡፡ በዚያም እስከ ንጋት ቆይተው የዓርብ ማለዳውን ወንጌል ለማንበብ ወደ ጎልጎታ ይመለሳሉ፡፡ ዓርብ ማለዳ ሁሉም መስቀሉን በኢየሩሳሌም የነበረውን የጌታን መስቀል ነው ቤተ ክርስቲያን አልባሳት ያስጌጡታል፡፡ ከስድስት እስከ ዘጠኝ ሰዓት ጌታችን በጎልጎታ በተሰቀለበት ላይ ሁሉም ተሰብስቦ ጸሎት ያደርሳል፣ ያለቅሳል፣ ያዝናል፡፡ በሠርክ ሁሉም አብያተ ክርስቲያናት ወደ ስቅለቱ ቦታ በመጓዝ በዚያ ስለ ስቅለቱ እና መቃብሩ የሚገልጠው ወንጌል ይነበባል፡፡ ቅዳሜ ዕለት በየቤተ ክርስቲያኑ መብራት ይበራል፡፡» ሰሙነ ሕማማትን ልዩ በሆነ ሁኔታ የማክበሩ ሥርዓት ከኢየሩሳሌም በተሳላሚዎች አማካይነት ወደ ልዩ ልዩ ሀገሮች መግባቱ ይታመናል፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አበው ከኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ዘመን አንሥቶ ወደ ኢየሩሳሌም የመጓዝ ሥርዓት ነበራቸውና ይህንን ሥርዓት ቀድመው ሳይወስዱት አይቀሩም፡፡ ቅዱስ ያሬድ ለዚህ ሰሙን የሚሆን ሥርዓት መሥራቱን ስናይም ይበልጥ ያጠናክርልናል፡፡ ለመጀመርያ ጊዜ አሁን በምናየው መልኩ የሰሙነ ሕማማት ምንባባትን ያዘጋጁት የገዳመ መቃርስ መነኮሳት መሆናቸውን ግብረ ሕማማት ይገልጥልናል፡፡ በእነዚህ የገዳመ መቃርስ አባቶች በመታገዝ የእስክንድርያው ፓትርያርክ አቡነ ገብርኤል 2ኛ 11311145 የኛ ግብረ ሕማማት ጸሐፊ የነበረው የታሪክ ልጅ አባታችን አባ ቅብርያል ይለዋል፡፡ ኢብን ቱርያክ የሚለውን ተርጉሞ ሳይሆን አይቀርም፡፡ በእርሱ አስተባባሪነት ሊቃውንቱ ለየቀኑ እና ለየሰዓቱ የሚሆኑትን ምንባባት ከብሉይ እና ከሐዲስ እያውጣጡ አዘጋጇቸው፡፡ ከተወሰኑ ዓመታት በኋላ ደግሞ የብሕንሳው ጳጳስ አቡነ ቡትሮስ ምንባባቱን ለየሰዓታቱ በተመጣጣኝ ሁኔታ በማካፈል ሁሉም ቀናት ተመጣኝ የሆኑ ሁሉም ዓይነት ምንባባት እንዲኖሯቸው አድርገዋል፡፡ ግብረ ሕማማታችንም «ከኦሪት እና ከነቢያት፣ ከነዌ ልጅ ከኢያሱ፣ ከንጉሥ ሰሎሞን መጽሐፍ ወስዶ ሁላቸው ትክክል እስከሆኑ ድረስ በየሰዓቱ ሁሉ የሚገባውን አደረገ፡፡ አባቶች ከተናገሩት ሁለት ሁለት ተግሣፅ እና ምክር አንዱ በነግህ አንዱም በማታ እንዲነበብ አደረገ» ይላል፡፡ ግብረ ሕማማት ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ የተተረጎመበትን ራሱ ግብረ ሕማማት ይነግረናል፡፡ በመጽሐፉ መጨረሻ በሰላማ መተርጉም ጊዜ 1340 1380 ገብቶ መተርጎሙን ያሳያል፡፡ በግብረ ሕማማቱ ያለው ምንባብ አንዳንድ ጊዜ ከግብፁ ግብረ ሕማማት ይበልጣል፡፡ በግብፁ ግብረ ሕማማት የሌሉት ተአምረ ማርያም እና ተአምረ ኢየሱስም ተካተተዋል፡፡ ይህም የኢትዮጵያ ሊቃውንት እጅ በትርጉሙ እና በዝግጅቱ ሥራ ላይ መኖሩን ያመለክተናል፡፡ በግብረ ሕማማት ውስጥ የሚገኙ ባዕድ ቃላት በግብረ ሕማማት ውስጥ ወደ ግእዝም ሆነ በኋላ ወደ አማርኛ ሳይተረጎሙ የተቀመጡ የዕብራይስጥ፣ የቅብጥ እና የግሪክ ቃላት ይገኛሉ፡፡ የእነዚህ ቃላት ትርጉም የሚከተለው ነው፡፡ ኪርያላይሶን ቃሉ የግሪክ ሲሆን አጠራሩ «ኪርዬ ኤሌይሶን» ነው፡፡ «ኪርያ» ማለት «እግዝእትነ» ማለት ሲሆን «ኪርዬ» ማለት ደግሞ «እግዚኦ» ማለት ነው፡፡ ሲጠራም «ኪርዬ ኤሌይሶን» መባል አለበት፡፡ ትርጉሙም «አቤቱ ማረን» ማለት ነው፡፡ «ኪርያላይሶን» የምንለው በተለምዶ ነው፡፡ ይኼውም ኪርዬ ከሚለው «ዬ» ኤላይሶን ከሚለው ደግሞ «ኤ» በመሳሳባቸው በአማርኛ «ያ»ን ፈጥረው ነው፡፡ ናይናን የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ «መሐረነ፣ ማረን» ማለት ነው፡፡ እብኖዲ የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ «አምላክ» ማለት ነው፡፡ «እብኖዲ ናይናን» ሲልም «አምላክ ሆይ ማረን» ማለቱ ነው ታኦስ የግሪክ ቃል ሲሆን ትርጉሙ «ጌታ፣ አምላክ» ማለት ነው፡፡ «ታኦስ ናይናን» ማለትም «ጌታ ሆይ ማረን» ማለት ነው፡፡ ማስያስ የዕብራይስጥ ቃል ሲሆነ ትርጉሙ «መሲሕ» ማለት ነው፡፡ «ማስያስ ናይናን» ሲልም «መሲሕ ሆይ ማረን» ማለት ነው ትስቡጣ የዚህን ቃል ምንጭ እና ትርጉም እስካሁን ላገኘው አልቻልኩም፡፡ በቅብጡ ግብረ ሕማማትም የለም፡፡ ምናልባት ቃሉ ወደ እኛ ሲመጣ ውላጤ ገጥሞት ይሆናል፡፡ አምነስቲቲ ሙኪርያቱ አንቲ ፋሲልያሱ Emnees thetee mokiriey enti vasilia so የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙም «ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ አቤቱ በመንግሥትህ አስበኝ» ማለት ነው፡፡ አምንስቲቲ መዓግያ አንቲ ፋሲልያሱ Emnees thetee moagehe enti vasilia so የቅብጥ ቃል ሲሆን «ተዘከረነ ኦ ቅዱስ በውስተ መንግሥትከ ቅዱስ ሆይ በመንግሥትህ አስበን» ማለት ነው አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ Emnees thetee mozesspota enti vasilia so የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙም «ተዘከረነ እግዚአ ኩሉ በውስተ መንግሥትከ የሁሉ የበላይ የሆንክ ወይ በመንግሥትህ አስበን» ማለት ነው፡፡ ሥርዓተ ሕማማት በሐዋርያት ቀኖና እንዲህ ይላል «ይልቁንም በእነዚህ በስድስቱ ቀኖች መጾም የሚችል ቢኖር ሁለት ሁለት ቀን ይጹም፡፡ የማይችል ግን አንድ አንድ ቀን ይጹም፡፡ ሌሎችን ቀኖች እስከ ዘጠኝ ሰዓት ይጹሙ፤ እችላለሁ የሚል ግን ፀሐይ እስኪገባ ይጹም፡፡ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተሰብስባችሁ መጻሕፍተ ኦሪትን እና መጻሕፍተ ነቢያትን፣ የዳዊትንም መዝሙር እያነበባችሁ በምስጋና በጸሎት ዶሮ እስከሚጮኽ ድረስ የሌሊቱን ሰዓት ጠብቁ፡፡ አንድ ምእመን የታመመ ቢሆን ወይም ክርስቲያን በሌለበት አገር ሆኖ ሳያውቅ የሕማማት ሰሞን ቢያልፍበት ወይንም በደዌ ውስጥ ሆኖ ቢቀርበት ከበዓለ ሃምሳ በኋላ ሰውነቱን በማድከምም ደስታን ያድርግ፡፡ ባለመፍራት እንዳይጠፋ ውስጣዊ ሰውነቱን ይመርምር፡፡ ጾምን ከመፍታታቸው በፊት ገላቸውን ይታጠቡ፤ ሁሉም መብራት የሚያበሩ ይሁኑ፡፡ የቻለ ዓርብ እና ቅዳሜ ሁለት ቀን ይጹም፤ ሁለት ቀን መጾም የማይችል በሽተኛ ቢሆን ግን ቀዳም ሥዑርን ይጹም፡፡ የኀዘን ቀን ስለሆነች፡፡ እንጀራ እና ጨውም አይቅመስ፡፡»
82
ሰሙነ ሕማማት ከሰኞ እስከ ረቡዕ በመር ኃይለ ማርያም ላቀው ሚያዝያ ፫ ቀን ፳፻፱ ዓም ሰሙነ ሕማማት እግዚአብሔር ለሰው ልጆች ያለው ፍቅር ስለ ተገለጠበት፣ የመሥዋዕትነት ሥራ ስለ የተሠራበት፣ የሰው ልጆች ድኅነት ስለ ተፈጸመበት፣ መድኃኔ ዓለም በመስቀል ተሰቅሎ ለእኛ ቤዛ መኾኑ በስፋት ስለሚነገርበት ‹ቅዱስ ሳምንት› ይባላል፡፡ በተጨማሪም ‹የመጨረሻ ሳምንት› ተብሎ ይጠራል፡፡ ይኸውም ጌታችን አምላችንና መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በዚህ ዓለም በመዋዕለ ሥጋዌው ለፈጸማቸው የቤዛነትና የአርአያነት ተግባራት ፍጻሜ በመኾኑ ነው፡፡ በዚህ ልዩ ሳምንት ካህናትና ምእመናን በነግህ፣ በሠልስት፣ በቀትር፣ በተሰዓትና በሠርክ ወደ ቅድስት ቤተ ክርስቲያን በመጓዝ ስለ ጌታችን ኢየስስ ክርስቶስ ሕማማተ መስቀል የሚያዘክረውን ምዕራፍ ከቅዱሳት መጻሕፍት በማንበብና በመጸለይ ሕማሙንና ሞቱን ይዘክራሉ፤ ቅዱስ ያሬድ በመጨረሻው ሳምንት በየዕለቱ በጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ላይ የተፈጸመውን ነገረ መስቀል በተመለከተ ያዘጋጀውን መዝሙር ይዘምራሉ፤ አብዝተው ስግደትን ይሰግዳሉ፡፡ ሰሙነ ሕማማትን ከሌሎች የዐቢይ ጾም ሳምንታት ልዩ የሚያደርገው ሥርዓት አለ፡፡ በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ሥርዓትና ደንብ መሠረት በሰሙነ ሕማማት ከጸሎተ ሐሙስ በስተቀር ቅዳሴ አይቀደስም፤ ስብሐተ ነግህ አይደረስም፤ ጸሎተ ፍትሐት አይጸለይም፤ ጸሎተ አስተስርዮም አይደረግም፡፡ ጥምቀተ ክርስትናም አይፈጸምም፡፡ ከላይ የተዘረዘሩት የቤተ ክርስቲያን ሥርዓቶች አስቀድሞ በዕለተ ሆሣዕና ይከናወናሉ፡፡ በተጨማሪም ማንኛውም ክብረ በዓል በዚህ ሳምንት ቢውል ከትንሣኤ በኋላ ይከበራል፡፡ ይህም በኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ዘንድ የጸና ኦርቶዶክሳዊ ሥርዓት ነው፡፡ ሕማምና ሞት የማይገባው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የእኛን ሕማምና ሞት ለራሱ በማድረግ በዚህ ሳምንት ለእኛ ቤዛ መኾኑ ይነገራል፡፡ ‹‹ደዌያችንን ተቀበለ፤ ሕማማችንንም ተሸከመ፡፡ ከዓመፀኞችም ጋር ተቈጠረ፡፡ እርሱ ግን ግፍን አላደረገም፤ ተንኮልም በአፉ አልተገኘበትም፤›› ተብሎ እንደ ተጻፈ ኢሳ ፶፫፥፬፲፪፡፡ ምእመናን ክርስቶስ የተቀበለው የእኛን ሕማም መኾኑን በመዘከር፤ ከማንኛውም የሥጋ ሥራ በመታቀብ ዋዛ ፈዛዛ ባለመነጋገር ሰሙነ ሕማማትን ልናከብር ይገባል፡፡ ብድራትን የማያስቀረው አምላካችን እግዚአብሔር መተላለፋችንና በደላችንን በመደምሰስ የመንግሥቱ ወራሽ አድርጎናልና፡፡ ሰሙነ ሕማማት አስከ አራተኛው ምዕተ ዓመት ድረስ ከዐቢይ ጾም ተለይቶ ለብቻው ይከበር ነበር፡፡ በኋላ ግን በባሕረ ሐሳብ ቀመር መሠረት ጾሙም፣ ሕማማቱም፣ ትንሣኤውም ተከታለው እንዲከበሩ ተደረገ፡፡ ምዕራባውያን ከዐርባ ጾም ውስጥ የመጨረሻውን ሳምንት ሰሙነ ሕማማት ያደርጉታል፡፡ የምሥራቃውያን ኦርየንታል ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አብያተ ክርስቲያናት ግን ዐርባውን ጾም ጨርሰን ከኒቆዲሞስ በኋላ ያለውን ተከታዩን አንድ ሳምንት ሰሙነ ሕማማት አድርገን እናከብራለን፡፡ ከእነዚህ የሕማማት ሳምንት ውስጥ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በሦስቱ ዕለታት በሰኞ፣ ማክሰኞ እና ረቡዕ ያከናወናቸው የድኅነት ሥራዎች የሚከተሉት ናቸው፡፡ ሰኞ ጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ሰው ኾኖ በዚህ ዓለም ሲመላለስ በሆሣዕና ማግሥት ከቢታንያ ወደ ኢየሩሳሌም ሲገባ ሁለት ነገሮችን አከናውኗል፤ አንደኛ ከቅጠል በስተቀር ፍሬ ያልተገኘባትን ዕፀ በለስ ረግሟል፡፡ ሁለተኛ ወደ ቤተ መቅደስ ገብቶ የሚሸጡትንና የሚለውጡትን አስወጥቷል ማቴ ፳፩፥፲፪፲፯፤ ማር ፲፩፥፲፯፤ ሉቃ ፲፱፥፵፭፵፮፡፡ በቅዱስ ማቴዎስ አገላለጥ ‹‹በማግሥቱ ተራበ›› የሚል ቃል እንመለከታለን፡፡ ነቢዩ ኢሳይያስ ‹‹እግዚአብሔር ለዘለዓለም አይራብም፤ አይጠማም፤ አይደክምም፤›› ይላል ኢሳ ፵፮፥፳፭፡፡ በቅዱስ ወንጌል በመጀመሪያ ቃል እንደ ነበር፤ ያ ቃል ቀዳማዊ እንደ ኾነ፤ ቃልም በእግዚአብሔር ዘንድ እንደ ነበር፤ ያም ቃል እግዚአብሔር እንደ ኾነ ተጽፏል ዮሐ ፩፥፩፪፡፡ ጌታችንም በመዋዕለ ትምህርቱ ሲያስተምር፡ ‹‹የእኔስ መብል የላከኝን የአባቴን ፈቃድ አደርግ ዘንድ፤ ሥራውንም እንፈጽም ዘንድ ነው፤›› ሲል ተናግሯል ዮሐ ፬፥፴፬፡፡ ታዲያ ጌታችን ለምን ተራበ ሰማያውያን መላእክት እንዳይራቡ አድርጎ የፈጠረ፤ እስራኤልን ገበሬ በማያርስበት፣ ዘር በሌለበት፣ ዝናብ በማይጥልበት ምድረ በዳ የመገበ፤ ድኅረ ሥጋዌ በአምስት አንጀራና በሁለት ዓሣ ከአምስት ሺሕ የሚበልጡ ሰዎችን የመገበ ጌታ ‹‹ተራበ›› ተብሎ ሲነገር እጅግ ይደንቃል፡፡ በእርግጥ ኢየሱስ ክርስቶስ ፍጹም አምላክ ፍጹም ሰው በመኾኑ አልተራበም አንልም፡፡ የጌታችን ረኃብ የድህነት የማጣት አይደለም፡፡ የክርስቶስ ረኃቡ የበለስ ፍሬ ሳይኾን የሃይማኖትና የመልካም ሥነ ምግባርን ፍሬ የሻ መኾኑን ለማጠየቅ ‹‹ተራበ›› ተባለ፡፡ ‹‹በለስ ብሂል ቤተ እስራኤል እሙንቱ›› እንዲል፡፡ ጌታችን የፈለገውን ባለማግኘቱ ጉባኤ አይሁድን ረግሟል፡፡ በአይሁድ ጉባኤ የነገሠውን ኃጢአት፤ በበለስ አንጻር መርገሙን ታላቁ ሊቅ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ ‹‹በአንጻረ በለስ ረገማት ለኃጢአት፤ በበለስ አንጻር ኃጢአትን ረገማት›› ብሏል፡፡ እስራኤልም በአንድ ወገን የተጠበቀባቸውን ፍሬ ባለማፍራታቸው ተረግመዋል፡፡ ሊቁ ቅዱስ ዮሐንስ አፈወርቅ እስራኤል ከፍቅር ይልቅ እርግማን እንዳገኛቸው፤ አሕዛብ ደግሞ የቃሉን ትምህርት ሰምተው የእጁን ተአምራት አይተው ያመኑበትን የእግዚአብሔር የጸጋ ልጁ ለመኾን መብቃታቸውን ሲመሰክር እንዲህ ይላል፤ ‹‹አሕዛብ አስተጋብኡ ጽጌሬዳ በኂሩቱ ወሶኩሰ ተርፈ ኀበ አይሁድ ዘውእቱ ሕፀተ ሃይማኖት፤ አሕዛብ በእግዚአብሔር ቸርነት አበባ ሰበሰቡ፤ በአይሁድ ዘንድ ግን እሾኹ ተረፈ፡፡ ይኸውም የሃይማኖት ጉድለት ነው፤›› ብሎ ተርጕሞታል፡፡ እሾኽ የእርግማን፤ አበባ የእግዚአብሔር ጸጋ ልጅነት ምሳሌ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ቤተሰቦች ዛሬ ጌታችን ወደ መቅደስ ሕይወታችን ቢመጣ ምን ያገኝ ይኾን ፍሬ ወይስ ቅጠል የእግዚአብሔር ቃል ‹‹ለንስሐ የሚገባ ፍሬ አድርጉ፤›› ይለናልና እግዚአብሔር ከእኛ የሚፈልገውን የመንፈስ ቅዱስ ፍሬ እናፍራ ማቴ ፫፥፰፤ ገላ ፭፥፳፪፡፡ ጌታችን በዳግም ልደት ሲመጣ ከሰው ልጅ ሃይማኖት መገኘቱ አጠራጣሪ እንደ ኾነ ተናግሯል፡፡ ‹‹የሰው ልጅ ወደዚህ ዓለም ሲመጣ ሃይማኖት ያገኝ ይኾንን›› ሕይወታችንን በአምላካዊ ሥልጣኑ የቃኘ አምላክ ለፍርድ በመጣ ጊዜ የእምነት ፍሬ አፍርተን እንዲያገኘንና ዘላለማዊ መንግሥቱን እንዲያወርሰን የጽድቅ ሥራ ለመሥራት እንትጋ፡፡ ማክሰኞ በማቴዎስ ወንጌል ፳፩፥፳፰፤ ፳፭፥፵፮፤ ማርቆስ ወንጌል ፲፪፥፲፪፤ ፲፫፥፴፯፤ በሉቃስ ወንጌል ፳፥፱፤ ፳፩፥፴፰ የሚገኙ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች ማክሰኞ ዕለት የሚነገሩ ትምህርቶችን ይዘዋል፡፡ በዚህ ዕለት ጌታችን በቤተ መቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረ ዕለቱ ‹የትምህርት ቀን› ይባላል፡፡ ክርስቲያን የኾነ ዅሉ ከሥጋዊ ነገር ርቆ በዚህ ሰሞን የሃይማኖት ትምህርት ሲማር፣ ሲጠይቅ መሰንበቱ መጽሐፋዊ ሥርዓት ነው፡፡ በዚህ ዕለት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለ ሥልጣኑ ተጠይቋል፡፡ ጠያቂዎቹ የካህናት አለቆችና የሕዝብ አለቆች ሲኾኑ፣ ጥያቄውም፡ ‹‹በማን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ ይህንስ ሥልጣን የሰጠህ ማነው›› የሚል ነበር፡፡ ይህ ጥያቄ ጌታችን ሰኞ ዕለት ሁለት ነገሮችን ማከናወኑን ተከትሎ የተነሣ ጥያቄ ነው፡፡ ይኸውም ጌታችን ሲያደርጋቸው የነበሩ ተአምራትና ድንቅ ድንቅ ሥራዎች የካህናት አለቆችን ስላስቀኗቸው ጌታችንን ከሮማ መንግሥት ባለ ሥልጣናት ጋር ለማጋጨት የቀየሱት ስልት ነው፡፡ ጌታችን በቤተ መቅደስ የነበሩትን ነጋዴዎችን አባሯል፤ መደባቸውን ገለባብጧል፡፡ ነጋዴን ማባረርና መደብን ማስለቀቅ መንግሥታዊ ሥራ ነው፡፡ ጌታችን ‹‹በራሴ ሥልጣን›› ቢላቸው ፀረ መንግሥት አቋም አለው በማለት ከሮማ መንግሥት ዘንድ ለማሳጣት ነበር ዕቅዳቸው፡፡ ጌታችን ግን የፈሪሳውያንን ጠማማ አሳብ ስለሚያውቅ ‹‹የዮሐንስ ጥምቀት ከየት ነው ከሰማይ ነው ወይስ ከምድር›› ሲል ጠይቋቸዋል፡፡ ጌታችን ፈሪሳውያን ላቀረቡለት ጥያቄ ቀጥተኛ ምላሽ አልሰጠም፡፡ ምክንያቱም ጥያቄው ለከሳሾቹ ዓላማ መሳካት አመቺ ኹኔታን ስለሚፈጥር ጥያቄውን በጥያቄ መልሶላቸዋል፡፡ እነርሱም ‹‹ከሰማይ ነው›› ቢሉት ‹‹ለምን አላመናችሁበትም›› እንዳይላቸው፤ ‹‹ከሰው ነው›› ቢሉት ደግሞ ሕዝቡ ዮሐንስን እንደ አባት ይፈሩት፣ እንደ መምህር ያከብሩት ነበርና ሕዝቡ እንዳይጣሏቸው ስለፈሩ ‹‹ከወዴት እንደ ኾነ አናውቅም›› ብለው መለሱለት፡፡ እርሱም ‹‹እኔም በማን ሥልጣን እነዚህን እንደማደርግ አልነግራችሁም›› አላቸው፡፡ ይህን ጥያቄ መጠየቃቸውም እርሱ የሚያደርጋቸውን ተግባራት ዅሉ በራሱ ሥልጣን እንዲያደርግ አጥተውት አልነበረም፤ ልቡናቸው በክፋትና በጥርጥር ስለተሞላ ነበር እንጂ፡፡ ዛሬም ቢኾን መልካም ሥራን በሠራን ጊዜ ከልዩ ልዩ ወገኖች የሚመጡ ፈተናዎች ለመልካም ሥራችን እንቅፋት ሊኾኑ እንደሚችሉ መገንዘብ አለብን፡፡ ብዙ ወገኖች ‹‹ለቅን አሳባችን ለምን ሰዎች ክፉ ነገር ይመልሱልናል›› በማለት ሲጠይቁ ይሰማል፡፡ ለቅን አሳባችን ከዓለም ዘንድ ተቃራኒ ነገር እንደሚጠብቀን ለመረዳት ‹‹ዓለም የሚወደው የገዛ ወገኑን ነው›› የሚለውን የጌታችንን ትምህርት ልብ ይሏል፡፡ በዘመናችን አሳልፈው ሊሰጡን የሚፈልጉ ሰዎች ፈታኝ ጥያቄ እንደሚያቀርቡልንም ከወዲሁ ልንገነዘብ ይገባል፡፡ ረቡዕ በቅዱስ ማቴዎስና በቅዱስ ማርቆስ አመዘጋገብ መሠረት በዕለተ ረቡዕ የሚከተሉት ሦስት ነገሮች ተፈጽመዋል፤ አንደኛ የካህናት አለቆች፣ የሕዝብ ሽማግሌዎችና ጸሐፍት ፈሪሳውያን በጌታችን ላይ ተማክረዋል፤ ሁለተኛ ጌታችን በስምዖን ዘለምጽ ቤት ሳለ አንዲት የተጸጸተች ሴት ሽቱ ቀብታዋለች፡፡ ሦስተኛ ከዳተኛው ይሁዳ ጌታችንን አሳልፎ ለመስጠት ከጸሐፍት ፈሪሳውያንና ከካህናት አለቆች ዘንድ ሠላሳ ብር ለመቀበል ተስማምቷል፡፡ የካህናት አለቆችና የሕዝብ ሹማምት በጌታችን ላይ ይሙት በቃ ለመወሰን የሰበሰቡት ሸንጐ ‹ሲኒሃ ድርየም› ይባላል፡፡ በዚህ ሸንጐ ላይ በአብዛኛው የተሰየሙት ሰዱቃውያን ሲኾኑ ሌሎቹ ደግሞ ጸሐፍት ፈሪሳውያን ነበሩ፡፡ ሸንጐው በአጠቃላይ ሰባ ሁለት አባላት የነበሩት ሲኾን የሚመራውም በሊቀ ካህናቱ በቀያፋ ነበር፡፡ በዕለቱ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስን እንዴት ይዘው እንደሚገድሉት አይሁድ በዚህ ሸንጎ መክረዋል፡፡ ከዳተኛው ይሁዳም ጸሐፍት ፈሪሳውያንና የካህናት አለቆች በጌታን ላይ የነበራቸውን ጥላቻ ያውቅ ስለነበር ‹‹ምን ልትሰጡኝ ትወዳላችሁ እኔም አሳልፌ እሰጣችኋለሁ፤›› በማለት ጌታችን አሳልፎ ሊሰጣቸው እንደሚችል ተስማቷል፡፡ ጌታችን ያስተምር በነበረበት ወቅት የአስቆሮቱ ይሁዳ ከምእመናን ለሚገባው ገንዘብ ሰብሳቢ ዐቃቤ ንዋይ ነበር፡፡ ከሚሰበሰበው ሙዳየ ምጽዋት ለግል ጥቅሙ እየቀረጠ የማስቀረት የእጅ አመል ነበረበት፡፡ ይሁዳ ፍቅረ ንዋይ እንደሚያጠቃው ድብቅ አመሉ ጎልቶ የወጣው ጌታችን በለምጻሙ በስምዖን ቤት ሳለ አንዲት ሴት ዋጋው ውድ የኾነ ሽቱ በቀባችው ጊዜ ነው፡፡ በዚያች ዕለት ይሁዳ የተቃውሞ ድምፅ ካሰሙት አንዱ ነበር፡፡ ‹‹ይህ ሽቱ ተሽጦ ለድሆች ቢሰጥ መልካም ነበር፤›› በማለት ያቀረበው አሳብ ‹‹አዛኝ መሳይ ቅቤ አንጓች›› እንደሚባለው ነበር፡፡ ሽቱ ሲሸጥ የሚያገኘው ጥቅም አለ፤ ሽቶው በጌታችን እግር ሥር ከፈሰሰ ለእርሱ የሚተርፈው የለም፡፡ ይሁዳ ተቆርቋሪ መስሎ ያቀረበው አሳብ ተቀባይነት በማጣቱም ማኩረፊያ ያገኘ መስሎት በቀጥታ ከካህናት አለቆች ዘንድ ሔዶ ጌታንን በሠላሳ ብር ለመሸጥ ተዋዋለ፡፡ ይህ ታሪክም በሦስቱ ወንጌላት ውስጥ በሚከተሉት ምዕራፎች ተመዝግቦ እናገኛዋለን፤ ማቴ ፳፮፥፫፲፮፤ ማር ፲፬፥፩፲፩፤ ሉቃ ፳፪፥፩፮፡፡ የአስቆሮቱ ይሁዳ እንደ ሌሎች ሐዋርያት ከጌታችን ተምሯል፡፡ በረከተ ኅብስቱን ተመግቧል፡፡ ልዩ ልዩ ተአምራት በጌታችን እጅ ሲደረጉ ዅሉ ተመልክቷል፡፡ ጌታችንም ከሌሎች ሐዋርያት ሳይለየው እግሩን አጥቦታል፡፡ ከዳተኛው ይሁዳ ግን ለሐዋርያነት የጠራውን፣ ተንበርክኮ እግሩን ያጠበውን ጌታ ለሞት አሳልፎ ሰጥቷል፡፡ ‹‹የሰው ልጅስ ስለ እርሱ እንደ ተጻፈ ይሔዳል፤ ነገር ግን የሰው ልጅ አልፎ ለሚሰጥበት ለዚያ ሰው ወዮለት›› ተብሎ እንደ ተጻፈ ማቴ ፳፮፥፳፬፡፡ ሌሎች ሐዋርያት ከጌታችን ዘንድ ፍቅሩን ገንዘብ ሲያደርጉ ይሁዳ ግን እርግማንን ነው ያተረፈው፡፡ ‹‹ገንዘብ የኃጢአት ሥር ነው፤›› ተብሎ አንደ ተነገረ የኃጢአት ሥር የተባለው ገንዘብ የክርስቲያኖችን ሕይወት ያዳክማልና ምእመናን እንደ ይሁዳ በገንዘብ ፍቅር እንዳንወድቅ መጠንቀቅ ያስፈልጋል፡፡ ሰው ‹‹ይህን ዓለም ቢያተርፍ ነፍሱን ከጐዳ ምን ይጠቅመዋል›› ተብሎ የተነገረውን ቃል ልብ ማለት ጠቃሚ ነው፡፡ ክርስቲያን ነን በማለት የክርስትናውን ስም በመያዝ እምነታቸውን፣ የቆሙበትን ዓላማ በመገንዘብ የሚለውጡ ሰዎች ዛሬም እንደ ይሁዳ ጌታችንን እየሸጡት እንደ ኾነ ሊገነዘቡት ይገባል፡፡ ለድሆች መመጽወት ክርስቲያናዊ ግዴታ ነው፡፡ ዳሩ ግን በድሆች ስም የሰውን ገንዘብ ለግል ጥቅም ማዋል እጅግ የከፋ ኃጢአት ነው፡፡ እንደዚህ ዓይነት ሰዎች ለገንዘብ ብለው ድሆችን ለረኃብ ለችግር ባልንጀራቸውን ለመከራ እና ለሞት አሳልፈው ሲሰጡ ምንም አይጸጽታቸውም፡፡ እውነተኛ ክርስቲያኖች ግን ሕይወታችንን ለገንዘብ ፍቅር ሳይኾን ለእምነታችንና ለባልንጀራችን አሳልፈን መስጠት ይኖርብናል፡፡ በፍቅረ ንዋይ ተጠምደን ሰዎችን አሳልፎ በመስጠት ለአይሁዳዊ ሸንጐ ምቹ ኾነን መገኘት እንደሌለብን መገንዘብ አለብን፡፡
83
ሰሙነ ሕማማት ከሰኞ እስከ ቅዳሜ ስምዐ ጽድቅ ጋዜጣ መጋቢት፳፻፪ ዓም ሰሙነ ሕማማት የጾመ ሁዳዴ የመጨረሻው ሳምንት ፤ የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ ሕማም የሚታሰብበት ፤ካህናትና ምእመናን በአጸደ ቤተክርስቲያን ተሰብስበው የሕማሙን ነገር የሚያወሳውን ዜማ የሚያዜሙበት፤ግብረ ሕማም በመባል የሚታወቀውን መጽፍ የሚያነቡበትና የሚሰሙበት፤ በነግህ፣ በሠልስት፣ በስድስት፣ በተሰዓት ዘጠኝ ሰዓት ፣ በሰርክ በዐስራ አንድ ሰዓት እየመላለሱ የሚሰግዱበትና የሚጸለዩበት ልዩ ሳምንት ነው ከሆሳዕና ማግስት እስከ ትንሳኤ። በዚህ ሳምንት በተለይ ካህናት ጥቁር ልብስ ይለብሳሉ ምክንያቱም ጌታችን የደረሰበትን መከራና ስቃይ እንዲሁም የሰው ልጅ ፭ ሺ ፭መቶ ዘመን በጨለማ ግዞት ይኖር እንደነበር ለማዘከርም ጭምር ነው። የጌታችን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን መከራና ሕማም በጽኑ እንድናስበው ያስተማሩን ሐዋርያት ናቸው ። ለእነርሱም የነገራቸው ደግሞ ራሱ ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ነው። ሰሙነ ሕማማት የጌታችንን ሕማማት ከማሰብ ጋር በርካታ ድርጊቶች መፈጸማቸውን የምናስታውስበት ሳምንት ነው ሰኞ መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ ፦ በዚህ ዕለት ጌታችን ከቢታኒያ ሲወጣ ተራበ ቅጠል ያለባትን በለስ ተመልክቶ ወደ በለሲቱ ቢቀርብ ከቅጠል በቀር ምንም ነገር ባለማግኘቱ “ከአሁን ጀምሮ ለዘላለም ምንም ካንቺ ፍሬ አይበላ ” ማር ፲፩፥፲፬ በማለት ስለረገማት መርገመ በለስ የተፈጸመበት ሰኞ ይባላል። ይህ ቀን አንጽሖተ ቤተመቅደስ የፈጸመበት ሰኞም ይባላል ።ጌታ ወደ ቤተመቅደስ ሄዶ በቤተመቅደሱ የሚሸጡትን እና የሚለውጡትን “ቤቴ የጸሎት ቤት ትባላለች” ማቴ ፳፩፥፲፫ በማለት ከቤተመቅደስ ገርፎ አስወጥቷቸዋልና። ማክሰኞ የጥያቄ ቀን ፦ ሰኞ ዕለት በቤተመቅደስ ሲሸጡ እና ሲለውጡ የነበሩትን ሁሉ እየገረፈ በማባረሩ ምክንያት ለሰው ልጅ ሹመትንና ስልጣንን የሰጠ ጌታ “በምን ስልጣን ይህንን ታደርጋለህ ”ማቴ ፳፩፥ ፳፫ ተብሎ በፈሪሳውያን ተጠይቋልና የጥያቄ ቀን ይባላል። በዚህ ዕለት በቤተመቅደስ ረጅም ትምህርት ስላስተማረም የትምህርት ቀን ይባላል። ሉቃ ፳፩ ፥፳፰ ፣ ማር ፲፪፥፪ ። ረቡዕ ምክረ አይሁድ ፦ ረቡዕ እለት የአይሁድ ሊቃነ ካህናትና ጸሐፍት ጌታን እንዴት መያዝ እንዳለባቸው የመከሩበትና ውሳኔ ያሳለፉበት ቀን በመሆኑ ምክረ አይሁድ ይባላል ።ወቅቱ የፋሲካን በዓል የሚያከብሩበት ቀን በመሆኑ እና ብዙ ህዝብም ጌታን ይከተለው ስለነበር ሁከት እንዳይነሳ ስጋት ነበራቸው ።ነገር ግን ከአስራ ሁለቱ ሐዋርያት አንዱ የአስቆሮቱ ይሁዳ አሳልፎ እንደሚሰጣቸው ስለነገራቸው ሉቃ ፳፪፥፩፮ ጭንቀታቸው ተወግዶ በጌታ መያዝ ተስማምተዋል። የመልካም መዓዛ ቀንም ይባላል።ጌታችን በዚህ ዕለት በለምጻሙ በሰምዖን ቤት ተቀምጦ ሳለ መላ ሕይወቷን ለዝሙት አስገዝታ ትኖር የነበረችው ማርያም እንተ እፍረትባለሽቶዋ ማርያም ዋጋው እጅግ ውድ የሆነ የአልባጥሮስ ሽቱ አምጥታ በራሱ ላይ በማርከፍከፍ ስለቀባቸው ማቴ ፳፮፥፮፯ የመዓዛ ቀን ይባላል። ይህች ሴት ኃጢአቷን ይቅር እንዲላት እየለመነች በእግሩ ስር ተደፍታ በእንባዋ እግሩን አርሳለችና ማር ፲፬፥፱ የእንባ ቀን ይባላል። ሐሙስ ጸሎተ ሐሙስ ፦ ጌታችን ለአይሁድ ተላልፎ ከመሰጠቱ በፊት በጌቴሴማኒ የአትክልት ስፍራ ሲጸልይ በማደሩ ማቴ ፳፮፥፴፮ ጸሎተ ሐሙስ ይባላል።ጌታችን የደቀመዛሙርቱን እግር በፍጹም ትህትና ዝቅ ብሎ ያጠበበት ዕለት በመሆኑም ዮሐ ፲፫፥፫፲፩ ሕጽበተ ሐሙስ ይባላል። ከሰባቱ ምስጢራት አንዱ የቅዱስ ቁርባን ምስጢር ማቴ፳፮፥፳፮፳፱ በዚህ ዕለት ተፈጽሟልና የምስጢር ቀን ይባላል። መሥዋዕተ ኦሪት በእንስሳት ደም የሚቀርብ መሥዋዕትቀርቶ ለአለም ድህነት ራሱን ያቀረበበት ቀን በመሆኑ ሉቃ ፳፪፥፳ የሐዲስ ኪዳን ሐሙስ ይባላል። ለኃጢአትና ለዲያቢሎስ ባሪያ ሆኖ መኖር ማብቃቱን እንዲሁም የሰው ልጅ ያጣውን ክብር መልሶ ማግኘቱ የተረጋገጠበት ቀን ስለሆነም ዮሐ ፲፭፥ ፲፭ የነጻነት ሐሙስ ይባላል። ዓርብ የስቅለት ዓርብ፦ ጌታችን የመድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ለአዳምና ለልጆቹ ሁሉ ቤዛ ሆኖ በመልዕልተ መስቀል ላይ ተሰቅሎ የዋለበት ዕለት ነውና ማቴ ፳፯፥፴፭ የስቅለት ዓርብ ይባላል። ከጌታ ስቅለት በፊት በተለይም በሮማውያን ህግ የወንጀለኛ መቅጫ ምልክት የነበረውን መስቀል ጌታችን በደሙ ቀድሶ የምህረት፣ የሕይወት አርማ ፣ የዲያቢሎስ ድል መንሻ ስላደረገው ፤ በሞቱ መልካሙን ሕይወት ስላገኘን መልካሙ ዓርብ ይባላል። ቅዳሜ ቀዳም ስዑር ፦ ይህች እለት ከድሮ በተለየ መልኩ የጌታችንን መከራ በማሰብ በጾም ታስባ ስለምትውል የተሻረች ቅዳሜ ታባላለች ። ካህናቱ ለምእመናን ለምለም ቀጤማ የሚያድሉበት ዕለት በመሆኑም ለምለም ቅዳሜ ይባላል ።ምዕመናንም ይህንን ለምለም ቀጤማ እስከ ትንሣኤ ለሊት በራሳቸው ላይ ያስሩታል። ቅዱስ የሆነው እግዚአብሔር በጥንተ ተፈጥሮ ፍጥረታትን አከናውኖ ያረፈበት ቀን ሲሆን በዘመነ ሐዲስ ደግሞ የማዳን ስራውን ሁሉ ፈጽሞ በሥጋው በመቃብር ሲያርፍ በነፍሱ ወደ ሲኦል ወርዶ ሲኦልን በርብሮ ባዶዋን ሲያስቀራት በዚያ የነበሩትን ነፍሳት የዘላለም ዕረፍትን ያወረሰበት ዕለት ስለሆነ ቅዱስ ቅዳሜ ያባላል።
84
ሰሙነ ሕማማት በመምህር ጌቱ መንክር ሰሙነ ሕማማት የሚለው የጊዜ ስያሜ ሰሙን እና ሕማማት የሚሉ የሁለት ቃላት ጥምረት ሲሆን ሰሙን ስምንት፣ ሳምንት ፤ ሕማም ወይም በብዙ ሕማማት ማለት ደግሞ በቁሙ ሕመም ሕመሞች ፣ መከራ፣ እንግልት ማለት ነው። በጥቅሉ ሰሙነ ሕማማት ማለት የሕማም የመከራ ሳምንት ማለት ነው። ሳምንቱ በዚህ ስያሜ የተጠራው ጌታ መዋዕለ ስብከቱን ሲፈጽም በለበሰው ሥጋ ብዙ ጸዋትወ መከራ የተቀበለበት ሳምንት በመሆኑ ነው። መከራ የተቀበለው በርግጥ ከኀሙስ ሌሊት ጀምሮ ቢሆንም በመጋቢት ፳፪ ቀን እሑድ“ሆሣዕና ለወልደ ዳዊት“፤ “ቡሩክ ዘይመጽእ በስመ እግዚአብሔር“ በሚል የዐዋቆችና የሕፃናት ምስጋና ታጅቦ ወደ ኢየሩሳሌም ከገባ በኋላ አይሁድ በየዕለቱ የሚከሰስበትን የሚፈረድበትን በሞት የሚቀጣበትንም ምክንያት ሲፈልጉ፣ ሲመክሩና ይሙት በቃ ሊያስፈርዱበት ሲስማሙ ሲያስማሙ በመሰንበታቸው ሳምንቱ ሁሉ ጌታ ቡሩክ አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ ሰውን ስለማዳን በገዛ ፈቃዱ የተቀበላቸው መከራዎቹ የሚታሰቡበት ልዩ የጸሎት፣ የስግደትና የሱባዔ ሳምንት በመሆኑ ሰሙነ ሕማማት ይባላል። ሰሙነ ሕማማት የሚባለው ከዐቢይ ጾም ጋር የተያያዘ የሱባዔ ጊዜ ከሆሣዕና ማግሥት እስከ ትንሣኤ ዋዜማ ያሉትን ስድስት ቀናት የሚያጠቃልል ዕለታቱ የየራሳቸው የሆነ ታሪክ አላቸው። ሰኞ፦ ማለትም ሰውን አስረግማ የተረገመችው ዕፀ በለስ ለመጨረሻ ጊዜ የተረገመችበት የርግማን ዕለት ነው። ማቴ ፳፩፥፲፰ ማር ፲፩፥፲፪ ማክሰኞ፥ በማን ሥልጣን ይሄን ታደርጋለህ ብለው የጠየቁበት ዕለት። ማቴ ፳፩፥፳፫ ላይ ወደመቅደስ ገብቶ ሲያስተምር የካህናት አለቆችና የሕዝቡ ሽማግሌዎች ወደእርሱ ቀረቡና በምን ሥልጣን እነዚህን ታደርጋለህ ይህንስ ሥልጣን ማን ሰጠህ ብለው ጠየቁት። ጌታችን የመለሰላቸውን መልስ በዚሁ ምዕራፍ ላይ መመልከት ይቻላል። ረቡዕ፦ የጌታችን የመድኃኒታችን ምክረ ሞት የተፈጸመበት ዕለት ነው። “ከሁለት ቀን በኋላ ፋሲካና የቂጣ በዓል ነው። የካህናት አለቆችም ጻፎችም እንዴት አድርገው በተንኮል እንደሚይዙትና እንደሚገድሉት ይመክሩ ነበር የሕዝብ ሁከት እንዳይሆን በበዓል አይሆንም ነበርና። ኀሙስ፦ በዚህ ዕለት ጌታችን መድኃኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የመዋዕለ ስብከቱን የመጨረሻ ትምህርት ያስተማረበት ቀን ነው። ጸሎተ ሐሙስ፣ ሕፅበተ እግር በመባል ይታወቃል። ደቀመዛሙርቱንም ያጽናናበት ጊዜ ስለነበረች የማጽናናት ዕለት ትባላለች ዮሐ ፲፬፥ ፬፲፮። በዚህች ዕለት ምሽትም ከራት በኋላ በጌቴሴማኒ ሥርዓተ ጸሎት ፈጽሞ አብነቱን አስተምሮናል። ማቴ ፳፮፥፴፮። ዓርብ፦ የተመረጠች የመዳን ዕለት ትባላለች። ኀሙስ በነጋው ዓርብ ከቀኑ ፮ ሰዓት ሲሆን ጎልጎታ በተባለው ቦታ ላይ ሰቀሉት ማቴ ፳፯፥፴፫። ጌታችንም በተሰቀለ ጊዜ ፀሐይና ጨረቃ ከዋክብት ከብርሃናቸው ተለይተው ጠፍተዋል። ሉቃ ፳፫፥፵፬ ጌታችንም ፱ ሰዓት ሲሆን በመስቀሉ ላይ እንዳለ ነፍሱን ከሥጋው ለይቷል። ሉቃ ፳፫፥፵፮ ነፍሱን ከሥጋው በለየ ጊዜ መለኮቱ ከሥጋና ከነፍስ አልተለየምና በአካል ነፍስ ወደ ሲኦል ሄዶ ነፃነትን ሰብኮ ነፍሳተ ጻድቃንን ወደገነት አስገብቷል። ፩ኛ ጴጥ ፫፥፲፰ ስለዚህ በሥጋ ሞቶ ሳለ በመለኮት ሕያው ነው ብለን እናምናለንል። ከሞተም በኋላ ከጭፍሮቹ አንዱ ቀኝ ጎኑን በጦር በወጋው ጊዜ ደሙ የሕይወት መጠጥ ውሃው የልጅነት ጥምቀት ለመሆን ትኩስ ደምና ጥሩ ውሃ እንደ ለ ፊደል ሆኖ ከጎኑ ወጥቷል። በመሆኑም ዓርብ የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስ የማዳን ተግባሩ የተፈጸመባት ዕለት ናት። ቅዳሜ፦ ቅዳሜ ፶፭ኛዋ ቀን ወይም የሱባዔው የመጨረሻ ዕለት ናት። ይህኑ ዕለት ጌታ በመቃብር የዋለባት ዕለት ናት። በቤተ ክርስቲያናችን ቀኖና መሠረት ሳምንቱ በሐዲስ ኪዳን ዘመን ውስጥ ሆነን ዘመነ ብሉይን የምናስብበት በመሆኑ በዚህ ሳምንት ውስጥ ሥርዓተ ፍትሐት፣ ሥርዓተ ቁርባን ከኀሙስ በስተቀር፣ ሥርዓተ ጥምቀት ዘልደት የሚባሉ የምሥጢር ሥርዓታት ምሥጢራት አይፈጸሙም። ምክንያቱም ይህ ወቅት የብሉይ ኪዳን ዘመን የሚታሰብባቸው እንደመሆኑ በብሉይ ኪዳን ነጻነት ስለተገፈፈ ልጅነት ስለተቀማ እነዚህ ሁሉ ሥርዓቶች አይፈጸሙም። ወርኃዊና ዓመታዊ በዓላትም እንዲሁ አይከበሩም፤ በዓል የሚከበረው በመንፈሳዊ ደስታ ሱባዔ በተለይም ደግሞ የጌታ ጸዋትወ መከራ የሚታሰብበት ሳምንት የሚገለገለው በስግደትና በምሕላ ነውና። ስለዚህም በዓለ መድኃኔዓለምም በዓለ ማርያምም ቢሆን አልያም የመላእክት የጻድቃን የሰማዕታት በዓል ቢሆን ከሰሙነ ሕማማት ውጪ ይከበራሉ እንጂ ከእነዚህ በዓላት አከባበር የተነሳ በሰሙነ ሕማማት የሚደረጉ ሥርዓቶች አይቀሩም አይታጎሉም። በተጨማሪ ፶፭ የሰባዔ ዕለታት ያሉት ዐቢይ ጾም በጠቅላላው የ፭ ሺህ ፭ መቶ ዘመን ዓመተ ፍዳ ዓመተ ኩነኔ ምሳሌ ነው፤ ይህም የአዳምና የልጆቹ የሱባዔ ዘመን ነው። ሰሙነ ሕማማትም ለብቻ በራሱ ነፍሳት በሞት ፃዕረኝነት በግብርናተ ዲያብሎስ ተይዘው በኀዘን ላሳለፉት ዓመት ፍዳ ምሳሌ ሲሆን በአዳምና ልጆቹ በዚህ ሁሉ ዘመን የሠሩት በደል በ፴፬ ዓመተ ምሕረት ላይ በፈሰሰው በክርስቶስ ክቡር ደም ተደምስሷል፤ እኛም የእነርሱ ልጆች ነንና የሠራናቸውን የበደል ሥራ ሁሉ ይደመስስልን ዘንድ ጌታ ስለኛ ብሎ የተቀበለውን መከራና ሥቃይ እያሰብን ኃጢአታችንን ይቅር እንዲለን ፶፭ ቀን እንጾማለን፣ እንሰግዳለን፣ ስለነፍሳችን ድኅነት ወደ ፈጣሪ እንማለላለን።
85
ሰሙነ ሕማማት በጥንታውያን አብያተ ክርስቲያናት እጅግ ከሚወደዱ እና ከሚናፈቁ ወቅቶች አንዱ ሰሙነ ሕማማት ነው፡፡ በዕለተ ሆሳዕና ጀምሮ በዕለተ ትንሣኤ የሚጠናቀቀው እጅግ ላቅ ያለ መንፈሳዊ ሕይወት የሚታይበት ጊዜ ነው፡፡ በላቲን Hebdomas Sancta or Hebdomas Maior፣ በግሪክ ደግሞ Ἁγία καὶ Μεγάλη Ἑβδομάς Hagia kai Megale Hebdomas ታላቁ ሳምንት ተብሎ ይጠራል፡፡ በኛ ደግሞ ሰሙነ ሕማማት፡፡ የሕማማትን ወቅት ከመጀመርያው መቶ ክፍለ ዘመን ጀምሮ ክርስቲያኖች ያከብሩት እንደነበር የሚያሳዩ ጥንታውያን መዛግብት አሉ፡፡ በሕግ ደረጃ ክርስቲያኖች በሰሙነ ሕማማት ከማንኛውም ሥራ ነጻ ሆነው፣ ፍርድ ቤቶችም ተዘግተው እንዲከበሩ የወሰነው ደግሞ ታላቁ ቆስጠንጢኖስ ነው፡፡ እስከ አራተኛው መቶ ክፍለ ዘመን አዳዲስ ክርስቲያኖች ለመጠመቅ ይመርጡት የነበረው ጊዜ የትንሣኤን ቀን ነበር፡፡ ለዚህም ሁለት ዓይነት ምክንያቶች ነበሯቸው፡፡ የመጀመርያው ሰሙነ ሕማማትን በልዩ ሁኔታ ጾመው በትንሣኤው ቀን መጠመቁ ልዩ የሆነ መንፈሳዊ ኃይል ስለሚሰጥ ሲሆን ሁለተኛው ደግሞ እንደ ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ ትምህርት መጠመቅ ከክርስቶስ ጋር ሞቶ ከክርስቶስ ጋር መነሳት ነውና ጥምቀቱን ከትንሣኤው ጋር አያይዘውት ነበር፡፡ የሕማማት ሰሞን የኦሪት ጊዜን የሚያስታውስ ሰሞን ነው፡፡ አዳዲስ ክርስቲያኖቸም ይህንን ሰሞን ያለፈ ሕይወታቸውን ለማስታወስ እና ለማልቀስ ብሎም ራሳቸውን ወደ ሐዲስ ዘመን ለመለወጥ ይጠቀሙበት ነበር፡፡ በመጀመርያው መቶ ክፍለ ዘመን ከዓርብ ጀምሮ ሰሙነ ሕማማትን ማክበር የተዘወተረ ነበር፡፡ በሁለተኛው መቶ ክፍለ ዘመን ግን ስድስቱንም ቀን ማክበር የክርስቲያኖች ሥርዓት እየሆነ መጣ፡፡ ለዚሀም መነሻ የሆነው የአባቶቻችን ቀኖና የተሰኘው ከሐዋርያት ዘመን ጀምሮ የተደነገጉ ቀኖናት መዝገብ በቦታው መዳረስ ነው፡፡ በዚህ መዝገብ ዐንቀጽ 5 ቁጥር 19 ላይ «በሰሞነ ሕማማት ከሳምንቱ ሁለተኛ ቀን ሰኞ እስከ ቅዳሜ የሰንበት መዘጋጃ ቀን ድረስ ጹሙ፡፡ በእነዚህም ጊዜያት ከእንጀራ እና ከጨው፣ ከማባያም በቀር ሌላ ነገር አትብሉ፡፡ ለመጠጥም ውኃ ብቻ ይሁንላችሁ» ይላል፡፡ የኛም ግብረ ሕማማት ይህንኑ የሐዋርያት ቀኖና በመጥቀስ በክፍል አንድ ሠላሳ አንደኛ ትእዛዝ በሚለው ርእስ ሥር «በሕማማት ሰሞን ከእንጀራ፣ ከጨው እና ከውኃ በቀር ምንም ምንም አትብሉ» ይላል፡፡ በ260 ዓም ለባሲሊደስ በጻፈው ደብዳቤ እያንዳንዷን የሰሞነ ሕማማት ቀን እና ሰዓት ከክርስቶስ መከራ ጋር በማያያዝ ገልጾ ነበር፡፡ በ2ኛው ወይንም በ3ኛው መክዘ ተሰባስቦ መጠረዙ የሚነገርለት የሶርያው ዲድስቅልያም ሰሙነ ሕማማት እንዴት መጾም እንዳለበት ይደነግጋል፡፡ አቡሊዲስ ዘሮም በጻፈው የሐዋርያት ትውፊት 215 ዓም ስለ ሰሙነ ሕማማት ሥርዓት ይደነግጋል፡፡ እያንዳንዷንም ሰዓት ከክርስቶስ መከራ ጋር ያገናኛታል፡፡ ሰሙነ ሕማማት አሁን ያለውን መልክ የያዘው በ4ኛው መክዘ በኢየሩሳሌሙ ፓትርያርክ በቄርሎስ ዘመን ነው፡፡ ፓትርያርክ ቄርሎስ በመጨረሻዎቹ ዓመታት በኢየሩሳሌም ከሚከበረው የጌታችን ትንሣኤ በፊት ያለውን ሰሙነ ሕማማት እያንዳንዱን ቀን በማሰብ የሚከበርበትን ሥርዓት ሠርቶ ነበር፡፡ ከ381 እስከ 385 ወደ ኢየሩሳሌም ለመሳለም የሄደችው ኤገርያ የተባለች ስፔናዊ በኢየሩሳሌም እንዴት ሰሙነ ሕማማት ይከበር እንደነበር የታሪክ መዝገብ ትታልናለች፡፡ ኤገርያ በጉዞ ማስታወሻዋ እንዲህ ትተርክልናለች «በዓሉ የሚጀምረው በዕለተ እሑድ ነው፡፡ በዚህ ዕለት ስለ ዓልዓዛር ትንሣኤ የሚገልጠው የወንጌል ክፍል ጠዋት ይነበባል፡፡ በሆሳዕና ዕለት ከሰዓት በኋላ ሁሉም ሰው ወደ ደብረ ዘይት ይወጣል፡፡ ከዚያም በጸጥታ የዘንባባ ዛፍ ተሸክሞ ወደ ኢየሩሳሌም ይመለሳል፡፡ ይህንንም በመጀመርያዎቹ ሦስት ቀናት ይፈጽማሉ፡፡ ይህም ጌታችን ማታ ማታ ከከተማዋ ወጥቶ በደብረ ዘይት ያደረገውን ጸሎት ለማስታወስ ነው፡፡ በጸሎተ ኀሙስ ጠዋት ቅዳሴ ይቀደሳል፡፡ ይህም በዓመቱ ውስጥ በመስቀሉ መቅደስ ላይ የሚደረግ ቅዳሴ ነው፡፡ ከሰዓት በኋላ ሌላ ቅዳሴ ተቀድሶ በደብረ ዘይት ተራራ ላይ ቆስጠንጢኖስ ባሠራው በኤሊዎና ቤተ ክርስቲያን ሁሉም አብያተ ክርስቲያናት መብራት ያበራሉ፡፡ ከእኩለ ሌሊት በኋላ ደግሞ ወደ ጌቴ ሴማኒ ይጓዛሉ፡፡ በዚያም እስከ ንጋት ቆይተው የዓርብ ማለዳውን ወንጌል ለማንበብ ወደ ጎልጎታ ይመለሳሉ፡፡ ዓርብ ማለዳ ሁሉም መስቀሉን በኢየሩሳሌም የነበረውን የጌታን መስቀል ነው ቤተ ክርስቲያን አልባሳት ያስጌጡታል፡፡ ከስድስት እስከ ዘጠኝ ሰዓት ጌታችን በጎልጎታ በተሰቀለበት ላይ ሁሉም ተሰብስቦ ጸሎት ያደርሳል፣ ያለቅሳል፣ ያዝናል፡፡ በሠርክ ሁሉም አብያተ ክርስቲያናት ወደ ስቅለቱ ቦታ በመጓዝ በዚያ ስለ ስቅለቱ እና መቃብሩ የሚገልጠው ወንጌል ይነበባል፡፡ ቅዳሜ ዕለት በየቤተ ክርስቲያኑ መብራት ይበራል፡፡» ሰሙነ ሕማማትን ልዩ በሆነ ሁኔታ የማክበሩ ሥርዓት ከኢየሩሳሌም በተሳላሚዎች አማካይነት ወደ ልዩ ልዩ ሀገሮች መግባቱ ይታመናል፡፡ የኢትዮጵያ ቤተ ክርስቲያን አበው ከኢትዮጵያዊው ጃንደረባ ዘመን አንሥቶ ወደ ኢየሩሳሌም የመጓዝ ሥርዓት ነበራቸውና ይህንን ሥርዓት ቀድመው ሳይወስዱት አይቀሩም፡፡ ቅዱስ ያሬድ ለዚህ ሰሙን የሚሆን ሥርዓት መሥራቱን ስናይም ይበልጥ ያጠናክርልናል፡፡ ለመጀመርያ ጊዜ አሁን በምናየው መልኩ የሰሙነ ሕማማት ምንባባትን ያዘጋጁት የገዳመ መቃርስ መነኮሳት መሆናቸውን ግብረ ሕማማት ይገልጥልናል፡፡ በእነዚህ የገዳመ መቃርስ አባቶች በመታገዝ የእስክንድርያው ፓትርያርክ አቡነ ገብርኤል 2ኛ 11311145 የኛ ግብረ ሕማማት ጸሐፊ የነበረው የታሪክ ልጅ አባታችን አባ ቅብርያል ይለዋል፡፡ ኢብን ቱርያክ የሚለውን ተርጉሞ ሳይሆን አይቀርም፡፡ በእርሱ አስተባባሪነት ሊቃውንቱ ለየቀኑ እና ለየሰዓቱ የሚሆኑትን ምንባባት ከብሉይ እና ከሐዲስ እያውጣጡ አዘጋጇቸው፡፡ ከተወሰኑ ዓመታት በኋላ ደግሞ የብሕንሳው ጳጳስ አቡነ ቡትሮስ ምንባባቱን ለየሰዓታቱ በተመጣጣኝ ሁኔታ በማካፈል ሁሉም ቀናት ተመጣኝ የሆኑ ሁሉም ዓይነት ምንባባት እንዲኖሯቸው አድርገዋል፡፡ ግብረ ሕማማታችንም «ከኦሪት እና ከነቢያት፣ ከነዌ ልጅ ከኢያሱ፣ ከንጉሥ ሰሎሞን መጽሐፍ ወስዶ ሁላቸው ትክክል እስከሆኑ ድረስ በየሰዓቱ ሁሉ የሚገባውን አደረገ፡፡ አባቶች ከተናገሩት ሁለት ሁለት ተግሣፅ እና ምክር አንዱ በነግህ አንዱም በማታ እንዲነበብ አደረገ» ይላል፡፡ ግብረ ሕማማት ወደ ኢትዮጵያ ገብቶ የተተረጎመበትን ራሱ ግብረ ሕማማት ይነግረናል፡፡ በመጽሐፉ መጨረሻ በሰላማ መተርጉም ጊዜ 1340 1380 ገብቶ መተርጎሙን ያሳያል፡፡ በግብረ ሕማማቱ ያለው ምንባብ አንዳንድ ጊዜ ከግብፁ ግብረ ሕማማት ይበልጣል፡፡ በግብፁ ግብረ ሕማማት የሌሉት ተአምረ ማርያም እና ተአምረ ኢየሱስም ተካተተዋል፡፡ ይህም የኢትዮጵያ ሊቃውንት እጅ በትርጉሙ እና በዝግጅቱ ሥራ ላይ መኖሩን ያመለክተናል፡፡ በግብረ ሕማማት ውስጥ የሚገኙ ባዕድ ቃላት በግብረ ሕማማት ውስጥ ወደ ግእዝም ሆነ በኋላ ወደ አማርኛ ሳይተረጎሙ የተቀመጡ የዕብራይስጥ፣ የቅብጥ እና የግሪክ ቃላት ይገኛሉ፡፡ የእነዚህ ቃላት ትርጉም የሚከተለው ነው፡፡ ኪርያላይሶን ቃሉ የግሪክ ሲሆን አጠራሩ «ኪርዬ ኤሌይሶን» ነው፡፡ «ኪርያ» ማለት «እግዝእትነ» ማለት ሲሆን «ኪርዬ» ማለት ደግሞ «እግዚኦ» ማለት ነው፡፡ ሲጠራም «ኪርዬ ኤሌይሶን» መባል አለበት፡፡ ትርጉሙም «አቤቱ ማረን» ማለት ነው፡፡ «ኪርያላይሶን» የምንለው በተለምዶ ነው፡፡ ይኼውም ኪርዬ ከሚለው «ዬ» ኤላይሶን ከሚለው ደግሞ «ኤ» በመሳሳባቸው በአማርኛ «ያ»ን ፈጥረው ነው፡፡ ናይናን የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ «መሐረነ፣ ማረን» ማለት ነው፡፡ እብኖዲ የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙ «አምላክ» ማለት ነው፡፡ «እብኖዲ ናይናን» ሲልም «አምላክ ሆይ ማረን» ማለቱ ነው ታኦስ የግሪክ ቃል ሲሆን ትርጉሙ «ጌታ፣ አምላክ» ማለት ነው፡፡ «ታኦስ ናይናን» ማለትም «ጌታ ሆይ ማረን» ማለት ነው፡፡ ማስያስ የዕብራይስጥ ቃል ሲሆነ ትርጉሙ «መሲሕ» ማለት ነው፡፡ «ማስያስ ናይናን» ሲልም «መሲሕ ሆይ ማረን» ማለት ነው ትስቡጣ የዚህን ቃል ምንጭ እና ትርጉም እስካሁን ላገኘው አልቻልኩም፡፡ በቅብጡ ግብረ ሕማማትም የለም፡፡ ምናልባት ቃሉ ወደ እኛ ሲመጣ ውላጤ ገጥሞት ይሆናል፡፡ አምነስቲቲ ሙኪርያቱ አንቲ ፋሲልያሱ Emnees thetee mokiriey enti vasilia so የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙም «ተዘከረነ እግዚኦ በውስተ መንግሥትከ አቤቱ በመንግሥትህ አስበኝ» ማለት ነው፡፡ አምንስቲቲ መዓግያ አንቲ ፋሲልያሱ Emnees thetee moagehe enti vasilia so የቅብጥ ቃል ሲሆን «ተዘከረነ ኦ ቅዱስ በውስተ መንግሥትከ ቅዱስ ሆይ በመንግሥትህ አስበን» ማለት ነው አምንስቲቲ ሙዳሱጣ አንቲ ፋሲልያሱ Emnees thetee mozesspota enti vasilia so የቅብጥ ቃል ሲሆን ትርጉሙም «ተዘከረነ እግዚአ ኩሉ በውስተ መንግሥትከ የሁሉ የበላይ የሆንክ ወይ በመንግሥትህ አስበን» ማለት ነው፡፡ ሥርዓተ ሕማማት በሐዋርያት ቀኖና እንዲህ ይላል «ይልቁንም በእነዚህ በስድስቱ ቀኖች መጾም የሚችል ቢኖር ሁለት ሁለት ቀን ይጹም፡፡ የማይችል ግን አንድ አንድ ቀን ይጹም፡፡ ሌሎችን ቀኖች እስከ ዘጠኝ ሰዓት ይጹሙ፤ እችላለሁ የሚል ግን ፀሐይ እስኪገባ ይጹም፡፡ በቤተ ክርስቲያን ውስጥ ተሰብስባችሁ መጻሕፍተ ኦሪትን እና መጻሕፍተ ነቢያትን፣ የዳዊትንም መዝሙር እያነበባችሁ በምስጋና በጸሎት ዶሮ እስከሚጮኽ ድረስ የሌሊቱን ሰዓት ጠብቁ፡፡ አንድ ምእመን የታመመ ቢሆን ወይም ክርስቲያን በሌለበት አገር ሆኖ ሳያውቅ የሕማማት ሰሞን ቢያልፍበት ወይንም በደዌ ውስጥ ሆኖ ቢቀርበት ከበዓለ ሃምሳ በኋላ ሰውነቱን በማድከምም ደስታን ያድርግ፡፡ ባለመፍራት እንዳይጠፋ ውስጣዊ ሰውነቱን ይመርምር፡፡ ጾምን ከመፍታታቸው በፊት ገላቸውን ይታጠቡ፤ ሁሉም መብራት የሚያበሩ ይሁኑ፡፡ የቻለ ዓርብ እና ቅዳሜ ሁለት ቀን ይጹም፤ ሁለት ቀን መጾም የማይችል በሽተኛ ቢሆን ግን ቀዳም ሥዑርን ይጹም፡፡ የኀዘን ቀን ስለሆነች፡፡ እንጀራ እና ጨውም አይቅመስ፡፡»
100
የእምዬ ምኒልክ ውለታ ክብርና ሞገስ የጥቁር ህዝብ ተምሳሌት ለሆኑ ታላላቅ አያቶቻችን ዛሬ ታህሳስ 3 ቀን 2009 ዓም ስመ ገናናው የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ከዚህ አለም በስጋ ካለፉ 103 ዓመት ሲሆናቸው አባ መላ ኃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ ደግሞ ዘጠና አመት ሆናቸው። ዳግማዊ አጤ ምኒልክና አባ መላ በስጋ ካለፉ ወደ አንድ ክፍለ ዘመን የሚጠጋ ዘመን ቢቆጠርም ስለታላቅነታቸውና ስለአሻራቸው ግን ዛሬም ገና አውርተን አልጠገብንም።  አባ መላ ኃብተጊዮርጊስ ዲነግዴ በንጉሠ ነገሥት ዳግማዊ አጤ ምኒልክ ትዕዛዝ ወደ ኢትዮጵያ ከገቡ ለኢትዮጵያውያን አስፈላጊ የሆኑ የሳይንስና የቴክኖሎጂ ውጤቶች መካከል ባቡር 1893፣ ስልክ 1882፣ ፖስታ 1886፣ ኤሌክትሪክ 1889፣ አውቶሞቢል 1900፣ ባህር ዛፍ 1886፣ የውሃ ቧንቧ 1886፣ ዘመናዊ ህክምና 1889፣ ሆስፒታል 1890፣ የመድሃኒት መሸጫ ሱቆች 1904፣ ባንክ 1898፣ ገንዘብ 1886፣ ማተሚያ 1898፣ ጋዜጣ 1900፣ ሆቴል 1898፣ ፖሊስ ሰራዊት 1901፣ የፅህፈት መኪና 1887፣ ሲኒማ 1889፣ ወፍጮ 1835፣ ጫማ፣ ድር፣ የሙዚቃ ትቤት 1887፣ የሙዚቃ ሸክላ 1889፣ ፍል ውሃ 1897፣ ላስቲክ 1898፣ ትንባሆ 1900፣ መንገድ 1896፣ አራዊት ጥበቃና የጥይት ፋብሪካ 1899፣ ብስክሌት 1893፣ ቀይ መስቀል 1889፣ የሚኒስትሮች ሹመት 1900፣ ወዘተ እያለ ይቀጥላል። እነዚህ የዘረዘርኳቸውን በአጤ ምኒልክ ዘመን ወደ ኢትዮጵያ የገቡ የሳይንስና የቴክኖሎጂ ውጤቶች በአይኗ የተመለከተች ባለቅኔ ንጉሰ ነገስት ዳግማዊ አጤ ምኒልክን በህይዎት ሳሉ እንዲህ ብላላቸው ነበር፤ ባቡሩም ሰገረ፤ ስልኩም ተናገረ፤ ምኒልክ መልዓክ ነው፤ልቤ ጠረጠረ። ይህ ግጥም ወደ እንግሊዝኛ ሲመለስ እንዲህ ይሆናል
101
አወዛጋቢው Isho Birhan ስለ አድዋ ይናገራል ። አደዋ የሚኒልክ እጅ ስራ ሚኒሊክ ልትጠላዉ ትችላለህ ፤ ደግሞም ልትወደዉ ትችላለህ ። ነገር ግን ሚኒሊክ ተራ ስብዕና እንዳልነበረ ለመረዳት አይከብድም ። ሚኒሊክ ዉስብስብ ሰዉ ነዉ ። ረቂቅ ነዉ ። ደግሞ አድማጭ ነዉ ። ሚኒሊክ እንደ ገሞራ እሳት የሚፋጅ ነዉ ። ደግሞ እንደ ምንጭ ዉሃ ገር ነዉ ። ሚኒሊክ ሀገር መመስረት ፣ ግዛት ማስተዳደር ያዉቃል ። ተራ የታሪክ ሰዉ አይደለም ። ጉልህ ነዉ ። የሚኒሊክን ነገር ለማጉላት ብዬ ከሌሎች ማወዳደር አልፈልግም ። ዳግሞም ማሳነስ ሊሆንu ይችላል ። ዉጫሌ ዉል የአድዋ ጦርነት መነሻ ነዉ ይላሉ ። ፈፅሞ ስህተት ነዉ ። የአደዋ ጦርነት መነሻ የበርሊን የቅኝ ገዢዎች ዉል ነዉ ። አዉሮፓ አፍሪካን ለመቀራመት የተስማማዉ በበርሊን ስምምነት ነዉ ። ያን ለማስፈፀም አዉሮፓዉያን በዉድም ፣ በዉልም ፣ በግድም አድርገዉታል ። በዉል ወደ ቅኝ ግዛት የገቡ ብዙ ናቸዉ ። ጣሊያን ለሚኒሊክ የዉጫሌን ዉል ስታቀርብለት ፣ ሚኒሊክ ሳይገባዉ ቀርቶ ፣ ተሸዉዶ ፣ ወይ ገር ሆኖ ነዉ ማለት ደካማ የታሪክ ተማሪ ከመሆን የመጣ ነዉ ። የዉጫሌ ዉል የተፈረመዉ አፄ ዮሓንስ በሞቱ በ 10 ቀናት ዉስጥ ነዉ ። የኣደዋ ጦርነት የተካሄደዉ አፄ ዮሓንስ ከሞቱ ከ 5 ዓመት በሗላ ነዉ ። ሚኒሊክ የዉጫሌን ዉል በመፈረም የራሱን ጉልበት እስኪያጠናክር ግዜ መግዣ ነዉ ያደረገዉ ። ሚኒሊክ ከፍ ለማለት ዝቅ ማለትን ያዉቃል ። እንደ ጣይቱ የሚፋጅ እሳት ፣ እንደ ልብ ወዳጁ ራስ መኮንን የረጋ ዉሃ ብቻ ቢሆን ፣ ሀገርም አይሰራም ፣ መንግስቱንም አያፀናም ነበር ። ዉጫሌ በተፈረመበት ወቅት ሚኒሊክ ፣ ብዙ ጠላቶች ነበሩት ። ተጨማሪ ጠላት ጣሊያንን ማድረግ ስላልወደደ የፈረመዉ ነዉ ። የዉጫሌ ዉል ኖረ አልኖረ ፣ ጣሊያን ኢትዮጵያ ን መዉረሯ እንደማይቀር የሚታወቀዉማ ፣ የትግራይና ኤርትራ መኳንንት ጥሩ አድርጋ ስትክድ በማየት ነዉ ። ሚኒሊክ ግን ጦርነቱን ቢያንስ እሱ በመረጠ ግዜ እንዲሆን ማድረግ ችሏል ። ሚኒሊክ ሁሉን ያዳምጣል ። በቅንም ይረዳል ። ዓላማዉን አይስትም ። ብልሃተኛ ነዉ ። የአምባላጄ ጦርነት ፣ የመቀሌ ከበባ በአሸናፊነት ሲያልፍ ፣ በሚኒሊክ ዉሳኔ የሚቆጡ ብዙ ነበሩ ። ጣሊያኖችን ቢማርክም መልሶ እንደዉም ከመጋዣ ፈረስና በቅሎ ጋር ላካቸዉ እያሉ የሚወቅሱት ነበሩ ። ሚኒሊክ ግን ጦርነት የሚገጥምበትን ቦታ እየመረጠ ነበር ። የሱ መኳንንት የሚያዉቁትን ሚኒሊክ ጠፍቶት አይደለም ። ከባድ ስትራቴጂስት ስለነበረ ነዉ ። ሚኒሊክ ያሰለፈዉን ሓይል ያዉቀዋል ። ከቴድሮስ እስከ ራስ ዉቤ ፣ ወርቂትና ተዋበች ፣ እስከ ዮሓንስና ጎበና የነበሩ ጦርነቶችን ፣ በአይኑ ያየና የሰለጠ ንጉስ ነዉ ። ጦርነት አዋቂ ነዉ ። የቻይናዉ ታዋቂ የጦር ጀነራል ሱን ሱ ሓይል እንዳለህ ስታዉቅ ፣ ደካማ ምሰል ያለዉን ሚኒሊክ ፈፅሞታል ። ጣሊያን አደዋ ላይ የዘልዓለም ዉርደት እስክትከናነብ ፣ በዚህ የሚኒሊክ ብልጠት ተሸዉዳለች ። ሚኒሊክም ኣደዋ እስኪደርስ ድረስ የሚፋጅ ነብር መሆኑን ደብቆ ቆይቷል ። አምስት ወር የተደረገ ጉዞ ፣ የስምንት ሰዓት አጭር ጦርነት የሆነዉ ፣ በዚህች አስደናቂ የሚኒሊክ ብልሃት ነዉ ። ሚኒሊክ ያደረጋቸዉ ነገሮች ፣ የፈፀማቸዉ ታሪኮች ፣ የሰበሰባቸዉ ሸንጎዎች ፣ የወሰናቸዉ ዉሳኔዎች በእርግጠኝነት የሚሊክን ልህቀት የሚያገኑ ናቸዉ ። ኣደዋ በሚኒሊክ ተመርጦ ፣ በሚኒሊክ ታቅዶ ፣ በሚኒሊክ ተመርቶ ፣ የተፈፀመ ጀብዱ ነዉ ። ለዚያም ነዉ ሚኒሊክ የሀገር መሪ ብቻ ሳይሆን ሀገር መስራች የሚባለዉ ። ከዚህ መለስ ስላለዉ የታሪክ ፋይዳ ፣ ዉጤት ፣ ጥቅምና ጉዳት እንነጋገር እንጂ ሁነቱ ዳግም ላይመለስ ፣ በሚኒሊክ ተፈፅሟል ።
102
በአጤ ምኒልክ ዘመን የነበሩ አስደናቂ ታሪኮች፡፡ ባሕር ዳር፡ ታኅሳስ 032012ዓም አብመድ በዳግማዊ አጤ ምኒልክ ዘመን ጊዜ አስደናቂ ነገሮች ታይተዋል፡፡ ታላቁ የጥብብ ሰው ጳውሎስ ኞኞ አጤ ምኒልክ በሚለው መጽሐፋቸው ከአሰፈሯቸው በርካታ አስደናቂ ክስተቶችን ጥቂቶችን እነሆ፡፡ የሸዋ ንጉሥ መሆናቸውን አጤ ዮሐንስ አጽድቀው አጤ ምኒልክና አጤ ዮሐንስ እርቀ ሠላም ካወረዱ በኋላ ወሎ ውስጥ በደስታ ቆዩ፡፡ መጋቢት 25 1870ዓም ሁለቱም ተሰነባብተው አጤ ዮሐንስ ወደ ደራ ሔዱ፡፡ አጤ ዮሐንስ ወደ ደራ በሄዱበት ጊዜ አብሮሯቸው የሚጓዝ አንድ ለማዳ አንበሳ ነበራቸውና አልሄድም ብሎ ከመንገድ ላይ ተኛ፡፡ አሰልጣኙም ቢደበድበው አንበሳው ከተኛበት አልነሳ አለው፡፡ ግራ የገባው አሰልጣኝ ይህንን የአንበሳውን አልሄድም ማለት ለአጤ ዮሐንስ ነገረ፡፡ አጤ ዮሐንስም‹‹ አሞት ይሆናል ተውት›› ብለው አዘዙ፡፡ የአጤ ዮሐንስ ሠራዊት ተጉዞ ካለፈ በኋላ አንበሳው ተነስቶ ወደ ንጉሥ ምኒልክ ተቀላቀለ፡፡ በምኒልክ ጉዞም ጊዜ ከምኒልክ ፊት ለፊት እየቀደመ ያለ ጠባቂ ብቻውን ይጓዝ ነበር፡፡ • አጤ ዮሐንስና ንጉሥ ምኒልክ ወሎ ውስጥ ሐይቅ በተባለው ደሴት ላይ ያለውን የቅዱስ እስጢፋኖሰ ቤተ ክርስቲያን ሲጎበኙ ቀሳውስቱ ‹‹የባሕሩ ውኃ እየገፋ ደሴቷን ሊውጥብን ስለሆነ ተቸግረናል ብለው›› አመለከቱ፡፡ አጤ ዮሐንስና ንጉሥ ምኒልክ ሠራዊታቸውን ተራ አስገብተው አንድ ቀን የአጤ ዮሐንስ ሠራዊት አንድ ቀን ደግሞ የምኒልክ ሠራዊት ቆፍሮ ገደሉን ንዶ ባሕሩን አፈሰሱት፡፡ • ንጉሥ ምኒልክ ልጃቻው ዘውዲቱን ለአጤ ዮሐንስ ልጅ ለራስ አርዓያሥላሴ ሲድሩ የሙሽራይቱ ዕድሜ ስድስት ዓመት ነበር፡፡ ጋብቻ ከተፈጸመበት ሠርግ ላይ ምኒልክ ለአዲሱ አማቻቸው ለራስ አርዓያሥላሴ ብዙ ሽልማቶችን ሸለሟቸው፡፡ ከሽልማቶቹም መካከል አንድ መድፍ፣ አምስት መቶ ጠብ መንጃ፣ ሁለት መቶ ብርሌና ብርጭቆ፣ አምስት ሺህ በግና ፍየል እና አምስት ሺህ ብር ይገኝበታል፡፡ የሚዜዎቹና የአጃቢዎቹ ሽልማት ከዚህ አልተካተተም፡፡ ለሚዜዎቹ ለእያንዳንዳቸው አስር ፈረስና በቅሎ ከነሙሉ እቃው ተሰጥተዋል፡፡ • የእንጦጦ ማርያም የተሠራች ጊዜ ለጧፍ ማብሪያ ተብሎ ከውጭ አገር የመጣ ባለብዙ መስታውትና የሻማ መሰኪያ ያለበት ከጣሪያ ላይ የሚንጠለጠል የመብራት ጌጥ ነበር፡፡ ያን ጌጣማ የመብራት ማስቀመጫ ከጣሪያ ላይ ለመስቀል ሰዎች በመሰላል ላይ ይዘው ወጥተው ሳሉ ድንገት አምልጧቸው ከመሬት ወደቀ፡፡ በወደቀበትም ጊዜ አንዲትም መስታወት ሳትሰበር ተገኘ፡፡ • የእንጦጦ ማርያም ተሠርታ ለምረቃው ድግስ ሲደገስ የተዘጋጀው ቡሃቃ የሊጥ ማቡኪያ እያንዳንዱ 40 ኩንታል ዱቄት ድረስ የሚያስቦካ ነበር፡፡ የቡሃቃውን ትልቅነት ለማወቅ አርባ ኩንታል ዱቄት ለማቡኪያ የሚገባበትን የውኃ መጠን አብሮ ማሰብም መልካምነት ነው፡፡ ሊጡ በሚወጣት ጊዜ ሊጥ አውጪዎች ከቡሃቃው ላይ መሰላል ይጠቀሙ ነበር፡፡ • የእንጦጦ ማርያም ተሰርታ ለምረቃው ጊዜ ከፍ ያለ ድግስ ተደግሶ ነበር፡፡ ጠጁ በአሸንዳ እየወረደ በጉድጓድ ውስጥ ይከማችና ሕዝቡ ከዚያ የጠጅ ኩሬ እንዲጠጣ ተደርጎ ነበር፡፡ ወደ ጉድጓዱ ጠጁ የሚወርድበት 12 አሸንዳ ቦይ ተበጅቶለት ነበር፡፡ በግብር ላይ የበላውና የጠጣው መኳንንትና ሠራዊት ከግብሩ ሲወጣ ከዚያ የጠጅ ባሕር ካለበት ይሄድ ነበር፡፡ በዚያም የጠጅ ባሕሩ እንዳይቆሽሽ የሚጠብቁት ዘበኞች ጠጁ የተሸፈነበትን እየከፈቱ ሕዝቡ በእፍኙ ጠጁን ይጠጣ ነበር፡፡ በእንጦጦ ማርያም ምረቃ ጊዜ የታረደው ከብት ብዛቱ 5 ሺህ 395 ነበር፡፡ • ምኒልክ የተለዬ መጋረጃ ነበራቸው፤ መጋረጃው እንደመስታወት የሚያብለጨልጭ ነበር፡፡ ይህ መጋረጃ በሚጋረድበት ጊዜ ምኒልክ ከመጋረጃው ውጭ ያለውን ሠራዊት ወይንም መኳንንትና መሳፍንት ማየት ሲችሉ ከመጋረጃው ውጭ ያለው ሠራዊት ግን ወደ ውስጥ ማዬት አይችልም ነበር፡፡ በምኒልክ ማድቤት 15 የጠጅ መገልበጫ ጋኖች ነበሩ፡፡ እኒህ ጋኖች የሚታጠቡት ሰው ከውስጣቸው እየገባ ነው፡፡ እነኚህ የሸክላ ጋኖች እያንዳንዳቸው 1 ሺህ 100 ብርሌ ጠጅ የመያዝ አቅም ነበራቸው፡፡፡ ብርሌውም እንደዛሬው ዓይነት ሳይሆን ሹርቤ የሚባለው የምኒልክ ብርሌ ነበር፡፡ ኩባያውና ብርሌው ከሁሉም ይለይም ነበር፡፡ ምንጭ፡ የጳዉሎስ ኞኞ አጤ ምኒልክ መጽሐፍ
103
ስለ እምዬ ምንሊክ ያቀርብከው እዉነታ በታሪክ ተመዝግቦ የሚገኝ ሃቅ ነው። ልጨምርልህ። ስለ እምዬ ምንልክ ባይገርምህ የሚገራርሙ ታሪኮች ከእኛ በላይ በፈረንጆች ቤተ መጽሃፍትና በፈረንጆች ጸህፍት ዉስጥ ደምቆ ይነበባል። አንድ ለመንገድ ልጨምርልህና ወደ ጉዳዬ እመለሳለሁ። ምን አለ መሰልህ አቻም ችይናዎች የቻይናዎች አባት ወይም አባታችን የሚሉት ታላቁ መሪያቸው ማኦ ሴቱንግ፤ የአጼ ምንሊክ አድናቂና ተከታይ እንደነበር ስገልፅልህ በኩራት ነው ። VIVA ለታሪክ VIVA ለምንልክ ። ስለ ማኦ ሴቱንግ የተፃፈው የማኦ ሴቱንግ የባዮግራፊ ትልቅ መፅሐፍ ውስጥ ትልቅ ቦታ ሰጥቶ ምንልክን በክብር ያውደሳል። አቻምየለህ እርገጠኛ ነኝ ምንልክን የግራ ፖለቲካ አራጋቢ ነበሩ እንደማትል። ይሁንና የአንተን ዓይነት ሃሳብ ይዞ “ትግሬ” ተብድሏል እና በዚህ ምክንያት 17 ዓመት “ታግዬ ” የደረስኩበት ድል ነው፤ ስለዚህ ለዚህ ድሌ የሚመጥን ነው ብሎ ሕገ መንግሥት ቀርጾ ኢትዮጵያን እያፈራረሰ ያለው የቀለጠው ግራ ዘመሙ መለስ ዜናዉ ባይገርምህ ይሄንን ማኦ ሴቱንግ የአጼ ምንልክ አድናቂና ተከታይነቱ መሆኑን የሚገልፅውን አረፈተ ነገር ቢያየዉም እንዳላየው ሊይልፈው ይችላል። ። ምናልባትም መለስ ለፕሮፓጋንዳ ፍጆታ ተብሎ እንደተወራለቱ አንባቢ ሳይሆን በመኮረጅ ጊዜዉን ሲያጠፋ የኖረ በመሆኑ አይገርምም። ይቅርታ ይደርግልኝና ለእንደነዚህ ዓይነት ሰዎች ማንበብ የግዴታ አይደለም። ሳያነቡና ሳያውቁም አንባቢና አውዋቂ መስለው መቅረብ የተካኑበትና ደፋሮችም ናቸው። ደግሞም እኮ መጽሐፍ ገላጭ ነን ለማለት ከመጽሃፍም ይጠቃቅሳሉ። ። አንዱ መገለጫቸውና በአደባይ የሚታይ ማንነታቼውም ይሄ ነው። ምክኒያቱም ብዙ ተናጋሪ እንጅ አድማጮች አይደሉም፤ ብዙ ጊዜ መድርክን የሚሹና የሚፈልጉ እንጅ ከመደረክ ጀርባ ሂወት ያለ የማይመስላቸው ግብዞች ናቸው። በማንነታቸው ላይም ስለማይተማመኑም ህዝብን ይንቃሉ። ሲነቃባቸው ደግሞ ህዝብን “ሸውድነው” እያሉ ራሳቸዉን በራሳቸው ስያንቆለጳጵሱ ይኖራሉ። ከመድረክ የጠፉ ከመሰላቸው ደግሞ አይጣል ነው። በሕይወት የመኖርና ያለመኖራቸው ወሳኝ ጉዳይና አብይ ዋስትናቸው አድርገው የሚመልከቱ ግብዞች ናቸው። ተፅፎ ያነበቡትንም ሁሉ ለራሳቸው ፍላጎት እንዲጠቅም አድርገው ስለሚበርዙትም ምናልባት ይህ የቀለጠው የግራ ፖለቲካኛና የአልባኒያ አድናቂ መሆኑን አቻምየለህ እንኳ የሚመስክርለት መለስ ዜናዊም ፤ ይሄን ታሪክ ባይጠቅሰው አያስገርምም ለማለት ነው። አሁን ወደዋናው ነጥቤ እየገባሁ ነውና አቻምየለህ እባክህን በጥሞና ተክታተልኝ። አንተና መስሎችህ አሁን የምትገፉት ሃሳብ የአጼ ምንሊክን ገድል የሚጻረርና እኛ የምንኮራበት ታሪካችንንም ዳግም መቀመቅ ውስጥ ለመክተት የምትገፉትን ሃሳብ ከኢህአዴግ የተቀበላችሁ ወይም የተላካችሁ እስኪያስመስላችሁ ድረስ ተግታችሁ መለፈፋአችሁን እየሰማን እያየን ነው። አሰደማሚው ሌላው ትንግርት ደግሞ ልንገርህ። የአንተን የኢኮኖሚስቱን የአቻምየለህን ሃሳብ አድንቆና ደግፎ፤ ዛሬ ዛሬ ለእኛ “ለምንሊክ ልጆች እና የልጅ ልጆች ማለትም ለነፍጠኞቹ ” ቂ ቂ ቂ ቂ ቂ እንኳን ደስ አለን የስሜቴ ተከፋይ የሆነ ጎርምሳ አቻምን አገኘሁ በሚል ዜማ አቅሉን ስቶ እረፋ እስኪደፍቅ የሚደነፋው ጃዋር ማሐመድ ሳይቀር እነሆ በደስታ ሰክሮ ጮቤ ረግጧል የአንተ ኃሳብ እና የርሱ ኃሳብ አንድ ሆኖ በመገጣጠሙ እንኳን ደስ አለህ አልህ ። ጃዋር ምን ነበር ያለው እኔ በተወልድኩበት አካባቢ አንድ አማራ ነው ክርስቲያን ያለው ቢገኝ አንገቱን በሜንጫጫጫ። ለማንኛውምም ለዚህ አይነቱ መሠል ወንድማማችነት አንድ የምወዳት አባባል አለችና ተጠቀምኩባት – ተመሳሳይ ላባ ያላቸው ወፎች አብረው ይበራሉ የሚሉት ፈርንጆች ናቸው መሰለኝ። በዲያስጶራው ዘንድ ያለነው እኛ ደግሞ ጃዋር መሓመድን ስናውቀው የምዬ ምኒልክን ኣፅምእንደ ህንዶቹ ሬሳን የማቃጠል ባህል ቢቻለው መቃብሩን ቆፍሮ በማውጣት ቤንዚን አርከፍከፎ በዉሰጡ ያለዉን የማነነትት ቀውስ ማብረጃ ለማደረግ ያነደው ነበር ። እናም ፕሮፌሰር አቻምየለህ ሆይ አያድርስ ዝቅተኝነት የሞት ታናሽ ወንድምነው። ዝቅተኝነት ደግሞ ሁሌም ዝቅ ያለ ነገርን ነው የሚያደንቅ፤ የሚያወድስ። ለምሳሌ ፀረ ኢትዮጵያ የሆነው ህወሓት ኢትዮፕያን ጠልቶ 100ሚልዮን ህዝብ የሚኖርባትን አገር ሃበት እየፌለገና እየቦጠቦጠ ነገር ግን ከትግራይ አሳንሶ 6 ሚሊዮን ህዝብ የሚኖርበትን የትግራይ ክፍለ ሃገርን “ታላቋ ትግራይ” እያለ ያወድሳል ያደንቃል ይዘምራልም።”ታላቋ ትግራይ” አይደለም ከኢትዮጵያ ከዐለምም ”ታላቅ” ናት ብሎ ይቃዣልም። ተሳሳትኩ እንዴ አቻምየለህ ለዝቅተኞች ለጅክ አያስፈልግም። ለጃዋርም “ታላቋ ኦሮሞ” የ ዐለም ሁሉ ታላቅ ናት። ማን ነበር መቃዥት መብት ነው ያለው በዝቅተኝነት ስሜት የሚጠራውዝ ሰው ቀድሞውኑ ሰውነቱን መቀብል ያቅተዋል፤ ሟቷልና ነገሮችን በምክንያታዊ ወይም በሎጂክ መመልከት አይችቻለውም። “ጓድ”አቻምየለህ አንተም ብትሆን ዘግይተህ የመጣህ የጃዋር ኮፒ እና መንደርተኛ ግለሰብ እንጅ እንደ እምዬ ምንልክ ሰፊና ትልቅ ሃሳብ ይዘህ በዓለም ላይ ታሪካዊቷን ኢትዮጵያ የምታወደስ አይደለህም። ምሁሩ አቻምየለህ ቅድሚያ AMHARA FIRST ባይ ነውና አልሸሹም ዞር አሉ እንለዋለን። ጃዋር በ አማራ ጥላቻ ተነስቶ ዛሬ የራሱን ማንነት ለመፈጠር ሲጣጣር መጀመሪያ ያደረገው አማራ እናቱን መግደል ነው። አቻምየለህም እርግጥ ነው በአፉ እናቱን ሲገድል ባይሰማም፡ አካሄዱን አይቶ ስንቁን ይቀሙታል እንደተባለው የአቻምየለህ የመጀመሪያ መፍክሩም አማራ መጀመሪያ ራሱን ሲታደግ ነው ኢትዮፕያ የምትኖረው ባይ ነው። እርሱምይሄን አባባሉን የሚያስድግፍበት ወይም የሚያጠነጥንበት የራሱ የሆነ የጥላቻ ሎጅክ አለው። እናም አቻምየለህ ታምሩ OROMO FIRST ከሚለው ጃዋር የሚለየው ምናልባት ጃዋር ከአቻም ቀደሞ በየመድርኩ ራሱን በመሸጡና በማንባረቁ ካለሆነ በቀር በይዘት ምንም ልዩነት የሌላቸው መሆናቸው ተግባራቸው ያሳያል። በቅርፅ ግን ከስማቸው ጀምሮ ልዩነት ያላቸው ግለሰቦች ናቸው። ጃዋር አቻምየለህ፤ አቻምየለህ ጃዋር ተብለው ይጠራሉና የቅርጽ ልዩነታቸውን ገላጭ የሆነው አንዱ ሳይንሳዊ ማሳያ ይሄ ነው። ነገር ግን በይዘት የአንድ ሳንቲም ሁለት ገጽታዎች እና ሁለት የመንደር ጎርምሶች ናቸው። የሚደንቀው ደግሞ ሁሉቱም እንኳንስ የ ኦሮሞ እና የ አማራን ህዝብ ሊወክሉ ቀርቶ ራሳቸዉን በትክክል የማይገልጹ እና ለ50 መደረክ 50 ጊዜ ተገለባብጠውና ተሠርተው የሚቀረቡ ሰዎች ናቸው። ለዚህ ማሳያው ጃዋር አንዱ ሲሆን አቻምየለህ ደግሞ አሁን እንድናነበው የለጠፈው “የምንልክ ታላላቅ ስራዎች” እያሉ ማላገጥ አንዱ ነው። አቻምየለህ ቀላል ሰው አይደለም። ድብቅ አጀንዳውን ውስጥ ለውስጥ ነው የሚያስኬደው። ደግነቱ ከአጨብጫቢዎቹ አንዱ የሆነው ሄኖክ የሽጥላ የአቻምን አቋም አትንኩብን እኛ የምንለው አማራ እየተገደለ ነው በቅድምያ አማራን እናድን የሚል ነውና ጃዋርን እንጅ እኛን አትንኩን ባይ ነው። አምላክ ምሥጋና ይግባውና ኢትዮጵያ ምንጊዜም ወደቃ አትወደቅም። የዛሬን አያድርገውና ሄኖክ ዬሽጥላ ስለ ኢትዮፕያ በረቀቀ የግጥምሥነ ጽሁፉ ሲገጥምላት ይታወቃል። ከእነዚህ ውስጥ አንዱ አባይ የሚለው ግጥሙ ዋናውና የሚጠቀስለት ነው። ታዲያ ስለ አባይ ኢትዮጵያዊነት የመሰከረ ግለሰብ የኢትዮጵያ ሰንደቅ ዓላማን እየለበሰ በየመደረኩ የብዕሩን ፍላጽ ያነበበና ያስነበበ ሰው፤ ዛሬ በድንገት ከኢትዮጵያዊነት ጋር የሚላትም ምን ተገኝቶ ነው 90 ድግሪ ተገልብጦ ከኢትዮጵያዊነት በፊት መጀመሪያ አ …ማ…ራ…ነኝ ብሎ ሲንዘፈዘፍ ለመሰማት የተገደድነው… ብሎ ጠያቂ ቢበዛ ጠያቂው ሳይሆን ተወቃሹ በየፌርማታው ፍሬቻ ሳያሳይ የተገለባበጠው እና የሚገለባበጠው ሾፌር ነው ተጠያቂ የሚሆነው ማለት ነው። አለበለዚያ እንደተለመደው በ “ሜንጫ” ብሎ ሜንጫውን በየመድረኩ ሲያውናጭፍ የኖረው ጃዋር ዛሬ ደረሶ እነ አቻምየለህን ደግፎ ከማንም ከምን በላይ ሜንጫ ለተመኘለት አማራ ሲንገበግብ ማየት ወይ 8ኛው ሽህ ብልን ጭጭ እንድንል ነው ያስባሉ ማለት ነው። ከኅላ የመጣ ዓይን አወጣ ይሏል እንዲህ ነው። ተለዋዋጭ ባህሪ ያላቸው የእነዚህ ዓይነት ሰዎች እንዲህ ዓይነቱ አካሄድ መገለጫ ነውና “ኢኮኖሚስቱ”‘ አቻምየለህ ስለዚህ ጉዳይ ምን ይላሉ ። በነገራችን ላይ አጨብጫቢ ያልኩት እንደዚህ አይነት ባህሪ የተላባሱ ሰዎች አጨብጫቢ እንጅ ሁነኛ ሰው ለማፍራት ያልታደሉ በመሆናቸው ነው። ምክንያቱም ሲጀመር የራሳቸው ሰዎች አይደሉምና ነው። ሲቀጥል ደግሞ እነዚህ ሰዎች መደረክ ባዩ ቁጥር በየመደርኩ 50 ቦታ የሚጣዱና እንደ ፌንጣ የሚዘሉ መሆናቸውም አልቄረም። ስለዚህ አቻምየለህ ዛሬ፤ ስለ እምዬ ምንልክ ገደል የሚትረክ ቅንጣቢ ጽሁፍ ለማቅረብ መዳዳቱ ከልብ እውን ምንሊክን ወዶና አክብሮ አክብሮ ሳይሆን የማንነት ቀውስን በፈቃደቸው ለተላበሱት ለእርሱ አጨብጫቢዎች የምታስተላልፍላቸው የቃላት ጨዋታ መሆኑን አላጣነዉም ለማለት ነው። ስማ እስቲ አቻምየለህ ለመሆኑ ምኒልክ የ ኢትዮጵያ ንጉስ የነበሩ እንጅ እንዳ አንተ ሎጂክና ትንታኔ ከሆነ የአንተን ሃሳብ እና አካሄድ የሚወክሉና አርዓያህ አድርገህ ልታነሳቸው የሚገባህ ናቸዉን… እንዲያማ ከሆነ በቅድሚያ ራስክን ነው እየተቃረንክ ያለኽው ማለት ነው። ለነገሩ እንዲህ አይነት ሰዎች መጀመሪያዉን ጠባቸውና ጥላቻቸው ከራሳቸው ማንነት ጋር ነው ። ለዚህ ደግሞ አንደኛው ምሳሌ ጃዋር ሲሆን፤ ለአችምየለህ ደግሞ መቀሌ ዩኑቨርስቲ ያስተማረ ነው የተማረ በመሆኑ በቅርብ የሚያውቃትን አዜብ ጎላን እንደ አብነት ማንሳት ይቻላል፡፤ ለአቻምየለህ ንፅፅር መለስን ያላነሳሁት አዜብ ወልቃይቴ ነኝ ባይ ሆና ከእነ ስብሃት በላይ ስብሃት ነኝ ስለምትለን ነው። ወደ ነጥቤ ስመለስ። አሁንም የአቻምየለህ ሞዴል ወይም አርዐያ ሆኖ ሊነሳ የሚችለው የኦሮሞ ፈርስት ባለቤት ጃዋር መሐመድ እንጅ በምንም መመዘኛ እምዬ ምንልክ ሊሆኑ አይችሉምና ሰው አያውቅምአይስተውልም ብትል እንኳ ፈጣሪ ያዬኛል ብለህ ፈጣሪን እንድትፈራ ለማሣሰብ ነው። ምክንያቱም አንተም የምትለው ኣምሓራ ፈርስት የሚል ስለሆነ አምሃራ ፈርሰት የሚል ሰው ምንልክን መጥቀስ ጃዋር እንደሚለው ምንልክ “አማራ” ነው የሚለዉን የደንቆሮዎችን ሎጅክ ለማስረገጥ የተጠቀምክበት ነው ተግባባን እስቲ እንዳረሳ አቻምየለህ ለመሆኑ አዲሱን የፕሮፌሰር ፊቅሬ ቶሎሳን መጽሐፍ አግኘተው ይሆን … ካላገኝኽው እልክልሃለሁ። ለማንኛዉም ነቄ ብለናል የዘመኑ ፍንዳታዎች
104
‹‹ዓፄ ምኒልክ የጎሳ አመለካከት አልነበራቸውም፤ አንድነትን ያራምዱ እንደነበር ታሪክ ምስክር ነው፡፡›› የጥንታዊት ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ምክትል ፕሬዝዳንት አምባሳደር አለማየው አበበ ባሕር ዳር፡ የካቲት 232011 ዓምአብመድ ‹‹የአውሮፓ ትምክተኞች በርሊን ላይ የአፍሪካን ካርታ ዘርግተው ተቀራመቷት፤ ይህም ሀገራቱ የሀገራቱን የተፈጥሮ ሀብት ለመቀራመት ያለመ ነው፡፡ ጣልያንም ይህን መሠረት አድርጎ ጊዜ ጠብቆ ለመውረር ሞከረ›› ብለዋል ምክትል ፕሬዝዳንቱ ባደረጉት ንግግር፡፡ አልበርቶኒ ጣልያንን በመወከል ሽፍጥ የተሞላበትና ኢትዮጵያን ለመውረር የሚያመቻቸውን ውል በሚስጥር መፈራረሙን ያስታወሱት አምባሳደር አለማዬሁ ‹‹ለመውረር ቢሞክርም የኢትዮጵያውያንን አጥር መስበር አልቻለም›› ነው ያሉት፡፡ የዓደዋ ድል አፍሪካ ቀና እንድትል ማድረጉንና የኩራት ምንጭ መሆኑን ነው ያስታወቁት፡፡ በዓደዋ ጦርነት መላው ኢትዮጵያን በአንድነት መሰለፋቸው ድልን እንዲቀዳጁ ማድረጉንም ተናግረዋል፡፡ ‹‹ዓፄ ምኒልክ የጎሳ አመለካከት አልነበራቸውም፤ አንድነትን ያራምዱ እንደነበር ታሪክ ምስክር ነው፡፡ የጦርነቱ ውጤት ኢትዮጵያን ነፃ ሀገር መሆኗን በመላው ዓለም ያሳየ፣ ለሌሎች አፍሪካውያን ደግሞ የድል ምልክት የሆነ ነው፡፡ አባቶቻችን ልንከፍላቸው የማንችለውን ክብር አጎናጽፈውን አልፈዋል›› ነው ያሉት የጥንታዊ ኢትዮጵያ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር ምክትል ፕሬዝዳንት አምባሳደር አለማየው አበበ
105
ነሐሴ 12 ታሪካዊ ቀን ናት፤ በዚች ቀን በኢትዮጵያ ታሪክ ጉልህ ስፍራ ያላቸው ግለሰቦች ተወልደዋልና፡፡ በተለያዩ ዓመታት ቢሆንም ንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒልክ፣ እቴጌ ጣይቱ ብጡል እና ፊታውራሪ ገበየሁ የተወለዱት ነሐሴ 12 ቀን ነው፡፡ በኢትዮጵያ ታሪክ ውስጥ ከፍ ያለ ቦታ ይዘው የሚገኙት ንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ነሐሴ 12 ቀን 1836 ዓም ሸዋ አንጎለላ ውስጥ ተወለዱ፡፡ አባታቸው ንጉሥ ኃይለመለኮት ሳህለሥላሴ ሲሆኑ እናታቸው ደግሞ ወይዘሮ እጅጋየሁ ለማ ይባላሉ፡፡ ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ ሸዋን ለማስገበር ከጎንደር ወደ ሸዋ በሄዱበት ወቅት ንጉሥ ኃይለመለኮት ታመው ሲሞቱ ንጉሰ ነገሥቱ ልጅ ምኒልክን ወደ መቅደላ ይዘዋቸው ተመለሱ፡፡ ከስምንት ዓመታት ቆይታ በኋላ፣ በ1857 ዓም ከመቅደላ አምልጠው ሸዋ ገቡ፤የአባታቸውን የንጉሥ ኃይለመለኮት ሳሕለሥላሴ አልጋ ወረሱ፡፡ ጥቅምት 25 ቀን 1882 ዓም ደግሞ የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ሆኑ፡፡ ንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አጤ ምኒልክ በዘመናቸው ስላከናወኗቸው ተግባራት በዚች ጽሑፍ ውስጥ ለመዘርዘር መሞከር ፈፅሞ የማይታሰብ ነው፡፡ ኢትዮጵያ አሁን ያላትን ቅርፅ እንድታገኝ ከማድረግ ጀምሮ በወራሪዎች ላይ ድል በመቀዳጀትና የስልጣኔ በረከቶች ወደ ኢትዮጵያ እንዲገቡ በማድረግ የሰሩት ስራ በዋጋ የማይተመን ነው፡፡ የታሪክ ምሁራን ስለ ንጉሰ ነገሥቱ ከፃፏቸው በርካታ ድርሳናት በተጨማሪ፣ በወቅቱ የነበሩ ታላላቅ ዓለም አቀፍ መገናኛ ብዙኃንም ስለ ንጉሰ ነገሥቱ አውርተዋል፤ጽፈዋል፡፡ የንጉሰ ነገሥት ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ባለቤት፣ እቴጌ ጣይቱ ብጡል በኢትዮጵያ የፖለቲካ፣ የማኅበራዊ እና የሃይማኖታዊ ጉዳዮች ላይ ሰፊ ድርሻ እና አስተዋፅኦ ያላቸው ሴት ናቸው። ጣይቱ ብጡል ነሐሴ 12 ቀን 1832 ዓም ደብረ ታቦር ውስጥ ተወለዱ፡፡ ገና ልጅ ሳሉ አባታቸው ደጃዝማች ብጡል ኃይለማርያም በጦርነት ሞቱባቸው። ከዚያም ወደ ጐጃም መጥተው በደብረ መዊዕ ገዳም ገብተው በዘመኑ ይሰጥ የነበረውን ትምህርት በሚገባ ተከታትለው መማራቸው ይነገራል። ፅህፈትን፣ ንባብን፣ ግዕዝና አማርኛ ቅኔን፣ ታሪክን እና የመሳሰሉትን ጉዳዮች በሚገባ ተምረው አጠናቀዋል። እቴጌ ጣይቱ የዘር ሐረጋቸው የሚመዘዘው ከኢትዮጵያ ነገስታት ተዋረድ ውስጥ በመሆኑ በስርዓትና በእንክብካቤ ያደጉ ናቸው። ትምህርትም በመማራቸውና በተፈጥሮም በተሰጣቸው የማሰብና የማስተዋል ፀጋ በዘመናቸው በእጅጉ የታወቁ ሴት ሆኑ። ስለ እርሳቸውም ዝና በየቦታው ይወራ ነበር። ዳግማዊ አፄ ቴዎድሮስ ወደ ሸዋ ዘምተው ልጅ ምኒልክን በኋላ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ማርከው ወደ ጐንደር ወስደው በሚያሳድጓቸው ወቅት፣ ምኒልክ በተለያዩ ሰዎች አማካይነት ጣይቱ ስለምትባል ሴት ብልህነትና አርቆ አሳቢነት ወሬ በተደጋጋሚ ይሰሙ ነበር። ‹‹ጣይቱ ማን ናት ምን አይነት ሰው ናት›› እያሉ ልባቸው መንጠልጠል ጀመረች። ልጅ ምኒልክ በኋላ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ከመቅደላ አምልጠው ሸዋ በገቡ በ18ኛው ዓመት፣ ሚያዚያ 25 ቀን 1875 ዓም በአንኮበር መድሐኒያለም ቤተክርስትያን ከጣይቱ ብጡል ጋር በቁርባን ጋብቻውን ፈፀሙ። ከአምስት ዓመታት በኋላም፣ ንጉሥ ምኒልክ በ1882 ዓም የኢትዮጵያ ንጉሰ ነገሥት ሲሆኑ፣ ባለቤታቸው ጣይቱም ‹‹እቴጌ ጣይቱ ብጡል ብርሃን ዘኢትዮጵያ›› ተባሉ፡፡ ጥንዶቹ ከተጋቡ ጀምሮ የአስተዳደር ስራን በምክክር ይሰሩ እንደነበር ታሪክ ያስረዳል፡፡ ነጋድራስ አፈወርቅ ገብረኢየሱስ ፕሮፌሰር ‹‹አጤ ምኒልክ›› በተሰኘው መፅሐፋቸው ‹‹የሸዋ ቤተመንግሥት ዓለሙ የዚህን ቀን ተጀመረ። የሸዋ ቆሌ፣ የሸዋ ደስታ የዚህን ቀን ተጀመረ። የሸዋ መንግሥት ከጣይቱ በኋላ ውቃቢ ገባው፤ ግርማና ውበት ተጫነው፤ ጥላው ከበደ፤ የእውነተኛው አዱኛ፣ የእውነተኛው ደስታ ከጣይቱ ብጡል ጋር ገባ›› በማለት ስለ ጣይቱ ጽፈዋል፡፡ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ ኢትዮጵያን ለማዘመን በተነሱበት ጊዜ የእቴጌ ጣይቱ እገዛ እና ተጨማሪ ሃሳቦች ጥርጊያውን በሚገባ አፀዳድተውታል። ጣይቱ ያልተሳተፉበት ልማት አልነበረም። የስልኩ፣ ባቡሩ፣ ኤሌክትሪኩ፣ ፊልሙ፣ ውሃው፣ መኪናው፣ ትቤቱ፣ ሆስፒታሉ፣ ሆቴሉ፣ መንገዱ ወዘተ መገንባት እና መተዋወቅ ሲጀምር ጣይቱ የባልተቤታቸው የዳግማዊ አፄ ምኒለክ ቀኝ እጅ ነበሩ።
106
ዳግማዊ አጤ ምኒልክ – ጥቁሩ የነጭ ጌታ ምኒልክን የሚያወግዙ የዘር ፖለቲከኞች ማገናዘብ የማይፈልጓቸው 10 ነጥቦች አቻምየለህ ታምሩ ዳግማዊ አጤ ምኒልክ —ጥቁሩ የነጭ ጌታ የማንነት ቀውስ ዋግ እንደመታው አገዳ ያኮሰሳቸው የዘመናችን የጥላቻ ብሔርተኞች የበታችነት ስነልቦናቸው ታሪክ በማርከስና ጀግኖችን በመዝለፍ የሚሽርላቸው እየመሰላቸው በዘመናቸው በድቅድቅ የባርነት ጨለማ ውስጥ አሳራቸውን እያዩ፤ በላያቸው ላይ የተጫነውን አገዛዝ የጭቆና ቀንበር ለመስበር ብርቱ ጥረት ከማድረግ ይልቅ ያለዘመናቸው ወደኋላ ተጉዘው ስላልኖሩበት ዘመን ፖለቲካ የወለደውን የሀጢዓት ክስ እየነዙ ማላዘናቸውን የታዘበ፤ እነዚህ ሰዎች በዘመናቸው አይናቸው እያየ ከሚፈጸመው በደል ይልቅ ከ140 ዓመታት በፊት የሆነውና በስሚ ስሚ ተወላጋግዶ ጆሯቸው ደርሶ የሰሙትን ወሬ ሳያያዩ የሚያምኑ፤ የሚያዩትን ግን ማስተዋል ስለሌላቸው ማመን ተስኗቸው ያለዘመናቸው የሚኖሩ «የፖለቲካ ብፁዓን» ብሎ ቢጠራቸው የሚበዛባቸው አይሆንም። የግራ ፖለቲካ የወለደው ያለፈ አርቲቡርቲ ተጭኗቸው ነገን ሳይሆን ዘወትር በትናንተና ለመኖር የሚያተጋቸው የተወናከረው ፖለቲካቸውና የተኮላሸው የዛሬ ተግባራቸው ትናንትና «ተበድለናል» ከሚሉት በላይ የዛሬውን ሞታቸውን እያቀላጠፈ መሆኑን ግን ገና የተገነዘቡት አይመስልም። እነዚህ የጥላቻ ብሄርተኞች፤ የነጻነትን ብርሃን ፤ የዘመናዊነትን ጎዳና፤ የአንድነትን መሠረት ከወረሪና ከተስፋፊ ቅኝ ገዢ አውሮፓውያን በብርቱ ታግለው የክብርን አክሊል፤ የኩራትን መንፈስ ያወረሱንን ደጋጎቹን አያቶቻችንንና ታላቁን መሪያቸውን ዳግማዊ ምኒልክን በማንጓጠጥ ስለደከሙ ዛሬ በአለም ላይ በስደት፤በርሃብና በውርደት እንድንታወቅ ባደረገን፤ ፋሽስት ጥሊያን ከፈጸመብን ጭካኔ በላይ ክፉ እያወረደብን ባለው አረመኔያዊ አገዛዝ ላይ የሚያሳርፉት አቅም በማጣታቸው ወያኔን «በጥልቅ ሊታደስ» እንጂ በጠንካራና በተባበረ ክንድ ሊወገድ የማይችል ሀይል አድርገው ቢመለከቱት የሚፈረድባቸው አያደርጋቸውም። በዚህ የሰለጠነ ዘመን በተጫናቸው ባሪያ አሳዳሪ ፋሽስታዊ አገዛዝ ላይ ድል መቀዳጀት ያልቻሉ ደካማና ልፍስፍስ የጥላቻ ግብረሃይሎች ሁሉ ጀግኖች አያቶቻችንን ለመዝለፍ ሲንጠራሩ ይበልጥ እየተዋረዱ መሆናቸውን እንኳ አለመረዳታቸው የሚያስገርም ነው። ያለፈውን ታሪክ ስኬት እንደመነሻ አድርጎ ከዚያ በላይ ለመስራት መነሳት የማይፈልግ ትውልድ ባለፈው ትውልድ ብቻ ሳይሆን በራሱ ትውልድ ታሪክም ሲያፍር የሚኖር ትውልድ ነው። የዳግማዊ ምኒልክ ጥላቻ ርዕዮታለማቸው የሆነ የእርስ በእርስ መተላለቅ ነጋሪት ጎሳሚዎችና የጥላቻ ዶክተሮች ፖለቲካ የሚፈጥረው ትውልድ ግን የሚያፍረው ባለፈው ትውልድና በራሱ ትውልድ ታሪክ ብቻ ሳይሆን የወደፊቱንም ትውልድ እጀ ሰባራ አድርጎ በታሪኩና በአገሩ ሲያፍር እንዲኖር የሚያደርግ ነው። ተወደደም ተጠላም ዳግማዊ ምኒልክ ወደፊትም ለማግኘት የሚያዳግት፤ በታሪክም ያልታዩ የመላው ጥቁር አለም ክስተት ናቸው። በካድሬዎቹ «ታላቁ መሪ» እየተባለ የሚሞካሸው ጨካኙ አውሬ መለስ ዜናዊ በቢሊዮን ዶላር የውጭ ርዳታና ብድር እየጎረፈለት፤ ከሌላው አለም ሊያገኘው የሚችለውን «ስልጣኔ» ሁሉ እያገኘ ማድረግ ያልቻለውን ነገር አጤ ምኒልክ ግን በጠላት ተከበው፤ ከግራ ከቀኝ የሚመጣባቸውን ጠላት በትክሻ፣ ባህያና በበቅሎ የተያዘ በሶ፣ ቆሎና ጥሬ እየበሉ፤ በወጣ ገባውና አስቸጋሪው አገራችን እየተንገላቱ፤ተበታትኖ ይኖር የነበረውን ህዝብ ከነበረበት paradigm አውጥተው ወደ ሌላ paradigm በመክተት ለኑሮ አስፈላጊያቸው የሆነውን ነገር ሁሉ በሀገራቸው ውስጥ ሰርተውና አሰርተው ራሳቸውን ችለው በመኖር በሰላምና በአንድነት የቆመች ታላቅ አገር መመስረት ችለዋል። ድሮ፤ ያኔ ድሮ፤ ይህ የታያቸው አለቃ ገበረሃና « ገብረሃና ሞቷል» ብለው ቤተ መንግስት ወሬ እንዲወራና ለተዝካራቸው ማውጫ የሚሆነ አጤ ምኒልክ ወደ ትውልድ መንደራቸው ናባጋ ጊዮርጊስ ጠገራ ብር እንዲልኩ ካስደረጉ በኋላ፤ ጠገራ ብራቸውን ጨርሰው ወደ ምኒልክ ቤተ መንግስት በመምጣት እጅ ነስተው ቆሙና «ምነው አለቃ ሞተሀል አልተባለም» ብለው ዳግማዊ ምኒልክ ቢጠይቋቸው «ጃንሆይ በሞትሁበት ሰማይም ሆነ በኖርሁባት ምድር እንደምኒልክ የሚሆነኝ ሰው ባጣ ተመልሼ መጣሁ» ሲሉ መለሱላቸው አሉ። ዳግማዊ ምኒልክም ስቀው «የአንተ መላ ወትሮስ መቼ ጠፋንና» ብለው መሽቶ ኖሮ ወደ ግብር ቤታቸው አመሩ። አለቃም እዚያው ታድመው አመሹና አዝማዋን «ተቀበይ» በማለት የሚከተለውን ውስጠ ወይራ ሁለት ዘለላ ግጥም በማፍሰስ «ሞቷል» ካስባሉ በኋላ «ሄደው ባዩት» አለምም ሆነ ከዚያ በፊት ምድር ላይ እንደምኒልክ የሚሆናቸው ሰው እንዳጡ እንዲህ መሰከሩ… ምንሊክ መጓዙን የምትጠይቁኝ፤ ፊትም አላለፈ ኋላም አይገኝ። አለቃ እውነት አላቸው። ጥቁሩ ሰው ዳግማዊ ምኒልክ ነጭን ድል በመንሳት የነጭ ጌታ የሆኑ የምድሪቱ ብቸኛው ጥቁር ንጉስ ነገስት ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ ዳግማዊ ምኒልክ አሸንፈው ብቻ ሳይሆን ተሸንፈውም ማሸነፍ የሚችሉ ብልህ መሪ ነበሩ። ይህ የአጼ ምኒልክ የአእምሮ የበላይነት ነው እንግዲህ የዝቅተኝነት ስሜትና ጥላቻ ቀስቅሶ ለኦነግና ለወያኔ ፖለቲካ የሆነው። አጼ ምኒልክ ማንንም ሳያስገድዱ በብልህነታቸውና በሩህሩህነታቸው ብቻ እምዬ ተብለዋል። የምኒልክን ሩህሩህነት ወዳጆቻቸው ብቻ ሳይሆኑ ተቃኞቻቸውና ጠላቶቻቸው ፈረንጆችም አይተውታል። ተቀናቃኞቻቸው አጤ ቴዎድሮስ ሸዋን እንዲገዙ የሾሟቸው በዛብህ አባ ደክር፣ የወላይታው ገዢ ካዎ ጦናና የጎጃሙ ንጉስ ንጉስ ተክለ ኃይማኖት የምኒልክ ሩህሩህነት ደርሷቸዋል። ይህ የዳግማዊ ምኒልክ የአእምሮ ሀይል የበላይነት የቀሰቀሰው የዝቅተኝነት ስሜትና ጥላቻ ስሜት የወለዳቸው ወያኔና ኦነግ ግን የኒህን ታላቅ ሰው አሻራ ሊያጠፉ ተነሱ። ታሪካቸው ይሰረዝ ዘንድም ብራና ፍቀው ቀለም በጥብጠው በጥላቻ ሞተር እየታገዙ ዘመቱባቸው። የጥላቻ ሀውልት አቆሙባቸው፤ ስማቸው እንዳይነሳም የሚያስቀስፍ እግድ ጣሉ። የአያቶቹን እውነት አላስቀብር ያለው ብላቴናው ቴዎድሮስ ካሳሁን ግን አስታዋሽ ነውና …ከኦነግ ‹‹ምኒልክ ሂትለር ነው›› እስከ ወያኔ ‹‹ምኒልክ ቅኝ ገዢ ነው›› ድረስ ለተጎሰሙ የጥላቻ ነጋሪቶች ዘመን በማይሽረው «የጥቁር ሰው»ዘፈኑ ኢትዮጵያ ሀገሬ የአፍሪካ መገኛ ናት፣ የነፃነት አርማ የሉአላዊነት፤ ያናብስቶች ምድር የአርበኞች ተራራ፣ በአለም አደባባይ ግርማሽ የተፈራ፤ የጥበብ ምልክት የፍቅር ማደሪያ፣ ኑሪ ለዘላለም ቅድስት ኢትዮጵያ፤ ዳግማይ ምኒልክ፣ ዳግማይ ምኒልክ፣ ምኒልክ፣ ምኒልክ፣ ዳግማይ ምኒልክ… ሲል በይፋ የዳግማዊ ምኒሊክን የሀገር ባለውለታነት ታሪክ ጠቅሶ ተከራከረ። ቴዎድሮስ ካሳሁን ይህንን የዳግማዊ ምኒልክን ዘመን የማይሽረው ታሪክ በመመስከሩ ብዙ እንግልትና ስቃይ ደርሶበታል። በችሎታው ያገኝው ስፖንሰር ከቴዎድሮስ ካሳሁን ጋር እንዳይሰራ ተደርጓል፤ ካገር እንዳይወጣ ታግዶ የውጭ አገር ትርዒቶቹ ተሰርዘውበታል፤በአገር ውስጥም ሊያቀርባቸው ያዘጋጃቸው አገር አቀፍ ትዕይንቶቹ ፍቃድ ተነፍጓቸዋል። ይህንን ሁሉ መስዕዋትነት የከፈለው እንደ ወያኔ ድሀ እየመተረ፣ እርጉዝ እየገደለ አገር ስለዘረፈ አይደለም። ቴዎድሮስ ካሳሁን ይህንን ሁሉ መስዕዋትነት የከፈለው የአያቶቹን እውነት አላስቀብር ብሎ የዳግማዊ ምኒሊክን የሀገር ባለውለታነት የሻረውን የወያኔንና የኦነግ የተባበረ ፕሮፓጋንዳ ብቻውን ደምንሶ ከመቶ ሀያ አመታት በፊት የሆነውን ያንን የመላው ጥቁር ህዝብ ታላቅ ገድል ዛሬ የሆነ ያህል እንዲሰማን የሚያደርግ መንፈስ የመጫን ኃይል ያለው ድንቅ የዘፈን ክሊፕ በታሪክ ምንጣፍ ላይ በመቅረጹ ነው። ዳግማዊ አጤ ምኒልክን የሚያወግዙ የዘር ፖለቲከኞች ማገናዘብ የማይፈልጓቸው አስር ነጥቦች አሉ፤ አንድ፡ ከመቶ በላይ የነበረውን የተበጣጠሰ ብሔረሰብ ቀድመው በዘመኑ ይሰራበት በነበረው በኃይልም ሆነ በዲፕሎማሲ ባንድ ጥላ ስር ባያሰባስቡት ኖሮ ቅኝ ገዥዎች እያናጠሉ ሁላችንንም ቅኝ ይገዙን እንደነበረ አለማሰብ፤ ሁለት፡ በዋናነት በሸዋ አማሮች፣ በሸዋ ኦሮሞዎችና በሸዋ ጉራጌዎች የሚመራው ጦራቸው እንደ ነጭ ወራሪ በቀለም ልዩነት የዘር ግንብ የሚገነባ ሳይሆን ካስገበረው ህዝብ ጋር ተጋብቶ፣ ቋንቋውን ተላምዶ፣ሀገሩን ሀገሬ ብሎ ኗሪ መሆኑንና በዚህም የተነሳ ዛሬ ሁሉም የኢትዮጵያ ብሔረሰብ በነጮች ፊት ቀና ብሎ እንዲሄድ ማስቻሉን ለመረዳት አለመፈለግ፤ ሶስት፡ ንጉስ ምኒልክ ያስገበሯቸው ግዛቶች እንደ ሀገር ህልውና ያልነበራቸው ስለነበሩ መልስው ወደግዛታቸው ጠቀልሏቸው እንጅ በቅኝ ግዛት ያዟቸው የሚባለው ትረካ እንደሆነና አንዳችም የቅኝ ግዛት ማሳያ በኢትዮጵያ ውስጥ አለመከሰቱን አለማገናዘብ፤ አራት፡ የስኬት ጉዳይ እንጅ መስፋፋት የሁሉም ብሄሮች አጀንዳ እንደነበረ ለመረዳት አለመፈለግ፤ አምስት ፡ በተለይ የኦሮሞ ምሁራን የኦሮሞን assimilation ታሪክ በደግ እያነሱ ምኒልክ ማንነታችንን ጨቁነዋል ሲሉ የሚያቀርቡት ግን double standard መሆኑን ለማጤን አለመቻል፤ የምኒልክ ወደ ደቡብ መዝመት ከጥንት ጀምሮ ኢትዮጵያዊ የነበረው ኦሮሞ ከሰሜን ወደ ሰሜን በአገሩ ውስጥ ተስፋፍቶ የያዛቸውን አካባቢዎች የኦሮሞ ነባር ይዞታ አድርገው እንዳጸኑ አለመገንዘብ በነገራችን ላይ ዳግማዊ አጤ ምኒልክ መወቀስ ካለባቸው ንጉሰ ነገስቱ የአያቶቻቸውን አገር መልሰው አንድ ለማድረግ ሲዘምቱ ከዘመቻቸው ሁለትና ሶስት መቶ አመታት በፊት ኦሮሞ ተስፋፍቶ የያዛቸውን የሌላ ብሔረሰቦች አካባቢዎች የኦሮሞ ይዞታ አድርገው ማጽናታቸውና በሌሎች ላይ ኦሮሞ ገዢ አድርገው መሾማቸው ነው ስድስት፡ የንጉስ ምኒልክ ዘመን የመገበርና የማስገበር እንጅ የሪፈረንደም ዘመን አለመሆኑን ከሰለጠኑት ከጀርመኑ ቢስማርክና ከጣልያኑ ጋሪባልዲ ታሪክ ለመማር አለመቻል፤ ሰባት ፡ በነጮች የተገዙትን እነ ሶማሊያና ሩዋንዳን እያዩ ምኒልክ ከሚገዛን በነጭ በተገዛን ብሎ መመኘት፤ ስምንት፡ በምኒልክ አስተዳደር ውስጥ የነበሩ የሌሎች ብሄረሰብ አባላትን ተሳትፎ በማሳነስ «የአገር ማቅናት» ዘመቻውና አስተዳደሩ የአንድ ብሄር ብቻ እንደነበረ ማስመሰል፤ ዘጠኝ፡ የንጉስና የባላባት አስተዳደር Empire State በሁሉም ብሔረሰቦች ዘንድ ይሰራበት የነበረ መሆኑ ተዘንግቶ ምኒልክ እንዳመጡት አድረጎ ማስቀመጥ፤ ለዚህ ምሳሌ የሚሆን የከፋው ንጉስ ጋኪ ሸረቾ ከምንሊክ ጦር ጋር ለመዋጋት በተቃረቡበት ወቅት በወቅቱ ምስራቅ አፍሪካ ኡጋንዳ ተቀማጭነት የነበረው የእንግሊዝ ወታደሮች አዛዥ ለከፋው ንጉስ ድጋፍ ሊያደርጉላቸው ሲጠይቋቸው የሰጧቸው መልስ ነው። ጋኪ ሸረቾ ለእንግሊዙ ወታደራዊ አዛዥ ሲመልሱ፤ እርዳታውን እንደማይፈልጉ በመግለጽ «እሱ ካሸነፈኝ ሀገሩን ጠቅልሎ ይገዛል፤ እኔ ካሸነፍኩት ደግሞ የሱን አገር እጠቀልላለሁ» ካሉ በኋላ «ይህ የርስ በርስ ውጊያ ነው፤ ባይሆን ከውጭ ከባህር ማዶ ለሚመጡት መዋጊያ ትረዳናለህ» በማለት የወቅቱን የምስራቅ አፍሪካ የእንግሊዝ ወታደራዊ አዛዥ መልሰውታል። የዛሬዎቹ የጥላቻ ዶክተሮችና ፕሮፌሰሮች ግን በዚያ ዘመን ጋኪ ሻሪቾ የነበራቸውን አይነት ቅንነትና እውነት የላቸውም። አስር፡ ምኒልክ በአሁኑ ደቡብ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ያደረጉት የግዛት ማስመለስ ዘመቻ ከሰሜን ህዝቦች ጋር እንዳደረጉት ሁሉ ግዛት ከማስፋት ባለፈ ሌላ አላማ እንደሌለው እየታወቀ ጦርነቱ ዘር ለማጥፋት እንደተደረገ ማስመሰል። ዘለዓለማዊ ክብር በብልህነታቸው ታይቶ ተሰምቶ የማይታወቅ ታሪክ ለጻፉት ዳግማዊ አጤ ምኒልክ
107
እቴጌ ጣይቱ ብጡል ማን ነበሩ 2221089tayitu21 ከትወልድ እስከ ሞት አጭር ትረካ ሶረኔ ከፍራንክ ፈርት በኢትዮዽያ ቀደምት ታሪክ የማይነትብ አሻራ ጥለው ካለፉት ተወዳጅ የነገስታት ሚስቶች መካከል እቴጌ ጣይቱ የቅርብ ጊዜ ትውስታችን ናቸው። እቴጌ ጣይቱ በኢትዮዽያ ፖለቲካ፣ ኢኮኖሚ፣ ማህበራዊ፣ ወታደራዊ፣ ሐይማኖታዊና ሌሎች ተዛማጅ ጉዳዮች ላይ ቀጥተኛና ቀዳሚ ሚና ነበራቸው። በዚሁ ተሳትፎአቸውም ዋና፣ ዋና በሆኑ ሀገራዊና ዓለም አቀፋዊ ጉዳዮች አይነተኛ ሚና ተጫውተዋል። እቴጌ ጣይቱ በባህሪያቸው ቆራጥ፣ ደፋር፣ ጀግ፣ ብልህና አስተዋይ፣ እንዲሁም ጠንካራ እንደነበሩ ሥራዎቻቸው ዛሬም ድረስ ህያው ምሥክሮች ናቸው። ከዛም ባለፈ በዓለም አቀፍ ጉዳዮች በቂ እውቀትና ግንዛቤ የነበራቸው፣ ለንጉሱ ከፍተኛ ወታደራዊና ዲፕሎማሲያዊ ምክር ይሰጡ የነበሩ ናቸው። እቴጌ ጣይቱ በጦርነትም ይሁን በልማት ሥራዎች በብርቱ ተፈትነው በድል የተወጡ፣ በማህበራዊ ህይወታቸው አስገራሚ የሆኑ፣ በግልም ይሁን በጋራ ለኢትዮጵያና ለህዝቧ በሠሯቸው ታላላቅ ሥራዎች ባለውለታ እንደሆኑ፣ ድርሳናት በዋቢነት ያስረዱናል። ከዚህ በመቀጠል የእቴጌ ጣይቱን የህይወት ታሪክና በስልጣን ዘመናቸው የነበራቸውን የህይወት ገጽታ ባጭሩ ለመቃኘት ከዚህ እንደሚከተለው በመጠኑ ለማስቃኘት እንሞክራለሁ። ብላታ ጌታህሩይ ወልደ ሥላሴ የኢትዮጵያ ታሪክ፦ ከንግሥተሳ እስከ ታላቁ የአድዋ ድል በሚለው መጽሐፋቸው እንዳሰፈሩት፣ አፄ ሱስንዮስ ገና ሳይነግሥ ከአፄ ያእቆብ ሸሽቶ በስደት ወደሸዋ መትቶ ሳለ፣ የሸዋና የኦሮሞው ሀገር ህዝብ በጣም ረድቶት ነበረና፣ እንደገና ተመልሶ ከአፄ ያእቆብ ጋር ጎጃም ላይ ተዋግቶ ከገደለውና በዙፋኑ ላይ ተቀምጦ ከነገሰ በሁዋላ በስደቱ ጊዜ የረዱትን የሸዋን ሰዎች ለማክበርና ደስ ለማሰኘት ሲል ከወግዳ ተከትሎት ለሄደው ኤሎስ ለሚባለው የሰሜንን ግዛት ሰጥቶት ይገዛ ነበር። ኤሎስም ቄርሎስን ወለደ፣ ቄርሎስም ኤራቅሊስን፣ ኤራቅሊስም ተስፋን፣ ተስፋም ማርትን ማርታ ይወልወዳሉ። ወሮ ማርታ የአበርገሌውንደ ጃዝማች ወልደሩፋኤልን አግብታ ገብሬን፣ ገብሬም ራስ ተብለው ከነቤተሰቦቻቸው ከ1877 ዓም ጀምሮ ለ65 ዓመታት የመሳፍንቱን ዘመን ጨምሮ የንጉሱ እንደራሴ ሆነው ኢትዮዽያን ያስተዳደሩ ሲሆኑ፣ የጣይቱን አያት ደጃዝማች ሃይለማርያምን ይወልዳሉ፣ ደጃች ሃይለማርይም ደግሞ የኦሮሞ የዘር ሀረግ ያላቸው፣ የንጉስ ተክለ ጊዮርጊስ የልጅ ልጅ የሆኑትን የራስ ጉግሳን ልጅ፡ ወሮ ሂሩት ጉግሳን አግብተው መርሶን፣ ብጡልንና ወሮ የውብዳርን ይወልዳሉ። ብጡል በበኩላቸው ደጃዝማች ተብለው ሲገዙ ሳሉ ጣይቱን፣ ወሌን፣ አሉላንና ደስታን ይወለወዳሉ። በሗላም በ1845 ዓም ራስ አሊና ደጃች ካሳ በሁዋላ ዓጼ ቴዎድሮስ የተባሉት አይሻ ላይ በተዋጉበት ወቅት፣ ደጃዝማች ብጡል ከራስ አሊ ወገን ተሰልፈው ስለነበር ህይወታቸው በውጊያው ላይ እንዳለፈ ይነገራል። በሗላም በ1846 ዓም አጼ ቴዎድሮስ ሠራዊታቸውን አስከትተው ወደ ሸዋ ዘምተው ከንጉስ ሃይለመለኮት ጋር ተዋግተው ስለነበር፣ ንጉስ ሃይለመለኮት ድል በመሆናቸው የ12 ዓመት እድሜ የነበራቸው ልጅ ምኒሊክን በግዞት ወደ መቅደላ ወስዷቸው። ልጅ ምኒልክም ቀደም ሲል በአባታቸው ሳቢያ ባላንጣ አድርገው እንዳያጠፏቸው በመስጋት፣ በሎሌነት ለአፄ ቲዮድሮስ አድረው መቅደላ አምባ በግዞት ይኖሩ ከነበሩት ከልጅ ወሌና አሉላ ብጡል ጋር ተዋውቀው አብረው አደጉ። ጸሐፊ ትዛዝ ገብረስላሴ ታሪክ ዘመን ዘዳግማዊ ሚኒል ንጉሰ ነገስት ዘኢትዮዽያ በተሰኘ መጽሐፋቸው እንዳሰፈሩት፣ ልጅ አሉላና ልጅ ወሌ መልካቸው እጅግ ያማረ ስለነበር፣ የአጼ ምኒሊክ ሞግዚት የነበረው አቶ ናደው የሚባል ሰው ባያቸው ጊዜ በመደነቅ፣ እህት የላችሁምን ሲል ጠየቃቸው። እነሱም “ እሀታችን ጎጃም ደብረ መዊዕ ከእናታችን ጋር በደብር ተቀምጣለች ” ሲሉ መለሱለት። አንድ ቀን በቅሎውን አስጭኖ ወደ ጌቶቹ በመሔድ ጣይቱን ከምኒሊክ ጋር ለማጋባት ማለዳቸው። እነሱም “ አጼ ቲዎድሮስ አልጋውን የወሰዱት ከኛው ወገኖች ከራስ አሊና ከደጃች ውቤ ላይ ስለሆነ፣ ሁለቱን የነገስታትና የመሳፍንት ዘሮች ብናጋባ እኛን እንደባላንጣአይተው በጥርጣሬ ሁላችንንም ያጠፋናል፣ እግዚአብሔር የፈቀደው ጊዜ ይሁን እንጅ ላሁን አይሆንም ” በማለት ሲመልሏቸው፣ ተስፋ ቆርጠው በምትኩ የአጼ ቴዎድሮስን ልጅ ወሮ አወጣሸን አጋብተው አስቀመጧቸው። ብላቴን ጌታ ህሩይ ወልደስላሴ ደግሞ የኢትዮዽያ ታሪክ በተሰኘ መጽሐፋቸው እንደጻፉት፣ አቤቶ ምሊሊክ በ1857 ዓም ከመቅደላ አምባ አምልጠው ወደሸዋ ከገቡ በሁዋላ፣ በነሐሴ 24 ቀን 1857 ዓም በአባታቸው ዙፋን ነገሱ። በሁለተኛው ዓመት ልጅ ወሌና ልጅ አሉላ አጼ ቲዎድሮስ ከድተው ለምኒሊክ በሎሌነት ማደር ጀመሩ። ከዛም ልጅ ወሌ ደጃዝማች፣ ልጅ አሉላ ደግሞ ፊታውራሪ ተብለው በክብር ይኖሩ ጀመር ይሉናል። አጼ ምኒሊክ በ1869 ዓም ባህርዳር አቅራቢያ ተገኝተው የፋሲካን በዓል በአከበሩበት ወቅት በጣይቱ እናት በወሮ የውብዳር ቤት በእንግድነት ተገኘተው ከጣይቱ ጋር ተዋውቀው ወደ ደብረብርሀን ተመለሱ። በ1871 ዓም ምኒሊክ መክረውና ዘክረው አለቃ ተክለ ማርያምን ወልደሚካኤልን ደብዳቤ አስይዘው ወደ ጎጃም ላኳቸው። ከዛም ወሮ ጣይቱ በደንገጡሮችና በአሽከሮች ታጅበው ወደ ሸዋ መጥተው በወንድማቸው በደጃች ወሌ ቤት ተቀምጡ። አቤቶ ምኒሊክ ወደ ጎጃም ዘምተው ከንጉስ ተክለሓይማኖት ጋር እምባቦ ላይ በተዋጉበት ወቅት ባለቤታቸው ወሮ ባፈናም አብረዋቸው ዘምተው ነበር። በሰራዊቱ ሰፈር ፈንጣጣ ገብቷል የሚባል ወሬ ሰለተሰማ፣ በድሮ ዘመን በሠራዊቱ ሠፈር እንዲህ ያለ ወሬ ሲሰማ፣ ለደህንነት ሲባል ወይዛዝርቱ ከሠራዊቱ ተነጥለው እንዲቆዩ ይደረግ ነበርና ወሮ ባፈናም ከምኒሊክ ተለይተው ቀድመው ወደሸዋ እንዲመለሱ በማሰብ መኳንንቱ መክረው ሰደዳቸው። ወሮ ባፈናም ንጉስ ምኒልክን ለመክዳት ያስቡ ነበርና፣ ወሎ ላይ ሲደርሱ ካማቻቸው ይማሙ አሊ ጋር መምክረው፣ ማላ አደገው ወደ ሰዋ ሄዱ። ሸዋም ሲደርሱ የመረሓቤቴውን አቤቶ መሸሻ ሰይፉን አሳምነውና አሳምጸው ታሞ ገብተው በመሸፈታቸው ከንጉሱ ጋር ቅያሜ ገቡ። በወቅቱ አጼ ምኒሊክ በወሮ ባፈና መክዳት አዝነው የነበሩ ሲሆንም በሁዋላ ግን ወሮ ባፈናን ፈትተው፣ ሚያዝያ 25 ቀን 1875 ዓም የፋሲካ መድሃኒአለም እለት ከወሮ ጣይቱ ጋር ተጋብተው በአንኮበር መድሓኒዓለም ደብር ስጋ ወደሙ ተቀበለው መኖር ጀመሩ። በዚያን ጊዜም ፦ “ፍጥረቱ ተጨንቆ አፈና ይዞት ዓለም ተደሰተ ጣሐይ ወጣለት” ተብሎ ተገጠመ። አፈወርቅ ገብረየሱስ፡ ዳግማዊ አጤ ምኒልክበተሰኘውመፅሀፋቸውእንዳሰፈሩት፣ “ እስከዚያ ቀን ድረስ ከተመኙት ሁለት ነገር ይቀራቸው ነበር። አንዱ ያጤ ቴዎድሮስ እስር ሳሉ ከልጅነታቸው ጀምረው ይመኟቸው የነበረን ጣይቱ ብጡልን ለማግባት ሲሆን፣ አንዱ ደግሞ በውነተኛ ባያት በቅድመ አያትዎ በንጉሠ ነገሥቱ አልጋ ለመቀመጥና የተገባዎን የሰለሞንን ዘውድ በራስዎ ለመጫን ነበር።” አሁን ግን ጣይቱ በመምጣቷ አጼ ምኒሊክ ህልማቸው ሁሉ እውን ሆነ። ግርማው ተገፎ የነበረው የሸዋ ቤተመንግስት፣ የሞገስ ድባብ ለበሰ። እውነተኛው አዱኛና ደስታ ከጣይቱ ጋር ገባ። የሸዋ ድስታ የዛን ቀን ተጀመረ፣ ከጣይቱ ይልቅ መባል ይገባታል። ጣይቱ የተናገረችው ከምድር ጠብ የማይል፣ ለባሏ መልካም ደገፋ፣ ለኢትዮጵያ ጋሻ ናት። ኢትዮጵያም የጣይቱን ወሮታ አታጠፋም። ብልህ ይመርቃት፣ የተረገመ ይጥላት በማለት እኛን ጭምር ያሳስባሉ። ቀኛዝማች ታደሰ ዘወልዴ ስለ እቴጌ ጣይቱ ብጡል የህይወት ታሪክ በፃፉት መጽሐፋቸው ደግሞ፣ ኮራዶ ዞሊ የተባለ ኢጣልያዊ ጸሐፊ የጻፈውን በመጥቀስ እንዳሰፈሩት፣ “ ወሮ ጣዩቱ በጸባያቸው እውነተኛ፣ የተለዩ፣ ብልህና አስተዋይ ብቻ ሳይሆኑ፣ መልካቸው ጠይም፣ የደሰ ደሰ ያላቸው፣ ደማም፣ ቆንጆ ሴት ነበሩ። በዚህም ስብእናቸው በባላቸው ዘንድ እምነት ለማግኘት ጊዜ አልወሰደባቸውም ነበር “ ብለዋል። በድሮው ልምድና ስርዓት እደሚደረገው ሁሉ አንድ ሰው ቅብዓመንግስት ከተቀባና ዘውድ ከጫነ፣ በሁለተኛው ቀን በቤተመንግስቱ ውስጥ ንጉሱ ለእተጌዩቱ ዘውድ ይጭንላት ስለነበር፣ አጼ ምኒሊክም ዘውድ በጫኑ በሁለተኛው ቀን እለተ ማክሰኞ ጥቅምት 27 ቀን 1882 ዓም ለንግስናቸው በተሰናዳው ዳስ እቴጌን አነገሷቸው። በእንጦጦ ማርያም ቤተመንግስት ውሰጥ ስለነበርው የንግስና ስርዓት ጸሀፊ ትእዛዝ ገብረስላሴ አድናቆታቸውን ጺገልጹ፣ “ የእቴጌይቱ የንግስና ሰርዓት ከፍተኛ መሰናዶ የተደረገበትና በታላቅ ስነስርዓት የተካሔደ ነበር። በወቅቱ የንጉሰ ነገስቱ ዙፋን ተዘርግቶ በዳሱ ውሰጥ ተዘርግቶ ይታይ ነበር። አዛዦች፣ ደንገጡሮች፣ አሽከሮች፣ ገረዶች፣ የተለያዩ መልክ ያሏቸውና ያሸበረቁ ልብሶች አድርገዋል። ከወረቅ በተሰሩ የቀለበት፣ የአንባርና የጉትቻ ጌጦች ደምቀዋል። በአሉን ለመመልከት የመጡት ሰዎች ብዛት ከፍተኛ በመሆኑ እልፍኝ አዳራሹ ባለመብቃቱ ደጃፉን ሞልቶት ይታይ ነበር ” ይሉናል። ከዚአም፣ አጼ ምኒሊክ ከአቡነ ማቴዎስና ከካህናቱ ጋር በመሆን ወደ ዳሱ ገብተው በዙፋናቸው ተቀመጡ። ወሮ ጣይቱ በወይዛዝርቱ ታጅበው የሐር መጋረጃ ተጎናጽፎ ከንጉሱ በስተቀኝ በተዘረጋው አልጋ ላይ ተቀመጡ። ካህናቱም “ ወትቀውም ንግስት በየማንከ በአልባሰወርቅ ዕጹፍት ወሕብርት” ንግሰት በወርቅ ዘቦና በሚያራ እንቁ ልብስ ተጎናጽፋ ከጎንህ ትቆማለች እያሉ ምስባክ አሰሙ። በመቀጠል ሊቀ ዻዻሱ አቡነ ማቴዎስ የእቴጌ ጣይቱን ዘውዱን ከንጉሱ እጅ ተቀብለው ባርከው በራሳቸው ላይ ደፉላቸው። በዚያን ጊዜ የሐሩ መጋረጃ ተገለጠ፣ ካህናቱ ተነስተው ‘’አክሊለ ተቀጺላ ታንስኦ” እያሉ በከበሮና በጸናጽል ያሸበሽቡ ጀመር፣ ቀጥሎም ራሶች፣ ደጃዝማቾች፣ እነዲሁም ግራ አዝማቾች፣ ቀኝአዝማቾች፣ መሳፍንቱና መኳንንቱ ሁሉ አየተነሱ በፊታቸው እየቀረቡ እጅ ነሱ፣ ሃምሳ አንድ ጊዜም መድፍ ተተኮሰ። እቴጌ ጣይቱም ዘውዳቸውን እንደደፉ ከዳስ ተነስተው ወደእልፍኝ በገቡ ጊዜ መሳፍንቱ ጠመንጃቸውን እንዳነገቱ አጀቧቸው። ከዛም በሁዋላ በግቢ ትልቅ ግብዣም ተደረጎ፣ ሰርዓተ ንግሱም በሰባተኛው ቀን ተጠናቀቀ። ከዚያ ጊዜ ጀምሮ እቴጌ ጣይቱ ብርሐን ዘኢትዮዽያ በሚል የንግስና ስም የክብር ማህተም ተቀረጾላቸው ከ1875 እስከ 1902 ዓም ድረስ በኢትዮዽያ ኢኮኖሚያዊ፣ ፖለቲካዊ፣ ማህበራዊና ወታደራዊ ውሳንዎች ላይ ሁሉ ጉልህ ተሳትፎ ያደርጉ ጀመር። ነጋድራስ ተሰማ አሸቴ 1900 ባሰቀረጹት ሸክላ ስለ እቴጌ ጣይቱ ከዚህ የሚቀጥለውን ስንኝ ቋጥረው ነበር ፦ የእንጦጦ ከተማ ታውቋት ብርድነቱ፣ ድርብ ታለብሳለች እቴጌ ጣይቱ።… ብለው እንደነበር አይዘነጋም። አጼ ምኒሊክ ግዛት ለማቅናት፣ የአካባቢ ገዠዎችን ለማስገበር ከቦታ ቦታ ሲንቀሳቀሱ ሳሉ ሀገር በመምራት፣ የቤተመንግስቱን ስርዓት በማስከበር፣ በመጠበቅናና መኳንንቱን በማስተባበር ይመሩ ጀመር። በአንድ ወቅት አጼ ምኒሊክ ስለ እቴጌ ጣይቱ እንዲህ ብለው ተናግረው እንደነበር ይታወሳል። “ እቴጌ ጣይቱ የመከረችውሀገር የሚያሳድር፣ የተናገረችው ከምድር ጠብ የማይል፣ ፣ ለባሏ መልካም ድጋፍ፣ ለኢትዮዽያ ጋሻ ናት “ ብለው ነበር። እቴጌ ጣይቱ የላቀ የሥራ ውጤት ያስመዘገቡትና ለከፍተኛ ደረጃ የበቁት በጥረታቸውና ጠንክረው በስራታቸው ነው። በእውቀትም ቢሆን፣ የኢትዮዽያን ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ታሪክና አስተምሮ ጠንቅቀው ለማወቅ የበቁ፣ በግእዝ ቋንቃ ሃይማኖታዊ ግጥሞችን የመግጠም ተሰጥኦ የነበራቸው፣ ጥልቅ ስሜታቸውንም በገናና ክራር በመደርደር የመግለጽብቃትየነበራቸው ከመሆናቸውም በላይ ገበታና ሰንጠረዥ መጫወት ይወዱ እንደነበር ይነገራላቸዋል። ህዳር 4 ቀን 1879 ዓም ወደ ሐረርን ዘምተው በነበሩበት ወቅት፣ ለረዠም ጊዜ ድምፃቸው ሳይሰማ ይቆያል፣ ህዝቡም መጨነቅ ይጀምራል። ቀናዝማች ታደለ ዘወልዴ ይህን አስመልክተው በመጽሀፋቸው እንዳሰፈሩት፣ “ የምኒሊክ ወሬ በመጥፋቱና የህዝቡን መጨነቅ ጣይቱ በሰሙ ጊዜ ፍል ውሀ አጠገብ በተሰራላቸው ቤት ወርደው ተቀመጡ። ከዚያም መንደር በመመስረት ተጠመዱ። መኳንንቱም መሬት እየተመሩ ቤቶች ይሰሩ ጀመር። ህዝቡም የሚኒልክን በሕይወት መኖር በዚሁ አወቀናል ብሎ ከዳር እስከዳር ረጋ። ሀገሩም እጅግ ያማረ ሆነ። ሰራዊቱም ወደደው። እቴጌ ጣይቱም የህን ከተማ “አዲስ አበባ” ይባል ብለው አዘዙ “ ይቀጥላል።
108
የመላው ጥቁር ህዝብ የድል ሃውልት፤ የአሸናፊነታችን ምልክት ፤ የነፃነታችን አርማ የእምዬ ምኒልክ፤ የእቴጌ ጣይቱ እና የፊታውራሪ ገበየሁ 175ኛ የልደት በዓል። እንኳን ለታላቁ ንጉስ ወ ንጉሱ ነገስት ዘኢትዮጵያ ዳግማዊ አፄ ምኒልክ 175ኛ የልደት በዐል አደረሳቹህ ……… ምኒልክ በጥበብ ህዝቡን ሲያስተዳድር ህዝቡ በፍቅር እንዲከተለው እንጂ በፍርሀት አንዲገዛለት አይፈልግም። በዚህም ምክንያት በማስተዳደሩ በኩል የተዋጣለት ጥሩ መሪ ነው ግሊከን …… በምኒልክ ዘመን የሀገሪቱ ክብር አደገ። የዘመናዊ አስተዳደር መሰረት ተጣለ። ንጉሱም በዘመናዊ እና በጥበብ አስተዳደር ይመራሉ ኦላንዶርፍ …………… በምኒልክ እና በህዝቡ መካከል ርቀት የለም ሮድ ……… ምኒልክ የዘመናዊ ትምህርት ቤትን በመክፈት በኢትዮጵያ ውስጥ ዘመናዊ ትምህርት ዘር የዘሩ ሰው ናቸው ትምህርት ቤቱም የተሰራው ንጉሰ ነገስቱ በሰጡት የግል ገንዘብ ነው። ጆንማርካኪስ ……… የቀድሞው የአሜሪካ ፕረዘዳንት ጆንኦፍ ኬኔዲ በምድር ላይ ጀግና ጥራ ብትሉኝ ቀድሜ ምጠራው የንጉስ ሚኒሊክን ነው ደርባባና ደፋር ናቸው። የነጭ ቅኝ ገዥን በአፍሪካ ምድር ያንበረከኩ ቆራጥ ሰው ። ኢትዮጵያውያን ጀግንነታቸው የመነጨው ከሌላ ሚስጥር አይደለም ከሚኒሊክ ነው። ለዚህም አገሬ አሜሪካ በክብር እዚህ ድረስ ታሪካቸውን በሙዚየም አስቀምጣለች በማለት ገልፀዋቸው ነበር። የፈረንሳዊ የቀድሞው መሪ ዣክ ሽራክ የት አለ ጀግና ለዛውም በአፍሪካ ምድር ከንጉስ ሚኒሊክ በላይ በማለት ዘክረዋቸው ነበር። የሊቢያው መሪ ጋዳፊ ከመኖሪያ ሰገነታቸው ባንዱ ክፍል የንጉስ ሚኒሊክ ፎቶ ነበር ከስሩም ታላቁ ሰው ይላል። በመላው የአፍሪካ አገራት የንጉስ ሚኒሊክ ታሪክ ትልቅ የመንፈስ መነቃቂያ ነው። እናም ማንበቤን ቀጠልኩ በራሳቸው አገር ህዝቦችስ እንዴት ይወደሳሉ። አይነብይ በሀገሩአይደል የሚባለው። ዕምዬ ምኒልክ ነሐሴ 12 ቀን 1836 ዓም የተወለዱበት ዕለት ነው፡፡ ዳግማዊ ዓፄ ምኒልክ ከአባታችው ከሸዋው ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴና ከእናታቸው ወይዘሮ እጅጋየሁ ለማ አድያም ቅዳሜ ነሐሴ ፲፪ ቀን ፲፰፻፴፮ ዓም ደብረ ብርሃን አካባቢ አንጎለላ ከሚባል ሥፍራ ተወልደው፤ በአንጎለላ መቅደላ ኪዳነ ምሕረት ቤተ ክርስቲያን ክርስትና ተነሱ። አያታቸው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ የልጁን መወለድ ሲሰሙ “ምን ይልህ ሸዋ” በሉት ብለው ስም አወጡ። እሳቸው “…ምኒልክ በሚል ስም የሚነግሥ ንጉሥ ኢትዮጵያን ታላቅ ያደርጋታል” የሚል ትንቢት ስለነበር ‘ምኒልክ’ የኔ ስም ነው ብለው ነበር። ሆኖም፣ በህልማቸው ከልጁ ጋር አብረው ቆመው ከሳቸው ጥላ የልጁ ጥላ በልጦ፤ በእግር የረገጡትን መሬት ሲያለካኩ እሳቸው ከረገጡት ልጁ የረገጠው ረዝሞ አዩ። ከዚህ በኋላ “ምኒልክ የኔ ስም አይደለም። የሱ ነው። ስሙን ምኒልክ በሉት” ብለው አዘዙ ይላል ጳውሎስ ኞኞ “አጤ ምኒልክ” በተባለው መጽሐፉ ገጽ ፲፪ምኒልክ እስከ ሰባት ዓመታቸው ድረስ መንዝ ውስጥ ጠምቄ በሚባል አምባ ከእናታቸው ዘንድ አደጉ።አያታቸው ንጉሥ ሣህለ ሥላሴ ሲሞቱ የሸዋውን አልጋ የምኒልክ አባት ንጉሥ ኃይለ መለኮት ሣህለ ሥላሴ ወረሱ። ዓፄ ቴዎድሮስ በጥቅምት ወር ፲፰፻፵፰ ዓም ትግራይንና ወሎን አስገብረው፣ አቤቶ ምኒልክ ገና የአሥራ ሁለት ዓመት ልጅ ሳሉ፤ የድፍን አማራንና የወሎን ጦር አስከትተው የሸዋውን ንጉሥ ኃይለ መለኮትን ለማስገበር ሸዋ ገቡ። ሁለቱ መሪዎች ጦርነት ለመግጠም ተዘጋችተው ሲጠባበቁ ንጉሥ ኃይለ መለኮት ባደረባቸው ሕመም ጥቅምት ፴ቀን አረፉ። በዚህ ጊዜ የሸዋ መኳንንት ሕጻኑን ምኒልክን ከጠላት እጅ እንዳይወድቅባቸው ይዘው ሸሹ፤ ዳሩ ግን ዓፄ ቴዎድሮስ እንደሚከታተሏቸው ስላወቁ ኅዳር ፴ ቀን ፲፰፵፰ ዓም የልጅ ምኒልክ ሠራዊትና የዓፄ ቴዎድሮስ ሠራዊት በረከት ላይ ገጥሞ የምኒልክ ሹማምንት እነአቶ በዛብህ፣ እነአቶ አንዳርጋቸው ሁሉ ተያዙ። ልጅ ምኒልክም ለቴዎድሮስ ገባ። የዕምዬምኒልክዜናዕረፍት አቶ ተክለጻድቅ መኩርያ ስለ ዕምዬ ምኒልክ ዜና ዕረፍት፣ “ዐፄ ምኒልክና የኢትዮጵያ አንድነት” መጽሐፍ ላይ ካሠፈሩት ሀተታ የሚከተለው ይገኝበታል። ንጉሠ ነገሥት በ፲፱፻ ዓም የዠመራቸው በሽታ እየጸና ሔዶ በመጨረሻ ሰውነታቸው ዝሎ፣ አንደበታቸው ተዘግቶ እንደቆየ በታኅሣሥ ፫ ቀን ፲፱፻፮ ዓም ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። የሸዋ ንጉሥ ፲፰፻፶፯–፲፰፻፹፩ በኋላም፣ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ፲፰፻፹፪–፲፱፻፮ በነበሩበት ዘመን ሁሉ ክፉውን በክፉ ሳይሆን፣ ክፉውን በደግነት እየመለሱ ጥፋትን ሁሉ በትዕግሥት እያሸነፉ፣ አገር የሚሰፋበትን ልማት የሚዳብርበትን፣ ሕዝብ ዕረፍትና ሰላም የሚያገኝበትን ከማሰብና ከመፈጸም አልተቆጠቡም። የአውሮፓን ኃያል መንግሥት በጦር ሜዳ በማሸነፍ ኢትዮጵያን በዓለም እንድትደነቅ አድርገዋል። የዳግማዊ አፄ ምኒልክን ዜና ዕረፍት በወቅቱ ለመደበቅ ቢሞከርም ወሬው ካንዱ ወደሌላው እየተላለፈ ነገሩን የተረዳው ሁሉ፣ “እምዬ ጌታዬ፣ እምዬ አባቴ” እያለ በየቤቱ ያለቅስ ነበር። ከአልቃሾቹ አንዱ፣ “ፈረስ በቅሎ ስጠኝ ብዬ አለምንህም አምና ነበር እንጂ ዘንድሮ የለህም፤” አለ ይባላል። በንጉሠ ነገሥቱም ሞት ዋናዎቹ ሐዘንተኞች ባለቤታቸው እቴጌ ጣይቱ፣ ልጃቸው ወይዘሮ ዘውዲቱና ብዙ መኳንንት አሉ። በልቅሶውም ጊዜ እቴጌ ጣይቱ፣ “ነጋሪት ማስመታት፣ እምቢልታ ማስነፋት ነበረ ሥራችን፣ ሰው መሆን አይቀርም ደረሰ ተራችን” ብለው ገጠሙ ይባላል። እንኳን 175ኛ ለታላቁ ንጉስ ወ ንጉሱ ነገስት እና 179ኛ የእቴጌይቱ ልደት ነሐሴ 12 2011 አደረሳቹህ
109
የአርበኛ እናቶቻችንና አባቶቻችን የአድዋ ድል ቁልፍ ሚስጥር ውስጣዊ ልዩነቶቻቸውን አቻችለው በህብረትና በአንድነት ተደምረው ለአንድ ሀገር መቆማቸው ነው ጠሚ ዶር አብይ አዲስ አበባ ፣ የካቲት 22 ፣ 2011 ኤፍ ቢ ሲ የአርበኛ እናቶቻችና አባቶቻችን በአድዋ ድል የመቀዳጀታቸው እና የማሸነፋቸው ቁልፍ ሚስጥር ውስጣዊ ልዩነቶቻቸውን አቻችለው በህብረትና በአንድነት ተደምረው ለአንድ ሀገር በመቆማቸው መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ 123ኛው የአድዋ ድል በዓልን ምክንያት በማድረግ የአንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልዕክታቸው እናት አባቶቻችን በአድዋ የተቀዳጁት ድል በኢትዮጵያ ምድር የኢትዮጵያ እንጅ የቅኝ ገዥዎች ሰንደቅ አላማ እንዳይውለበለብ ያደረገ ብቻ ሳይሆን የኢትዮጵያዊያን ነፃነት ታፍሮና ተክብሮ እንዲኖር ያስቻለ ደማቅ የታሪክ አሻራ ነው ብለዋል። ጠቅላይ ሚነስትሩ በመግለጫቸው የደምና የአጥንት መስዕዋትነት የተከፈለበት ይህ ድል የዛሬውና የነገው ትውልድ በቅኝ አገዛዝ ቀንበር ትክሻው ጎብጦ አንገቱን ደፍቶ እንዳይኖር እንዳደረገ ተናግረዋል። የአድዋ ድል በዓል በዓለም ፊት በኩራት እንድንቆም አባቶቻችን ያወጁልን አክሊልም ነው ሲሉም ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ አህመድ ግልጸዋል። ኢትዮጵያዊውያን በጣሊያን ጦር ላይ የተቀዳጁትና ከኢትዮጵያ ባለፈ ለመላው አፍሪካ ብሎም በባርነት ቀንብር ስር ለነበሩ የዓለም ህዝቦች ተስፋ የፈነጠቀና ወኔ የሰነቀ ታሪካዊ ክስተት እንደሆነም አስረድተዋል። ድሉ ትናንትን ዘክረን ዛሬን መርምረን ነገን ለማቅናት ወሳኝ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስተሩ፥ ወደ ሌሎች ድርብ ድርብርብ ድሎች መሸጋገሪያ የድካም መርቻ ጉልበታችን በዛለ ጊዜም መበርቻ ነው ብለዋል። ለዚህም ከአድዋ ድል ወዲህ በአድዋም ይሁን በሌላ መልኩ የተቀዳጀናቸው ስኬቶች ህያዋን ምስክሮች መሆናቸውን አንስተዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የዛሬው ትውልድ የሚገጥሙትን ፈተናዎችና ተግዳሮቶች በድል በመወጣት የአያቶቹን እና የአባቶቹን ታሪክ የሚደግምበት ጊዜ ላይ እንገኛለንም ነው ያሉት። አድዋ ከትግልና ድል የሚሻገር ረቂቅ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትሩ፥ ህይወታዊ አስተምህሮ የያዘ የጥቁር ህዝቦች የነጻነት ፍልስፍና መሆኑንም ገልጸዋል። የአድዋ ድል መላው ኢትዮጵያውያን ከጫፍ ጫፍ በመተባበር የማንነታቸውን ልክ ያሳዩበት የመስዋዕትነት ውጤት መሆኑንም አንስተዋል። ድሉ የሴት ኢትዮጵያውያን የአርበኝነት ተጋድሎና የላቀ ሚና መገለጫ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ የአድዋ ድልን የሚያከብር ህዝብም የሴቶች ክብር የገባው ሊሆን ይገባልም ብለዋል። የአድዋ ድል ህዝብና መንግስት ሲተባበሩ የሚበግራቸው ነገር አለመኖሩን ማሳያ እንደሆነም አውስተዋል። በዓሉን ስናከብርም እንደ አዲስ ትውልድ በድሉ ውስጥ የተካተተውን ምስጢር በመረዳት መሆን ይገባልም ብለዋል በመልዕክታቸው። በአድዋ ድል ውስጥ ህልውናን አፅንቶ መኖር፣ ዲፕሎማሲ፣ ወታደራዊ ስትራቴጂ፣ ታላቅ ውስጣዊ የህዝቦች ህብረትና አንድነት፣ ጥበብና ተግባቦት፣ ፍቅር እና መስጠት፣ ክብርና ጀግንነት ሞልቶና ሰፍቶ የነበረ መሆኑን እረዳለን ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ። በመልዕክታቸው አንድን ሀገራዊ ድል ለማስመዝገብ የሁሉንም አካላት ተሳትፎ የግድ እንደሚል እንማራለን ብለዋል። የሀገር መሪዎች፣ የጦር አበጋዞች፣ ቃፊሮች፣ ወታደሮች፣ ስንቅ አዘጋጆች ሀኪሞች፣ አዝማሪዎች ፣ የሃይማኖት አባቶች ፣ እንጨት ፈላጮች ፣ ውሃ ቀጂዎች፣ የእደ ጥበብ ባለሙያዎች ፣ ታሪክ መዝጋቢዎች ሌላ ቀርቶ ክብቶችና አጋሰሶች እንኳን ሳይቀሩ ለድሉ የሚጠበቅባቸውን ሁሉ አድርገዋል። መደመር ማለት ይሄ ነው ብለዋል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በመልዕክታቸው። በጦር መሳሪያ አቅም፣ በሀብት፣ በወታደራዊ አደረጃጀት እና ዘመናዊ የጦር ስልት በወቅቱ ታላቅ ደረጃ የደርሻለሁ ብሎ ያሰበውን የኢጣሊያ ወራሪ ጦር ከዚህ በፊት ባልታየና በታሪክ ውስጥ ባልተስተዋለ ጀግንነት፣ አርበኛ እናቶቻችንና አባቶቻችን ድል የመቀዳጀታቸው እና የማሸነፋቸው ቁልፍ ሚስጥር ውስጣዊ ልዩነቶቻቸውን አቻችለው በህብረትና በአንድነት ተደምረው ለአንድ ሀገር በመቆማቸው ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ ብልህ ትውልድ ከአድዋ የድል መሰዊያ ላይ ሊጭር የሚጋባው ነገርም ይሄን ሊሆን ይገባል ብለዋል። የዛሬዎቹ ኢትዮጵያውያን እንደ ትናንቶቹ ኢትዮጵያውያን በህይወት መስዋዕትነት ብቻ ሳይሆን እየኖርን በመስራት፣ በደም የተቀበልናትን ሀገር ነፃነቷን ጠብቀን ለመጪው ትውልድ ለማስተላለፍ ጠንክረን መታገል ይገባናል ሲሉ አሳስበዋል። በልዩነት ተቆራቁሰን እርስ በእርስ የምንጫረስና የምንጠፋፋ ሳይሆን የሀገሪቱን ችግሮች ለመቅረፍ እንድንችል በህብረትና በአንድነት፣ በፍቅርና በይቅርታ ወደፊት መራመድ እንደሚገባ ገልፀዋል። መሪና ተመሪ በሁሉም ጉዳዮች ባይግባቡ እንኳን የሀገርን ነፃነት፣ አንድነት፣ እኩልነት፣ ፍትህና ዴሞክራሲን በተመለከተ ጉዳዮች ግን ተግባብተውና አንድ ሆነው ከራሳቸው አልፎ ለሌላው የሚተርፍ ድል ያስመዘግባሉ ነው ያሉት በመልዕክታቸው። በደምና አጥንት የተጠበቀን አንድነት ከስነ ልቦናና ከክብር ትሩፋትነት አልፎ ለኢኮኖሚ ፀጋነት እንዲተርፍ በደም ሳይሆን በላብ፣ በአጥንት ሳይሆን በጉልበት የምንከፍለው የመጪው ትውልድ እዳ አለብን ብለዋል። ይህ የተጋዳሎ ታሪክ በዓለም ፊት ተገቢውን ቦታ እንዲይዝ በሳይንሳዊ ምርምር እና በጥበባዊ ስራዎች ማረጋገጥ እና ማድመቅ እንደሚገባም ነው በመግለጫቸው የጠቆሙት። አድዋ እስካሁን በተከናወኑት ስራዎች ብቻ ተዘርዝሮ እና ተዘክሮ የሚያልፍ አይደለም ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር አብይ፥ ያገባናል የሚሉ ሁሉ ከስነ ጥበብ፣ ከእምነት፣ ከፍልስፍና፣ ከታሪክ እና ከሴቶች ተሳትፍ፣ ከመሪነት ጥበብ፣ ከሀገራዊ አንድነት፣ ከውትድርና ሳይንስ፣ በኢኮኖሚ ራስን ከመቻል ብሎም ከጥቁር ሀዝቦች የነፃነት እና የትግል ታሪክ ፋና ወጊነት ጋር በማስተሳሰር ዓለም አቀፋዊ ደረጃ ያለው ስራ እንዲያከናውኑ ጥሪ በማቅረብ በዚሁ ውስጥም መንግስት የበኩሉን ድርሻ ለመወጣት ዝግጁ መሆኑን አረጋግጠዋል።
110
ዳግማዊ ዐጤ ምኒልክ — ጥቁሩ የነጭ ጌታ የማንነት ቀውስ ዋግ እንደመታው አገዳ ያኮሰሳቸው ኦነጋውያንና ፋሽስት ወያኔዎች የበታችነት ስነልቦናቸው ታሪክ በማርከስና የአለም ጀግኖችን በመዝለፍ የሚሽርላቸው እየመሰላቸው የዳግማዊ ምኒልክን ድልድይ ሰብረው ሕዝባችን የሚሉትን በዘመናቸው በድቅድቅ የባርነት ጨለማ ውስጥ ከተውትና እንዳይተነፍስ ነጻነቱን አፍነው አሳሩን እንዲያይ እያደረጉ ይህንን የጫኑበትን ቀንበር ለመስበር ብርቱ ጥረት እንዳያደርግ ያለዘመናቸው ወደኋላ ተጉዘው ስላልኖሩበት ዘመን ፖለቲካ የወለደውን የሐጢዓት ክስ እየነዙ ሲያላዝኑ ይውላሉ። ወይን ጠጁ ምኒልክ ግን እያደሩ ጣማቸው እየጨመረ በመሄድ ላይ ይገኛል። ጎሰኞቹ ግን በዘመናቸው አይናቸው እያየ ከሚፈጸመው በደል ይልቅ ከ140 ዓመታት በፊት ተደረገ ተብሎ በተረት አባቶቹ በነ ተስፋዬ ገብረ አብ የተደረሰውን ወሬ ሳያያዩ እያመኑ፤ የሚያዩትን ግን ማስተዋል የተሳናቸው ያለዘመናቸው የሚኖሩ ለድንጋይ ዘመን ሰውነት እንኳ አንሰው ይገኛሉ። ተረት የወለደው ያለፈ አርቲቡርቲ ተጭኗቸው ነገን ሳይሆን ዘወትር በትናንተና ለመኖር የሚያተጋቸው የተወናከረው ፖለቲካቸውና የተኮላሸው የዛሬ ተግባራቸው ትናንትና «ተበድለናል» ከሚሉት በላይ ሕዝባችን ለሚሉት የዛሬው ሞቱን እያቀላጠፉለት መሆኑን ግን ገና የተገነዘቡት አይመስልም። እነዚህ የጥላቻ ብሔርተኞች፤ የነጻነትን ብርሃን፤የዘመናዊነትን ጎዳና፤ የአንድነትን መሠረት ከወረሪና ከተስፋፊ ቅኝ ገዢ አውሮፓውያን በብርቱ ታግለው የክብርን አክሊል፤ የኩራትን መንፈስ ያወረሱንን ደጋጎቹን አያቶቻችንንና ታላቁን መሪያቸውን ዳግማዊ ምኒልክን በማንጓጠጥ ስለደከሙና አገራችንንም ገዝግዘው ስለጣሏት ዛሬ በአለም ላይ በስደት፤ በርሃብና በውርደት እንድንታወቅ ባደረገን፤ ፋሽስት ጥሊያንና ናዚ ኦነግ ከፈጸመቡን ጭካኔዎች በላይ ክፉት አገራችን ያስተናገደች ይመስል በተለይ ከዐማራ ወገን እውነት በተነገረ ቁጥር የድሮ ወደሚሉት ስርዓት ለመመለስ የተደረገ አድርገው በማቅረብ ሊያሸማቅቁበት ይሞክራሉ። በዚህ የሰለጠነ ዘመን ትናንትና በተጫናቸው ባሪያ አሳዳሪ ፋሽስታዊ አገዛዝ ላይ ድል መቀዳጀት ያልቻሉ ደካማና ልፍስፍስ የጥላቻ ግብረ ኃይሎች ሁሉ ጀግኖች አያቶቻችንን ለመዝለፍ ሲንጠራሩ ይበልጥ እየተዋረዱ መሆናቸውን እንኳ አለመረዳታቸው የሚያስገርም ነው። ያለፈውን ታሪክ ስኬት እንደመነሻ አድርጎ ከዚያ በላይ ለመስራት መነሳት የማይፈልግ ትውልድ ባለፈው ትውልድ ብቻ ሳይሆን በራሱ ትውልድ ታሪክም ሲያፍር የሚኖር ትውልድ ነው። የዳግማዊ ምኒልክ ጥላቻ ርዕዮታለማቸው የሆነ የእርስ በእርስ መተላለቅ ነጋሪት ጎሳሚዎችና የጥላቻ ዶክተሮች ፖለቲካ የሚፈጥረው ትውልድ ግን የሚያፍረው ባለፈው ትውልድና በራሱ ትውልድ ታሪክ ብቻ ሳይሆን የወደፊቱንም ትውልድ እጀ ሰባራ አድርጎ በታሪኩና በአገሩ ሲያፍር እንዲኖር የሚያደርግ ነው። ተወደደም ተጠላም ዳግማዊ ምኒልክ ወደፊትም ለማግኘት የሚያዳግቱ፤ በታሪክም ያልታዩ የመላው ጥቁር አለም ክስተት ናቸው። በካድሬዎቹ «ታላቁ መሪ» እየተባለ ሲሞካሽ የኖረው መለስ ዜናዊ በቢሊዮን ዶላር የውጭ ርዳታና ብድር እየጎረፈለት፤ ከሌላው አለም ሊያገኘው የሚችለውን «ስልጣኔ» ሁሉ እያገኘ ማድረግ ያልቻለውን ነገር ዐጤ ምኒልክ ግን በጠላት ተከበው፤ ከግራ ከቀኝ የሚመጣባቸውን ጠላት በትክሻ፣ ባህያና በበቅሎ የተያዘ በሶ፣ ቆሎና ጥሬ እየበሉ፤ በወጣ ገባውና አስቸጋሪው አገራችን እየተንገላቱ፤ተበታትኖ ይኖር የነበረውን ህዝብ ከነበረበት የአስተሳሰብ አድማስ Paradigm አውጥተው ወደ አዲስ የአስተሳሰብ አድማስ New Paradigm በመክተት ለኑሮ አስፈላጊያቸው የሆነውን ነገር ሁሉ በሀገራቸው ውስጥ ሰርተውና አሰርተው ራሳቸውን ችለው በመኖር በሰላምና በአንድነት የቆመች ታላቅ አገር መመስረት ችለዋል። ድሮ፤ ያኔ ድሮ፤ ይህ የታያቸው አለቃ ገበረሃና «ገብረሃና ሞቷል» ብለው ቤተ መንግሥት ወሬ እንዲወራና ለተዝካራቸው ማውጫ የሚሆነ ዐጤ ምኒልክ ወደ ትውልድ መንደራቸው ናባጋ ጊዮርጊስ ጠገራ ብር እንዲልኩ ካስደረጉ በኋላ፤ ጠገራ ብራቸውን ጨርሰው ወደ ምኒልክ ቤተ መንግስት በመምጣት እጅ ነስተው ቆሙና «ምነው አለቃ ሞተሀል አልተባለም» ብለው ዳግማዊ ምኒልክ ቢጠይቋቸው «ጃንሆይ በሞትሁበት ሰማይም ሆነ በኖርሁባት ምድር እንደምኒልክ የሚሆነኝ ሰው ባጣ ተመልሼ መጣሁ» ሲሉ መለሱላቸው አሉ። ዳግማዊ ምኒልክም ስቀው «የአንተ መላ ወትሮስ መቼ ጠፋንና» ብለው መሽቶ ኖሮ ወደ ግብር ቤታቸው አመሩ። አለቃም እዚያው ታድመው አመሹና አዝማዋን «ተቀበይ» በማለት የሚከተለውን ውስጠ ወይራ ሁለት ዘለላ ግጥም በማፍሰስ «ሞቷል» ካስባሉ በኋላ «ሄደው ባዩት» አለምም ሆነ ከዚያ በፊት ምድር ላይ እንደምኒልክ የሚሆናቸው ሰው እንዳጡ እንዲህ መሰከሩ ምንሊክ መጓዙን የምትጠይቁኝ፤ ፊትም አላለፈ ኋላም አይገኝ። አለቃ እውነት አላቸው። ጥቁሩ ሰው ዳግማዊ ምኒልክ ነጭን ድል በመንሳት የነጭ ጌታ የሆኑ የምድሪቱ ብቸኛው ጥቁር ንጉሠ ነገሥት ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ ዳግማዊ ምኒልክ አሸንፈው ብቻ ሳይሆን ተሸንፈውም ማሸነፍ የሚችሉ ብልህ መሪ ነበሩ። ይህ የዐጤ ምኒልክ የአእምሮ የበላይነት ነው እንግዲህ የዝቅተኝነት ስሜትና ጥላቻ ቀስቅሶ ለኦነግና ለወያኔ ፖለቲካ የሆነው። ዐጤ ምኒልክ ማንንም ሳያስገድዱ በብልህነታቸውና በሩህሩህነታቸው ብቻ በሕዝባቸው ዘንድ እምዬ ተብለዋል። የምኒልክን ሩህሩህነት ወዳጆቻቸው ብቻ ሳይሆኑ ተቃኞቻቸውና ጠላቶቻቸው ፈረንጆችም አይተውታል። ተቀናቃኞቻቸው ዐጤ ቴዎድሮስ ሸዋን እንዲገዙ የሾሟቸው በዛብህ አባ ደክር፣ የወላይታው ገዢ ካዎ ጦናና የጎጃሙ ንጉስ ንጉስ ተክለ ሃይማኖት የምኒልክ ሩህሩህነት ደርሷቸዋል። ይህ የዳግማዊ ምኒልክ የአእምሮ ኃይል የበላይነት የቀሰቀሰው የዝቅተኝነት ስሜትና ጥላቻ ስሜት የወለዳቸው ወያኔና ኦነግ ግን የኒህን ታላቅ ሰው አሻራ ሊያጠፉ አብረውት ያልተሰለፉት የኢትዮጵያ ጠላትና ዳግማዊ ምኒልክ በሕይዎት ሳሉ ድባቅ የመቱት የውጭ ጠላት የለም። ታሪካቸው ይሰረዝ ዘንድም ብራና ፍቀው ቀለም በጥብጠው በጥላቻ ሞተር እየታገዙ ዘመቱባቸው። የጥላቻ ሐውልት አቆሙባቸው፤ ስማቸው እንዳይነሳም የሚያስቀስፍ እግድ ጣሉ። የአያቶቹን እውነት አላስቀብር ያለው ብላቴናው ቴዎድሮስ ካሳሁን ግን አስታዋሽ ነውና ከኦነግ ‹‹ምኒልክ ሂትለር ነው›› እስከ ወያኔ ‹‹ምኒልክ ቅኝ ገዢ ነው›› ድረስ ለተጎሰሙ የጥላቻ ነጋሪቶች ዘመን በማይሽረው «የጥቁር ሰው»ዘፈኑ ኢትዮጵያ ሀገሬ የአፍሪካ መገኛ ናት፣ የነፃነት አርማ የሉአላዊነት፤ ያናብስቶች ምድር የአርበኞች ተራራ፣ በአለም አደባባይ ግርማሽ የተፈራ፤ የጥበብ ምልክት የፍቅር ማደሪያ፣ ኑሪ ለዘላለም ቅድስት ኢትዮጵያ፤ ዳግማይ ምኒልክ፣ ዳግማይ ምኒልክ፣ ምኒልክ፣ ምኒልክ፣ ዳግማይ ምኒልክ… ሲል በይፋ የዳግማዊ ምኒሊክን የሀገር ባለውለታነት ታሪክ ጠቅሶ ተከራከረ። ቴዎድሮስ ካሳሁን ይህንን የዳግማዊ ምኒልክን ዘመን የማይሽረው ታሪክ በመመስከሩ ብዙ እንግልትና ስቃይ ደርሶበታል። ስለ ዳግማዊ ምኒልክ በመዝፈኑ በችሎታው ያገኝው ስፖንሰር ከአክራሪ የኦነግ ፕሮግራም አቀንቃኞች ጫጫታ ከሱ ጋር እንዳይሰራ ተደርጓል፤ ካገር እንዳይወጣ ታግዶ የውጭ አገር ትርዒቶቹ ተሰርዘውበታል፤ በአገር ውስጥም ሊያቀርባቸው ያዘጋጃቸው አገር አቀፍ ትዕይንቶቹ ፍቃድ ተነፍጓቸዋል። ይህንን ሁሉ መስዕዋትነት የከፈለው እንደ ፋሽስት ወያኔ ድሀ እየመተረ፣ እርጉዝ እየገደለ አገር ስለዘረፈ አይደለም። ቴዎድሮስ ካሳሁን ይህንን ሁሉ መስዕዋትነት የከፈለው የአያቶቹን እውነት አላስቀብር ብሎ የዳግማዊ ምኒሊክን የሀገር ባለውለታነት የሻረውን የወያኔንና የኦነግ የተባበረ ፕሮፓጋንዳ ብቻውን ደምንሶ ከመቶ ሀያ አመታት በፊት የሆነውን ያንን የመላው ጥቁር ህዝብ ታላቅ ገድል ዛሬ የሆነ ያህል እንዲሰማን የሚያደርግ መንፈስ የመጫን ኃይል ያለው ድንቅ የዘፈን ክሊፕ በታሪክ ምንጣፍ ላይ በመቅረጹ ነው። የጎሳ ፖለቲከኞችና የአፓርታይድ አራማጆች ምኒልክን ማውገዝ ከተው ፖለቲካ ማቆማቸው ስለሆነ እውነቱን ቢያውቁም ስለማይጠቅማቸው ምንም ነገር ማገናዝብ ባይፈልጉ ባያስፈርድባቸውም በነሱ የሚዘወረው ወጣትና የፈጠራ ትርክታቸው ሰለማ የሆነው ወገን ግን ዳግማዊ ዐጤ ምኒልክን የሚያወግዙ የዘር ፖለቲከኞችው ነጅዎች እንዲያገናዝቡ የማይፈልጓቸው የሚከተሉት አስር ነጥቦች ማወቅ ይኖርበታል፤ አንድኛ፡ ከመቶ በላይ የነበረውን የተበጣጠሰ ነገድ ቀድመው በዘመኑ ይሰራበት በነበረው በኃይልም ሆነ በዘመኑ ስራ ላይ ባልዋለው በዲፕሎማሲ ባንድ ጥላ ስር ባያሰባስቡት ኖሮ ቅኝ ገዥዎች እያናጠሉ ሁላችንንም ቅኝ ይገዙን እንደነበረ አለማሰብ የአለምንም የአፍሪካንም የታሪክ ሀ፣ ሁ አለማወቅ ነው፤ ሁለት፡ በዋናነት በሸዋ አማሮች፣ በሸዋ ኦሮሞዎችና በሸዋ ጉራጌዎች የሚመራው የዐፄ ምኒልክ ጦር እንደ ነጭ ወራሪ በቀለም ልዩነት የዘር ግንብ የሚገነባ ሳይሆን አንድ ካደረገው ወገኑ ጋር እንደ አንድ ሕዝብ መስርቶ፣ በየአካባቢው የሚነገሩ ቋንቋዎችን ተላምዶ፣ ለጠባቡ ክፍለ ሀገር ሕዝብ ሰፊ አገር ፈጥሮ፣ ሁሉንም የአገሪቱን አካባቢዎች ሀገሬ ብሎ ኗሪ መሆኑንና በዚህም የተነሳ ዛሬ ሁሉም የኢትዮጵያ ነገዶች በነጮች ፊት ቀና ብሎ እንዲሄድ ማስቻሉን ለመረዳት አለመፈለግ የእውቀት ጾመኛ ሆኖ በድቅድቅ ጨለማ መኖር ነው፤ ሶስት፡ ዳግማዊ ምኒልክ ያስገበሯቸው ግዛቶች እንደ ሀገር ኅልውና ያልነበራቸው፣ ከጥንት ጀመሮ የኢትዮጵያ ግዛት ሆነው ሲገብሩ የኖሩና እሳቸውም በዘመናቸው መልስው ወደ ግዛታቸው ጠቀልሏቸው እንጅ በቅኝ ግዛት ያዟቸው የሚባለው ትረካ የፈጠራ ወሬ እንደሆነና አንዳችም የቅኝ ግዛት ማሳያ በኢትዮጵያ ውስጥ አለመከሰቱን አለማገናዘብ ታሪክ አለመማር ብቻ ሳይሆን የታሪክ ደጅ አለመድረስ መሆኑን፤ አራት፡ የስኬት ጉዳይ እንጅ መጠቅለል የሁሉም ነገዶች የጎበዝ አለቆች አጀንዳ እንደነበረ ለመረዳት አለመፈለግ፤ መስፋፋፋ እንደ ኦሮሞ፣ ሲዳማ፣ ወላይታ አይነት ነገዶች ምኒልክም ኢትዮጵያን እንደገና አንድ ካደረጉ በኋላ እስከ 1966ቱ አብዮት የቀጠለ በማኅበረሰብ ጠባይ እንደነበር አለመገንዘብ፤ አምስት ፡ በተለይ የኦነግ ፕሮግራም አቀንቃኞች ኦሮሞ የዋጣቸውን ከሰላሳ በላይ ነገዶችን ማንነት፣ ባህልና ቋንቋ በደግ እያነሱ እንደ ዋርካ ተስፋፍተው እየኖሩ «ምኒልክ ማንነታችንን አጥፍተዋል» ሲሉ የሚያቀርቡት የፈጠራ ክን መንታ አቋም double standard እና ፈጠራ መሆኑን ለማጤን አለመቻል፤ እንዴውም እዚህ ላይ ዐጤ ምኒልክ መወቀስ ካለባቸው ወደ ደቡብ በዘመቱበት ወቅት ከጥንት ጀምሮ የኢትዮጵያ መሬትና ሌሎች ሕዝቦች ይኖሩት የነበረውን የደቡቡን የአያቶቻቸውን አገር መልሰው አንድ ለማድረግ ሲዘምቱ ከዘመቻቸው ሁለትና ሶስት መቶ አመታት በፊት ኦሮሞ ሌሎችን ገድሎና አጥፍቶ በመስፋፋት የያዛቸውን የሌላ ነገዶች አካባቢዎች የኦሮሞ ይዞታ አድርገው ማጽናታቸውና በሌሎች ነገዶች ላይ ኦሮሞ ገዢ አድርገው መሾማቸው ብቻ ነው። ስድስት፡ የንጉሥ ምኒልክ ዘመን የመጠቅለል፣ የመገበርና የማስገበር እንጅ የሪፈረንደም ዘመን አለመሆኑን ከሰለጠኑት ከጀርመኑ ቢስማርክና ከጣልያኑ ጋሪባልዲ ታሪክ ለመማር አለመቻል ሌላው የማይምነታቸውን ጭራ ነው፤ ሰባት ፡ በነጮች የተገዙትን እነ ሶማሊያና ሩዋንዳን እያዩ ምኒልክ ከሚገዛን በነጭ በተገዛን ብሎ መመኘት አለምን ያለማወቅ ያህል ድንቁርና መሆኑን አለመገንዘብ፤ ስምንት፡ በምኒልክ አስተዳደር ውስጥ የነበሩ የሌሎች ነገዶች አባላትን ተሳትፎ በማሳነስ አገር አንድ የማድረጉን ዘመቻና አስተዳደሩ የአንድ ነገድ ብቻ እንደነበረ ማስመሰል፤ ሌላው ቢቀር ኢምባቦ ላይ ዳግማዊ ምኒልክና ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ሁለቱ በተጋጩ ጊዜ የጅማ፣ የወለጋ፣ የሸዋ ኦሮሞና የጉራጌ የተባበረ ጦር ጎጃምን ወግቶ እንደነበር እንኳ ለማስታወስ አለመፈለግ ኅሊና ያላቸውን ታዳጊዎች ልቀት ከመናቅ መሆኑን አለመገንዘብ፤ ዘጠኝ፡ የንጉሥና የባላባት አስተዳደር በሁሉም ነገዶች ዘንድ ይሰራበት የነበረ መሆኑ ተዘንግቶ ምኒልክ ከአዳም በኋላ እንዳመጡት አድረጎ ማስቀመጥ፤ ለዚህ ምሳሌ የሚሆን የከፋው ንጉስ ጋኪ ሸረቾ ከምንሊክ ጦር ጋር ለመዋጋት በተቃረቡበት ወቅት በወቅቱ ምስራቅ አፍሪካ ኡጋንዳ ተቀማጭነት የነበረው የእንግሊዝ ወታደሮች አዛዥ ለከፋው ንጉስ ድጋፍ ሊያደርጉላቸው ሲጠይቋቸው የሰጧቸው መልስ ነው። ጋኪ ሸረቾ ለእንግሊዙ ወታደራዊ አዛዥ ሲመልሱ፤ እርዳታውን እንደማይፈልጉ በመግለጽ «እሱ ካሸነፈኝ ሀገሩን ጠቅልሎ ይገዛል፤ እኔ ካሸነፍኩት ደግሞ የሱን አገር እጠቀልላለሁ» ካሉ በኋላ «ይህ የርስ በርስ ውጊያ ነው፤ ባይሆን ከውጭ ከባህር ማዶ ለሚመጡት መዋጊያ ትረዳናለህ» በማለት የወቅቱን የምስራቅ አፍሪካ የእንግሊዝ ወታደራዊ አዛዥ መልሰውታል። የዛሬዎቹ የጥላቻ ዶክተሮችና ፕሮፌሰሮች ግን በዚያ ዘመን ጋኪ ሻሪቾ የነበራቸውን አይነት ቅንነትና እውነት የላቸውም። አስር፡ ምኒልክ በአሁኑ ደቡብ እና ደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ያደረጉት የግዛት ማስመለስ ዘመቻ ከሰሜን ህዝቦች ጋር እንዳደረጉት ሁሉ ግዛት ከማስፋት ባለፈ ሌላ አላማ እንደሌለው እየታወቀ ጦርነቱ ዘር ለማጥፋት እንደተደረገ ማስመሰል፤ ለዚህም ደግሞ የጥንቱን ትተን የቅርቡን እንኳ ብንወስድ የኢትዮጵያ ክልል ከምድር ወገብ ሶስት ዲግሪ እስከ አስራ ስምንት ዲግሪ፤ ከግሪንዊች ሜሪዲያን አስራ ሶስት እስከ አርባ ስምንት በመለስ ሲሆን ይህም ክልል የኢትዮጵያ መሬት ሆኖ የተከለለው ኢትዮጵያን ከ13141344 ዓም በገዙት በአጼ አምደ ጺዮን ዘመን መሆኑን አለማወቅ ናቸው። ከዚህ በተጨማሪ በ21ኛው መቶ ክፍለ ዘመን ከ20 በላይ ባንክ የዘረፈና አርሲ ላይ በአደባባይ ንጹሐንን ዘቅዝቀው የሚነቅሉ ጎሰኞች ዳግማዊ ምኒልክን ሊያስወቅ የሚያስችል የሞራል ልዕልና እንደሌላቸው ከሚከተላቸው መንጋ የሚናገር ደፋር የኅሊና ሰው መጥፋቱ የዘር ማጥፋት ወንጀል ባገራቸው ፖለቲካ ተደርጎ እንዲታይ የራሱን አስተዋጽኦ አድርጓል። በግፍ ዙፋኑ ላይ ተንፏሎ ለ27 ዓመታት የኖረው ወያኔም በቢሊዮን ዶላር የውጭ ርዳታና ብድር እየጎረፈለት፡ ከሌላው አለም ሊያገኘው የሚችለውን ስልጣኔ ሁሉ እያገኘ፡ አገር ማስተዳደር ሲያቅተው፤ የርዕዮተ አለም ወንድሙን ኦሕዴድን በአንቀልባ አዝሎ የዐጤ ምኒልክን ውርስና ቅርስ ለማጥፋት ያልፈነቀለው ድንጋይ፤ ያልፃፈው የታሪክ ብትቶ፣ ያላቆመው ሃውልትና ያላቀበለው ወፍራል ሽልጦ የለም። ኦነጋውያንና ኦሕዴዶችንም ይህንንም እንደ ትልቅ የፖለቲካ ስኬት ይቆጥሩታል። ምንም እንኳ ወያኔም ሆነ ኦነግ የፖለቲካ ቁማር መጫዎቻቸውንና የስልጣን ዘመናቸውን እርዝማኔ የዳግማዊ ምኒልክን ውርስና ቅርስ በፈጠራ ታሪክ ላይ ተመስርተው ከማጥፋት ጋር ቢያቆራኙትም ሀቅ አትሸፈንምና ዳግማዊ ዐጤ ምኒልክ ለእኛና ለጥቁር ሕዝብ ሁሉ የዋሉትን ወደር የለሽ ውለታቸውን አውርተው ያልጠገቡ ጥቁር ህዝቦች ሁሉ በየአመቱ ሲዘክሩት ከመቶ ሀያ አመታት በላይ ሆኖታል። አድዋ ላይ ከፍ ብሎ የተውለበለበው የኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማም ደመናና ፀሐይ እስካልተፋለሱ ድረስ ሰማይ ላይ ቀስተ ደመና ሆኖ ሲውለበለብ ይኖራል እምዬ ምኒልክ እንኳን ተወለዱል ዘለዓለማዊ ክብር በብልህነትዎ ታይቶ ተሰምቶ የማይታወቅ ታሪክ ለጻፉትልን ይሁን ክብር ከእምዬ ጋር አብረው ተሰልፈው የማይጠፋ ስራ ሰርተው ላለፉ የኢትዮጵያ ጀግኖች ሁሉ ይሁን״ በአቻምየለህ ታምሩ
112
ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 1 አጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች “The Study of history is the best medicine for a sick mind” Livy የታሪክ ጥናት ለሕሙም አእምሮ ፍቱን መድኃኒት ነው። በእደ ማርያም እጅጉ ረታ ኢትዮጵያ ጥንታውያን ከሚባሉት ሀገሮች አንዷ ስትሆን፣ ከአምስት ሺህ ዓመት ያላነሰ ታሪክ አላት። በእነዚህ ዘመናት፣ ቀደምት አባቶቻችን ሠርተው፣ ትተውልን ካለፉት ሥራዎች መካከል የአክሱም ሐውልት፣የላሊበላ ቤተ መቅደስ ሕንፃዎች፣ የጎንደር ቤተ መንግስቶች ለምስክርነት የሚጠቀሱ ናቸው። ባለፉት በእነዚህ ዘመናት ሀገራችን የእርስ በርስ ጦርነትና ከውጭ በመጡ ወራሪዎች፣ ብዙ ቅርሶች ወድመዋል፣ የሰዎች ሕይወት ጠፍቷል። ከእዚህ ሁሉ ፈተና በኋላ፣ በዐሥራ ስምንተኛውና ዐሥራ ዘጠነኛው ምዕት ዓመት፣ ሀገራችን ዘመነ መሳፍንት በመባል የሚታወቀው ጊዜ ውስጥ ገባች። ያ ወቅት ደግሞ አውሮጳውያን አፍሪቃን እንደ ቅርጫ ሥጋ ለመከፋፋል ወስነው ዘመቻቸውን የጀመሩበት ወቅት ነበር። በዚያ ወቅት፣ ይህች በዘመነ መሳፍንት አገዛዝ ኀይሏ የተዳከመችውን ሀገር መልሶ አንድ ለማድረግ፣ የቋራው አንበሳ ካሣ ኀይሉ፣ በኋላ ዳግማዊ ዐጤ ቴዎድሮስ ተብለው የነገሡት ተነሡ። ዐጤ ቴዎድሮስም በእነዚህ መሳፍንት ላይ በመዝመት ድል አድርገው፤ ሀገራችን ኢትዮጵያ ተመልሳ እንደ ቀድሞው አንድ እንድትሆን መንገዱን ከፈቱ። ባደረጉትም ዘመቻ፣ አንድም ቀን ድል ሆነው የማያውቁት ንጉሠ ነገሥት፣ ከአውሮጳውያኑ ጋር በተፈጠረው ችግር፣ የእንግሊዝ ጦር እስረኞቹን ለማስፈታት በዘመተባቸው ጊዜ፣ እጃቸውን ለወራሪው ጦር መስጠትን እንደ ውርደት ቆጥረውት መቅደላ አፋፍ ላይ ሽጉጣቸውን ጠጥተው የክብር ሞትን ጽዋ ተቀብለዋል። ይሁን እንጂ፣ ዐጤ ቴዎድሮስ ከሞቱ በኋላ የተነሡት ነገሥታት እሳቸው የጀመሩትን ዓላማ በመከተል ኢትዮጵያ ተመልሳ አንድ እንድትሆን አድርገዋል። ከዐጤ ቴዎድሮስ ቀጥለው የነገሡት ዐጤ ዮሐንስ 4ኛ ሲሆኑ፣ በእሳቸው ዘመን የሸዋው ንጉሥ ምኒልክ እና የጎጃሙ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 2 ግዛቶቻቸውን እንደያዙ የዐጤ ዮሐንስን የበላይነት አሜን ብለው ተቀብለው ዕውቅና ሰጥተዋል። ይሁን እንጂ በየበኩላቸው በቀጥታ ከውጭ ሀገር መንግሥታት ጋር ቀጥታ ግንኙነት ያደርጉ እንደነበር የታሪክ መዛግብት ያስረዳሉ። አውሮጳውያን የአፍሪቃን ምድር፣ እንደ ቅርጫ ሥጋ በሚቀራመቱበት በዚያ ወቅት፣ ኢጣሊያ በበኩሏ፣ በባህረ ነጋሽ በተባለው፣ እነርሱ ግን በኋላ ኤርትራ የሚል ስም የሰጧት፣ የቀይ ባሕር ጠረፍ ላይ እግሯን ተክላ ነበር። እንደልቧ ለመስፋፋት ግን፣ ዐጤ ዮሐንስ እንቅፋት ስለሆኑባት፣ የወሰደችው አማራጭ ከሌሎቹ ነገሥታት ንጉሥ ምኒልክ እና ንጉሥ ተክለ ሃይማኖትጋር ጥሩ የወዳጃነት ግንኙነት መፍጠር ነው። ይኽም ኢጣሊያ ወደፊት ዐፄ ዮሐንስ ላይ ስትዘምት እንዲተባሩዋት ለማድረግ በማሰብ ነበር። ዋናው ሐሳብ ይህ ሆኖ ሳለ ነገር ግን በአሰብ ወደብ ስለሚገቡ ዕቃዎች ቀረጥና በሸዋ ስለሚኖሩ ኢጣሊያኖች ሁኔታ ለመነጋገርና ፔትሮ አንቶኔሊ መልእክተኛ ሆኖ ወደ ንጉሥ ምኒልክ በ21 ሜይ 1883 ዓመተ ምሕረት በመምጣት ውል ተፈራረመ። ንጉሥ ምኒልክም ወደፊት በዐጤ ዮሐንስ ላይ ለመዝመት እንዲያስችላቸው የጦር መሣሪያ እንዲገዙ ተስማሙ። ኢጣሊያኖችም በእውነት ንጉሥ ምኒልክ በዐፄ ዮሐንስ ላይ ይዘምታሉ ብለው ስላመኑ ተጨማሪ የጦር መሣሪያ በመስጠትና እንዲሁም ብዙ ብድር በመፍቀድ የንጉሥ ምኒልክ ጦር ይበልጥ እንዲጠናከር አደረጉት። በዚህ መኸል፣ ዐጤ ዮሐንስ፣ እንግሊዞች በስምምነታቸው መሠረት፣ ምፅዋን ለኢትዮጵያ በማስረከብ ፈንታ ለኢጣሊያ መስጠታቸውን ንጉሥ ምኒልክ እንዲያወቁ አደረጉ። ንጉሥ ምኒልክ አንቶኔሊን በአስቸኳይ ጠርተው፣ ሁኔታውን እንዲያስረዳ ለጠየቁት የሰጣቸው መልስ ስላላረካቸው፣ ከዚያን ጊዜ ጀምሮ በጣሊያኖች ላይ ጥርጣሬ አደረባቸው። እንደ አውሮጳውያን አቆጣጠር እአአሚያዚያ 1889 ንጉሥ ምኒልክና እቴጌ ጣይቱ ወሎ ላይ ውጫሌ በሚባለው ቦታ ሳሉ እያሉ ዐጤ ዮሐንስ መተማ ላይ መሞታቸውን ሰሙ። በአጋጣሚ ሆኖ አንቶኔሊ ተጨማሪ የጦር መሣሪያ ይዞ ሲመጣ ንጉሥ ምኒልክ እንጦጦ ስላልነበሩ፣ ውጫሌ ሄዶ አገኛቸው። አንቶኔሊ ንጉሡ ወደ መናገሻ ከተማቸው እስኪመለሱ ድረስ መታገስ አቅቶት ወደ ውጫሌ የሄደው፣ በኢጣሊያኖች የተረቀቀውን ውል ለማስፈረም ነበር። ሃያ አንቀጽ ያለውን ይኽን ውል ንጉሥ ምኒልክና እንዲሁም በንጉሥ ኡምቤርቶ ስም አንቶኔሊ ሆኖ ፈረሙ። ይህ ውል፣ በተፈረመበትን ቦታ ስም የውጫሌ ውል ተባለ። ይሁን እንጂ፣ ከዚህ ውል ውስጥ 17ኛው አንቀጽ አማርኛው፣ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ከአውሮጳ ነገሥታት ለሚፈልጉት ጉዳይ ሁሉ በኢጣሊያ መንግሥት አጋዥነት መላላክ ይቻላቸዋል ሲል፣ የኢጣሊያንኛው ደግሞ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት ከአውሮጳ ነገሥታት ለሚፈልጉት ግንኙነት በኢጣሊያ መንግሥት አማካይነት ማድረግ ይገባቸዋል ይላል። ይህ አንቀጽ ውሎ አድሮ በሁለቱ ሀገሮች መካካል የአድዋ ጦርነት ተብሎ ለሚታወቀው መነሻ ምክኒያት ሆኗል። ንጉሥ ምኒልክ የውጫሌ ውል ሮም ላይ ሲፀድቅ በቦታው እንዲገኙ ራስ መኮንን ወልደ ሚካኤልን ወደ ኢጣሊያ ላኳቸው። እሳቸውም ሮም ደርሰው በቬኒሲያ ቤተ መንግሥት ተገኝተው፣ ውሉ ከመጽደቁ በፊት፣ እአአ ኦክቶበር 1 ቀን 1889፣ የኢጣሊያ ግዛት ድንበር የሚጸናው በዚያች ቀን የኢጣሊያ ጦር ባለበት ቦታ ላይ ነው የሚል ተጨማሪ ውል እንዲፈርሙ አደረጓቸው። የኢጣሊያን መንግሥት ይህን ያደረገውም በዚያ ወቅት፣ በጦርነት ተዳክሞ የነበረው የራስ መንገሻ ሠራዊት ዐቅም ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 3 እንደሌለው ዐውቆ፣ ወደ ትግራይ ግዛት ዘልቆ በመግባት፣ ብዙ ቦታዎችን ይዘው ስለ ነበር ነው። ውሉም እንደ ጸደቀ፣ ኢትዮጵያ በኢጣሊያ ሥር ናት የሚል ጽሑፍ በየጋዜጦቹ ላይ ታትሞ ወጣ። ይህንኑ መልዕክት የኢጣሊያኑ ጠቅላይ ሚንስትር ክሪስፒ፣ ኦክቶበር 11 ቀን 1889 ለአሜሪካና ለ12 አውሮጳ መንግሥታት አስታወቀ። ንጉሥ ምኒልክ ዐጤ ዮሐንስ ከሞቱ በኋላ፣ ምንም ጊዜ ሳያጠፉ ንጉሠ ነገሥት መሆናቸውን በመላው ኢትዮጵያ ዐዋጅ አስነገሩ። ዐዋጁንም የያውራጃው ገዥዎች ንጉሥ ተክለ ሃይማኖትን ጨምሮ ሁሉም አሜን ብለው ተቀበሉ። ሥርዓተ ንግሣቸውን አስመልክቶ ደብዳቤ ለኢጣሊያን፣ ለእንግሊዝ፣ ለጀርመን እና ለፈረንሳይ መንግሥታት ደብዳቤ ላኩ። እንደ አውሮጳ አቆጣጠር፣ ኖቬምበር 1889 ዓም ንጉሥ ምኒልክ በእንጦጦ ማርያም ቤተ ክርስቲያን በሊቀ በጳጳሱ በአቡነ ማቴዎስ እጅ ተቀብተው፣ ምኒልክ ንጉሠ ነገሥታት ዘኢትዮጵያ ተብለው ነገሡ። ከሥርዓተ ንግሣቸው በኋላ፣ በወሩ ራስ መንገሻንና ራስ አሉላን ለማሳመን ወደ ትግራይ ዘመቱ። እዚያም ሲደርሱ ኢጣሊያኖች በውጫሌ ውል ከተጠቀሰው ግዛት ዐልፈው ሌሎች ከተሞችን መያዛቸው አንሶ፣ በጃንዋሪ 29 ቀን 1990 ዓም በጄኔራል ኦሬሮ የሚመራው ጦር አድዋንና አክሱምን ያዘ። ዐጤ ምኒልክም በፌብሩዋሪ 23 ቀን 1990 ዓም በቀጥታ ወደ መቀሌ በመሄድ፣ ጄኔራል ኦሬሮ ለምን እነዚህን ከተሞች እንደያዘ አስጠየቁ። ጄኔራሉም ወደ እነዚህ ከተሞች የገባው፣ ግዛት ለማስፋፋት ሳይሆን፣ የተራቡትን ለመመገብ ነው በማለት የማይመስል ምክንያት ሰጠ። ዐጤ ምኒልክም እዚያው መቀሌ እያሉ፣ የውጫሌን ውል ሲጸድቅ ለመገኘት ወደ ሮም ሄደው የነበሩት፣ ራስ መኮንን ብዙ የጦር መሣሪያ ይዘው ሲመለሱ እዚያው አግኝተው ድንበርን በተመለከተ ሌላ ተጨማሪ ውል እንደፈረሙና ኢጣሊያኖች ኦክቶበር 1 ቀን አሉበት ቦታ እንደሆነ አስረዱ። ዐጤ ምኒልክ ደግሞ ከሌሎች እንደተረዱት፣ ኢጣሊያኖች ከተባለው ቀን በፊት ቀደም ብሎ በውጫሌ ውል ከተጠቀሰው ድንበር ዐልፈው ገብተው መሬት እንደያዙ አስረዱ። ዐጤ ምኒልክም ኢጣሊያኖች ራስ መኮንንን እንዳታለሏቸው ቢገባቸውም፣ ኢጣሊያኖች ከያዟቸው ቦታዎች በቶሎ ለቀው እንዲወጡ አዘዟቸው። ኢጣሊያኖች ግን ከአድዋ ከአክሱም ለቅቀው ወጥተው በኦክቶበር 1 ከያዙበት ቦታ ላይ ቆሙ። ዐጤ ምኒልክም ወደ መናገሻ ከተማቸው ተመልሰው ድንበርን በተመለከተ ውይይቱን ቀጠሉ። ይህ በእንዲህ እያለ፣ ስለ ሥርዓተ ንግሣቸውን ደብዳቤ የጻፉላቸው እንግሊዝና ጀርመን፣ ለዐጤ ምኒልክ በጻፉት መልስ ላይ፣ በውጫሌ ውል መሠረት፣ ግንኙነታችን በቀጥታ ሳይሆን በኢጣሊያን በኩል ሊሆን እንደሚገባ አስረዱ። ይህ ደግሞ ዐጤ ምኒልክን ይበልጥ አስቆጣ። አንቶኔሊን የተካው ሳሊምቢኒም የ17ኛውን አንቀጽ እንዲያብራራ ሲጠየቅ በአማርኛውና በጣሊያንኛው መካከል የትርጉም ልዩነት እንዳለው ያወቀው ያነዬ ነበር። ዐጤ ምኒልክም ለሳሊምቢኒ ግልጥ ባለ አማርኛ፣ ይህች ሀገር እኮ የኔ ናት የማንም አይደለችም፣ ማንም ደግሞ ሊወስዳት አይችልም በማለት ተናግረው፣ በሴፕተምበር 1990 የውጫሌ ውል እንዲሻሻል በማለት ደብዳቤ ላኩ። የኢጣሊያን መንግሥትም፣ ውሉ እየተበላሸ መሔዱን በመረዳት አንቶኔሊ መልሶ ላከው። አንቶኔሊኒም በዲሰምበር 17 ቀን 1890 እንጦጦ ደርሶ 17ኛው አንቀጽ ተበላሽቷል ወይም ተሳስቷል የሚለውን ኢጣሊያ አትቀበልም። በዚህም ጉዳይ ማንም ሊያስገድዳት አይችልም፤ ምክንያቱም ክብሯን ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 4 የምትጠብቅ ታላቅ ሀገር ናት በማለት የጣሊያንን አቋም አጠንክሮ ሲናገር እቴጌ ጣይቱ አቋርጠውት፣ አንተ የምትለውን አንቀጽ በአማርኛ የተጻፈውን ምን እንደሚል ለመንግሥታቱ አሳውቀናል። አንተ እንደምትለውም እኛም ክብራችንን እንጠብቃለን። እናንተ የምትመኙት ኢትዮጵያ በእናንተ ሥልጣን ሥር እንድትሆን ነው። ይህ ደግሞ ለምን ጊዜም የማይሆን ነገር ነው አሉት። አንቶኔሊም፣ የውጫሌ ውል ለአምስት ዓመት ሲሆን፣ አሁን የቀረው ደግሞ 3 ዓመት ብቻ ስለሆነ፣ ለማንኛውም ይህ የቀረው ጊዜ እንዳለ ይለፍ አለ። ዐጤ ምኒልክም እንዲህ ዓይነቱ ውል እንኳን 3 ዓመት ሦስትም ቀን አያድርም፤ ይልቁንስ አሁኑኑ ይሻሻል አሉት። 1 አንቶኔሊም ደጋግሞ፣ ለትንሽ ጊዜ ብለን አንጣላ፤ የውሉ ጊዜ ሲያልቅ ይህን አንቀጽ ልናሻሽለው እንችላለንና አሁን 17ኛው አንቀጽ አይነሣ ይቅር አለ። አስተርጓሚው አቶ ዮሴፍ ቀበል አድርገው 17ኛው አንቀጽ አይነሣ ይቅር ብለው ተረጐሙ። ዐጤ ምኒልክም ትርጉሙን ሲሰሙ፣ ድሮስ ቢሆን እኔ ያልኩት 17ኛው አንቀጽ እንዲቀር አልነበረምን። አሁንም እሺ ይቅር ይሰረዝ አሉ። በዚህ አባባል ሁለቱም ስለተደሰቱ ቃሉ እንደገና በአማርኛ 17ኛው አንቀጽ ተሠርዟል የሚል በሁለት ወረቀት ላይ ተጽፎ አንዱ ለኮንት አንቶኔሊ ሲሰጥ ሌላው በቤተ መንግሥቱ እንዲቀመጥ ተደረገ። በማግሥቱም ያን ጽሑፍ ወደ ኢጣሊያንኛ ሲያስተረጉመው፣ 17ኛው አንቀጽ ተሠርዟል የሚል ሆኖ አገኘው። ወዲያውም ተደናግጦና ተናዶ ወደ ቤተ መንግሥት በመሄድ፣ ለምን ተሰርዟል የሚል ቃል ተጻፈ ብሎ ጠየቀ ዐጤ ምኒልክም ሁለታችን ተነጋግረን፣ አንተው ወደህ የተጻፈ ነው እንጂ፣ እኛ የጨመርንበትም የቀነስንለትም ነገር የለም አሉ። ክርክሩ እየሰፋ ሲሄድም የውጫሌ ውል የተዋዋልነበት በፈረንሣይ ቋንቋ የተጻፈው ይታይልኝ አለ። እቴጌ ጣይቱ ግን እኛ የምናውቀው በአማርኛ የተጣፈውን እንጂ፣ ያንተን የፈረንጅ ቋንቋ እኛ አናውቅም፤ አንተ ግን፣ የእኛን ቋንቋ ታውቃለህና በአማርኛ የተጻፈውን እየው አሉት። በዚያን ጊዜ አንቶኔሊ ተናዶ፣ አዲሱን ውል ቀዳዶ ወዲያው ጣለና፣ ውሉን የኢጣሊያ መንግሥት በጦር ኃይል ያስከብረዋል በማለት እየተቆናጠረ ተናገረ። በዚኢን ጊዜ፣ እቴጌ ሳቅ ብለው የዛሬ ሳምንት አድርገው በዚህ ላንተ የሚደነግጥ ሰው የለም። ሂድ የፎከርክበትን አሁኑኑ አድርገው። እኛም የመጣውን እንመልሰዋለን። እግሩን ለጠጠር፣ ደረቱን ለጦር ሰጥቶ አገሩን የማያድን ሰው የሌለ እንዳይመስልህ። ደሙን አፍስሶ ለአገር መሞት ጌጥ ነው እንጂ ሞት አይባልም። አሁኑኑ ሂድ አይምሽብህ፣ የፈከርክበትን ባሻህ ጊዜ ታደርገዋለህ። እኝም እዚያ እንጠብቅሃለን። እኔ ሴት ነኝ፣ ጦርነት አልወድም፣ ግን እንዲህ ዓይነቱን ውል ከመቀበል ጦርነት እመርጣለሁ አሉት። ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 5 ዐጤ ምኒልክ የውጫሌውን ውል በተዋዋሉ በ4ኛው ዓመት፣ ለአውሮጳ ኃያላን መንግሥታት የውጫሌን ውል ማፍረሳቸውን የካቲት 4 ቀን 1885 ፌብሩዋሪ 1893በደብዳቤ አስታወቁ። በዲሴምበር 1893 በጠቅላይ ሚንስትርነቱን ቦታ ላይ ተመልሶ የተቀመጠው ክሪስፒ፣ አንቶኔሊን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጸሐፊ፣ ጄኔራል ባራቲየሪን ደግሞ አዲሱ የኤርትራ ገዢ አድርጎ ሾማቸው። ጄኔራል ባራቲየሪ በ1894 መጨረሻ ላይ ጦሩን እየመራ ወደ ትግሬ ግዛት ዘልቆ በመግባት ከተማዎችን መያዝ ጀመረ። ጄኔራል ባራቲየሪ በ1895 በበጋው ወራት፣ ለዕረፍት ወደ ሮም በሄደ ጊዜ በጣሊያን ፓርላማ ተገኝቶ ንግግር ከማድረጉ በፊት፣ አባላቱ ከመቀመጫቸው ተነሥተው የደመቀ ጭብጨባ በመስጠት ተቀብለውታል። ንጉሡ ኡምቤርቶም ድል አድራጊው ጄኔራል ባራቲየሪ በማለትና በማድነቅ፣ የጣልያን ኀይልን “የሠለጠኑ የበላይነት ኋላቀር በሆኑ ላይ” በማለት አወድሰውታል። ጄኔራል ባራቲየሪም በንግግሩ ላይ በጥቅምት ወር ጦርነት ይኖራል። የእኛ የሠለጠነው አሥር ሺህ ጦር ከ2030 ሺህ የሚደርሰውን ያልሠለጠነ የኢትዮጵያ ጦር በቀላሉ ያሸንፈዋል፣ የኢትዮጵያውን ንጉሥ በቀፎ አድርጎ ሮም ያመጣዋል ሲል በኩራት ተናገረ። በቅኝ ግዛት መስፋፋት ምኞት ሕልም የሰከረው ፓርላማም፣ ንግግሩን ከሰማ በኋላ የጄኔራሉ ዓላማ እንዲሳካለት ለ1 ሺህ ተጨማሪ ወታደሮች መቅጠሪያ በጀት አፀደቀለት። ጄኔራል ባራቲየሪ በሴፕተምበር 26 ቀን 1895 ተመልሶ ምፅዋ ገባ። ዐጤ ምኒልክም፣ የውጫሌውን ውል ማፍረሳቸውን ለአውሮጳ ኃያላን መንግሥታት ካሳወቁ በኋላ፣ የትግሬ ሕዝብ፣ እነዚህን ወራሪዎች ታጥቀህ ተነሣና አስወጣ በማለት አዘዙ። ጄኔራል ባራቲየሪ 25 ሺህ የሚሆን ጦሩን ይዞ ወደ ትግራይ ግዛት ዘልቆ በመግባት፣ ወደፊት እየገፋ እያሸነፈ መቀሌን፣ አዲግራትን እና አድዋን በኦክቶበር 9 ቀን 1895 ዓም ያዘ። የኢጣሊያን ጦርም፣ ወዲያውኑ የአምባላጌን ተራራ ይዞ ምሽጉን መሥራት ቀጠለ። ሜጀር ቶዚሊም በዚያ የሠፈረው ጦር አዛዥ ሆነ። የተሸነፈውም የራስ መንገሻ ጦር እያፈገፈገ ከትግራይ ወጥቶ ወሎ ወደ ራስ ሚካኤል ዘንድ መጥቶ ሌላው የኢትዮጵያ ጦር እስኪመጣ በዚያ ተቀመጠ። ብልኁ ንጉሠ ነገሥት ዐጤ ምኒልክም የውጫሌውን ውል ሲያፈርሱ፣ ከኢጣሊያኖች ጋር ጦርነት የማይቀር መሆኑን ዐውቀውት ስለነበር፣ ወታደሮቻቸውን ማዘጋጀትና ዘመናዊ የጦር መሣሪያዎችን ከራሺያና ከፈረንሳይ በጅቡቲ በኩል ማስመጣት ቀጠሉ። በ1895 በአጠቃላይ ለዚህ ጦርነት ዝግጅት ዐጤ ምኒልክ ከ70 100 ሺህ የሚደርስ ዘመናዊ ጠብመንጃ እና 5 ሚሊዮን ጥይት መግዛት ችለው ነበር። የክተት ዐዋጅ ድንበር ጥሶ የመጣውን ወራሪውን የኢጣሊያ ጦር አስመክልቶ ለመነጋገር፣ በሴምተምበር 1895 ዐጤ ምኒልክ በየአውራጃው ያሉትን ሀገረ ገዥዎች ለምክር ወደ እንጦጦ እንዲመጡ አደረጉ። በምክክሩም ላይ ዐጤ ምኒልክ ይህን ከአውሮጳ የመጣ ወራሪ ጦር ከሀገር ለማስወጣት የሀገሪቷ ሀብት ለዚሁ እንደሚውል አስታውቁ።የየአውራጃው ገዥዎች፣ ሁሉም ሠራዊታቸውን ይዘው ወደ ጦር ግንባር እንዲዘምቱ የክተት አዋጅ እንዲነገር አዘዙ። በሴፕተምበር 17 ቀን 1895 ዓም የክተት አዋጁን ነጋሪት ከንጋቱ አንስቶ እስከ ምሽቱ ድረስ በቤተ መንግሥቱ ግቢ ሲጐሸም ሲመታ ዋለ። ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 6 የዐዋጁም ቃል፤ እግዚአብሔር በቸርነቱ እስካሁን ጠላት አጥፍቶ ሀገር አስፍቶ አኖረኝ። እኔም እስካሁን በእግዚአብሔር ቸርነት ገዛሁ። እንግዲህ ብሞትም፣ ሞት የሁሉ ነውና ስለኔ ሞት አላዝንም። ደግሞ እግዚአብሔር አሳፍሮኝ አያውቅም። እንግዲህም ያሳፍረኛል ብዩ አልጠራጠርም። አሁንም ሀገር የሚያጠፋ፣ ሃይማኖት የሚለውጥ ጠላት፣ እግዚአብሔር የወሰነልንን የባሕር በር ዐልፎ መጥቷልና እኔም ያገሬን ከብት ማለቅ፣ የሰውን መድከም አይቼ እስካሁን ዝም ብለው ደግሞ እያለፈ እንደ ፍልፈል መሬት ይቈፍር ጀመር። አሁን ግን፣ በእግዚአብሔር ረዳትነት ሀገሬን አሳልፌ አልሰጠውም። ያገሬ ሰው፣ ካሁን ቀደም የበደልሁኽ አይመስለኝም። አንተም እስካሁን አላስቀየምኽኝም። ጉልበት ያለህ በጉልበትህ እርዳኝ። ጉልበት የሌለህ ለልጅህ ለምሽትህ ለሃይማኖትህ ስትል በኀዘን እርዳኝ። ወስልተህ የቀረህ ግን፣ ኋላ ትጣላኛለኽ። አልተውኽም። ማርያምን ለዚህም አማላጅ የለኝም። ዘመቻዬ በጥቅምት ነውና የሸዋ ሰው እስከ ጥቅምት እኹሌታ ድረስ ወረይሉ ከተህ ላግኝህ። 1 በአዋጁ መሠረት ከ75 እስከ 120 ሺህ የሚደርስ የኢትዮጵያ ሠራዊት መሪዎቹን አጅቦተከትሎ ጉዞ ወደ ጦርነቱ ስፍራ ቀጠለ። ዐጤ ምኒልክም፣ እቴጌ ጣይቱን እንዲሁም ሌሎቹ ተከታዮቻቸውና ጦራቸውን ይዘው በኦክቶበር 28 ቀን 1895 ከ18 ቀን ጉዞ በኋላ ወረኢሉ ከተማ ገቡ። ከደረቅ ዋናው ሌላ፣ በብዙ ሺህ የሚቈጠሩ ገበሬዎች፣ ሴቶችና ሕፃናት ወደ ጦሩ ግንባር አብረው ሄደዋል። አምባለጌ የመጀመሪያው ጦርነት ዲሴምበር 7 ቀን 1895 ከንጉሠ ነገሥቱ አስቀድሞ ወደ ጦሩ ግንባር የዘመተው የራስ መኮንን፣ የራስ መንገሻ ሥዩምና የራስ ወሌ ብጡል ጦር ነበር። ጦሩም ወደ ትግራይ ግዛት በመግባት ጠላት ወደ መሸገበት ወደ አምባለጌ አመራ። እነዚህ ብዙ ልምድ ያላቸው ራሶች፣ ይህን የተጠናከረ ጦር የሰፈረበትን ተራራ ማጥቃት፤ ኢጣሊያኖቹን ስለሚያግዝና በቀላሉም ወታደሮቻችንን ስለሚያስጨርስ፤ ይህንን ትተን ዋናው የኢጣሊያን ጦር ወደ ሰፈረበት ወደ አዲግራትና ወደ መቀሌ ሄደን እናጥቃ በማለት አልፈውት ሄዱ። ይሁን እንጂ ከራሶቹ በኋላ፣ በፊታውራሪ ገበየሁ መሪነት ይከተል የነበረው 1200 ወታደር፣ በአጋጣሚ፣ አካባቢውን ወጥቶ የሚቃኝ አንድ የኢጣሊያን ጦር ያገኙና ተኩስ ይከፈቱበታል። ኢጣሊያኖቹም ወደ ምሽጋቸው ሲያፈገፍጉ ኢትዮጵያውያኑ እየተከተሉ ሲያጠቁ ተኩሱ እየተፋፋመ መጣ። ራሶቹም ፊታውራሪ ገበየሁ ውጊያውን አቁመው እንዲከተሏቸው ቢያዙም ሰሚ አልተገኘም። የፊታውራሪ ገበየሁ ሠራዊትም ተራራውን እየቧጠጠ ወደላይ እየወጣ ጦርነቱን ቀጠለ። ሁኔታው ከቁጥጥር ውጭ ስለሆነ፣ ራሶቹ ሳይፈልጉ ወደ ጦርነቱ ውስጥ ገብተው መዋጋት ጀመሩ። ምንም እንኳ፣ ከላይ አመቺ የሆነ ቦታ ላይ ሆኖ ብዙ ጉዳት ቢያደርስም፣ እንደ ማዕበል ወደላይ የሚመጣው ጦር አሳሳቢ ስለሆነበት፣ ቶዚሊ ተጨማሪ ጦር እንዲላክለት ወደ አሪሞንዲ መልእክት ላከ። አሪሞንዲም ተጨማሪ ጦር እንዲልክ እንዲፈቀድለት ወደ ጄኔራል ባራቲየሪ መልእክት ላከ። ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 7 ባራቲየሪ ግን ጦር እንዳይልክ ነገር ግን ቶዚሊ እየተከላከለ ቀስ በቀስ ምሽጉን ለቆ እንዲወጣ እንዲነግረው አዘዘ። ይሁን እንጂ ይህ መልእክት ግልጽ ባልሆነ ምክንያት ለቶዚሊ አልደረሰውም። ቶዚሊም ካሁን አሁን ተጨማሪ ጦር ይደርስልኛል እያለ ባለ በሌለ ኀይሉ መዋጋት ቀጠለ። ከስድስት ሰዓት ጦርነት በኋላ መሪውን ቶዚሊን ጨምሮ 2 ሺህ የጣሊያን ወታደሮች ተገደሉ። ከሰዓት በኋላ ልክ በ1030 430 pm የኢትዮጵያ ባንዲራ በአምባላጌ ተራራ ላይ ተውለበለበች። ከዚያ የተረፉት የኢጣሊያ ወታደሮች እየሸሹ ሲሄዱ፣ የኢትዮጵያ ጦር እየተከተለ ፈጃቸው። ትረፉ ያላቸው ጥቂቶች እንደምንም ብለው አምልጠው ከአሪሞንዲ ጦር ጋር ተቀላቀሉ። የኢትዮጵያ ጦር አሁንም ተከታትሎ ስላጠቃቸው ወደ መቀሌ ሸሽተው፣ በማግሥቱ ጠዋት ንጋት ላይ፣ ከሌሎች ወገኖቻቸው ጋር ለመቀላቀል በቁ። ይህ ድንገተኛ ጦርነት በኢትዮጵያውያን ድል አድራጊነት ቢጠናቀቅም፣ ወደ 3 ሺህ የሚጠጉ ወገኖቻችን ሕይወታቸውን እንዳጡ ይገመታል። በዚህ በአምባላጌው ጦርነት በጀግንነት ስማቸው የተጠራው ፊታውራሪ ገበየሁ ናቸው። ከድሉ በኋላ፣ ሠራዊቱ ጎበዝአየኹ እያለ ስማቸውን በማሞካሸት ከፍ ባለ ድምፅ ይጠራ ነበር። ይሁን እንጂ፣ ራስ መኮንንና ራስ መንገሻ ፊታውራሪ ገበየሁ ያልተፈለገ ጦርነት እንዲነሳ አድርገው ለብዙ ሰው ዕልቂት ምክኒያት ሆነዋል በማለት ተበሳጭተው ነበር። ምንም እንኳ ዐጤ ምኒልክ በድሉ የተደሰቱ ቢሆንም፣ ፊታውራሪ ገበየሁ ትእዛዝ ጥሰው ጦርነቱን ስለ ጀመሩ 3 ሳምንት በሰንሰለት እንዲታሰሩ አደረጉ። የሆኖ ሆኖ ግን እምዬ ምኒልክ ዐልፎ ዐልፎ እንደ ሌሎቹ ሁሉ ጎበዝአየኹ እያሉ የጀግናውን ስም በመጥራት ፈገግ ይሉላቸው ነበር። ዐጤ ምኒልክ በጦርነቱ ላይ የወደቁት ጀግኖች እንዲቀበሩ ትእዛዝ ሲሰጡ፣ የቶዚሊም ሬሣ ተነስቶ በክብር ይቀበር በማለታቸው፤ የባህታ ሐጐስ ወንድሞች፤ ወንድማቸው በ1894 በጣሊያኖች ላይ አምፀው በተገደሉ ጊዜ፣ ሬሳቸው እንዳይቀበር ጅብ እንዲበላው ያዘዘው ይህ ሰው ስለሆነ፤ እሱም በተመሳሳይ ይቀጣልን በማለት አቤት አሉ። ዐጤ ምኒልክ ግን፣ ጣሊያኖች ጨካኝ አረመኔ የሆኑ እንደሆነ እናንተም እንደ እነሱ ትሆናላችሁ በማለት እንዲቀበር አዘዙ። የመቀሌ ከበባ ኹለተኛው ጦርነት 6 21 ጃንዋሪ 1896 በመቀሌ የመሽገው ጦር በደንብ የተጠናከረ ቢሆንም፣ ከአምባለጌ ተርፈው የመጡት የኢጣሊያ ወታደሮች፣ እንደ ማዕበል እየጐረፈ የሚመጣውን ጦር ለማቆም ምሽጉን በደንብ አድርጎ መገንባትና ከምሽጉ ውጭ እስከ 30 ሜትር ርቀት ላይ ደግሞ፣ የሾሉ እንጨቶችን በመንገዱ ላይ አቀራርበው ተከሉ። ከዚያ አልፎ ደግሞ የእሾህ ሽቦ አነጠፉ። ይህም አልበቃቸውም ብሎ ብዙ የቪኖ ጠርሙሶችን ሰባብረው ከሽቦው ቀጥሎ ባለው መሬት ላይ በትነው ምሽጋቸውን አጠናከሩ። ኢጣሊያኖች ይኽንን ያደረጉበት ምክኒያት፣ ያለ ጫማ በባዶ እግሩ የሚጓዘው የኢትዮጵያ ጦር አንደለመደው እየሮጠ እንዳይመጣና ቀስ እያለ ለመራመድ ሲሞክር፣ ከምሽጋቸው ውስጥ ሆነው በጥይት ለመልቀም እንዲችሉ ነበር። ይህ በእንዲህ እያለ፣ አምባላጌ ላይ የመጀመሪያውን ድል ያጣጣመው የኢትዮጵያ ጦር ጉዞውን ወደ መሐል ትግሬ ቀጠለ። ኢጣሊያኖችም የኢትዮጵያን ዘማች ሠራዊት መጥቶ ጦርነቱ እስኪጀመር በደንብ እየተደራጁ ሲጠባበቁ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት 5 ሺህ ጦራቸውን ይዘው በዲሴምበር 24 ቀን ከዐጤ ምኒልክ ጋር ተቀላቀሉ። ይህም ለጣሊያኖች ራስ ምታት ሆኖባቸው ነበር፤ ምክኒያቱም ጣሊያኖች ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 8 ከንጉሥ ተክለ ሃይማኖት ጥሩ ግንኙነት ስለነበራቸውና ብዙ ስጦታም ይልኩላቸው ስለነበር ነው። ከሰላዮቻቸውም የደረሳቸው መረጃ፣ ንጉሡ ተሃይማኖት በዐጤ ምኒልክ እና ትግሬዎቹ ላይ ቂም ስለቋጠሩ፤ በዚህ ጦርነት ገለልተኛ ሆነው ይቆያሉ፣ አልያም በዐጤ ምኒልክ ላይ ያምጻሉ የሚል ስለነበር ነው። እዚህ ላይ ኢጣሊያኖች ያልገባቸው ነገር ቢኖር፣ እነዚሁ ሰላዮች፣ ለንጉሡ በምስጢር የሚሠሩ፣ ነገር ግን ሆን ብለው የውሽት መረጃ የሚያቀብሉ መሆናቸውን አለማወቃቸው ነው። ከዚህም ሌላ ኢጣሊያኖች፣ ጦርነቱ ሲጀመር የኢትጵያን ጦር ከሌላ አቅጣጫ እንዲያጠቃ ቃል ገብቶ ባስታጠቁት በአውሳው ባላባት ላይ በራስ ወልደ ጊዮርጊስ፣ በራስ ተሰማ ናደውና በአዛዥ ወልደ ጻዲቅ የሚመራ ጦር ወደ አውሳ ዘምቶ ገና ሳይንቀሳቀስ ከበበው። በአውሳው መሪ የሚመራው ጦር እነዚህን ምርጥ ጀግኖች መቋቋም ስላልቻለ፣ አምልጦ ወደ በረሃ ገባ። ይሁን እንጂ ኢጣሊያኖች ይረዱናል ብለው ያሰቧቸው ባይመጡላቸውም፣ እንዲህ እንደነሱ በዘመናዊ የጦር መሣሪያ የተደራጀውን የአውሮጳን ጦር፣ ይህ ያልሠለጠነ ጥቁር ሕዝብ ያሸንፈዋል የሚል ጥርጣሬ ፈጽሞ አልነበራቸውም። ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት የመቀሌው ጦርነት የመጀመሪያው ግጭት በዲሴምበር 27 ቀን 1895 ተጀመረ። የኢትዮጵያ እግረኛውና ፈረሰኛው ጦር ወደ ምሽጉ ሲጠጋ፤ በምሽጉ ውስጥ ያሉት የኢጣሊያን ወታደሮች ገና ሳይቀርብ በሩቁ መትረየሳቸውን አንፈቀፈቁበት። ምሽጉ በቀላሉ የሚሰበር ስላልሆነም፤ በጀግንነት ፊት ለፊት እየተጋፈጡ ብዙ የኢትዮጵያ ወታደሮች እንደ ቅጠል ረገፉ። ስለዚህም ጦርነቱን ለጊዜው አቆሙ። ለመቀሌ ቀረብ ብሎ የሠፈረው የራስ መኮንን፣ የራስ መንገሻ ሥዩምና የራስ ወሌ ብጡል ጦር፣ በሰላም ምሽጋቸውን ለቀው እንዲሄዱ ለኢጣሊያኖቹ መልዕክት ላኩ። ከዚያም ራስ መኮንን በእንዳ ኢየሱስ ላይ ለሰፈረው ጦር አዛዥ ጋሊያኖ ጃንዋሪ 5 ቀን 1896 የሚከተለውን ደብዳቤ ጻፉ እኔ እዚህ አንስተኛ ምሽግ ላይ ጦርነት ለመክፈት አልመጣሁም። እኛ ብዛት አለን የጦር መሣሪያችሁንም አንፈራም። አምባለጌንና የቶዚሊን መጨረሻ አስታውስ። አሁንም ምሽጉን አስረክቡና በሰላም ወደ ምፅዋ ሂዱ። 1 ነገር ግን ጣሊያኖቹ ምክሩን ከመቀበል ይልቅ፣ በምሽጋቸውና በመሣሪያቸው በመተማመን መቆየትን መረጡ። ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 9 ራስ መኮንን በማግሥቱ በጃንዋሪ 6 ቀን 1896 ዐጤ ምኒልክ ዋናውን የኢትዮጵያን ጦር ይዘው ከራሶቹ ጋራ ተቀላቀሉ። በነጋታውም ጃንዋሪ 7 ቀን ታኅሣሥ 29 የኢትዮጵያ ገና በዓል ስለነበር እንዳ ኢየሱስ ላይ የሰፈረው የጣሊያን ጦር፣ በዚያ አካባቢ በሚያልፉ ኢትዮጵያውያን ወታደሮች ላይ ተኩስ ከፈቱ። የምሽጉን ጠንካራነት እና ለመያዝም አስቸጋሪ መሆኑን የተገነዘቡት ዐጤ ምኒልክ ግን ጦርነቱን መክፈት አልፈለጉም። ይሁን እንጂ፣ ተኲሱ እያየለ ሲመጣ ምሽጉን እንዲያጠቁ፣ ሊቀ መኳስ አባተንና በጅሮንድ ባልቻን አዘዙ። እነዚህ የጦር አበጋዞቹም ወታደሮቻቸውን ይዘው ቀኑን ሙሉ ሲታኮሱ ቢውሉም፣ ምሽጉን ግን መስበር አልቻሉም። እነርሱም ሌሊቱን ምሽግ ሲያሰናዱ አድረው በማግሥቱ ጧት በጃንዋሪ 8 ቀን የጣሊያንን ጦር ግራ ያጋቡት ጀመር። በተለይ ሊቀ መኳስ አባተ፣ የሚተኲሱት መድፍ በትክክል መሽገውበት የነበረውን የቤተ ክርስቲያኑን መስኮት ከመደብደቡም በላይ፣ በመድፋቸው አንዱን የጣሊያኖቹን መድፍ መስበር ችለው ነበር። እንዲሁም በራስ መኮንን የሚታዘዘው ወደ 60 ሺህ የሚጠጋው ጦር ከጃንዋሪ 8 እስከ 11 ምሽጉን ቢያጠቃም፣ ምሽጉን ሰብሮ መግባት አልቻለም ነበር። በእነዚህም ቀናት ውስጥ ወደ 500 የሚጠጉ ኢትዮጵያውያን ሲሞቱ ከመሸጉት ኢጣሊያኖች የሞቱት 6 የቆሰሉት 9 ብቻ ነበር። ይህንን ጠንካራ ምሽግ ለመስበር ሲባል፣ የሚሞተውን ወታደር ብዛት የተመለከቱት እቴጌ ጣይቱ፣ ኢጣሊያኖች የሚጠቀሙበትን የውሃ ጉድጓድ አቀማመጡን ካስጠኑ በኋላ ለመያዝ እንደሚቻል አረጋግጠው፣ ለዐጤ ምኒልክ ነገሯቸው። ንጉሠ ነገሥቱም ስለ ፈቀዱላቸው ውሃውን ሄደው እንዲይዙ ወታደሮቻቸውን አዘዙ። 900 የሚሆኑ ወታደሮችም ጨለማን ለብሰው ውሃውን በቀላሉ ያዙ። የውሃውንም መያዝ ጣሊያኖች ያወቁት በነጋታው ነበር፤ ለማስለቀቅም ደጋግመው ቢተኩሱም አልሆነላቸውም። ኢትዮጵያውያኑ በርትተው ተዋግተው መለሷቸው። እቴጌም በየቀኑ ምግብና መጠጥን ለወታደሮቹ ሌሊት ሌሊት ይልኩላቸው ነበር። በምሽጉ በጣም የተማመነው የጣሊያን ጦር አስቸጋሪ ሁኔታ ላይ ወደቀ፤ ከዚያች ዕለት ጀምሮ ውሃ የሚታደለው በራሽን ሆነ። የምሽጉ አዛዥ ጋሊያኖ፣ ወደ ባራቲየሪ ቶሎ እንዲደርስለት ደጋግሞ መልእክት ቢልክም መልስ ማግኘት አልቻለም። ባራቲየሪ መልስ ያልሰጠው አዲግራት ያለውን ምሽጉን ለቆ ከዐጤ ምኒልክ ጦር ለመዋጋት ፍላጎቱም ዐቅሙም ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 10 አልነበረውም። ከዚያ ይልቅ ፒየትሮ ፊልተርን ወደ ዐጤ ምኒልክ ሄዶ የመቀሌን ምሽግ ለማስረከብ እንዲደራደር ላከው። ፒየትሮ ፊልተርም፣ ዐጤ ምኒልክ ፊት ቀርቦ፣ የመጣበትን አስረድቶ ውይይት ሲካሄድ ቆይቶ በጃንዋሪ 17 ቀን 1896 ዐጤ ምኒልክ፣ የኢጣሊያ መንግሥት በውጫሌ ውል መሰረዘ ከተስማማ፤ የተከበቡት የጣሊያን ወታደሮች መሔድ እንደሚችሉ ነገሩት። በመጨረሻም በጃንዋሪ 19 ፒየትሮ ፊልተር የውጫሌ ውልና ድንበርን ግጭቱን አስመልክቶ እንደገና እንደሚታይና፤ ጋሊያኖም ምሽጉን አስረክቦ እንዲወጣ፣ ከጄኔራል ባራቲየሪ መልዕክት ይዞ መጥቶ ለዐጤ ምኒልክም አስረከበ። ዐጤ ምኒልክም ለመልእክተኛው እኛ አረመኔዎች አይደለንም ክርስቲያኖች ነን እንጂ። እምነታችን ደግሞ ጠላቶቻችንንም እንድንወድ ያዝናል። አሁንም እነዚህ ክርስቲያኖች አይሞቱም ይሂዱ። ነገር ግን፣ አሁንም ልትወጉን የምትፈልጉ ከሆነ፣ በአንድነት ሆናችሁ ጠብቁኝ በማለት አሰናበቱት። በማግሥቱ በጃንዋሪ 20 ቀን ኢጣሊያኖች ምሽጉን ካስረከቡ በኋላ ውሃ እንዲቀዱ ፈቀዱላቸው። በጅሮንድ ባልቻም በምሽጉ ላይ የኢትዮጵያን ባንዲራ ሰቀሉ። ጃንዋሪ 21 ቀን ጋሊያኖና ሠራዊቱ ዳርና ዳር ቆሞ በተሰለፈው ወታደር መኻል ዐልፈው ወደ ዐጤ ምኒልክ ፊት ቀርበው እጅ ከነሱ በኋላ ከዚያ ወደ አዲግራት ሄዱ። ይሁን እንጂ የሚደራደር ሰው ከጣሊያኖቹ እስኪመጣ ድረስ 10 ወታደሮች በመያዣነት ታግተው እንዲቆዩ አደረጉ። ደጃዝማች ባልቻ አባ ነፍሶ ጦሩ አዲግራት ከገባ በኋላ፣ ባራቲየሪ ሜጀር ሳልሳ ስለ ለስምምነቱ ለመነጋገር ለመሄድ ሲነሳ፣ ዐጤ ምኒልክ ዘንድ በመያዣነት የታገቱ ወታደሮች መኖራቸውን ሰማና እንዳይሄድ ከለከለው። ዐጤ ምኒልክም ስምምነቱን የሚደራደረው የኢጣሊያን ተወካይ እስኪመጣ ድረስ ለ10 ቀናት ከጠበቁ በኋላ፣ ኢጣሊያኖች እንዲህ የዘገዩት ተጨማሪ ጦር ከሀገራቸው እንስኪመጣላቸው ጊዜ ለመስጠት ነው የሚል ጥርጣሬ ስለገባቸው ተናደዱ። በመያዣነት የታገቱት የጣሊያን ወታደሮችም፣ ተደራዳሪው ስለዘገየ፣ ካሁን አሁን ገደሉን በማለት በሚጨነቁበት ሰዓት ወደ ራስ መኮንን ተጠሩ። ራስ መኮንንም በስምምነቱ መሠረት ሜጀር ሳልሳ ስላልመጣ እንድትገደሉ ተፈርዶባችሁ ነበር። ይሁን እንጂ ዐጤ ምኒልክ በአንዱ ጥፋት ሌላው ሊቀጣ አይገባም ብለው የሚያምኑ ንጉሠ ነገሥት በመሆናቸው፣ ወደ ወገኖቻችሁ በሰላም እንድትሄዱ ተፈቅዶላችኋል በማለት አሰናበቷቸው። ለጄኔራል ባራቲየሪ ግን፣ ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 11 ሜጀር ሳልሳን መላክ ካልፈለገ ፊልተርንም ቢሆን መላክ እንደሚችል፣ ነገር ግን አንዳቸውም ካልመጡ የክርስቲያን ደም መፍሰሱ አይቀርም ብላችሁ ንገሩት ብለው አሰናበቷቸው። በፌብሩዋሪ 11 ቀን ሜጀር ሳልሳ ከዚህ ሁሉ ሽንፈት በኋላ የማይሆን ጥያቄ ይዞ መጣ። ይኽውም የውጫሌ ውል እንደገና እንዲታደስና የተወሰዱት ቦታዎች ሁሉ እንዲመለሱ የሚል ነበር። ዐጤ ምኒልክም በነገሩ ተገርመው ሜጀር ሳልሳን በመጣበት እግሩ ተመልሶ በአስቸኳይ እንዲሄድ አዘዙት። ባራቲየሪ ልቡ በትዕቢት ተወጥሮ ካሁን በኋላ ድርድር ብሎ ነገር የለም፤ አስፈላጊ መስሎ የታየንን ሁሉ እናደርጋለን ሲል በዛቻ ተናገረ። ይኽን ካለ ከ2 ቀን በኋላ፣ ከራስ መንገሻ ጋር ተጣልተው ወደ ጣሊያን ገብተው የነበሩት ራስ ስብሐት አረጋዊና ደጃዝማች ሐጎስ ተፈሪ 500 ጦራቸው ይዘው ከኢጣሊያ በመክዳት ወደ ዐጤ ምኒልክም መጥተው ተደባለቁ። እነዚህ የጣሊያንን እንቅስቃሴና ምሽግ በሚገባ የሚያውቁ ወታደሮች፣ ከእንጢቾ ወደ አዲግራት ሲጓዝ የነበረውን የጣሊያን ጦር ደመሰሱ። በተጨማሪም የቴሌግራፍ መስመሮችን በመበጣጠስ ሌላም ጥቃት አደረሱ። ቀጥሎም የሀማሴን ገዢ የነበሩት ራስ ወልደ ሚካኤል ሰሎሞን ወደ ዐጤ ምኒልክ በመምጣት ከኢትዮጵያ ጦር ጎን ተሰለፉ። በፌብሩዋሪ 23 ቀን 1886 የኢትዮጵያ ጦር ወደ ፊት በመጓዝ ወደ አድዋ አካባቢ መጥቶ ሰፈረ። ዐጤ ምኒልክም፣ ጣሊያኖቹ ያሉበት ምሽግ በጣም የተጠናከረና በቀላሉ ሊሰበር እንደማይቻል ስለተረዱ፤ ጣሊያኖቹ ከምሽግ ወጥተው ይገጥሙኛል በማለት መቆየቱን መረጡ። የአድዋ ጦርነት ሦስተኛው ጦርነት ማርች 1 ቀን 1896 የኢትዮጵያ ሠራዊት በአድዋ አካባቢ ከሰፈረበት ከፌብሩዋሪ 23 እስከ 28 ጀምሮ፣ ምሽጋቸውን አጠናክረው ሲሠሩ ለጦርነት ዝግጁ ሆኑ። ኢጣሊያኖችን ከምሽጋቸው እንዲወጡ ለማድረግም የፕሮፓጋንዳውን ሥራ ተያያዙት። ይህንን ያደረጉት የኢትዮጵያ ሠራዊት ምግብና አንዳንድ ነገሮችን ፍለጋ ኢጣሊያኖቹ ወደ አሉበት መንደር አካባቢ ሲሄዱ፤ የኢጣሊያኖቹ ሰላዮች በምስጢር ግን የዐጤ ምኒልክ የሆኑት ለጣሊያኑ ጦር አዛዥ ለባራቴየሪ፤  ብዙ ወታደሮች ጦርነቱ ገና ብዙ ጊዜ ይወስዳል እንዲሁም የጣሊያንን ትልልቅ መድፍ ለመቋቋም አንችልም ብለው ፈርተው እየከዱ ወደመጡበት ሀገራቸው እየተመለሱ ነው።  የጐጃሙ ንጉሥ ከዐጤ ምኒልክ ተቃቅረዋል ስለዚህ ጦራቸውን ይዘው ወደ ጐጃም ሊመለሱ ነው።  እንዲሁም ራስ መኮንን ለማመጽ እየተዘጋጁ ነው።  አብዛኛው ሠራዊት አክሱም ጽዮን ለመሳለም ሄዷል የሚል የፈጠራ ወሬ ሪፖርት አቀረቡ። በፌብሩዋሪ 28፤ ጄኔራል ባራቴየሪ፣ ሌሎቹን የጦር ሹማምንቶች ጄኔራሎች፣ አልቤርቶኒን፣ አሪሞንዲን፣ ዳቦርሚዳንና ኤሌናን ስብሰባ ጠራ። ጄኔራል ባራቴየሪም ያላቸው ስንቅ ለ4 ቀን ብቻ የሚበቃ መሆኑን ገልጾ፣ ያለውም አማራጭ ወደ አስመራ ማፈግፈግ ወይም ደግሞ የኢትዮጵያን ጦር ማጥቃት ነው ሲል ስብሰባውን ጀመረ። አራቱም ጄኔራሎች ወደ አስመራ ማፈግፈግ የሚለውን በአንድ ድምፅ ተቃውመው፣ በኢትዮጵያ ጦር ላይ ዘምተው ጥቃት በመፈጸም፣ አምባላጌና መቀሌ ላይ ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 12 የደረሰባቸውን ውርደት ማስወገድ እንዳለባቸው በቁጭት ተናገሩ። ጦርነቱም በማግሥቱ በፌብሩዋሪ 29 ሊያደርጉ ወሰኑ። በአድዋ የኢትዮጵያ ሠራዊት አሰላለፍ እንደሚከተለው ታቀደ። ዐጤ ምኒልክ፣ በአባ ገሪማ ኮረብታ ከቤተ መንግሥቱ የጥበቃ ሠራዊት ጋር ሲሰፍሩ፤ እቴጌ ጣይቱ ደግሞ እዚያው አጠገብ 5 ሺህ የሚሆን ጦራቸውን ከመድፋቸው ጋራ ይዘው ሰፈሩ። ከእቴጌ ጋራ ወሮ ዘውዲቱ ምንሊክና ሌሎች የቤተ መንግሥቱ ሴቶች ነበሩ። እነዚህ በጦርነቱ ሰዓት ውሃ፣ ጥይት በማቀበልና ቁስለኞችን በመንከባከብ የሚረዱ ነበር። በዚህ ጊዜ፣ ንጉሥ ተክለ ሃይማኖት 12 ሺህ ጦራቸውን ይዘው በመሄድ፣ በስተቀኝ በኩል አጥቂ ሆነው ተሰለፉ። ራስ መንገሻና ራስ አሉላ፣ 13 ሺህ ጦራቸውን ይዘው ኪዳነ ምሕረት ላይ ሰፈሩ። የራስ መኮንን፣ የራስ ሚካኤል እና የራስ ወሌ ጦር ደግሞ የመኻከሉን ቦታ ያዘ። ፌብሩዋሪ 29 ቀን 1896 የጦርነቱ ዋዜማ 300 900 pm ቅዳሜ ከምሽቱ ሦስት ሰዓት ላይ ጄኔራል ባራቲየሪ ጨለማን ተገን በማድረግ ቁጥሩ 17 ሺህ 10600 ኢጣሊያኖች እና 7000 ተወላጆችን የሆነውን አራት ብርጌድ ጦር ይዞ፣ አድዋ ላይ የሰፈረውን የኢትዮጵያን ጦር ለመውጋት ጉዞ ጀመረ። የጉዞውም ዕቅድ፣ አራቱ ብርጌዶች በተለያየ አቅጣጫ ተጉዞው፣ እተመደበላቸው ቦታ ላይ ከመንጋቱ በፊት እንዲደርሱና፣ የኢትዮጵያን ጦር ከከፍታ ቦታ ላይ ሆነው ከበው እንዲያጠቁ ነበር። ይሁን እንጂ፣ በዚያ ጭለማ የያዙት ካርታ ትክክል ስላልነበር፣ በተጨማሪም ጦሩን የሚመሩት ኤርትራውያን በምሥጢር የሚሠሩት ለዐጤ ምኒልክ ስለነበር፣ ጉዞአቸው አስቸጋሪ ነበር። 830 230 am በጄኔራል ባራቲየሪና በጄኔራል ጁሴፔ ኤሌና የሚመሩት ብርጌዶች በ830 ሰዓት ላይ እሻሾ ተራራ ደረሰ። ሁለቱ ብርጌዶች በታዘዙት መሠረት በጄኔራል አልቤርቶኒ የሚመራው ጦር በስተግራ ታጥፎ፣ ወደ ኪዳነ ምሕረት ሲሄድ፤ የጄኔራል ዳቦርሚዳ ብርጌድ ጦር በቀኝ በኩል አልፎ ከፍ ያለውን ገዥ መሬት ኮረብታ ለመያዝ ጉዞውን ሲቀጥል፣ ጄኔራል አሪሞንዲ መሐሉን ይዞ ተጓዘ። 1000 400 am ጄኔራል አልቤርቶኒ እንደታዘዘው፣ ጦሩን እየመራ ኪዳነ ምሕረት ደረስኩ ብሎ ሲያስብ፣ አሳሳች መንገድ መሪዎቹ ኤርትራውያን ለዐጤ ምኒልክ በምስጢር የሚሠሩ፣ ኪዳነ ምሕረት ገና አልደረስንም ገና ብዙ መንገድ ይቀረናል በማለት ሌላ 45 ማይልስ ጉዞ ወደፊት ቀጠሉ። 25 ማይልስ እንደተጓዙ፣ በራስ አሉላ ከሚመራው ጦር ጋር ተገናኙ። እንግዲህ የመጀመሪያው ተኩስ ልውውጥ በዚህ ቦታ ላይ ተጀመረ። ሌሎቹም ብርጌዶች በየታዘዙበት አቅጣጫ ቢጓዙም፣ በዚያ ባልለመዱት ምድር የተጓዙት ጊዜው ያለፈበት ካርታ በመጠቀማቸውና፣ የአሳሳች መሪዎቻቸውን ኤርትራውያን ቃል አምነው፣ እንደታሰበው ተቀራርበው ሳይሆን የሠፈሩት፤ በጣም ተራርቅው ነበር። ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 13 በዚያች ሌሊት፣ ኢጣሊያኖችቹ ወጣ ገባውን መንገድ በድቅድቅ ጨለማ ሲጓዙ፣ ዐጤ ምኒልክ፣ እቴጌ ጣይቱ፣ ንጉሥ ተሃይማኖት እንዲሁም ሌሎች ራሶች፣ አድዋ በሚገኘው በቅዱስ ሚካኤል ቤተ ክርስቲያን ነበሩ። አንዳንድ ጸሐፊዎች፣ ዐጤ ምኒልክ በዚያች ሰዓት ቤተ ክርስቲያን ሳይሆን በድንኳናቸው ውስጥ ነበሩ ብለው ጽፈዋል። የሆኖ ሆኖ መልእክተኛ ወደ ቤተ ክርስቲያን መጥቶ ጠላት መምጣቱንና ጦርነት መጀመሩን ተናገረ። አቡኑም ከቤተ መቅደሱ ወጥተው፣ ልጆቼ ሆይ፣ ዛሬ የእግዚአብሔር ፍርድ የሚገለጥበት ቀን ነው። ሂዱ፣ ለሃይማኖታችሁና ለንጉሣችሁ ተዋጉ። ሁላችሁንም ከኃጢአታችሁ እግዚአብሔር ይፍታ ብለው አሳረጉ። መኳንንቱም እየቀረበ መስቀል እየተሳለመ ወደ ጦር ግንባር ሄደ። 1130 530 am የሸዋ ፈረሰኛ ጦር ወደ ንጉሠ ነገሥቱ መጥቶ፣ የፈረንጅ ጦር፣ አባ ገሪማ፣ ላይ መታየቱን አስታወቀ። ከዚያም ዐጤ ምኒልክ፣ እቴጌ ጣይቱ እና ፈረሰኛው ጦር ወደ አባ ገሪማ ሄዱ። 1200 600 am የዐጤ ምኒልክ ቃፊሮችወታደሮች፣የጠላትን እንቅስቃሴ በየአቅጣጫው እየተከታተሉ ለዐጤ ምኒልክ እያሳወቁ፣ ቦታቸው ላይ በተጠንቀቅ ሆነው የጠላትን ጦር ይጠብቁ ነበር። አልቤርቶኒም 4500 ጦሩን እየመራ ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ ኪዳነ ምሕረት ደረሰ። 1210 610 am አልቤርቶኒ ከሚመራው ጦር፣ የተወሰነው አቅጣጫውን ለውጦ ሲጓዝ፣ በቀጥታ በንጉሥ ተሃይማኖት የሚመራው ጦር እሰፈረበትና፣ ከባድ መሣሪያ ጠምደው እሚጠብቁበት ቦታ ገቡ። ያን ጊዜ ከባዱ ጦርነት ፈነዳ። 1215 615 am በእሻሾ ተራራ ላይ ተጠባባቂ ጦሩን የያዘው ዋናው አዛዥ ጄኔራል ባራቲየሪ፣ የአልቤርቶኒ ጦር የት እንዳለ እንዲነግረው መልእክተኛ ላከ። 145 715 am ባራቲየሪ ካገኘው መረጃ በመነሳት፣ በአልቤርቶኒ እና በአሪሞንዲ ብርጌዶች መኻከል ያለው ቦታ ሩቅ መሆኑን ለማወቅ ቻለ። በዚህ ጊዜ ባራቲየሪም፣ ዳቦርሚዳ ወደ ግራ ታጥፎ፣ መኻል ያላውን ጦር በስተግራው ሆኖ እንዲረዳው አዘዘ። ይሁን እንጂ፣ ዳቦርሚዳ ባልታወቀ ምክንያት፣ የታዘዘውን ትቶ ፣ በተቃራኒው ወደ ቀኝ ታጥፎ ወደ ማርያም ሸዊቶ በማቅናት፣ ከሌላው ተለይቶ በጣም ርቆ ሄደ። ምናልባት መልእክተኛው የንጉሡ ድርብ ሰላይ ይሆን በዚህ ጊዜ፣ የራስ መኮንንና የራስ አሉላ ጥምር ጦር፣ አጋጣሚውን በመጠቀም፣ ይህን ተነጥሎ ለብቻው የመጣውን ጦር፣ በገላጣው ሜዳ ላይ ሊወጋው ወጣ። ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 14 ከንጉሥ ተሃይማኖት ሠራዊት ጋር ጦርነት የገጠመው አልቤርቶኒ፣ ጠንክሮ መዋጋቱን ያዩት እቴጌ ጣይቱና ራስ መንገሻ፣ ዐጤ ምኒልክን፣ ምርጥና ጠንካራ የሆነውን 25 ሺህ የቤተ መንግሥቱን ጦር እንዲልኩና ኢጣሊያኖቹን እንዲወጉ አሳሰብዋቸው። 215 815 am አልቤርቶኒ በአስቸኳይ ተጨማሪ ጦር እንዲላክለት፣ መልእክተኛ ወደ ባራቲየሪ ላከ። 230 830 am በዐጤ ምኒልክ 25 ሺህ ጦር ላይ፣ እቴጌ ጣይቱ 3 ሺህ ተጨምሮበት በድምሩ 28ሺህ፣ አልቤርቶኒን እንዲያጠቃ ተላከ። 300 900 am የቤተ መንግሥቱ ምርጥ ወታደሮች፣ ከመላው የኢትዮጵያ ሠራዊት በጀግንነት የታወቁና የተፈሩ ነበሩ። አልቤርቶኒን ማጥቃት በጀመሩ በግማሽ ሰዓት ውስጥ፣ ምሽጉን ሰብረው ገብተው፣ ጄኔራሉን ራሱን ማረኩት። የተረፈውም ጦር ወደ ኋላ እግሬ አውጭኝ ብሎ ሸመጠጠ። 2 ማይልስ ላይ ርቀት ላይ እየተዋጋ ወዳለው ወደ አሪሞንዲ ተፈተለከ። አሪሞንዲ ጠንክሮ በውጊያ ላይ እያለ፣ ከተደመሰሰው የአልቤርቶኒ ጦር ተርፈው የሚሸሹትን ወታደሮች የሚከታተለው የዐጤ ምኒልክ ምርጥ ጦር ደርሶ ማጥቃት ሲጀምር፤ አሪሞንዲ ሊቋቋመው አልቻለም። 315 915 am እንደ ማዕበል እየጐረፈ የመጣው የኢትዮጵያ ጦር፣ በመጨረሻ የአርሞንዲን የሰፈረበት ቦታ ላይ ወጥቶ በጨበጣ ውጊያ ተያያዘው። ባራቲየሪ ተጠባባቂ ጦሩን ይዞ ወደ ጦርነቱ ቦታ ሲደርስ፣ ከአሪሞንዲ በስተቀረ ሌላ የሚዋጋ ጦር አልነበረም። በርቀት የአልቤርቶኒ ወታደሮች ሬሳ ምድሩን ሞልቶታል። እንዲሁም ቅጥረኛ ወታደሮቹ ወደ ታች ሲሮጡ ተመለከተ። ዳቦርሚዳ ግን የት እንደገባ ማወቅ አልቻለም። 400 1000 am የራስ መንገሻና የራስ ሚካኤል ጦር፣ ከሌላ አቅጣጫ ሆኖ፣ የአርሞንዲን ጦር ማጥቃት ጀመረ። ብዙም ሳይቆይ የአርሞንዲ ወታደሮች ከነመሪያቸው ጭምር ተገደሉ። በስተግራም በኩል፣ ኮሎኔል ጋሊያኖ የሚመራው ጦር፣ የዐጤ ምኒልክ ልዩ ጦር ከደረሰበት በኋላ፣ በትንሽ ደቂቃ ውስጥ ብትንትኑ ወጣ። ጋሊያኖም ከነወታደሩ እንዳለ የውሃ ሽታ ሆኖ ቀረ፤ ለወሬ ነጋሪ እንኳ የተረፈ ሰው አልነበረም። ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 15 530 1130 am ባራቲየሪ ይዟቸው የመጣው ተጠባባቂ ብርጌዶች፣ ከጀግኖቹ ኢትዮጵያውያን ጋር ጦርነቱን ቀጠሉ። ይሁን እንጂ፣ ቆራጦቹን የኢትዮጵያ ጀግኖች መቋቋም አልቻለም፤ ብዙ ኢጣሊያኖች ክፉኛ እየተመቱ መውደቅ ጀመሩ። ባራቲየሪም ሽንፈቱን ስላወቀ፣ የቀረውን ወታደር ማስጨረስ አልፈለገም። የተረፈውን ጦር ይዞ ወደ አዲግራት ፈረጠጠ። አንዳንዶቹማ ጠረፍ እስኪደርሱ ድረስ ለዐፍታ እንኳ አልቆሙም ነበር። 800 200 pm በዚህ ጊዜ የዳቦርሚዳ ጦር ማርያም ሸዊቶ ላይ፣ ባለፈው 4 ሰዓት፣ ከኢትዮጵያ ሠራዊት ጋር በጦርነት እንደተጠመደ ነው። እስካሁን ከባራቲየሪ ምንም ነገር ስላልሰማ፣ተጨማሪም ጦር ስላልመጣለት፣ ከፍተኛ ችግር መፈጠሩን ተገነዘበ። ስለዚህ፣ ቀስ በቀስ እየተዋጋ ወደ ሰሜን ለማፈግፈግ ወሰነ። 900 300 pm ይህ ሁሉ ሲሆን ጠቅላላ የጦርነቱን ዜና ዐጤ ምኒልክ ይደርሳቸዋል። ዐጤ ምኒልክ፣ ሌሎቹ ብርጌዶች ድምጥማጣቸው መጥፋቱን እንዳወቁ፣ መጨረሻ ላይ ብቻውን የቀረውን የዳቦርሚዳ ጦር፣ አንድም እንዳያመልጥ፣ የራስ ሚካኤልና በግራ ክንፍ በኩል የሚዋጋው 20 ሺህ ጦርና 8ሺህ ፈረሰኛ ወደዚያ ሄዶ እንዲወጋ አዘዙ። ዳቦርሚዳም ጦሩን ይዞ በጠባቡ ሸለቆ ውስጥ ማፈግፈግ ሲጀምር፤ ፈረሰኛው ጦር ደርሶ እያራወጠ ይወጋው ጀመር። ግማሽ ሰዓት ባላሞላ ጊዜ ውስጥ ዳቦርሚዳም ከ4500 ጦሩ ጋራ በዚያ ቦታ ወደቁ። እስከ ምሽቱም ድረስ የቀሩትን የኢጣሊያ ወታደሮች እያሳደዱ፣ እየገደሉና እየማረኩ ቆዩ። ሲመሻሽም ፣ዐጤ ምኒልክ ከአምባ ገሪማ ወደ አድዋ ተመለሱ። ከዚያ ሰዓት ጀምሮ ውጊያ እንዲቆም፤ ጠላትንም መማረክ እንጂ እንዳይገደል ሲሉ አዘዙ። ከጥቂት ጊዜ በኋላ ሽለላ፣ ፉከራ፣ የድል ዘፈን፣ እልልታ ማስተጋባት ጀመረ። ዐጤ ምኒልክም፣ በዛሬው ቀን በዚህ ጦር ሜዳ ተዋግተው የወደቁት ክርስቲያኖች ናቸውና፤ ዘፈኑ ሆነ ሽለላውን ወዲያው እንዲቆም አዘዙ። ዐጤ ምኒልክም፣ ለክብራቸው ተዘርግቶ የነበውን ቀይ ዣንጥላ ታጥፎ በምትኩ ጥቁር ዣንጥላ እንዲዘረጋ አዘዙ። ከባድ ዝናብም ጣለ። እቴጌም ለሀገራቸው ክብር የወደቁትን ጀግኖች ስም ሲነገራቸው እንባቸውን ያፈሱ ነበር። ምንም እንኳ ጦርነቱ በኢትዮጵያውያን ድል አድራጊነት ቢጠናቀቅም፤ መኳንንቱና ሠራዊቱ በዚያች ቀን ጀንበር ሳትጠልቅ በጦርነቱ ላይ የወደቁትን፣ በሺህ የሚቆጠሩ ወገኖቻቸውን እያሰቡ በኀዘን ተውጠው ነበር። የአድዋ ጦርነት በታላቁ ዐጤ ምኒልክ መሪነት፣ ኢትዮጵያውያኑ አንድ የሰለጠነን የአውሮጳ ጦር ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 16 በማሸነፍ ተጠናቀቀ። በዚህ ጦርነት 13300 ኢጣሊያኖች ሲሞቱ 700 ተማርከዋል። ከእነዚህም ውስጥ ጦርነቱን የመሩት 2 ጄኔራሎች አሪሞንዲና ዳቦርሚዳ ሲገደሉ፤ ጄኔራል አልቤርቶኒ ደግሞ ተማርኳል። በኢትዮጵያውያን በኩል 20000 ሲወድቁ ፣ 7000 ደግሞ ቆስለዋል። ዐጤ ምኒልክም ከጦርነቱ ፍጻሜ በኋላ የሞቱትን ጀግኖች ሬሣ ሲያስቀብሩ፣ ሀገር እያረጋጉ ሰነበቱ። ቀጥሎም፣ ለአውሮጳ መንግሥታት፣ ኢትዮጵያ ለረጅም ጊዜ ራሷን የቻለች ነፃ ሀገር መሆኗን ገልጠው፣ ለአድዋ ጦርነት መነሻ የሆነውን ምክንያት በመዘርዘርና፣ ከዚያም ኢጣሊያ በጦር ኀይል አስገብራለው ብላ የብዙ ክርስቲያኖች ደም እንዲፈስ ማድረጓን፤ ነገር ግን ከጥንት ጀምሮ ሀገራችንን ጠብቋት የሚኖር አምላክ ስላልተለየን ድል ማድረጋቸውን የሚገልጥ ደብዳቤ፣ በኤፕሪል 2 ቀን 1896 ዓም ላኩላቸው። እንዲሁም በዚያው በተመሳሳይ ወቅት፣ ለሙሴ ሽፍኔ እንዲህ ሲሉ ጻፉለት፣ በጥጋባቸው አድዋ ላይ ተዋግተው ድል ሆኑ። እኔ ግን በድንቁርናቸው ብዛት የእነዚያን ሁሉ ክርስቲያን ደም በከንቱ መፍሰሱን እያየሁ ድል አደረግኋቸው ብዬ ደስ አይለኝም ። ከአድዋ ድል በኋላ በጄኔራል ባልዲሴራ የሚመራ አዲስ 15 ሺህ ጦር ከኢጣሊያ ተነስቶ ምፅዋ ገባ። ከዚያም ለዐጤ ምኒልክ ዕርቅ እንፈጽም፣ እስረኞቹም ይለቀቁ ብሎ ደጋግሞ ጠይቆ ነበር። ይሁን እንጂ ቀደም ብሎ ከመቀሌ ምሽግ በሰላም እንዲወጡ ሲደረግ፣ ዋናው ምክኒያቱ የውጫሌን ውል ይሻሻላል በሚል እምነትና ተስፋ ነበር። ነገር ግን ነፃ ከወጡ በኋላ፣ ኢጣሊያኖቹ ቃላቸውን አጥፈው ለብዙ ሰው ሕይወት መጥፋት ምክኒያት መሆናቸውን የታወቀ ነበር። አሁንም የኢጣሊያኖቹ ዓላማ፣ እስረኞቹን አስፈትቶ፣ እንደገና አዲስ በመጣው ጦር ለመውረር እንዳሰቡ ዐጤ ምኒልክ ዐውቀዋል። ስለዚህ ኢጣሊያኖቹም በቃላቸው የሚታመኑ ስላልሆኑ፣ የውጫሌ ውል መፍረሱን ለዓለም መንግሥታት ካላሳወቃችሁ፣ እስረኞቹን አልፈታም በማለት ዐጤ ምኒልክ እምቢ አሉ። በመጨረሻም የተማረኩትን የኢጣሊያ ምርኮኞች እና ብዙ መሣሪያዎች ይዞ ወደ መናገሻ ከተማቸው ለመሔድ አስፈላጊው ዝግጅት ተጠናቀቀ። ድል አድራጊው ንጉሥ መናገሻ ከተማቸው መግባትና የእስረኞች ጉዳይ ዐጤ ምኒልክም መናገሻ ከተማቸውን በለቀቁ፤ በስምንተኛ ወር በጁን 12 ቀን 1896፤ በድል አድራጊነት ጦራቸውንና፣ የተማረኩትን የኢጣሊያ ወታደሮች እየመሩ፤ እንጦጦ ገቡ። ሕዝቡም፣ ንጉሡ እና ሠራዊቱ በደህና መመለሳቸውን፣ በእልልታ፣ በጭፈራ፣ በጭብጨባ እና በሽለላ ወጥቶ ሲቀበላቸው፤ ካህናቱ ደግሞ ዝማሬያቸውን ያሰሙ ነበር። የኢጣሊያ መንግሥት፣ የኢትዮጵያን ጦር እንዲወጋበት ተልኮ አድዋ ላይ የተማረኩት መድፎችም፣ በዕለቱ፣ ለበዓሉ ክብር መቶ ጊዜ እንዲተኩሱ ተደርገዋል። ከበዓሉም ፍጻሜ በኋላ፣ ተማርከው የመጡት የኢጣሊያ ወታደሮች፣ በኢትዮጵያና በኢጣሊያ መንግሥት መካከል ስምምነት ተደርሶ እስኪመለሱ ድረስ፣ የተለያዩ ባላባቶች በኃላፊነት እንዲጠብቋቸው ተሰጡ። እነዚህንም እስረኞች ለማስፈታት የኢጣሊያ መንግሥት መልእክተኞች ደጋግሞ ቢልክም፤ ቀደም ብለው ለጄኔራል ባልዲሴራ የሰጡትን መልስ ሰጡ። በዚህ መኻል የሮማው ፖፕ ሊዎን 13ኛ፣ በጁን 11 ቀን 1896፣ እስረኞቹ እንዲፈቱ የሚማፀን ደብዳቤ ለዐጤ ምኒልክም ላኩ። ዐጤ ምኒልክና ኢጣሊያኖች 28 Feb 2013 Page 17 ዐጤ ምኒልክም በኦክቶበር 3 ቀን 1896፣ ለሮማው ፖፕ፣ የጻፉት ደብዳቤ እንደደረሳቸውና፣ ስለክብራቸው ሲሉ እስረኞቹን ሊፈቱ አስበው እንደነበር፤ ነገር ግን እነዚያ በጦር ሜዳ የወደቁትን የኢትዮጵያ ልጆች ሲያስቡ፤ እስረኞቹን መልቀቅ የማይቻላቸው እንደሆነ ገለጹ። ይሁን እንጂ እስረኞቹ እዚህ በሚቆዩበት ጊዜ ምንም ሳይጓደልባቸው ተንከባክቤ ይዛቸዋለው በማለት መልስ ሰጡ። ነገር ግን አንድ ተራ ምርኮኛ ወታደር እናቱ የጻፈችለትን ደብዳቤ አንብቦ፣ በጣም እያለቀሰ ማስቸገሩን ምኒልክ ሰምተው፣ እስረኛው እንዲመጣ አድርገው ደብዳቤው እንዲነበብ አደረጉ። የእስረኛው እናትም በደብዳቤዋ ላይ ልጄ ሞተሃል ብለውኝ ተስፋ ብቆርጥ እንደ ሌሎቹ እናቶች ሁሉ አልቅሼ ይወጣልኝ ነበር። አሁን ግን ቀንም ሌሊትም ላንተ ለልጄ እንዳለቀስሁ ነኝ። ምን ቦታ ወድቀህ እንደሆነ አላይህም። ከአፌ እየነጠልሁ ያለችኝን ደህና ምግብ እያበላሁ ያሳደግሁህ ልጄ ዛሬ የምትበላውን አላውቅም … ልጄ እንደምወድህ ታውቃለህ። የማምነው አምላክ በሰላም ያገናኘናል ብዬ ተስፋ አደርጋለው። … ልጄ በሕይወት መጥተህልኝ ዓይንህን እስካይ ድረስም ውሎዬ ከቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያን ነው። … ለቤተ ክርስቲያኗም በየቀኑ አንዳንድ ሻማ ስለት ተስዬ በየቀኑ እያበራሁ ላንተ ለልጄ እየተንበረከክሁ እፀልያለሁ። … በጸሎቴ ብርታት ተለቀህ እንደምትመጣ ተስፋ አለኝና፤ አንተም ባለህበት ጸልይ። … የምወድህ ልጄ፤ አይዞህ በርትተህ ኑር … አንተም እንደምትናፍቀኝ አውቃለሁ። ለቅሶዬ ባክኖ አይቀርምና እንገናኛለን የሚል ነበር። ርኅሩሁ እምዬ ምኒልክም ደብዳቤውን ካዳመጡ በኋላ፣ አዝነውና አልቅሰው ሂድ በነፃ አሰናብቸሃለሁ። የእናትህ እንባ አማለደህ ብለው በበቅሎ አድርገው አሥመራ ድረስ አሸኝተው ሰደዱት። 1 የኢጣሊያ መንግሥትም፣ ዐጤ ምኒልክ አዲስ ውል ተፈርሞ የውጫሌ ውል እስካልተሻረ ድረስ፣ እስረኞቹን እንደማይፈቱ ስላወቁ፣ በመጨረሻ በኦገስት 23 ቀን 1896 የውጫሌ ውል መፍረሱንና ኢትዮጵያ ራሷን የቻለች ነፃ ሀገር መሆኗን አረጋግጣለሁ አለ። በኦክቶበር 26 ቀን 1896 ዘጠኝ ክፍል ያለው ሰነድ፤ ዐጤ ምኒልክ በፈለጉት ዓይነት ተዘጋጅቶ፣ በሁለቱ መንግሥታት መካከል ተፈረመ። በተጨማሪም ኢጣሊያኖች 10 ሚሊዮን ሊራ ካሳ ለኢትዮጵያ እንዲከፍል ተደረገ። የአድዋ ድል አርአያነት አንድ የጥቁር ሀገር፣ በዘመናዊ መሣሪያ የታጠቀን የአውሮጳን ጦር ማሸነፉ ዓለምን ያስገረመና የኢትዮጵያን ዝና ከፍ ያደረገ፣ ነገር ግን ኢጣሊያንን ያሳፈረ ነበር። ይህ የአድዋ ድል በተለይ ደግሞ በባርነት ሥርዓት ሲገዙና ሲጨቆኑ የነበሩ ሕዝቦች፣ እነሱም ከተባበሩና ከተደራጁ፣ ወራሪዎችንም ማሸነፍ እንደሚችሉ የተስፋ ጭላንጭል በሕሊናቸው እንዲፈነጥቅ ምክንያት ሆነ። ይህ ጽሑፍ የአድዋን ድል 117ኛ ዓመት ምክንያት በማድረግ ተጻፈ። የካቲት 22 ቀን 2005 28th February 2013 1 ዐጤ ምኒልክም፣ ጳውሎስ ኞኞ
113
ሚኒልክ፣ ጎበና እና ኦሮሞ ለመጀመሪያ ግዜ በዚህ በማህበራዊ ሚዲያ እንቅስቃሴ ዘመኔ እንደ ማህበረሰብ ከፍተኛ ተቃውሞ እና ቁጣን ያስተናገድኩት ከኦሮሞው ማህበረሰብ ጋር ነበር አንድ አራት ወይም አምስት አመት ሆነው መሰለኝያኔ የኦሮሞ ፖለቲካ በጦፈበት ሰሞን እኔ የማውቀው ኦሮሞ ለኢትዮጵያ አንድነት እና ለኢትዮጵያ ሰንደቅ አላማ የሚሰጠውን ክብር ጠቅሼ በመከራከሬ ነበር ብዙ ውግዘት የደረሰብኝ በርካታ ኦሮሞ ጓደኞቼ በውስጥ መስመርም በአደባባይም ቀልል ሲል ምክር ከፍ ባስ ሲል ደግሞ ስድብ እና ማስፈራሪያ በሚያደርሱኝ ግዜ ከጎኔ የቆመ አንድ ኦሮሞ ጓደኛ ነበረኝ ጓደኛዬ የአርሲ ልጅ ነው። ዝም በላቸው ያመንክበት ፃፍ ኦሮሞ ከኢትዮጵያዊነት ወጥቶ የት ሊደርስ ነው እያለ ከሃሳቤ ወደኋላ እንዳልል ያበረታታኝ ነበር። ይህ ወዳጄ ቀድሞ የኦነግ አባል የነበረ እና ከዛ በኋላ ከጀነራል ከማል ገልቹ ጋ ከሌቻ ቢሊሱማ ኦሮሞ የሚባለው ፓርቲ አባል የሆነ ሰው ነበር። እዚሁ ላይ ለዚህ ፅሁፍ መነሻ የሆኑኝ ጀነራል ሃይሉ ጎንፋ፤ እኔ ሃይሉ የተባልኩት በምኒሊክ የተነሳ ነው ሲሉ ሰሞኑን መነጋገሪያ ሆነዋል ጀነራል ሃይሉን የምጠይቃቸው፤ የትግል ጓደኛቸው እና እኩያቸው ጀነራል ከማል ገልቹስ ከማል የተባሉት ከምን የተነሳ ነው ስለ ኢትዮጵያ ፖለቲካ ገብቶኛል የምለው ነገር ቢኖር፤ ፖለቲካችን ዋና መተዳደሪያው የበደል ንግድ እንደሆነ መረዳቴ ነው። በደል ትሸጣለህ ፖለቲካዊ ድጋፍ ታገኛለህ ይሄው ነው እንደኔ እምነት ጀነራል ሃይሉ ጎንፋ በደሉን ከገዙት ወይም ከሚሸጡት ወገን ናቸው። ወደ ጓደኛዬ ወግ ስንመለስ ከጓደኛዬ ጋር ጓደኛ ብቻ አይደለንም የክፉ ቀን ደራሽ ዘመድ ሆነናል ማለት ይቻላል። አንድ ወቅት በእውቀቱ ስዩም ከአሜን ባሻገር የተባለ መፅሃፉን የፃፈ ግዜ ስለ ራስ ጎበና በብዙ ማጣቀሻ ከዚህ በፊት ካገኘኋቸው ሁሉ የተሻለ ማብራሪያ ፅፎ አንብቤው ደስ ብሎኝ ከጓደኛዬ ጋር በዛ የሞቅታ ስሜት ራስ ጎበና የኦሮሞ ፖለቲካ እንዲጠናከር ሲባል የፕሮፖጋንዳ ሰለባ ሆነው እንጂ ሰሩት ከሚባለው ጥፋት ይልቅ ሃገር አንድ ለማድረግ የነበራቸው ብልሃት እና ተቀባይነት ይበልጣል ስል ወሬ ጀመርኩ። ወዳጄ ሞገተኝ ሞገተኝ ብቻም ሳይሆን ትላንት ከነገርኳችሁ ሴትዮ በላይ ግፍግፍ እያለ ይሄንን ሃሳብ ለሌላ ኦሮሞ እንዳታወራ ትጣላለህ እኛ ጎበና እና ምኒሊክን የምናውቃቸው በጭካኔያቸው ነው ተው አበበ ተው ሲል ምሬቱ ፊቱ ላይ ይነበብ ነበር። ውይይታችን ብዙ እንደማይቀጥል አውቄዋለሁ አንድ እድል ልሞክር ብዬ ሳፊ ምናልባት የኦነግ አባል ስለነበርክ ለፖለቲካው ሲባል በደሉ ተጋኖ ተነግሮህ እንዳይሆን ስል ጠየኩት ይሄኔ ቆፍጣናው የአርሲ ወዳጄ እንባ እየተናነቀው እኔ ስለ ሚኒሊክ እና ስለ ጎበና ጭካኔ የማውቀው እንዳንተ አንብቤ ወይም እንዳልከው ኦነግ የነገረኝን ሰምቼ አይደለም። በህይወት ያሉ አያቴ ከአባታቸው ሰምተው የነገሩኝን ነው እኛ አካባቢ በእረኛ ዘፈን በአባቶች ታሪክ ውስጥ ስለ ሚኒሊክ እና ጎበና ጭካኔ ያልሰማ የለም ተው አለኝ በጣም ስሜታዊ ሆኖ ስለነበር ከዛ በላይ መቀጠል አልቻልንም ነገር ግን ቁጭ ብዬ ሳስበው እኛም ኦሮሞ ነን እኔም አባቴ የአባቶቹን ታሪክ አውርቶ አይጠግብም። ነገር ግን አንድም ቀን ራስ ጎበናን ወይም አፄ ሚኒሊክን በክፉ አንስቶ አያውቅም። የአፄ ሚኒሊክ ሰራዊት የአርሲ እና የሐረር ኦሮሞን የማዕከላዊ መንግስታቸው አካል ለማድረግ እንደሌላው አካባቢ አልቀለላቸውም ነበር። ስለዚህም ቀላል የማይባል ጦርነት ማካሄዳቸው እርግጥ ነው። የጦር አዝማቻቸውም ራስ ጎበና እንደነበሩ ይታወቃል። በዚህ ጦርነት ብዙ ጥፋት መድረሱም አይጠረጠርም። እንኳንስ በዛን ዘመን ያለ ጦርነት እና አሁን ከአመት በፊት በሰላማዊ ትግል የኢህአዴግ ወታደር አለም እያየው ያደረሰው ጥፋት የተየለሌ ነው። ስለዚህ የአርሲው ወዳጄ ሳፊ ሚኒሊክ እና ጎበና ሲጠቀሱ ግፍግፍ ቢለው አይደንቅም። የሚደንቀው አፄ ሚኒሉክ እና ራስ ጎበና የኦሮሞ ሁሉ ጠላት ተደርገው መወሰዳቸው ነው። በቅርቡ እኔ እምኖርበት ሃገር ካሉ የቦረና ሰዎች ጋር ከአሲው ወዳጄ ሳፊ ጋር እንዳወራነው አይነት ርዕስ አንስቼባቸው ነበር ጃተኔ የተባለ የቦረና ወዳጄ ሲነግረኝ እኛ እንደ ቦረና ኦሮሞ በምኒሊክ ብትል በሃይለ ስላሴ ግዜ በደርግ ግዜም ቢሆን ተከብረን ነው የኖርነው። የተደፈርነው እና የተዋረድነው በወያኔ ዘመን ነው ብሎኛል። ይሄንን ሁሉም የቦረና ኦሮሞ ያረጋግጣል። የጅማ ኦሮሞም ቢሆን በአፄ ምኒሊክ ዘመን፤ በገዛ ንጉሱ አባጅፋር ሲተዳደር የኖረ ነው። ወለጋ ላይም አፄ ሚኒሊክ ጦርነት ማድረጋሸውን የትም ተፅፎ አላየሁም። ሰላሌ እና አምቦ እንዲሁም መላው የሸዋ ኦሮሞ አሁን ማጣቀሻ የለኝም እንጂ የሚኒሊክ እና የጎበናን ትልቅ ኢትዮጵያ ማዕከላዊ መንግስት ሃሳብ ተባባሪ አብዛኛውን የጎበና ወታደር ነበር። እንግዲህ ከላይ እንዳልኩት ፖለቲካችን የሚተዳደረው በደል በመሸጥ በመሆኑ የአርሲ እና የሐረር ኦሮሞ ላይ የደረሰው ጥፋት በብዙ እጥፍ ተባዝቶ ለመላው ኦሮሞ ተከፋፍሎ ዛሬ ጀነራል ሃይሉ ጎንፋ ለስማቸው ሃይሉ መባል ሁላ ሚኒሊክን ተተያቂ እንዲያደርጉ አድርጓቸዋል። በነገራችን ላይ ጀነራል ሃይሉ ጎንፋ የሸዋ ኦሮሞ ናቸው። የበደል ንግዱ ተሳታፊ በመሆናቸው ነው እንጂ አያታቸው የራስ ጎበና ወታደር የመሆን እድላቸው ሰፊ ነው። ምናልባትም ናቸው እና ምን ለማለት ነው አፄ ሚኒሊክም ሆኑ ራስ ጎበና የኦሮሞዎች ሁሉ ጠላት እንደሆኑ ተደርጎ ሲነገር የነበረው ታሪክ ኦሮሞ ፖለቲከኞች ፖለቲካዊ አንድነት ለማምጣት ሲሉ አባዝተው ሸጠውት ነው እንጂ አፄ ሚኒሊክ ያለ ራስ ጎበና ራስ ጎበና ደግሞ ያለ ኦሮሞ ወታደሮቻቸው ድጋፍ እንደ መንግስት መቆም አይችሉም ነበር
114
ክብርና ዝና ለጀግናው አፄ ሚኒሊክና ለአድዋ አርበኞች አድዋና የካቲትት 23 ቀን 1888 ዓም ‘የነፃነትን ጥቅም የሚያውቅ ነፃ የሆነ ህዝብ ብቻ ነው’ ነፃነት ምሴ ነውና ኢትዮጵያዊነቴ የአድዋ ድል ባለቤት አድርጎኛል ወይ አድዋ ‘አድዋ በሁለት ገፅታዋ ማለትም በመከራዋ ጊዜ አንድም ኢትዮጵያውያን ጀግኖችን በማስጠለል ሌላም ወራሪን፣ ባንዳና ሹምባሽ በመፈልፈልና በማብቀልና ትታወቃለች።’ ‘የነፃነትን ጥቅም የሚያውቅ ነፃ የሆነ ህዝብ ብቻ ነው’ ነፃነት ምሴ ነውና ኢትዮጵያዊነቴ የአድዋ ድል ባለቤት አድርጎኛል የአድዋ ገድልና ድል መረጃዎች በሪቻርድ ፖንክረስት ጥናት ከ73000 እስከ 120000 የሚገመቱ ኢትዮጵያውያን በአድዋ ጦርነት ተሣትፈዋል ከዚሁም ህብረ ቀለማት ዘማቾች የሸዋ ጦር በአፄ ሚኒሊክ ስር 25000 ጠመንጃና 3000 ፈረሰኛ፣ በእቴጌ ጣይቱ የሚመራው ጦር በ3000 ፈረሰኞች፣ የጎጃም ጦር በንጉሥ ተክለሃይማኖት አመራር 5000 ፈረሰኛን ይዞ፣ በራስ መኮንን እዝ ስር 15000 የሃረር ጦር፣ በራስ አሉላና በራስ መንገሻ ስር 12000 ጠመንጃ የታጠቀ ሀይል፣ በራስ ሚካኤል የተደራጀ የወሎ ጦር 6000 ጠመንጃና 5000 ፈረሰኞችን ያካተተ ግብረሃይል ተሳትፏል ለዚህም ነው የአፄ ሚኒሊክ አድዋ ዘማች ጦር ኢትዮጵያዊ ነበር የምንለው የአድዋ ዘማቹ ህዝብ ዘር፣ ሃይማኖት፣ ቋንቋና ባህል ይገለፅ የነበረው በኢትዮጵያዊነት ብቻ ነበር የኢትዮጵይ ጀግኖች ጠላትንም የገጠሙት በጎሣ ፌደራሊዝም ተደራጅተው፣ “በዲሞክራሲያዊ ብሄረተኝነት” ተጠፍንገውና በልዩነት ባቡር ተሣፍረው እርስ በርሳቸው እየተናጩና እየተሻኮቱም አልነበረም ጣሊያንንም ድል መንሳት የተቻለው ኢትዮጵያውያን በልባቸው አምነውና ፈቅደው ባሠረፁት ኢትዮጵያዊነት ነው ይህ ክቡር ነፃነትና ጀግና አዝማቾቹ የሚብጠለጠሉትና ጥላሸት የሚቀቡት በባርነት አፍቃሪዎች አንደበት ብቻ ነው ታሪክ እንደ ፖለቲካዊ አጀንዳ በድምፅ ብልጫ አይዘወርም ታሪክ ባለጋራ ብቻ ሣይሆን እሹሩሩ ባይም ባለቤት አለው ያውም እልፍ አእላፍ በደል ደረሰባቸው የተባልነው ዘማቾቹም ቂምና ቁርሾ አለመቋጠራቸውና መሪያቸው አፄ ሚኒሊክን አይንህ ለአፈር አለማለታቸው ዛሬ ላይ እነርሱን ነን ብለው በነሱ ስም እየማሉ ለሚቀጥፉት ባዶዎች እፍረትም ነው መሪያቸውን ብለውና ጥሪውን ተቀብለው አድዋ ድረስ “ከገዳያቸው ሚኒሊክ” ጋር መትመማቸው ለትርክቱ ፉርሽነትና ትርክቱንም ሌላ ማስረጃ ሊገኝለት ያልቻለ ባዶ ተረት ያደረገውም እውነት ይህ ነው በእርግጠኝነት ለመናገር ዛሬ ላይ በፀረሚኒሊክነት የተሰለፉ ሃይሎች እንደሚያስተጋቡት በጊዜው በደል ደረሰባቸው የተባልነው ሰዎች ሚኒልክን ሲረግሙ ወይም በርሱ ላይ ሲሸርቡ conspireአልተስተዋለም ከስብዕና ውጭ የሆነ የሞራል ክስረት ለትላንት ቀን ውሎ ስኬትና ድክመት ዛሬን የመክሰስ አባዜ ነው ታሪክ ምንም ይሁን ምንም ታሪክ ነው ታሪክ ያለፈ ፖለቲካም ነው እውነታን፣ ስምና ዜግነትን በመቀየርና በመካድ ታሪክ አይለወጥም ታሪክ በጊዜ ሠሌዳ የሚከናወን ሂደት በመሆኑ በፖለቲካ ሃይሌች ዝግ ስብሰባ አይከወንም አይወሰንም ለምሣሌ ያህል ፀጋዬ አራርሣ የተሰኘው የጎሣ ፓለቲከኛ እአአ በነሃሴ 21 ቀን 2017 በፌስ ቡክ ገፁ ላይ የአድዋን ገድልና ድልን ለሚያወድሱ ስለ አፄ ሚኒሊክ እንዲህ ሲል ታሪክን በትርክት ሊተካ ይሞክራል “ጥቁርነቱን ክዶ፣ “ነጭ ነኝ እያለ ኖሮ፣ ጥቁር አፍሪካዊያንን ያስፈጀና የፈጀ ለዛውም ጡትና እጅ እየቆረጠ ሰው በላ ወንጀለኛ እያነገሠ፤ ሚኒሊክ በዚህ ቀን ተወለደ እናክብር፣ በዚህ ቀን ሞተ እንዘክር” እያልክ ስታበቃ “ዶናልድ ትራምፕ Neo Nazism አስፋፋ’ኮ ብለህ አደባባይ ከወጣህ…ልብህ ወይ በክፋት ወይ በእብሪት ታውሯል ማለት ነው። ዘረኝነታቸውን እንኩዋን ለማያስተውሉ ሚኒሊካውያን” ሲል አቀርሽቷል። የሚገርመው ሚኒሊክ አድዋ ላይ ያርበደበዳቸው ጣሊያኖች ጥቁር፤ እርሳቸውም ነጭ ነበሩ። ይህ “ጡት ቆራጭ” አፄ ሚኒሊክ ባይወለድ ፀጋዬ አራርሳ ወተት ሲፈልግ ከከብቶች እየጠባ ባላደገ ነበር። እነ አፄ ሚኒሊክ አድዋ ላይ የፈጁዋቸው ጣሊያኖች ጥቁሮች እንደነበሩ እኛና ታሪክ ባለማወቃችን ይህ ሰው እየነገረን ነው። በተጨማሪም ሚኒሊክ ጥቁር አፍሪካውያንን “በመፍጀቱና በማስፈጀቱ አፍሪካውያን የህብረቱን ጽ ቤታቸውን አዲስ አበባ ላይ እንዱሆን ወስነዋል ሊለንም አለመፈለጉ ገርሞኛል። ችራሹንም ከትራምፕ ይልቅ አፄ ሚኒሊክ ላይ ነው ሰልፍ መውጣት እያለን ናዚዝም ባልተወለደበት ዘመን የነበሩትን ሚኒሊክ ናዚ ብሎ ሊሰይምልን ይዳዳዋል። ሃሣቡ ገልቱ ሴት እንደጋገረችው ዳቦ ይፈረካከሳል። ይህ ነው መሪ “ምሁራቸው”። እንኩዋን ህዝብን ከብትን ለማገድ ብቃት የሌለው። በአይምሯቸው ውስጥ ከሃሣብ ለፀነሱት የባርነት ስሜት Slavish Mentality የነፃነቱን አባት አፄ ሚኒሊክ ተጠያቂ የሚያደርጉና የሚያብጠለጥሉ ሁሉ ነፃነት የሚይቅለሸልሻቹው የባርነትና የማንነት ኪሣራ ምርኮኞችና የበታችነት ስሜት ተጠቂዎች ብቻ ናቸው
115
እምዬ ምኒልክን ለመሳደብ መሟላት የሚገባቸው መስፈርቶች። ★★★ • ደግሞ SHARE አድርጉትና አሰድቡኝ አሏችሁ። ETHIOPIA የወዳጅ ምክር ነው። ጫ ብለህ ስማኝ። ምክሬንም ተጠቀምበት። ••• አንዳንድ ሰሞንቴ የሆኑ የአክራሪው የወሐቢያ ርዝራዦችና ፀረ ምኒሊክ ኃይሎች ምንም ይባል ምንም ዘለው ምኒልክን ለመርገም መንጠራራታቸውን ባየሁ ጊዜ ምኒልክን ለመስደብ ሟሟላት ያለባቸውን ነገር ልነግራቸው በመውደዴ ይህችን ቀበርቾ የመሰለች ጦማር ጣፍኩላቸው። ተጠቀሙበት በሉልኝ። ••• ወዳጄ ምኒልክን ለመርገም፣ ለፍርድም ይቅረብልን ብሎ መፈክር ለማሰማትም ከፈለክ መጀመርታ ነገር የሆነች ቁርስ ቢጤ መቅመስ አለብህ። በባዶ ሆድህ ምኒልክን ለመስደብ ብትሞክር በቶሎ ትወድቃለህ። ፍንግል ነው የምትለው። ትጎዳለህ። ምኒልክን እኮ አሳማም፣ በርገርም በልተው ሊጮሁበት የመጡ ጣልያኖችም አልቻሉትም። ምኒልክን በባዶ ሆድ፣ በባዶ ኪስና በባዶ ጭንቅላት መቃወም በጣም ይከብዳል። ያውም መደብ ላይ እየተኛህ፣ አያትህ በተወለደበት ቤት ፍራሹን እንኳ ሳትቀይር፣ ቱኋን እየሳመህ፣ ቅማል ማሳጅ እያደረገህ፣ ቁንጫ ማርዬቻቻ እየዘለለብህ፣ የቤትህን ጣራ በዩኒሴፍ ላስቲክ እየጠገንክ፣ በርህን በብረድስትና በትሪ፣ በሳፋ በጭልፋ ቀርቅረህ እየተኛህ፣ ፎከታም ቅጫም ቆረቆርህን የወፍጮ ቤት ሠራተኛ ይመስል እያቦነንክ፣ እየፎከትክ ምኒልክን ለመቃወም መሞከር በእውነት መሳቂያ መሳለቂያ ያደርግሃልና ተጠንቀቅ። ደግሞም በጣም ይከብድሃል። ••• ምኒልክን ለመቃወም መጀመሪያ ይሄን ትኩስ ካካ የገመጠ የሚመስለውን ጥርስህን በደንብ አጽዳ፣ ቦርሸው። አፍን ደጋግመህ በጨው፣ በጦስኝ፣ በበርበሬና በቁንዶ በርበሬም ቢሆን ተጉመጥምጠህ ደጋግመህ ታጠበው። ቡሃቃና አቦሬ ሰታቴም የመሰለ አፍህንም በወይራ እጠነው። አፍህ እየሸተተና እየከረፋ፣ ትንፋሽህማ “አበስኩ ገበርኩ” እያስባለ ምኒልክን ለመቃወም አደባባይ ለመዋል መሞከር በራሱ ያስገምትሃል። ደግሞ እንዳትረሳው የእጅህንም፣ የእግርህንም ጥፍር ተቆረጥ፣ ሰውነትህንም ውኃ አስነካው። በበረኪና ተዘፍዝፈህም ቢሆን በቅድሚያ ሰውነትህን ታጠብ። ••• እስቲ የሸሚዝህን ኮሌታ እየው፣ የኑግዘይት ፋብሪካ ጨማቂ ወዝአደር ቱታ የመሰለውን ልብስህንና በቅድሚያ ይሄን ጭቅቅትህን አራግፈው። የፈነዳ ሽንት ቤት ታናሽ ወንድም የሆነውን ጫማህን በቅድሚያ መላ ፈልግለት። የእግር ጣቶችህ ሞተው ተልተው የበሉትንና ይሄ ጉደኛ የፈነዳ ሽንትቤት የመሰለ ጫማህ የሸፈነውን የተገመጠ፣ የተገማመጠ ካልሲህን መጀመሪያ ቀይር። ከምሬ ነው ከዚያ ምኒሊክን ተቃወመው። እየራበህ፣ ቆሻሻም የቆሻሻም መጣያ ቁርጥ ቆሼ ሰፈር መስለህና ሆነህ ግን ምኒሊክን ለመቃወም እንዲች ብለህ አትውጣ። ከምር ምች ይመታሃል። ••• ምኒሊክን ለመቃወም ስትነሳ የባህርዛፍ ዱላ በእጅህ አትያዝ። መሳቂያ መሳለቂያ ነው የምትሆነው። አዲስ አበባም ሆነህ አትቃወም ትንሽ ራቅ ብትል ጥሩ ነው። ሮማ ቢሆን ይመረጣል። ጣልያን ላይ ምኒልክን ብትቃወም ትንሽ ይሻላል እንጂ እዚህ እንኳ ብዙ አያዋጣህም። እዚያም ቢሆን ረጋሚ አታጣም። ወዳጄ ምኒልክ ስንትና ስንት የማረካቸውን የጣልያን ወታደሮችን እኮ ነው በሰላም ወደ ሀገራቸው የሸኘው። እናም የምርኮኞቹ የልጅ ልጆች ካላኮረፉህ በቀር በጣልያንም ቢሆን ምኒልክን ለመቃወም ይከብድህ ይመስለኛል። ብቻ ለጊዜው OMN እና OBN ላይም ቢሆን አየር ሰዓት በነፃ ወስደህ ምኒሊክን ተቃወመው። ኦሮሚያና ትግራይም ለጊዜው ምኒልክን ለመቃወም የአየር ሰዓት በነፃ ይሰጣሉ መሰለኝ። እዚያ ላይ ሞክር። ••• ወዳጄ ጃዋር ምኒልክን ቢሳደብ ያምርበታል። በጎፈንድሚ በዘረፈው ብር ዘጭ ብሎ ነው የሚኖረው። አንተን አማርኛ እንዳታወራ ቀፍድዶህ እሶ ቅኔ እየተቀኘ ያላግጥብሃል። ጃዌ ቢቃወም ያምርበታል። በመንግሥት ወጪ እየተጠበቀ፣ በምስኪን የኦሮሞ እስላም ገንዘብ ተንቀባሮ እየኖረ ያለ የአሩሲ አራዳ ነው። እናም እሱ ቢሳደብም ያምርበታል። አንተ ግን መጀመሪያ ችጋርህን አራግፍ። ••• ህወሓትም ምኒልክን ብትሳደብ እንዲሁ ያምርባታል። ምኒልክ የሠራትን ሀገር ሰርቃ ነው። ኦነግም ቢሳደብ ያምርበታል ምኒልክን መሳደብ እንጀራው ነው። ምኒልክን ካልተሳደበ የጦስ ዶሮ አያገኝም። ፀጋዬ አራርሳ፣ ሕዝቅኤል ገቢሳም ቢሳደቡ ያምርባቸዋል። ከሀገር ርቀው በፈረንጅ ድጎማ ስፖንሰር ተደርገው ነው። ሽመልስ አብዲሳና አዲሱ ቂጤሳ ከለማ መገርሳ ጋር ሆነው ቢሳደቡም ያምርባቸዋል ምክንያቱም በምስኪን ኦሮሞ ላይ ራሳቸውን አንድም ሁለትም ሆነው አስማት እየሠሩበት እየኖሩ ስለሆነ ይችላሉ። አንደ ገዢ 27 ዓመት ቀጥቅጠው ያኮላሹትን ህዝብ አሁን ደግሞ ኮታቸውን ቀይረው ነፃ አውጪው ሆነው ተከስተዋልና እነሱ ቢሳደቡ ያምርባቸዋል። በኦሮሞ ፖለቲካ ውስጥ በጣም የሚወደደውና ብዙ ደጋፊ የሚያገኘው ምኒልክን በደንብ አድርጎ ደጋግሞ የተሳደበ ነው። እናም እነሱ አናትህ ላይ ተቀምጠው ተቃዋሚም መስለው ዘርፈውህ የደለቡና ጥሪት የቋጠሩ ናቸውና ቢሳደቡ ያምርባቸዋል። አንተ ግን በባዶ ሆድህ ባህርዛፍ ቆርጠህ እየሸጥክ ምኒሊክን ብትሳደብ ባህርዛፉ ራሱ ይስቅብሃል። እናም መጀመሪያ የቡና ቁርስም ቢሆን አፍህ ላይ ጣል አድርግ። እያፋሸክ አስሬ እያዛጋህ፣ እያላቀቅክም ምኒልክን መቃወም ያሳፍራል። ጠኔ እንዳይደፋህ። ለአንተው ብዬ ነው። ••• አንተ ግን እንደነገርኩህ መጀመሪያ እህል አፍህ ላይ ጣል አድርግ። ያለፈውን ወር የቤት ኪራይህን ክፈል። የሸምሱ ሱቅ ብድርህንም ቅድሚያ ክፈል። በባዶ ሆድህ ምኒሊክን ስትሳደብ እውላለሁ ብለህ ጧ ብለህ እንዳትፈነዳ። ወዳጄ ፌንት ነው የምትነቅለው። ሚኒልክን አፍህን ሳትታጠብ ለመስደብ መመኮር ትርፉ ውርደት ነው። ታጠብ። ምኒልክ ይከብድሃል። ከምር እውነቴ ነው። ••• ማስታወሻ እዚህ ፖስት ላይ መሳደብ ይቻላል። በቅድሚያ ግን ጥርሳችሁን እያሳያችሁ፣ አፋችሁን ሃ ብላችሁ ከፍታችሁ፣ ጫማችሁን አሳይታችሁ፣ ካልሲያችሁን አሳይታችሁ ነው መሳደብ የምትችሉት። የብዕር ስም ይዞ አፉን እከፍታለሁ የሚል ጃንሜዳ አፍ ግን BlOCK በተባለችው ሰይፍ ይቀሳፋል። ወገብ ዛላውን ነው የምጎምደው። አከተመ። ••• ምክሬን ግን ተጠቀሙበት። ••• ሻሎም ሰላም ዘመድኩን በቀለ ነኝ። ህዳር 22012 ዓም ከራየን ወንዝ ማዶ።
116
“የምኒልክ ፈረስ በክንፎቹ ሔደ” ምኒልክ ተወልዶ ባያነሣ ጋሻ ግብሩ እንቁላል ነበር ይኸን ጊዜ አበሻ፡፡ በሠራው ወጨፎ ባመጣው እርሳስ ተፈጠመ ጣልያን አበሻ እንዳይደርስ፡፡ ምኒልክ ተጉዞ የምትጠይቁኝ ፊትም አላለፈ ኋላም አይገኝ፡፡ መድፋን መትረየሱን ባድዋ መሬት ዘርቶ እንክርዳዱን ነቅሎ ስንዴውን ለይቶ የዘራውን እህል አጭዶና ወቅቶ ላንቶኔሊ አሳየው ፍሬውን አምርቶ፡፡ እንዳቀና ብሎ ለምኖ መሬት ንግድ ሊያሰፋበት ሊዘራ አትክልት እየመጣ ሊሰጥ ግብሩን ለመንግሥት ለጓዙ ማረፊያ አገር ቢሰጡት ተጠማኝ ሰንብቶ ሆኖ ባለርስት ወሰን እየገፋ ጥቂት በጥቂት እውነት እርስት ሆነው ተቀበረበት፡፡ ባሕር ዘሎ መምጣት ለማንም አትበጅ እንደ ተልባ ስፍር ትከዳለች እንጂ አትረጋምና ያለተወላጅ፡፡ የዳኛው አሽከሮች እየተባባሉ ብልት መቆራረጥ አንድነትያውቃሉ ዓድዋ ከከተማው ሥጋ ቆርጠው ጣሉ፡፡ የእስክንድር ፈረስ መቼ ተወለደ የምኒልክ ፈረስ በክንፎቹ ሔደ፡፡ ደንገላሳ ሲዘል እየተንጓደደ የሮማውን ኩራት በእግታ አሰገደ፡፡ አገርህን ምኒልክ እንዳሁን ፈትሻት እጁን ቀምሼ አላውቅም እያለ ሲያማህ ቀመሰና እጅህን መጥቶ ጠላትህ ሮም ላይ ተሰማ ለጋስ መሆንህ፡፡ አባተ በመድፋ አምሳውን ሲገድል ባልቻ በመትረየስ ነጥሎ ሲጥል የጐጃሙ ንጉሥ ግፋ በለው ሲል እቴጌ ጣይቱ እቴጌ ብርሃን ዳዊቷን ዘርግታ ስምዓኒ ስትል ተማራኪው ባዙቅ ውሃ ውሃ ሲል ዳኛው ስጠው አለ ሠላሳ በርሜል፡፡ እንደ በላዔ ሰብአ እንደመቤታችን ሲቻለው ይምራል የኛማ ጌታችን፡፡ ተክለ ጻድቅ መኩሪያ፤ አፄ ምኒሊክ እና የኢትዮጵያ አንድነት፣1983 ዓም
117
የአጤ ምኒልክን ስም እንዳትጠራ ይቅርብህ አጤ ምኒልክ ከ100 አመት በፊት ሾለ ልዩ ሀገር የሰራ ታላቅ ሰው ነው፣ ዛሬ ከመቶ አመት በኋላ የአህጉር ከተማ ላይ አንተ ሾለ ግልህ ልዩ ጥቅም ትሰራለህ አጤ ምኒልክ ተቀናቃኝ ንጉሶችን በጦርነት አሸንፎ ወዳጆቹ የሚያደርግ የድሮ ዘመን እጅግ ዘመናዊ ሰው ነው። አጤ ምኒልክ ሊገድሉት ፈልገው ቆስለው የተያዙ ተቀናቃኞቹን እንደ ልጆቹ ቁስላቸውን አጥቦ ያዳነ ሩህሩህ ሰው ነው፣ ዘመናዊ ሰው ነው። በአንተ ዘመን በቀደም ከተደረገው ጋር አታወዳድረውም። ሰሞኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ የመሰከሩትን ልንገርህ ምዕራብ ወለጋን ለማረጋጋት ከሄዱት ፖሊሶች መካከል አንዱ ነው። ቆስሎ ሀኪም ቤት እንዳይሄድ ተከለከለ። ከመቶ አመት በፊት አጤ ምኒልክ ተራ ተዋጊን ብቻ ሳይሆን የስልጣን ተቀናቃኛቸውን ህክምና አልከለከሉም። ራሳቸው አክመውታል። የዘመንህን ጭካኔ ልንገርህ። ፖሊሶ ወደ አዲስ አበባ መጥቶ እንዲታከም ሄሊኮፍተር ተላከለት። ታዲያ ሰዎችህ ሄሊኮፍተር እንዳያርፍ መሬቱ ላይ ተኝተው እንዳያርፍ አደረጉ። የቆሰለው ሰው ህክምና አጥቶ ህይወቱ አለፈ። ከመቶ አመት በፊት ቢሆን ራሳቸው ምኒልክ ያክሙት ነበር። ታዲያ አንተ እንዴት የምኒልክን ስም ታነሳለህ ለራስህ ስል እነግርሃለሁ የምኒልክን ስም እንዳታነሳ ያቃዥሃል፣ እንዳትሞክረው ሰይጣን የቅዱሳንን ስም በመልካም እንደማያነሳ ሁሉ ሀገር ገንጣይ ሾለ ሀገር ገንቢ መልካም መልካሙን ሊያነሳ አይቻለውም እንዴት ብሎ ያቃዠዋልኮ እንቅልፍ ይነሳዋልኮ በዓለም ከተማ ለራስህ ልዩ ጥቅም እየሰራህ ለልዩ ሀገር የሰራውን ታላቅ ሰው ስም እንዴት ታነሳለህ እንዳታነሳ ያቃዥሃል እንቅልፍ ይነሳሃል ለአንተ ስል ልንገርህ የታላቁን ምኒልክን ስም እንዳታነሳ ይቅርብህ አጤ ምኒልክ የትኛውንም ብቃት ያለው ሰው የስልጣን ማማ ላይ ያወጣ ሰው ነው። የትኛውንም ጀግና መሪ ያደረገ የድሮ ዘመን ዲሞክራት ነው። ከመቶ አመት በኋላ የጅማ ሰው ስልጣን ስለያዘ የምዕራብ ወለጋ ሰው ሸፍቶልሃል። የጅማው ሰው ምዕራብ ወለጋ ብሄድ ይገድሉኛል ብሎልሃል። የምዕራብ ወለጋው ሰው የጅማው ሰው ስልጣን ላይ ወጣ ብሎ በዚህ ዘመን ሲያምፅ ከመቶ አመት በፊት አጤ ምኒልክ ብቁ ነው ያሉትን የጅማውን ንጉስ ከእነ ባህሉ አንግሰውት ዛሬ የሀገር ቅርስ ሆኗል። የሸዋውን ወገንህን ቦረና ላይ ያደረግኸውን ታስታውሳለህ አጤ ምኒልክ ከመቶ አመት በፊት በእመ ብርሃን እየመለ ከሙስሊሙ ንጉስ ጋር በፍቅር ኖሯል። አንተ በዚህ ዘመን ለክርስትያኑ ወገንህ አንገት የምትመኘው ሜንጫን ነው ለሙስሊሙ ወገንህ የምትመኘው ጥፋትን ነው። የእኔ ነው፣ ለልዩ ጥቅም እሰራለታለሁ የምትለውን እንኳ በእምነትና በአውራጃ ከፍለኸዋል። ወለጋ በጅማ ላይ አላመፀም ወይ አምፆአል አደራህን ለራስህ ስትል የምኒልክን ስም እንዳታነሳ እሱ ለአንተ የሰማይ ያህል ሩቅ ነው ለአንተ ለጠጠሩ ምኒልክ የዓለም ግዙፍ ተራራን ያህል ትልቅ ነው ስሙን እንዳታነሳ ይቅርብህ ታዲያ አንተ እንዴት ብለህ የታላቁን ሰው ስም ታነሳለህ አይቻልህም። ያቃዥሃል እንቅልፍ ይነሳሃል የምኒልክን ስም ለማንሳት ሾለ ሀገር ጥቅም እንጅ ሾለ ልዩ ጥቅም እያወራህ አትችልም። ተለያይታችኋል። ከመቶ አመት በፊት በጨለማው አህጉር ሾለ ልዩ ሀገር ሰርቶ፣ አህጉሩን ያበራው አጤ ምኒልክ ነው። አንተ ደግሞ ቦግ ባለው ዘመን ምኒልክ ብርሃን የሆነለትን አህጉር ዋና ከተማ የግልህ ልታደርጋት እየሰራህ ነው። ተለያይታችኋል። የሰይጣንና የመላዕክ ያህል ስለሆነም ሰይጣን የመላዕክን በጎ ስም ቢያነሳ እንደሚያቃዠው ሁሉ አንተም የምኒልክን ሾል መናገር፣ ማስታወስ ያቃዥሃል ምክሬን ስማኝ የምኒልክን ስም አታንሳ አታስታውስ እሱ እጅጉን ግዙፍ ነው የእሱን ሾል ባሰብክ ቁጥር ይበልጥ ትኮሰምናለህ ስሙን መጥራት ይቅርብáˆ